uk
Feedback
የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

Відкрити в Telegram

Channel

Показати більше
1 859
Підписники
+524 години
+827 днів
+14130 день

Триває завантаження даних...

Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
липень '26
липень '26
+89
в 10 каналах
червень '26
+117
в 8 каналах
Get PRO
травень '26
+255
в 22 каналах
Get PRO
квітень '26
+51
в 1 каналах
Get PRO
березень '26
+80
в 3 каналах
Get PRO
лютий '26
+95
в 3 каналах
Get PRO
січень '26
+107
в 2 каналах
Get PRO
грудень '25
+62
в 3 каналах
Get PRO
листопад '25
+43
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '25
+48
в 4 каналах
Get PRO
вересень '25
+59
в 12 каналах
Get PRO
серпень '25
+99
в 5 каналах
Get PRO
липень '25
+143
в 10 каналах
Get PRO
червень '25
+150
в 8 каналах
Get PRO
травень '25
+28
в 4 каналах
Get PRO
квітень '25
+75
в 5 каналах
Get PRO
березень '25
+71
в 6 каналах
Get PRO
лютий '25
+142
в 10 каналах
Get PRO
січень '25
+56
в 1 каналах
Get PRO
грудень '24
+68
в 2 каналах
Get PRO
листопад '24
+62
в 2 каналах
Get PRO
жовтень '24
+103
в 3 каналах
Get PRO
вересень '24
+545
в 5 каналах
Дата
Залучення підписників
Згадування
Канали
09 липня0
08 липня+6
07 липня+63
06 липня0
05 липня0
04 липня0
03 липня0
02 липня+16
01 липня+4
Дописи каналу
✔️ኦረንቴሽን ✅ 1ኛ:- የፊታችን አርብ አድዋ የተመደቡ ብቻ ተማሪዎች 4ኛ Round ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ Social ከሰዓት ደግሞ 6:30 5th Round የተመደቡ ተማሪዎች ኦረንቴሽን
✔️ኦረንቴሽን ✅ 1ኛ:- የፊታችን አርብ አድዋ የተመደቡ ብቻ ተማሪዎች 4ኛ Round ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ Social ከሰዓት ደግሞ 6:30 5th Round የተመደቡ ተማሪዎች ኦረንቴሽን እንዲወስዱ ጥሪ ይተላለፍ      ✔️ ከአድዋ ውጪ የሆኑት ቅዳሜ የሚወስዱ ሲሆን ➡️2ኛ:- የፊታችን ቅዳሜ ጠዋት 1:30 የማህበራዊ ሳይንስ /Social / 4th Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ ➡️3ኛ:- ቅዳሜ ከሰዓት 6:30 ማህበራዊ ሳይንስ /Social // 5th Round  የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ:: ➡️4ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽን የሚወስዱት በሁሉም  መፈተኛ ጣቢያ መሆኑን አውቃችሁ ጥሪው ይተላለፍ ለምሳሌ:- በትምህርት ቤት፣በዩኒቨርሲቲዎች፣በአብርሆት፣በTVT ኮሌጅ ፣ በተግባረ ዕድ ሌሎችም በሁሉም መፈተኛ ጣቢያ         ➡️ማሳሰቢያ➡️ ✅1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው እንዳይረሱ ይነገር ✅2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት  አለባቸው ✅3ኛ:- አድዋ የሚፈተኑ ተማሪዎች ብቻ አርብ ጠዋትና ከሰዓት በተባለው ሰዓት ኦረንቴሽን ይወስዳሉ

2
✔️የ6ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆነ ✔️ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://aa6.ministry.et/#/result 🔠🔠
✔️የ6ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆነ ✔️ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://aa6.ministry.et/#/result 🔠🔠🔠🔠 🔤🔤🔤 Our channel ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76
506
3
⭐️ተማሪዎች ሆይ ለቀጣይ አመት አሁኑኑ ጥናት ጀምሩ መጽሀፍት ለማግኘት :- ✅የቅድመ 1ኛ መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3693?single ✅የቅድመ አንደኛ የእንግሊዘኛ መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/4609?single ✅የ1ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3716?single ✅የ2ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3709?single ✅የ3ኛ ክፍል  መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3702?single ✅የ4ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3685?single ✅የ5ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3678?single ✅የ6ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3670?single ✅የ7ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3659?single ➡️የ8ኛ ክፍል መጽሀፍ ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3641?single ✅Afan Oromo Grade 3-8 text books ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3099?single ✅ከ9ኛ-12ኛ ክፍል መጽሀፍ ለማግኘት ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76/3720
564
4
✔️የ2019 የትምህርት ካላንደር ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/yeka2016channel+6
✔️የ2019 የትምህርት ካላንደር ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/yeka2016channel
9 321
5
✔️የትምህርት እድል ✅ለቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ✅ከት/ቤታቹህ መስፈርቱን የሚያሟሉ 1 ወንድ እና 1ሴት ተማሪ በቅጹ መሰረት አስከ ነገ አርብ 10:00 ድረስ ብቻ በሶፍት ኮፒ curriclum group ላ+2
✔️የትምህርት እድል ✅ለቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት ✅ከት/ቤታቹህ መስፈርቱን የሚያሟሉ 1 ወንድ እና 1ሴት ተማሪ በቅጹ መሰረት አስከ ነገ አርብ 10:00 ድረስ ብቻ በሶፍት ኮፒ curriclum group ላይ ብቻ ላኩልን
7 213
6
✔️ለግል ተፈታኞች በሙሉ ✅በየካ ክፍለ ከተማ በደ/ወንድራድ ስር የተመዘገባቹህ የግል /Private/ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በኮተቤ የት/ት ዩንቨርስቲ እና በአንድነት ኢንተርናሽናል ት/ቤት የተመደባቹህ መሆኑን ብናሳውቅም ✔️ አድሚሽንት ካርድ ያልወሰዳቹህ ተማሪዎች አላቹህና ከላይ የተያያዘውን መረጃ አይተቹህ አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጉ ለበለጠ መረጃ በ 👉 @adubam2019 አናግሩ
6 842
7
✔️የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ ✔️(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ
✔️የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡ ✔️(ሰኔ 22/2018 ዓ.ም) የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። ✔️የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን ✅ የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 11 እና 12 /2018 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት ለ 85,737 ተማሪዎች መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ መልካም ውጤት 🔠🔠🔠🔠 🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76
1 090
8
✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እን
✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ 👉2ኛ:- ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round  የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ::          ➡️ማሳሰቢያ 1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው ✅2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት  አለባቸው ✅3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች   ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆናል::
5 375
9
✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እን
✔️ኦረንቴሽን(12ኛ ክፍል) ➡️1ኛ:- የፊታችን ሰኞ ጠዋት 1:30 የተፈጥሮ ሳይንስ /Natural / 1st Round ላይ የተመደቡ ሁሉ ተማሪዎች በየመፈተኛ ጣቢያ እንዲገኙና የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ 👉2ኛ:- ሰኞ ከሰዓት 6:30 የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural // 2nd Round  የተመደቡ ሁሉም ተማሪዎች የፈተና ኦረንቴሽን እንዲወስዱ በጥብቅ ጥሪው እንዲተላለፍ::          ➡️ማሳሰቢያ 1ኛ:- ተማሪዎች የጠዋቱም ሆነ የከሰዓቱም ላይ መታወቂያና አድሚሽን ካርድ ይዘው መምጣት አለባቸው ✅2ኛ:- ተማሪዎች ኦረንቴሽ ላይ መገኘት  አለባቸው ✅3ኛ:- የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች   ኦረንቴሽን በሌላ ቀን የምናሳውቃችሁ ይሆናል::
1
10
✔️በክፍለ ከተማችን በ2018 ዓ.ም ደረጃ- 4 የገቡ ት/ቤቶች 1.ደ/ወንድራድ ቅ/አንደኛ ት/ቤት 2.ደ/ወንድራድ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 3.ደ/ወንድራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ✔️እንኳን ደስ አላቹህ!!
✔️በክፍለ ከተማችን በ2018 ዓ.ም ደረጃ- 4 የገቡ ት/ቤቶች 1.ደ/ወንድራድ ቅ/አንደኛ ት/ቤት 2.ደ/ወንድራድ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 3.ደ/ወንድራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ✔️እንኳን ደስ አላቹህ!!
1 550
11
🔠🔠🔠🔠🔠🅰️🔠🔠🔠🅰️🔠🔠🔠🔠
1 332
12
እንኳን ደስ ያላችሁ በት/ርት ዘርፉ የት/ርትን ጥራት ለማረጋገጥ እና ህብረተሰቡን በላቀ ደረጃ የት/ርት አገልግሎት እየሰጠ ያለው ት/ቤታችን ደጃ/ወንድይራድ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዘንድሮ 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የት/ርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በተደረገው የውጪ ኢንስፔክሽን ስታንዳርድ ምዘና ተመዝኖ ደረጃ-4 (በከፍተኛ ደረጃ ስታንዳረዱን ያሟላ ) ተቋም በመሆን 94% ውጤት በማስመዝገቡ እንኳን ደስ ያላችሁ፤ እያልን ይህ ውጤት እንዲሳካ ፡- Ø  ደከመን ሰለቸን ሳትሉ፣ ሰዓት ሳይገድባችሁ ስትተጉ ለነበራችሁ የት/ቤታችን የት/ርት አመራሮችና የማኔጅምንት ኮሚቴ አባላት Ø  በሀላፊነት የተሰጣችሁን ተልዕኮ እና የት/ር አመራር ሚናችሁን በብቃት ለተወጣችሁ የዲፓርትመንት ተጠሪ መምህራን፤ Ø  በምንም አግባብ በየትኛውም ተግባር ቢሆን ከጎናችን ለማትጠፉት እና ስትደግፉን ለነበራችሁ የወተመህ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች፤ Ø  ለተቋሙ የየራሳችሁን ሚና በመወጣት ስትደግፉን ለነበራችሁ ውድ ተማሪዎቻችንና ወላጆች፤ Ø  ከመደበኛው የአመራር ድጋፍ በተለየ ሁኔታከምዘናው ዝግጅት ጀምሮ እሰከሚጠናቀቅ ድረስ በየቀኑ ድጋፍ ክትትል በማድረግ ላገዘን የየካ ክ/ከተማ ት/ርት ፅ/ቤት ሀላፊ እና ለፅ/ቤቱ የት/ርት ባለሞያዎች፤ Ø  ት/ቤታችን ሁሌም የከፍታ ማማ ላይ እንዲሆን የየበኩላችሁን ሀላፊነትና ተግባር በብቃት ስትወጡ ለነበራችሁ ውድ መምህራኖቻችን፤ Ø  ስትደግፉን ለነበራችሁ የክ/ከተማችን የት/ርት ሱፐርቫይዘሮች፤ Ø  በድጋፍ ከጎናችን ያልተለያችሁን የት/ቢሮ አመራሮችና የቢሮው የት/ርት ባለሞያዎች፤ Ø  ከጎናችን ለነበራችሁ አጋር ት/ቤቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን፡፡     ት/ቤቱ
1 197
13
✔️ሰላም? ➡️1ኛ:- ነገ አርብ ተፈጥሮ ሳይንስ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ጠዋት ከ1:30 ሞክ ፈተና በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ የሚወስዱ ይሆናል ➡️ 2ኛ:-ከሰዓት በኃላ 6:30 የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር የተመደቡ ተማሪዎች ሞክ የሚወስዱ ይሆናል ✅ማሳሰቢያ :- ተማሪዎች በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ በሰዓት እንዲደርሱ በጥብቅ እንድትመሩ አሳስባለሁ::( በተለይ አንድነት ኢንተርናሽናል)
3 774
14
/Private/ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የመፈተኛ ጣቢያ እና የፈተና ዙር /Round/ መረጃ በአግባቡ አንብባችሁ ቼክ አድርጉት
1 229
15
✔️
✔️
2 572
16
🔤🔤🔤0️⃣🔤🔤🔤🔤🔤 🔠🔠🔠🔠🔠 🔤4️⃣ 💪💪💪💪
🔤🔤🔤0️⃣🔤🔤🔤🔤🔤 🔠🔠🔠🔠🔠 🔤4️⃣ 💪💪💪💪
1 273
17
ቀን 16/10/18 📣📣📣ለመላዉ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ🌟🌟🌟 ተቋሙ በ2018 ዓ.ም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት እና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የዉጪ ኢንስ+1
ቀን 16/10/18 📣📣📣ለመላዉ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ🌟🌟🌟 ተቋሙ በ2018 ዓ.ም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት እና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት  የዉጪ ኢንስፔክሽን ምዘና ተመዝኖ በሃገር አቀፍ ደረጃ በዘርፉ የመጀመሪያ ሆኖ ከስታንዳርድ በላይ ደረጃ 4 🏆🏆🏆ዉጤት ማስመዝገብ በመቻላችሁ ተቋሙ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ፣ ለቁልፍ ባለድርሻ አካላትና ለት/ት ሴክተሩ አጋር ተቋማትና የህብረተሰብ ክፈሎች ልባዊ ምስጋናዉን ያቀርባል፡፡ ስራንና ተልእኮን አምኖ በመቀበል፣ በቁርጠኝነትና በትጋት በመፈፀም ዉጤት ማስመዝገብና በቀጣይም ዉጤቱን ማፅናት!!! ይገባል፡፡ እነሆ ሁላችንም  ሁላችሁም ያደረጋችሁት ይህንኑ ነዉና ዉጤት አስመዝግባችኋል "አንድ ላይ መሰባሰብ መጀመሪያ ነው፤ አንድ ላይ መሥራት እድገት ነው፤ አብሮ መስራት ደግሞ ስኬት ነው🌟 "ግለሰቦች ጨዋታዎችን ያሸንፋሉ፣ ነገር ግን የቡድን ጥረትና ብቃት ግን ሻምፒዮናዎችን ያፈራል🌟 "የብዙዎች እጅ ሥራን ቀላል ያደርገዋል🌟 የቡድን ጥንካሬ እያንዳንዱ አባል ላይ ነው፤ የእያንዳንዱ አባል ጥንካሬ ደግሞ በቡድኑ ላይ ነው🌟 አንድ ሆነን ስንሠራ የማይቻል ነገር የለም የቡድን አባላት በመተባበር ሲሠሩ አስቸጋሪ የሚባሉ መሰናክሎች እንኳን በቀላሉ ይወገዳሉ🌟 ከአንድ ጭንቅላት የሁለት ጭንቅላት አስተሳሰብ ውጤቱ የጎላ ነው የተለያየ አመለካከት እና እውቀት ሲቀናጅ የፈጠራ ሥራዎችን እና የተሻሉ መፍትሄዎችን ይፈጥራል🙏🙏🙏
1 317
18
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራ+9
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል። አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል። ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው። https://linktr.ee/aacaebc
1 677
19
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራ+9
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል። አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል። ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው። https://linktr.ee/aacaebc
1
20
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም ✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።+1
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም ✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። ✅በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ✅ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76
785