1 763
Suscriptores
-124 horas
+157 días
+4430 días
Carga de datos en curso...
Canales Similares
Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
junio '26
junio '26
+92
en 6 canales
mayo '26
+255
en 22 canales
Get PRO
abril '26
+51
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+80
en 3 canales
Get PRO
febrero '26
+95
en 3 canales
Get PRO
enero '26
+107
en 2 canales
Get PRO
diciembre '25
+62
en 3 canales
Get PRO
noviembre '25
+43
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+48
en 4 canales
Get PRO
septiembre '25
+59
en 12 canales
Get PRO
agosto '25
+99
en 5 canales
Get PRO
julio '25
+143
en 10 canales
Get PRO
junio '25
+150
en 8 canales
Get PRO
mayo '25
+28
en 4 canales
Get PRO
abril '25
+75
en 5 canales
Get PRO
marzo '25
+71
en 6 canales
Get PRO
febrero '25
+142
en 10 canales
Get PRO
enero '25
+56
en 1 canales
Get PRO
diciembre '24
+68
en 2 canales
Get PRO
noviembre '24
+62
en 2 canales
Get PRO
octubre '24
+103
en 3 canales
Get PRO
septiembre '24
+545
en 5 canales
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 26 junio | 0 | |||
| 25 junio | +3 | |||
| 24 junio | +20 | |||
| 23 junio | +2 | |||
| 22 junio | +1 | |||
| 21 junio | +1 | |||
| 20 junio | +1 | |||
| 19 junio | +1 | |||
| 18 junio | 0 | |||
| 17 junio | +1 | |||
| 16 junio | +6 | |||
| 15 junio | +1 | |||
| 14 junio | +3 | |||
| 13 junio | +4 | |||
| 12 junio | +5 | |||
| 11 junio | +4 | |||
| 10 junio | +17 | |||
| 09 junio | +3 | |||
| 08 junio | +4 | |||
| 07 junio | +1 | |||
| 06 junio | +3 | |||
| 05 junio | +1 | |||
| 04 junio | +4 | |||
| 03 junio | +2 | |||
| 02 junio | +3 | |||
| 01 junio | +1 |
Publicaciones del Canal
| 2 | እንኳን ደስ ያላችሁ
በት/ርት ዘርፉ የት/ርትን ጥራት ለማረጋገጥ እና ህብረተሰቡን በላቀ ደረጃ የት/ርት አገልግሎት እየሰጠ ያለው ት/ቤታችን ደጃ/ወንድይራድ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በዘንድሮ 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የት/ርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በተደረገው የውጪ ኢንስፔክሽን ስታንዳርድ ምዘና ተመዝኖ ደረጃ-4 (በከፍተኛ ደረጃ ስታንዳረዱን ያሟላ ) ተቋም በመሆን 94% ውጤት በማስመዝገቡ እንኳን ደስ ያላችሁ፤ እያልን ይህ ውጤት እንዲሳካ ፡-
Ø ደከመን ሰለቸን ሳትሉ፣ ሰዓት ሳይገድባችሁ ስትተጉ ለነበራችሁ የት/ቤታችን የት/ርት አመራሮችና የማኔጅምንት ኮሚቴ አባላት
Ø በሀላፊነት የተሰጣችሁን ተልዕኮ እና የት/ር አመራር ሚናችሁን በብቃት ለተወጣችሁ የዲፓርትመንት ተጠሪ መምህራን፤
Ø በምንም አግባብ በየትኛውም ተግባር ቢሆን ከጎናችን ለማትጠፉት እና ስትደግፉን ለነበራችሁ የወተመህ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች፤
Ø ለተቋሙ የየራሳችሁን ሚና በመወጣት ስትደግፉን ለነበራችሁ ውድ ተማሪዎቻችንና ወላጆች፤
Ø ከመደበኛው የአመራር ድጋፍ በተለየ ሁኔታከምዘናው ዝግጅት ጀምሮ እሰከሚጠናቀቅ ድረስ በየቀኑ ድጋፍ ክትትል በማድረግ ላገዘን የየካ ክ/ከተማ ት/ርት ፅ/ቤት ሀላፊ እና ለፅ/ቤቱ የት/ርት ባለሞያዎች፤
Ø ት/ቤታችን ሁሌም የከፍታ ማማ ላይ እንዲሆን የየበኩላችሁን ሀላፊነትና ተግባር በብቃት ስትወጡ ለነበራችሁ ውድ መምህራኖቻችን፤
Ø ስትደግፉን ለነበራችሁ የክ/ከተማችን የት/ርት ሱፐርቫይዘሮች፤
Ø በድጋፍ ከጎናችን ያልተለያችሁን የት/ቢሮ አመራሮችና የቢሮው የት/ርት ባለሞያዎች፤
Ø ከጎናችን ለነበራችሁ አጋር ት/ቤቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናችንን ለማቅረብ እንወዳለን፡፡
ት/ቤቱ | 150 |
| 3 | ✔️ሰላም?
➡️1ኛ:- ነገ አርብ ተፈጥሮ ሳይንስ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ጠዋት ከ1:30 ሞክ ፈተና በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ የሚወስዱ ይሆናል
➡️ 2ኛ:-ከሰዓት በኃላ 6:30 የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር የተመደቡ ተማሪዎች ሞክ የሚወስዱ ይሆናል
✅ማሳሰቢያ :- ተማሪዎች በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ በሰዓት እንዲደርሱ በጥብቅ እንድትመሩ አሳስባለሁ::( በተለይ አንድነት ኢንተርናሽናል) | 1 687 |
| 4 | /Private/ ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የመፈተኛ ጣቢያ እና የፈተና ዙር /Round/ መረጃ በአግባቡ አንብባችሁ ቼክ አድርጉት | 529 |
| 5 | ✔️ | 1 297 |
| 6 | 🔤🔤🔤0️⃣🔤🔤🔤🔤🔤
🔠🔠🔠🔠🔠 🔤4️⃣
💪💪💪💪 | 677 |
| 7 | ቀን 16/10/18
📣📣📣ለመላዉ የት/ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ🌟🌟🌟
ተቋሙ በ2018 ዓ.ም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት እና የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የዉጪ ኢንስፔክሽን ምዘና ተመዝኖ በሃገር አቀፍ ደረጃ በዘርፉ የመጀመሪያ ሆኖ ከስታንዳርድ በላይ ደረጃ 4 🏆🏆🏆ዉጤት ማስመዝገብ በመቻላችሁ ተቋሙ ለት/ቤቱ ማህበረሰብ፣ ለቁልፍ ባለድርሻ አካላትና ለት/ት ሴክተሩ አጋር ተቋማትና የህብረተሰብ ክፈሎች ልባዊ ምስጋናዉን ያቀርባል፡፡
ስራንና ተልእኮን አምኖ በመቀበል፣ በቁርጠኝነትና በትጋት በመፈፀም ዉጤት ማስመዝገብና በቀጣይም ዉጤቱን ማፅናት!!! ይገባል፡፡
እነሆ ሁላችንም ሁላችሁም ያደረጋችሁት ይህንኑ ነዉና ዉጤት አስመዝግባችኋል
"አንድ ላይ መሰባሰብ መጀመሪያ ነው፤ አንድ ላይ መሥራት እድገት ነው፤ አብሮ መስራት ደግሞ ስኬት ነው🌟
"ግለሰቦች ጨዋታዎችን ያሸንፋሉ፣ ነገር ግን የቡድን ጥረትና ብቃት ግን ሻምፒዮናዎችን ያፈራል🌟
"የብዙዎች እጅ ሥራን ቀላል ያደርገዋል🌟
የቡድን ጥንካሬ እያንዳንዱ አባል ላይ ነው፤ የእያንዳንዱ አባል ጥንካሬ ደግሞ በቡድኑ ላይ ነው🌟
አንድ ሆነን ስንሠራ የማይቻል ነገር የለም የቡድን አባላት በመተባበር ሲሠሩ አስቸጋሪ የሚባሉ መሰናክሎች እንኳን በቀላሉ ይወገዳሉ🌟
ከአንድ ጭንቅላት የሁለት ጭንቅላት አስተሳሰብ ውጤቱ የጎላ ነው የተለያየ አመለካከት እና እውቀት ሲቀናጅ የፈጠራ ሥራዎችን እና የተሻሉ መፍትሄዎችን ይፈጥራል🙏🙏🙏 | 694 |
| 8 | የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል።
በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል።
አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል።
ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል።
በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው።
https://linktr.ee/aacaebc | 1 108 |
| 9 | የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።
( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል።
በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል።
አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል።
ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል።
በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው።
https://linktr.ee/aacaebc | 1 |
| 10 | ✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም
✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
✅በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
✅ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
🔤🔤🔤🔤
🔤🔤🔤
ቻናላችን ይህ ነው
⬇️⬇️⬇️⬇️
❤️❤️❤️❤️❤️
https://t.me/dam76 | 671 |
| 11 | ሰኔ 8/10/2018
✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በ16 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ተጀመረ::
✅በክፍለ ከተማው ስር በሚገኙ 29 የመንግስት 47 የግል በድምሩ 75 ት/ቤቶች በጠቅላላ 6275 ተማሪዎች እየተፈተኑ ይገኛል
✅ፈተናው ያለምንም ችግር በተቀመጠበት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እየተደረገ ነው፡፡
✅ፈተናው ከ8-10/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ከ11 -12/10/2018 ደግሞ የ8ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል:: | 1 363 |
| 12 | ✔️የ6ኛ 8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ኦረንቴሽን ይመለከታል
➡️የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት( አርብ 5/10/2018)ከጠዋቱ 2:00-4:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ሲሆን
➡️የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት አርብ (5/10/2018)ከጠዋቱ 4:00-6:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ተፈታኝ ተማሪዎቻቹህ በተጠቀሰ ሰአት በፈተና ጣቢያቸው እንዲገኙ መልክት ይተላለፍ!
➡️ማሳሰቢያ:-በኦረንቴሽን ያልተገኘ ማንኛውም ፈተና አስፈጻሚ በፈተናው የማይሳተፍ ሲሆን በተጠባባቂ የሚተካ ይሆናል!! | 11 429 |
| 13 | Sin texto... | 1 808 |
| 14 | Sin texto... | 1 169 |
| 15 | የጥያቄና መልስ ዉድድር ተካሄደ፤
✅ሴነ 2/2018 በየካ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በክፍለ ከተማዉ ደረጃ የ2018 ዓ.ም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርትእና የ አመቱ መጨረሻ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ዉድድር በደማቅ ስነ-ስረዓት በወንድራድ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬዉ እለት ተካህዷል፡፡
✅በፕሮግራሙ ላይ የክ/ከተማ ት/ጽቤት ባለሙያዎች፣ የት/ቤት ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም ታማሪዎች ተሳትፏል፡፡
➡️ ባዉድድሩም ፤ተማሪ ስምኦን ባዩ ከ ወንድራድ ት/ቤት 1ኛ
➡️ተማሪ ፋስካ መንግስቱ ከኮከብጽባህ ት/ቤት 2ኛ
✅ ተማሪ አማኑኤል በንቲ ከካራ ት/ቤት 3ኛ
✔️ በመሆን ያጠናቀቁ ሲሆን ትምህርት ቤቶቹም በዚሁ መሰረት ከ 1ኛ- 3ኛ ይዞ ዉድድሩን ሲያጠናቅቁ የማበረታቻ ሽልማት ፤-የወንጫ፣ የሜዳልያ እና የሰርትፊኬት ስጦታወቾ ተበርክቶላቸዉ ሮግራሙ ተጠናቋል፡፡
👏ምስጋና፤-ለዚህ ፕሮገራም ዉበትና ስኬት ተዋናይና ግንባር ቀደም ለሆኑት ለወንድራድ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በክፍለከተማችን ስም ላቅ ያለ መስጋናችን እናቀርባለን👏👏👏👏 | 1 |
| 16 | ✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ ሊያውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮች
✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡
✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡
✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡
✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡
✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡
✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡
✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል።
✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ
✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም።
✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።
#️⃣ሸር
📌 ለሁሉም ተፈታኞች
መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ!
👏👏👏👏👏
🔠🔠🔠🔠
🔠🔠🔠
Our Channel
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76 | 754 |
| 17 | ✔️ለ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈተኞች የትምህርት አይነትና ኮድ | 2 146 |
| 18 | ✅የፈተና ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው
።
📌 ይህም ጤናማ ፍርሀት ለፈተና እንድንተጋ ስለሚረዳን በተሻለ ለመዘጋጀት እንዲሁም ጥሩ ትኩረት ለማድረግ ያስችለናል።
✔️ ሆኖም ግን ይህ ጭንቀት ወይም ቴንሽን መጠነኛ ካልሆነ ወደ መደናገር እና ከፍተኛ ለሆነ ውጥረት ይዳርገናል ። በዚህም የተነሳ ፈተናችንን በጥሩ እንዳናስኬድ እና ተገቢውን ትኩረት እንዳንሰጥ ያደረፈርገናል ።
✔️ከዚህም ሀሳብ ጋር በተያያዘ ለዚህ አይነቱ #ጭንቀት እና ውጥረት ውስጥ #እንድንገባ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ #ምክንያቶች ውስጥ #ጥቂቶቹ:
➡️ አሉታዊ ሀሳቦች ወደ አዕምሮ በመምጣት ሀሳባችን በሙሉ ስለ ፈተናው አስከፊነት እና ስለውጤት መበላሸት አብዝተን ስናስብ ።
➡️ በቂ እና ምክንያታዊ ያልሆነ ግመታ እና ድምዳሜ አጠቃሎ ስለፈተናው ማሰብ ።
➡️ የውጫዊ ተፅእኖ እንደ ቤተሰብ ፣ መምህራን እና ጓደኛ የሚመጡ ጫናዎች አስተሳሰባችን ላይ ይህ መሆን አለበት ወይም መሆን የለበትም የሚል አቋም መያዝ ስህተትን እንዳንቀበል እና መሳሳትን እንድንፈራ ስለሚያረግ በፈተና መዳረሻ ከፍተኛ ለሆነ ውጥረት ይዳርገናል ።
➡️ሙሉ ሀሳብን ወደ ፈተናው ይዘት እና ሁኔታ ከማተኮር ይልቅ ወደ ውጤት እና ነጥብ ብቻ ላይ ማተኮር እና ማስላት። እነዚህ ዋና ዋናዎቹ በፈተና ወቅት ውጥረትን እና ጭንቀትን የሚያስከትሉ ምክንያቶች ናቸው።
✅ ስለዚህ ተፈታኞች የተወሰነ ዘዴን በመጠቀም ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምትችሉበትን መንገድ አንድ በአንድ እንመልከት፤
⭐️ ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገባን ዜዴዎች፤ -
➡️ ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት።
➡️ ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ ይህ ማለት ስለፈተናው ክብደት እና አስከፊነት ከማሰብ በተቃራኒው በአይነ ህሊና (visualization) ዘና ብለን ስንፈተን እና ፈተናውን በተገቢ መንገድ ስንፈተን በአእምሮችን መሳል ።
✅ከዚህ ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም በክፍል ውስጥ በብቃት የሰራናቸውን ፈተናዎች እና የገኘነውን ጥሩ ውጤቶች ማሰብ። እናም ምን አይነት ፈተና ሊመጣ ይችላል ብለን አብዝተን አለመጨነቅ ይልቅ የሚመጣው ፈተና ከዚህ በፊት ከተማርነው የተለየ አለመሆኑን መረዳት እና መጪውም ፈተና በተመሳሳይ እንደምንሰራው ማሰብ።
➡️ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ።
✅ምክንያቱም ከላይ እንደ ምክንያት ለተቀመጡት ነጥቦች ከዚህ ሀሳብ በተያያዘ አንድ ተማሪ በፈተና ጥሩ ውጤት ባያገኝ እና ቢሳሳት ቀድሞውኑ ወደ ጭንቅላቱ የሚመጣው አለማወቁ ዋጋ እንደሚያስከፍለው እና ቤተሰቦቹም ሆነ መምህራን እንደ ሰነፍ እና ዋጋ እንደሌለው ስለሚገመት ስህተትን አስተካክሎ ለቀጣይ ለማሻሻል እና ለመማር መሰናክል ይፈጥራል።
✅ ስለዚህ ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን።
➡️ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ።
📌ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል።
➡️ የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል።
✔️ ፈተና ከጀመርን በኋላ መድረግ የሚገቡን ነገሮች (ፈተና ላይ እያለን)፤
➡️ ወደ ፈተና ከመሄዳችን ቀደም ብለን ለፈተና የሚረዱንን መሳሪያዎች እና የመፈተኛ ቁሶችን ማዘጋጀት።
➡️አብዝተን ፈተናን እና የምናመጣውን ነጥብ ስሌት አለመገመት ።
➡️ ፈተና ስንጨርስ የተሳሳትነውን ጥያቄ አብዝቶ ማሰብ እና ሌላ ተማሪ መጠየቅ ጭንቀት ውስጥ ስለሚከተን ከዚህ ይልቅ ቤት ሄደን እረፍት ማድረግ እና ለቀጣይ ፈተና መዘጋጀት ።
✅በፈተና ጊዜ ድንገተኛ ጭንቀት እና ድንጋጤ ከገጠመን ወዲያው የምንሰራውን ገታ አድርገን በጥልቀት አየር በአፍንጫችን ስበን ወደ ሳንባ እያስገባን መልሰን ማስወጣት ይህንንም እስክንረጋጋ መደጋገም ።
➡️ ፈተና በምንሰራ ጊዜ ግራ ያጋባንን እና እርግጠኛ ያልሆንበትን ጥያቄ በይለፍ ማቆየት እና ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ይህም ጊዜያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም ይረዳናል። ነገር ግን ምልክት አድርገን ማለፍ፤ •
✔️በተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆልንበትን መልስ ላይ ተደናግጠን መሰረዝ እና መደለዝን መቀነስ
✅ ይህም ስንደነግጥ እና ስንጨነቅ የምናውቀውን መልስ ትተን ወደ ሌላ መልስ እንድሰጥ ስለሚያረግ መሰረዝና መደለዝን መቀነስ ።
✅ፈተናውን ወደ ማገባደድ ስንደርስ በይለፍ ያስቀመጥናቸውን ግራ ያጋቡንን ጥያቄዎች ጥቂት አስበንበት መልስ መስጠት ፤ ካልሆነም ደግሞ ብልሀት ተጠቅመን የግመታ መልስ ሰጥተን ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ።
📌በተደጋጋሚ ሰአትን አለመመልከት ወይም ሰአት በቃን አልበቃን እያልን አለመጨነቅ።
✅ ይልቅ በጣም ሳንንቀራፈፍ ተረጋግተን ፈተናውን መስራት እና ፈተናውን ከጨረስን በኋላ ተመልሰን የሰራነውን ጥያቄ አጠቃላይ ማየት ያስፈልጋል።
⭐️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከ10ቀናት ያልበለጡ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1 ወር ያነሱ ቀናት ይቀሩታል!
#️⃣Share
⭐️ ለሁሉም ተፈታኞች
መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ!⭐️
🔠🔠🔠🔠
🔠🔠🔠
Our Channel
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76 | 813 |
| 19 | ✔️ለብሔራዊና ከተማ አቀፍ ፈተና የሚዘጋጁ ልጆቻችንን እንዴት እናግዛቸው?
✅ የብሔራዊ እና ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ በጣም ተቃርበዋል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ልጆቻችን ከምንም በላይ የቤተሰብ ድጋፍ፣ ፍቅር እና መረጋጋት ያስፈልጋቸዋል።
✔️ ፈተናን በራስ መተማመን እንዲጋፈጡ በቤት ውስጥ ልናደርግላቸው የምንችላቸው 3 ወሳኝ ነገሮች፦
1️⃣/ የተረጋጋ የጥናት ከባቢ መፍጠር፦
➖ በቤት ውስጥ ረብሻና የድምፅ መረበሽ እንዳይኖር በማድረግ፣ ልጆቹ ትኩረታቸውን ሰብስበው የሚያነቡበት ጸጥ ያለ የጥናት ቦታ ማዘጋጀት አስፈላጊ ነው።
2️⃣/ ከጭንቀት ነፃ የሆነ ማበረታቻ መስጠት፦
➖ "ውጤትህ ምን ሊሆን ነው?" በሚል ጫና ከመፍጠር ይልቅ፣ እያደረጉት ያለውን ጥረት በማድነቅ "ጠንክረህ አንብብ፤ እኛ ካንተ ጋር ነን" በማለት ስነ-ልቦናቸውን ይገንቡ።
3️⃣/ የሞዴል ጥያቄዎችን እንዲሰሩ ማገዝ፦
➖የተለያዩ የሞዴል ጥያቄዎችን በተለይም https://t.me/dam76/5612 የተለቀቁ የብዙ አመታት ሞዴል ፈተናዎችን ፕሪንት አድርገው እንዲሰሩና እንዲለማመዱ ያድርጉ
🔠🔠🔠🔠
🔠🔠🔠
⭐️#ሸር
🔤የተማሪዎች አለኝታ
Our Channel
⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/dam76 | 939 |
| 20 | ✅ለ12ኛ
✅ ለ8ኛ
✅ ለ6ኛ ክፍል
📌 ብሔራዊና ከተማ አቀፍ ተፈታኞች ከዛሬ ጀምሮ ከ2016 ዓ.ም -2018 ዓ.ም ያሉ የተለያዩ ሞዴል ፈተናዎችንና ሌሎች ወሳኝ መረጃዎችን በተደራጀ መልኩ የምናደርስ ይሆናል!!
✔️ከናንተ የሚጠበቀው ትብብር ቻናላችንን ለሌሎች ሸር በማድረግ 42k እንዲደርስ ተደራሽ ማድረግ ነው!!
⭐️አስኪ ለቻናሉ ያላቹህን ፍቅር ቻናሉን ለጓደኞቻቹህ ሸር በማድረግ አሳዩን!!
✅42k እንደደረስን መልቀቅ እንጀምራለን!!
🔠🔠🔠🔠
🔠🔠🔠
የተማሪዎች አለኝታ‼️
ቻናላችን ይህ ነው
👇👇👇👇👇👇
❤️❤️❤️❤️❤️
https://t.me/dam76 | 1 008 |
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
