fa
Feedback
የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

رفتن به کانال در Telegram

Channel

نمایش بیشتر
2 109
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+77 روز
+4630 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+70
در 6 کانال‌ها
اوت '26
+144
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+272
در 13 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+117
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+255
در 22 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+51
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+80
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+95
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+107
در 2 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+62
در 3 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+48
در 4 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+59
در 12 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+99
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+143
در 10 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+150
در 8 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+28
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+75
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+71
در 6 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+142
در 10 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+56
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+68
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+62
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+103
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+545
در 5 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
20 سپتامبر+4
19 سپتامبر+2
18 سپتامبر+2
17 سپتامبر+1
16 سپتامبر+5
15 سپتامبر+3
14 سپتامبر+2
13 سپتامبر+10
12 سپتامبر+2
11 سپتامبر+2
10 سپتامبر+1
09 سپتامبر+3
08 سپتامبر+4
07 سپتامبر+2
06 سپتامبر+2
05 سپتامبر+3
04 سپتامبر+6
03 سپتامبر+7
02 سپتامبر+5
01 سپتامبر+4
پست‌های کانال
ቀን 10/1/2019 🪀የደጃዝማች ወንድይራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እውቅናና ሽልማት ፕሮግራም አካሄደ 🎾የደጃዝማች ወንድይራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቱ ወደ ደረጃ 4 እንዲገባ አስተዋጽኦ ያደረጉ ሁሉም ባለድ
+7
ቀን 10/1/2019 🪀የደጃዝማች ወንድይራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት እውቅናና ሽልማት ፕሮግራም አካሄደ 🎾የደጃዝማች ወንድይራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቱ ወደ ደረጃ 4 እንዲገባ አስተዋጽኦ ያደረጉ ሁሉም ባለድርሻ አካላትን እውቅና በመስጠት ምስጋናውን አቅርቧል። 🥏በቀጣይ ት/ቤቱ ያለበትን ደረጃ ለማስቀጠልና የተማሪዎችን ውጤትና ስምገባር ለማሻሻል ስራዎች በእቅድ ተይዘው   እንደሚሰሩ የት/ቤቱ ዋና ር /መ/ር አቶ ካሱ ቱምሳ ገልጸዋል::

2
ቀን 8/1/2019 በየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በአዲስ ቲቪ የሚተላለፈውን የሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት በተመለከተ ከወላጆች ጋር ውይይት አደረገ በውይይቱ ፕሮግራሙ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል ያለውን+8
ቀን 8/1/2019 በየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በአዲስ ቲቪ የሚተላለፈውን የሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት በተመለከተ ከወላጆች ጋር ውይይት አደረገ በውይይቱ ፕሮግራሙ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል ያለውን ሚና አድነቀው መስተካከል የሚገባቸው ጉዳዮችን አስተያየት ሰጥተዋል በውይይቱ ከ300በላይ የተማሪ ወላጆች ተገኝተዋል
633
3
🎾ሪሚዲያል (Remedial) ⚾️ መስከረም 7/2019 ዓ.ም) በ2018 ዓ.ም 🎆 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው በሪሚዲያል (Remedial) መርሃ-ግብር የከፍተኛ+1
🎾ሪሚዲያል (Remedial) ⚾️ መስከረም 7/2019 ዓ.ም) በ2018 ዓ.ም 🎆 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው በሪሚዲያል (Remedial) መርሃ-ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች  የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምደባ ምርጫቸውን እንዲመርጡ አሳስቧለሰ 🌌ምርጫውንም ከመስከረም 7/2019 ዓ.ም እስከ መስከረም 11 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ ሳይጠበቅባቸው ባሉበት ቦታ  ሆነው  ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም እራሳችሁ መሙላት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጻል። 🌌የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመምረጥ 👇👇👇👇 https://student.ethernet.edu.et/preferences Our Channel 🥏🥏🥏🥏🥏 https://t.me/dam76
543
4
#ምደባ 🪀የትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲ ምደባ ማጠናቀቁን አስታወቀ። 🪀ምደባው የተማሪዎችን ውጤትና+1
#ምደባ 🪀የትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን የዩኒቨርሲቲ ምደባ ማጠናቀቁን አስታወቀ። 🪀ምደባው የተማሪዎችን ውጤትና ምርጫ፣ የዩኒቨርሲቲዎችን የቅበላ አቅም፣ የክልል፣ የወረዳ፣ የዞን እና የትምህርት ቤት ስርጭት እንዲሁም የፆታ ሚዛን ታሳቢ በማድረግ መከናወኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል። 🪀በተጨማሪም ከ600 ነጥብ 500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች በመጀመሪያ ምርጫቸው መመደባቸውን አስታውቋል። 🪀ተማሪዎች የምደባ ውጤታቸውን በተዘጋጀው የኦንላይን ሥርዓት 👇👇👇 https://student.ethernet.edu.et/view-placement ማየት ይችላሉ ብሏል። 🎾ቅሬታ ያላቸው ምደባው ይፋ ከሆነበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ በኦንላይን  ፦ 👇👇👇 https://student.ethernet.edu.et/complaints ብቻ ቅሬታ ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል። መስከረም 6 ቀን 2019 ዓ/ም Yeka Education Our Channel 🌓🌒🌒🌒🌓 https://t.me/dam76
606
5
በየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሥር በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች የ2019 የትምህርት ዘመን በይፋ ተጀመረ፡፡ (መስከረም 5/2019 ዓ.ም) በመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢ+7
በየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ሥር በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች የ2019 የትምህርት ዘመን በይፋ ተጀመረ፡፡ (መስከረም 5/2019 ዓ.ም) በመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ በየካ ወረዳ ሁለት በመገኘት የትምህርት ሥርዓቱ በተማሪዎች የወደፊት አቅም ላይ የሚያርፍ ትልቅ ኃላፊነት መሆኑን ጠቁመዋል። የዛሬ ተማሪ በዕውቀትና በክህሎት በመበልፀግ የነገ ሀገር ተስፋና መሪ እንዲሆን በትምህርት ላይ የሚደረገው ሥራ ለነገ ሀገር የሚደረግ ዝግጅት መሆኑን አቶ ሲሳይ አስገንዝበዋል። የየካ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ እንዳልካቸው አስራት በበኩላቸው የትምህርት ዘመኑ የተማሪዎችን የዛሬ ትጋት ወደ ነገ የሕይወት ስኬት የሚቀይርበት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። ተማሪዎች ዕውቀትን እንደ ትልቁ ሀብታቸው በመያዝ በትጋት እንዲማሩ፣ ወላጆችና መምህራንም የተማሪዎችን ህልም ወደ እውነት ለመቀየር በተቀናጀ መንገድ እንዲሰሩም አቶ እንዳልካቸው አሳስበዋል። የየካ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፈይሳ ወዳጆ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብና ትምህርት ቤቶች ለመማርና ለማስተማር የተመቹ ሁኔታዎችን እንዲፈጥሩ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራ ገልጸዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ተበርክቶላቸዋል። ይህም ተማሪዎች አዲሱን የትምህርት ዘመን በተሻለ ዝግጅት እንዲጀምሩና የመማር ጉዟቸውን በተስፋ እንዲቀጥሉ ያበረታታል። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
778
6
🎾Day One, Class One — Year of Education 2019 in Ethiopia! 🇪🇹 🌏 Every new school year brings new hopes, new dreams, and ne
🎾Day One, Class One — Year of Education 2019 in Ethiopia! 🇪🇹 🌏 Every new school year brings new hopes, new dreams, and new opportunities to build a brighter future for ourselves and our beloved Ethiopia. 🇪🇹 🌘 To our students: Be curious, be brave, ask questions, work hard, and never be afraid to make mistakes. Every small step you take today brings you closer to your dreams. 🌒 To Student families: Your encouragement, love, and support give children the confidence to learn and succeed. Together, we can help them reach their full potential. 🌕To our teachers: Your patience, dedication, and guidance shape not only students' minds, but also their character and future. Thank you for inspiring the next generation. 🖍Together, we learn. 🖍 Together, we grow. 🖍 Together, we build a brighter Ethiopia. 🇪🇹 🎾Frst day of school! Yeka Education Our Channel 🌓🌒🌒🌒🌓 https://t.me/dam76
641
7
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ነገ ማክሰኞ መስከረም 5/1/2019 ይጀመራል። 🥏 ተማሪዎች ለመማር 🎾 መምህራን ለማስተማር 🏐የተማሪ ወላጆች ልጆ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2019 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ነገ ማክሰኞ መስከረም 5/1/2019 ይጀመራል። 🥏 ተማሪዎች ለመማር 🎾 መምህራን ለማስተማር 🏐የተማሪ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ት/ቤት ለመላክ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። 🎇መልካም የት/ት ዘመን🎇 Our Channel 🌓🌒🌒🌒🌓 https://t.me/dam76
642
8
+9
بدون متن...
1 052
9
ነገ ሰኞ መስከረም 4/1/2019 ለተማሪዎች ስለ ት/ቤት ህግና ደንብ ገለጻ የሚሰጥ ሲሆን ማክሰኞ መደበኛ መማር ማስተማር የሚጀመር ይሆናል:: 🥏 ተማሪዎች ለመማር መምህራን ለማስተማር የተማሪ ወላጆ
ነገ ሰኞ መስከረም 4/1/2019 ለተማሪዎች ስለ ት/ቤት ህግና ደንብ ገለጻ የሚሰጥ ሲሆን ማክሰኞ መደበኛ መማር ማስተማር የሚጀመር ይሆናል:: 🥏 ተማሪዎች ለመማር መምህራን ለማስተማር የተማሪ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ት/ቤት ለመላክ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። መልካም የት/ት ዘመን
7 837
10
بدون متن...
669
11
🛎እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ 💙አዲሱ አመት 🖍የሰላም 🖍የፍቅር 🖍የመቻቻል 🖍የመተሳሰብ 🖍የአንድነት 🖍የለውጥ እና 🖍የውጤት አመት ይሆን ዘንድ እንመኛለን!!
🛎እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ 💙አዲሱ አመት 🖍የሰላም 🖍የፍቅር 🖍የመቻቻል 🖍የመተሳሰብ 🖍የአንድነት 🖍የለውጥ እና 🖍የውጤት አመት ይሆን ዘንድ እንመኛለን!! 🎆መልካም አዲስ አመት Our Channel 🌓🌒🌒🌒🌓 https://t.me/dam76
1 161
12
https://www.facebook.com/100064346366073/posts/1486030953551769/?app=fbl
1 775
13
🥏#MoE 🎾የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስ
🥏#MoE 🎾የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። 🎾ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ። 🏀የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው። ✏️- በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣ ✏️- የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣ ✏️- ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች ✏️- ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል። #MoE ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም Our Channel 👇👇👇 https://t.me/dam76
1 482
14
ማስታወቂያ በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ለተማዘገባችሁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ተማሪዎች በሙሉ፤ ለፈተና መስጫ ማዕከልነት የተመረጡት፤  አዲስ አበባ ዩኒቨርቲ (6 ኪ
ማስታወቂያ በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ለተማዘገባችሁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ተማሪዎች በሙሉ፤ ለፈተና መስጫ ማዕከልነት የተመረጡት፤  አዲስ አበባ ዩኒቨርቲ (6 ኪሎ ካምፓስ)  የመነን አዳሪ ት/ቤት  ሚኒኒክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስለሆኑ ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ዛሬ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም ከ9:00 ጀምሮ በእነዚህ የፈተና መስጫ ማዕከላት ተገኝታችሁ የሙከራ ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን።
10 464
15
💪💪563.5 💪 በ2018 ዓ.ም በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ሐገር አቀፍ ፈተና በክፍለ ከተማችን ከፍተኛ ውጤት (ከሞንቶሶሪያን -ተማሪ ሚኪያስ ታደሰ🙏‼️)
💪💪563.5 💪 በ2018 ዓ.ም በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ሐገር አቀፍ ፈተና በክፍለ ከተማችን ከፍተኛ ውጤት (ከሞንቶሶሪያን -ተማሪ ሚኪያስ ታደሰ🙏‼️)
2 362
16
ማስታወቂያ! (ነሀሴ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባች
ማስታወቂያ! (ነሀሴ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁና ፈተና ለወሰዳችሁ ተማሪዎች ከዛሬ ከ22/12/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመዘገባችሁበት ሊንክ እየገባችሁ ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የተመረጣችሁ ተማሪዎች የፊታችን እሮብ በ27/12/2018 ዓ.ም በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን። ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
4 612
17
💪ቀበና አድቬቲስት ከ500 በላይ ውጤት+9
💪ቀበና አድቬቲስት ከ500 በላይ ውጤት
2 449
18
ሞንቶሶሪያን 23 ተማሪዎች ከ 500 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል 🎉 CONGRATULATIONS! 🎓
ሞንቶሶሪያን 23 ተማሪዎች ከ 500 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል 🎉 CONGRATULATIONS! 🎓
1 461
19
💪ተስፋ ብርሀን
💪ተስፋ ብርሀን
2 434
20
💪የካ ካራሎ+2
💪የካ ካራሎ
1 458