2 101
Subscribers
+424 hours
+177 days
+6930 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+25
in 2 channels
August '26
+144
in 5 channels
Get PRO
July '26
+272
in 13 channels
Get PRO
June '26
+117
in 8 channels
Get PRO
May '26
+255
in 22 channels
Get PRO
April '26
+51
in 1 channels
Get PRO
March '26
+80
in 3 channels
Get PRO
February '26
+95
in 3 channels
Get PRO
January '26
+107
in 2 channels
Get PRO
December '25
+62
in 3 channels
Get PRO
November '25
+43
in 0 channels
Get PRO
October '25
+48
in 4 channels
Get PRO
September '25
+59
in 12 channels
Get PRO
August '25
+99
in 5 channels
Get PRO
July '25
+143
in 10 channels
Get PRO
June '25
+150
in 8 channels
Get PRO
May '25
+28
in 4 channels
Get PRO
April '25
+75
in 5 channels
Get PRO
March '25
+71
in 6 channels
Get PRO
February '25
+142
in 10 channels
Get PRO
January '25
+56
in 1 channels
Get PRO
December '24
+68
in 2 channels
Get PRO
November '24
+62
in 2 channels
Get PRO
October '24
+103
in 3 channels
Get PRO
September '24
+545
in 5 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 05 September | +3 | |||
| 04 September | +6 | |||
| 03 September | +7 | |||
| 02 September | +5 | |||
| 01 September | +4 |
Channel Posts
Repost from Yeka Education
🥏#MoE
🎾የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን ወስደው በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋምና የትምህርት መስክ ምርጫቸውን ከነሐሴ 28 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ እንዲያስገቡ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
🎾ተማሪዎች ምርጫቸውን ትምህርት ቤት መሄድ ሳያስፈልጋቸው ባሉበት ሆነው በኦንላይን ማስገባት ይችላሉ።
🏀የምርጫ ማስገቢያ ድረ-ገጹ፦ student.ethernet.edu.et ነው።
✏️- በሕክምና ምክንያት ልዩ ሁኔታ ያላቸው፣
✏️- የአካል ጉዳተኛ የሆኑ፣
✏️- ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች
✏️- ከ6 ወር በታች ሕፃን የሚያጠቡ እናቶች ተገቢውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ እንደሚጠበቅባቸውም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
#MoE
ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ/ም
Our Channel
👇👇👇
https://t.me/dam76
| 2 | ማስታወቂያ
በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ለተማዘገባችሁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ተማሪዎች በሙሉ፤
ለፈተና መስጫ ማዕከልነት የተመረጡት፤
አዲስ አበባ ዩኒቨርቲ (6 ኪሎ ካምፓስ)
የመነን አዳሪ ት/ቤት
ሚኒኒክ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስለሆኑ ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ዛሬ ነሐሴ 28/2018 ዓ.ም ከ9:00 ጀምሮ በእነዚህ የፈተና መስጫ ማዕከላት ተገኝታችሁ የሙከራ ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን። | 3 959 |
| 3 | 💪💪563.5
💪 በ2018 ዓ.ም በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ሐገር አቀፍ ፈተና በክፍለ ከተማችን ከፍተኛ ውጤት
(ከሞንቶሶሪያን -ተማሪ ሚኪያስ ታደሰ🙏‼️) | 1 469 |
| 4 | ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 22/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁና ፈተና ለወሰዳችሁ ተማሪዎች ከዛሬ ከ22/12/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመዘገባችሁበት ሊንክ እየገባችሁ ውጤታችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የተመረጣችሁ ተማሪዎች የፊታችን እሮብ በ27/12/2018 ዓ.ም በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc | 2 969 |
| 5 | 💪ቀበና አድቬቲስት ከ500 በላይ ውጤት | 1 385 |
| 6 | ሞንቶሶሪያን 23 ተማሪዎች ከ 500 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል
🎉 CONGRATULATIONS! 🎓 | 1 158 |
| 7 | 💪ተስፋ ብርሀን | 2 049 |
| 8 | 💪የካ ካራሎ | 1 275 |
| 9 | 💪የካ ኮከበ ጽባህ | 1 176 |
| 10 | 💪የካ ወንድራድ | 1 154 |
| 11 | 💪የካ ማጅክ | 1 118 |
| 12 | 👌የካ ሞንቶሶሪያን 500 በላይ | 1 333 |
| 13 | 💪💪ለምለም ት /ቤት | 1 170 |
| 14 | 💪💪ለምለም ት /ቤት | 1 |
| 15 | 🎾554.75
የካ ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት | 1 190 |
| 16 | 🥏" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
🥏የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
🥏በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
🥏በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
🎾ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት | 904 |
| 17 | 🟣በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
🟢ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል።
🔵ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺ 544 ናቸው።
🟠ካለፉት መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16.5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8.33 በመቶ ናቸው
🟪ከፍተኛ ውጤት !
በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 591.6 ከ600 ተመዝግቧል። ተማሪው የኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ ተማሪ ነው።
ከሴት ደግሞ 583 ከ600 ሲሆን ከእንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ነው።
• 576.25/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ወንድ — ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
• 569/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ሴት
ዋና ዋና መረጃዎች
🌔565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም።
🌔 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች
• አምና — 62
• ዘንድሮ — 88
🌍 በፈተና አሰጣጥ ዘዴ
• በኦንላይን የተፈተኑ — 18.37% አልፈዋል።
• በወረቀት የተፈተኑ — 4.2% አልፈዋል።
🔥 የክልሎች የማለፊያ ምጣኔ
🥇 አዲስ አበባ — 32.4%
🥈 ሀረሪ — 22.76%
🥉 አማራ — 15%
• ድሬዳዋ — 11.92%
• ትግራይ — 11.2%
• ጉምዝ — 10.53%
• ደቡብ — 9.2%
• ሶማሌ — 9%
• ሲዳማ — 6.95%
• ጉምዝ — 6.1%
• ደቡብ ኢትዮጵያ — 4.2%
• 3.74% — የክልሉ ስም አልተጠቀሰም።
🌒 በአጠቃላይ፦ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የማለፊያ ምጣኔ 12.8% ሲሆን፣ አዲስ አበባ 32.4% በማስመዝገብ ከፍተኛውን የክልል ደረጃ ይዟል። በተጨማሪም 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ከ62 ወደ 88 ከፍ ብለዋል። | 260 |
| 18 | ማስታወቂያ!
(ነሀሴ 15/2018 ዓ.ም) በምስራቅ ጎህ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሳይንስ ልህቀት ማዕከል ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፦
የተመደባችሁበትን የመግቢያ ፈተና መውሰጃ ጣቢያ በማየት የፊታችን እሮብ በ20/12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ በመገኘት የመግቢያ ፈተናውን እንድትወስድ እያሳወቅን ሞባይልና መሰል ግብዓቶችን ይዞ መገኘት የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን።
BEEKSISA!
Barattoota Giddugala Saayinsiifi Kalaqaa Misiraaggoo Sad.2ffaatti Barachuuf Galmooftan hundaaf
Bakka qorumsa seensaa itti fudhattanitti Roobii dhufu jechuun gaafa 20/12/2018A.L.Itti waaree dura sa’aaatii 1:30 buufatalee qormaataatti akka argamtan jechaa yeroo dhuftan waraqaa eenyuummaa keessaan ibsu qabattan akka argamtan jedhaa meeshaalee elkitiroonikisii kanneen akka moobayili qabattan argamuun dhorkaadha.
Nagaa wajjin!
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc | 1 415 |
| 19 | የትምህርት እድል ለ9ኛ ክፍል
መስፈርቱ የሚያሟሉ ነገ ሀሙስ ጠዋት እሰከ 3:00 ብቻ ክፍለ ከተማ 7ኛ ፎቅ መጥተው መመዝገብ ይችላሉ | 6 481 |
| 20 | የትምህርት እድል ለ9ኛ ክፍል
መስፈርቱ የሚያሟሉ ነገ ሀሙስ ጠዋት እሰከ 3:00 ብቻ ክፍለ ከተማ 7ኛ ፎቅ መጥተው መመዝገብ ይችላሉ | 1 |
