ar
Feedback
የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

የካ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት mereja

الذهاب إلى القناة على Telegram

Channel

إظهار المزيد
1 749
المشتركون
+124 ساعات
-27 أيام
+2930 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+67
في 6 قنوات
مايو '26
+255
في 22 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+51
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+80
في 3 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+95
في 3 قنوات
Get PRO
يناير '26
+107
في 2 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+62
في 3 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+43
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+48
في 4 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+59
في 12 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+99
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+143
في 10 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+150
في 8 قنوات
Get PRO
مايو '25
+28
في 4 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+75
في 5 قنوات
Get PRO
مارس '25
+71
في 6 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+142
في 10 قنوات
Get PRO
يناير '25
+56
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+68
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+62
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+103
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+545
في 5 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
22 يونيو+1
21 يونيو+1
20 يونيو+1
19 يونيو+1
18 يونيو0
17 يونيو+1
16 يونيو+6
15 يونيو+1
14 يونيو+3
13 يونيو+4
12 يونيو+5
11 يونيو+4
10 يونيو+17
09 يونيو+3
08 يونيو+4
07 يونيو+1
06 يونيو+3
05 يونيو+1
04 يونيو+4
03 يونيو+2
02 يونيو+3
01 يونيو+1
منشورات القناة
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራ
+9
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል። አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል። ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው። https://linktr.ee/aacaebc

2
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራ+9
የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ። ( ሰኔ 14/2018 ዓ. ም ) የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአዲሱ የሥራና ተግባር ስርዓተ ትምህርት በተለያዩ አምስት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 624 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል። በዕለቱ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ፣ የትምህርት ቤቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የተማሪዎች ወላጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በመርሃ ግብሩ ተገኝተዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ደለለኝ አስማረ፣ በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሠረት የተግባር ትምህርት መሰጠት ከተጀመረ ወዲህ የዛሬው የምረቃ መርሃ ግብር የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል። አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ከጽንሰ ሐሳብ ባለፈ በተግባራዊ ልምምድ ላይ ትኩረት የሚያደርግ በመሆኑ ተማሪዎችን ለሥራ ፈጠራ የሚያነሳሳና የሚያዘጋጅ መሆኑንም ጠቁመዋል። ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ሙላለም ኃይሉ በበኩላቸው የስልጠናው ዓላማ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወደዚህ ምድር የመጡበትን ዓላማ አውቀው ህልምና ራዕይ እንዲኖራቸው ማድረግ፣ እንዲሁም ነገ ሀገርን የሚረከብ አገልጋይ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸዋል። በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የሙያ ትምህርት ስልጠናው በአምስት ዋና ዋና የስልጠና ዘርፎች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም Web Design & Development, Marketing, Journalism, Computer Maintenance እና Accounting & Finance ናቸው። https://linktr.ee/aacaebc
1
3
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም ✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።+1
✔️የ12ኛ ክፍል የ2018 ዓ.ም ብሔራዊ ፈተና ፕሮግራም ✅የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። ✅በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ✅ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው ⬇️⬇️⬇️⬇️ ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76
374
4
ሰኔ 8/10/2018 ✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በ16 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ተጀመረ:: ✅በክፍለ ከተማው ስር በሚገኙ 29 የመንግስት 47 የግል በድምሩ 75 ት/ቤቶች በ+1
ሰኔ 8/10/2018 ✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና በ16 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ተጀመረ:: ✅በክፍለ ከተማው ስር በሚገኙ 29 የመንግስት 47 የግል በድምሩ 75 ት/ቤቶች በጠቅላላ  6275 ተማሪዎች እየተፈተኑ ይገኛል ✅ፈተናው ያለምንም ችግር በተቀመጠበት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እየተደረገ ነው፡፡ ✅ፈተናው ከ8-10/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ከ11 -12/10/2018 ደግሞ የ8ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥ መሆኑ ይታወቃል::
1 059
5
✔️የ6ኛ 8ኛ ክፍል ተፈታኞችን ኦረንቴሽን ይመለከታል ➡️የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት( አርብ 5/10/2018)ከጠዋቱ 2:00-4:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ሲሆን ➡️የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና አስፈጻሚ ፈታኞች ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች አካላት አርብ (5/10/2018)ከጠዋቱ 4:00-6:00 ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ተፈታኝ ተማሪዎቻቹህ በተጠቀሰ ሰአት በፈተና ጣቢያቸው እንዲገኙ መልክት ይተላለፍ! ➡️ማሳሰቢያ:-በኦረንቴሽን ያልተገኘ ማንኛውም ፈተና አስፈጻሚ በፈተናው የማይሳተፍ ሲሆን በተጠባባቂ የሚተካ ይሆናል!!
10 093
6
+5
لا يوجد نص...
1 687
7
+6
لا يوجد نص...
1 169
8
የጥያቄና መልስ ዉድድር ተካሄደ፤ ✅ሴነ 2/2018 በየካ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በክፍለ ከተማዉ ደረጃ የ2018 ዓ.ም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርትእና የ አመቱ መጨረሻ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ዉድድ+9
የጥያቄና መልስ ዉድድር ተካሄደ፤ ✅ሴነ 2/2018 በየካ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በክፍለ ከተማዉ ደረጃ  የ2018 ዓ.ም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርትእና የ አመቱ መጨረሻ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ዉድድር በደማቅ ስነ-ስረዓት በወንድራድ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬዉ እለት ተካህዷል፡፡ ✅በፕሮግራሙ ላይ የክ/ከተማ ት/ጽቤት ባለሙያዎች፣ የት/ቤት ርዕሰ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም ታማሪዎች ተሳትፏል፡፡ ➡️ ባዉድድሩም ፤ተማሪ ስምኦን ባዩ ከ ወንድራድ ት/ቤት 1ኛ ➡️ተማሪ ፋስካ መንግስቱ ከኮከብጽባህ ት/ቤት 2ኛ ✅ ተማሪ አማኑኤል በንቲ ከካራ ት/ቤት 3ኛ ✔️ በመሆን ያጠናቀቁ ሲሆን ትምህርት ቤቶቹም በዚሁ መሰረት ከ 1ኛ- 3ኛ ይዞ ዉድድሩን ሲያጠናቅቁ የማበረታቻ ሽልማት ፤-የወንጫ፣ የሜዳልያ እና የሰርትፊኬት ስጦታወቾ ተበርክቶላቸዉ  ሮግራሙ ተጠናቋል፡፡ 👏ምስጋና፤-ለዚህ ፕሮገራም ዉበትና ስኬት ተዋናይና ግንባር ቀደም ለሆኑት ለወንድራድ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በክፍለከተማችን ስም ላቅ ያለ መስጋናችን እናቀርባለን👏👏👏👏
1
9
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ ሊያውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመ+3
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ ሊያውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም። ✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን። #️⃣ሸር 📌 ለሁሉም ተፈታኞች መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ! 👏👏👏👏👏 🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 Our Channel ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76
754
10
✔️ለ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈተኞች የትምህርት አይነትና ኮድ
✔️ለ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈተኞች የትምህርት አይነትና ኮድ
2 146
11
✅የፈተና ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው ። 📌 ይህም ጤናማ ፍርሀት ለፈተና እንድንተጋ ስለሚረዳን በተሻለ ለመዘጋጀ
✅የፈተና ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው ። 📌 ይህም ጤናማ ፍርሀት ለፈተና እንድንተጋ ስለሚረዳን በተሻለ ለመዘጋጀት እንዲሁም ጥሩ ትኩረት ለማድረግ ያስችለናል። ✔️ ሆኖም ግን ይህ ጭንቀት ወይም ቴንሽን መጠነኛ ካልሆነ ወደ መደናገር እና ከፍተኛ ለሆነ ውጥረት ይዳርገናል ። በዚህም የተነሳ ፈተናችንን በጥሩ እንዳናስኬድ እና ተገቢውን ትኩረት እንዳንሰጥ ያደረፈርገናል ።  ✔️ከዚህም ሀሳብ ጋር በተያያዘ ለዚህ አይነቱ #ጭንቀት እና ውጥረት ውስጥ #እንድንገባ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ #ምክንያቶች ውስጥ #ጥቂቶቹ: ➡️ አሉታዊ ሀሳቦች ወደ አዕምሮ በመምጣት ሀሳባችን በሙሉ ስለ ፈተናው አስከፊነት እና ስለውጤት መበላሸት አብዝተን ስናስብ ። ➡️ በቂ እና ምክንያታዊ ያልሆነ ግመታ እና ድምዳሜ አጠቃሎ ስለፈተናው ማሰብ ። ➡️ የውጫዊ ተፅእኖ እንደ ቤተሰብ ፣ መምህራን እና ጓደኛ የሚመጡ ጫናዎች አስተሳሰባችን ላይ ይህ መሆን አለበት ወይም መሆን የለበትም የሚል አቋም መያዝ ስህተትን እንዳንቀበል እና መሳሳትን እንድንፈራ ስለሚያረግ በፈተና መዳረሻ ከፍተኛ ለሆነ ውጥረት ይዳርገናል ። ➡️ሙሉ ሀሳብን ወደ ፈተናው ይዘት እና ሁኔታ ከማተኮር ይልቅ ወደ ውጤት እና ነጥብ ብቻ ላይ ማተኮር እና ማስላት።  እነዚህ ዋና ዋናዎቹ በፈተና ወቅት ውጥረትን እና ጭንቀትን የሚያስከትሉ ምክንያቶች ናቸው። ✅ ስለዚህ ተፈታኞች የተወሰነ ዘዴን በመጠቀም ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምትችሉበትን መንገድ አንድ በአንድ እንመልከት፤ ⭐️  ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገባን ዜዴዎች፤ - ➡️ ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት። ➡️ ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ ይህ ማለት ስለፈተናው ክብደት እና አስከፊነት ከማሰብ በተቃራኒው በአይነ ህሊና (visualization) ዘና ብለን ስንፈተን እና ፈተናውን በተገቢ መንገድ ስንፈተን በአእምሮችን መሳል ። ✅ከዚህ ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም በክፍል ውስጥ በብቃት የሰራናቸውን ፈተናዎች እና የገኘነውን ጥሩ ውጤቶች ማሰብ።  እናም ምን አይነት ፈተና ሊመጣ ይችላል ብለን አብዝተን አለመጨነቅ ይልቅ የሚመጣው ፈተና ከዚህ በፊት ከተማርነው የተለየ አለመሆኑን መረዳት እና መጪውም ፈተና በተመሳሳይ እንደምንሰራው ማሰብ። ➡️ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ። ✅ምክንያቱም ከላይ እንደ ምክንያት ለተቀመጡት ነጥቦች ከዚህ ሀሳብ በተያያዘ አንድ ተማሪ በፈተና ጥሩ ውጤት ባያገኝ እና ቢሳሳት ቀድሞውኑ ወደ ጭንቅላቱ የሚመጣው አለማወቁ ዋጋ እንደሚያስከፍለው እና ቤተሰቦቹም ሆነ መምህራን እንደ ሰነፍ እና ዋጋ እንደሌለው ስለሚገመት ስህተትን አስተካክሎ ለቀጣይ ለማሻሻል እና ለመማር መሰናክል ይፈጥራል። ✅ ስለዚህ ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን። ➡️ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። 📌ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል። ➡️ የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ  መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል። ✔️ ፈተና ከጀመርን በኋላ መድረግ የሚገቡን ነገሮች (ፈተና ላይ እያለን)፤ ➡️ ወደ ፈተና ከመሄዳችን ቀደም ብለን ለፈተና የሚረዱንን መሳሪያዎች እና የመፈተኛ ቁሶችን ማዘጋጀት።  ➡️አብዝተን ፈተናን እና የምናመጣውን ነጥብ ስሌት አለመገመት ። ➡️ ፈተና ስንጨርስ የተሳሳትነውን ጥያቄ አብዝቶ ማሰብ እና ሌላ ተማሪ መጠየቅ ጭንቀት ውስጥ ስለሚከተን ከዚህ ይልቅ ቤት ሄደን እረፍት ማድረግ እና ለቀጣይ ፈተና መዘጋጀት ። ✅በፈተና ጊዜ ድንገተኛ ጭንቀት እና ድንጋጤ ከገጠመን ወዲያው የምንሰራውን ገታ አድርገን በጥልቀት አየር በአፍንጫችን ስበን ወደ ሳንባ እያስገባን መልሰን ማስወጣት ይህንንም እስክንረጋጋ መደጋገም ።   ➡️ ፈተና በምንሰራ ጊዜ ግራ ያጋባንን እና እርግጠኛ ያልሆንበትን ጥያቄ በይለፍ ማቆየት እና ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ይህም ጊዜያችንን በአግባቡ እንድንጠቀም ይረዳናል። ነገር ግን ምልክት አድርገን ማለፍ፤  • ✔️በተመሳሳይ እርግጠኛ ያልሆልንበትን መልስ ላይ ተደናግጠን መሰረዝ እና መደለዝን መቀነስ ✅ ይህም ስንደነግጥ እና ስንጨነቅ የምናውቀውን መልስ ትተን ወደ ሌላ መልስ እንድሰጥ ስለሚያረግ መሰረዝና መደለዝን መቀነስ ። ✅ፈተናውን ወደ ማገባደድ ስንደርስ በይለፍ ያስቀመጥናቸውን ግራ ያጋቡንን ጥያቄዎች ጥቂት አስበንበት መልስ መስጠት ፤ ካልሆነም ደግሞ ብልሀት ተጠቅመን የግመታ መልስ ሰጥተን ወደ ቀጣዩ ጥያቄ መሄድ ። 📌በተደጋጋሚ ሰአትን አለመመልከት ወይም ሰአት በቃን አልበቃን እያልን አለመጨነቅ። ✅ ይልቅ በጣም ሳንንቀራፈፍ ተረጋግተን ፈተናውን  መስራት እና ፈተናውን ከጨረስን በኋላ ተመልሰን የሰራነውን ጥያቄ አጠቃላይ ማየት ያስፈልጋል።            ⭐️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከ10ቀናት ያልበለጡ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ1 ወር ያነሱ ቀናት ይቀሩታል! #️⃣Share ⭐️ ለሁሉም ተፈታኞች መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ!⭐️ 🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 Our Channel ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76
813
12
✔️ለብሔራዊና ከተማ አቀፍ ፈተና የሚዘጋጁ ልጆቻችንን እንዴት እናግዛቸው? ✅ የብሔራዊ እና ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ በጣም ተቃርበዋል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ልጆቻችን ከምንም በላይ የቤተሰ
✔️ለብሔራዊና ከተማ አቀፍ ፈተና የሚዘጋጁ ልጆቻችንን እንዴት እናግዛቸው? ✅ የብሔራዊ እና ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ በጣም ተቃርበዋል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ልጆቻችን ከምንም በላይ የቤተሰብ ድጋፍ፣ ፍቅር እና መረጋጋት ያስፈልጋቸዋል። ✔️ ፈተናን በራስ መተማመን እንዲጋፈጡ በቤት ውስጥ ልናደርግላቸው የምንችላቸው 3 ወሳኝ ነገሮች፦ 1️⃣/ የተረጋጋ የጥናት ከባቢ መፍጠር፦ ➖ በቤት ውስጥ ረብሻና የድምፅ መረበሽ እንዳይኖር በማድረግ፣ ልጆቹ ትኩረታቸውን ሰብስበው የሚያነቡበት ጸጥ ያለ የጥናት ቦታ ማዘጋጀት አስፈላጊ ነው። 2️⃣/ ከጭንቀት ነፃ የሆነ ማበረታቻ መስጠት፦ ➖ "ውጤትህ ምን ሊሆን ነው?" በሚል ጫና ከመፍጠር ይልቅ፣ እያደረጉት ያለውን ጥረት በማድነቅ "ጠንክረህ አንብብ፤ እኛ ካንተ ጋር ነን" በማለት ስነ-ልቦናቸውን ይገንቡ። 3️⃣/ የሞዴል ጥያቄዎችን እንዲሰሩ ማገዝ፦ ➖የተለያዩ የሞዴል ጥያቄዎችን በተለይም https://t.me/dam76/5612 የተለቀቁ የብዙ አመታት ሞዴል ፈተናዎችን ፕሪንት አድርገው እንዲሰሩና እንዲለማመዱ ያድርጉ 🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 ⭐️#ሸር 🔤የተማሪዎች አለኝታ Our Channel ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76
939
13
✅ለ12ኛ ✅ ለ8ኛ ✅ ለ6ኛ ክፍል 📌 ብሔራዊና ከተማ አቀፍ ተፈታኞች ከዛሬ ጀምሮ ከ2016 ዓ.ም -2018 ዓ.ም ያሉ የተለያዩ ሞዴል ፈተናዎችንና ሌሎች ወሳኝ መረጃዎችን በተደራጀ መልኩ የምናደርስ
✅ለ12ኛ ✅ ለ8ኛ ✅ ለ6ኛ ክፍል 📌 ብሔራዊና ከተማ አቀፍ ተፈታኞች ከዛሬ ጀምሮ ከ2016 ዓ.ም -2018 ዓ.ም ያሉ የተለያዩ ሞዴል ፈተናዎችንና ሌሎች ወሳኝ መረጃዎችን በተደራጀ መልኩ የምናደርስ ይሆናል!! ✔️ከናንተ የሚጠበቀው ትብብር ቻናላችንን ለሌሎች ሸር በማድረግ 42k እንዲደርስ ተደራሽ ማድረግ ነው!! ⭐️አስኪ ለቻናሉ ያላቹህን ፍቅር ቻናሉን ለጓደኞቻቹህ ሸር በማድረግ አሳዩን!! ✅42k እንደደረስን መልቀቅ እንጀምራለን!! 🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 የተማሪዎች አለኝታ‼️ ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇 ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76
1 008
14
🔠🔠🔠 ✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡ (ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ+2
🔠🔠🔠 ✔️በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡     (ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡   📌በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም ✅እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡   📌ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚሰጠው በዚህ ከተማ አቀፍ ፈተና በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች 199  የመፈተኛ ጣቢያዎች  እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች  ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡    መልካም  ፈተና✅ 🔠🔠🔠🅰️  🔤🔤🔤🔤  🔠🔠🔠 🔤🔤🔤 ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇 ❤️❤️❤️❤️❤️ https://t.me/dam76
1 109
15
ቀን 12/9/2018ዓ.ም ✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ2018ዓ.ም የ2ኛ ግማሽ አመት የ6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና በሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች መስጠት ተጀምሯል ✔️በሞዴል ፈተናው በ+9
ቀን 12/9/2018ዓ.ም ✔️በየካ ክፍለ ከተማ የ2018ዓ.ም የ2ኛ ግማሽ አመት የ6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና በሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች መስጠት ተጀምሯል ✔️በሞዴል ፈተናው በክፍለ ከተማው 6274 የ6ኛ ክፍል 6981 የ8ኛ ክፍል እና 4863 የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን እየወሰዱ ይገኛሉ::
2 128
16
ከትምህርት ቢሮ በተቀመጠው ቀነገደብ መሰረት የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኞች መረጃ ማስተካከያ ያላደረጉ ትምህርት ቤቶች 1.ኮተቤ ብርሀነ ህይወት 2.ደ/ወንድራድ 3.ልዕልት ዘነበ ወርቅ 4.ዳንሴ 5.መካነ ህይወት 6.ኪዳነ ምህረት 7.ማሪፍ 8.የካ ተራራ 9.ሊቦሮ 10.ቀበና አድቬቲስት 11.የካ ግሎባል 12.ራዕይ 13.እማዋይሽ በተማሪዎች መረጃ ላይ ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ሀላፊነቱን ይወስዳል!
0
17
✅ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ! ✔️የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የ
✅ለ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የኦንላይን ልምምድ ያድርጉ! ✔️የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ተፈታኞች ፈተና የሚለማመዱበት አድራሻ ይፋ አድርጓል። ✅ተፈታኞች በተደለደሉበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር ትይዩ ያለውን ሊንክ በመጠቀም፣ User Name በሚለው ላይ የፈተና አዳራሽ መግቢያ ካርድ ላይ ያለውን አድሚሽን ቁጥር በማስገባት እና Password በሚለው ላይ 1234 በማስገባት ✔️ በዴስክቶፕ ኮምፒውተር፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክ እና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማንኛውንም አይነት የኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም ✔️ ከዛሬ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከፈተናው ድረስ መለማመመድ እንደሚችሉ ተገልጿል። 🔠🔠🔠🅰️  🔤🔤🔤 ⭐️Our Channel ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76 👆👆👆👆
1 317
18
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)+3
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ፣ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል የሁለተኛ ሴሚስተር ከተማ አቀፍ ሞዴል ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ (ግንቦት 6/2018 ዓ.ም)
41 718
19
✔️የሞዴል ፈተና ፕሮግራም ለውጥ 🫰🏻 የ6ኛ፤ 8ኛና 12ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የሞዴል ፈተና የቀን ለውጥ ተደርጎበታል፡፡ ✔️ ከግንቦት 12-14/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል :: 🖍በመሆኑም በዚህ አግባብ ትምህርት ቤቶች ዝግጁ እንድትሆኑ እናሳስባለን ፡፡
0
20
✅ለ12ኛ ክፍል የድጋሜ ተፈታኞች ✅በ2018ዓ.ም በየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በደ/ወንድራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ስር የተመዘገባቹህ የድጋሚ ተፈታኞች አድሚሽን ካርድ የካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት 7ኛ
✅ለ12ኛ ክፍል የድጋሜ ተፈታኞች ✅በ2018ዓ.ም በየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት በደ/ወንድራድ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ስር የተመዘገባቹህ የድጋሚ ተፈታኞች አድሚሽን ካርድ የካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት 7ኛ ፎቅ እየመጣቹህ እንድትወስዱ እናሳስባለን 🔤🔤🔤🔤  🔤🔤🔤 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/dam76
0