ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
Канал ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 11 559 подписчиков, занимая 16 984 место в категории Новости и СМИ и 2 892 место в регионе Эфиопия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 11 559 подписчиков.
Согласно последним данным от 22 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -116, а за последние 24 часа — -4, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 9.27%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.91% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 1 072 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 799 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 4.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 23 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Новости и СМИ.
Загрузка данных...
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 23 июля | +2 | |||
| 22 июля | +4 | |||
| 21 июля | +5 | |||
| 20 июля | +3 | |||
| 19 июля | +3 | |||
| 18 июля | +11 | |||
| 17 июля | +2 | |||
| 16 июля | +2 | |||
| 15 июля | +1 | |||
| 14 июля | +2 | |||
| 13 июля | 0 | |||
| 12 июля | +8 | |||
| 11 июля | 0 | |||
| 10 июля | +2 | |||
| 09 июля | +2 | |||
| 08 июля | +4 | |||
| 07 июля | 0 | |||
| 06 июля | +2 | |||
| 05 июля | +1 | |||
| 04 июля | +6 | |||
| 03 июля | +4 | |||
| 02 июля | +1 | |||
| 01 июля | +2 |
| 2 | በእነ አብይ ምክክር ኮሚሽን ውስጥ 80%የተሰገሰጉት እነኝህን መሰሎች ናቸው።
ትላንት ምግብ ሲያበስሉ በድሮን ተጨፈጨፉ በሚለው ዜና ስር ተመካካሪዎቹ ገብተው የሚፅፉትን ተመልከቱ! | 276 |
| 3 | በምስራቅ ጎጃም ደባይ ጠላት ግን ወረዳ ንፁሐንን ኢላማ ያደረገ የመድፍ ጥቃት መፈፀሙን አርሶአደሮች ተናገሩ።
ለተከታታይ አምስት ቀናት ንፁሐንን ኢላማ ያደረገ የመድፍ ጥቃት በምስራቅ ጎጃም ደባይ ጠላት ግን ወረዳ መፈፀመን አርሶአደሮች ተናገሩ።
ከቁይ ከተማ ከ20-30 ኪ.ሜ እርቀት ባሉ የንፁሐን መንደሮች በተከታታይ በተፈፀመ የመድፍ ጥቃት ንፁሃኖች ህይወታቸውን አጠዋል፤ ከባድና ቀላል ቁስለኛ ተደርገዋል መኗሪያ ቤታቸው ወድሟል ሲሉ ገልጸዋል ።
በዕለተ ቅዳሜ ህዝብ ለገበያ በተሰበሰበበት አደባባይ ጥቃት ተደርጓል ያሉት አርሶአደሮች በአርሶ አደሮች ማሳ፣ በመኗሪያ ቤቶች፣ በህዝብ መሰብሰቢያ አካባቢዎች በተፈፀመው የመድፍ ድብደባ የንፁሃን ሕይወት መቀጠፉን አስታውቀዋል ።
ምንም አይነት ውጊያ በሌለበት አካባቢ ከቁይ ከተማ የሚወረወረው መድፍ በ30 ኪ.ሜ እርቀት የሚገኙ ፣ ደብረ እየሱስ፣ ሽሜ፣ አካባቢዎች እና በጎዛምን ገደማላ እና ደጋማው ክፍል ላይ ንፁሐንን ኢላማ ያደረጉ ጥቃቶች መፈፀማቸውን ተናግረዋል።
በዛሬው ዕለት ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:35 በተፈፀመው የመድፍ ድብደባ የአርሶአደሮች ቤት እና በእርሻ መሬታቸው መሆኑን አስታውሰው አርሶአደሩ እየተፈፀመ ባለው ጥቃት በእርሻ ስራው ላይ መገኘት አለመቻለን ገልጸዋል። | 320 |
| 4 | የኦህዴድ ብልፅግና አጀንዳ ማልፈፀሚያ
የወቅቱ "ኮንፊውዝ" እና "ኮንቪንስ" የምክክር ኮሚሽን ድራማው‼️
የምክክር ግቡ በሆነ ጉዳይ ወይም ጉዳዮች መግባባት ላይ መድረስ እንጂ በድምጽ ብልጫ ውሳኔ ማሳለፍ አይደለም። ውሳኔ አሸናፊና ተሸናፊ ይፈጥራል። በውሳኔ አሸናፊና ተሸናፊ መፍጠር ደግሞ ከምክክር (ዲያሎግ) መነሻ ተቃራኒ ነው። ምክክር ድርድር (bargaining or negotiations) አይደለም። ምክክር ዲያሎግ ድርድርም ሽምግልናም አይደለም። ምክክር የግልግል ዳኝነት (arbitration) አይደለም። ዝም ብሎ ውይይትም (discussion) አይደለም።
የኢትዮጵያው ግን አስቀድሞ ትኩረት የተረጠው መግባባት ላይ መድረስ ሳይሆን በባሌም በቦሌም ብሎ የያዙትን አቋም ችክ እንዳሉ፣ ጥቅምና እና ፍላጎት ማስጠበቅ ነው። አደረጃጀቱም ይሔንኑ አስረግጦ ለማስጠበቅ በምክክር ስም የመጣ ታክቲክ ነው። አዲሱ confuse and convince ማድረጊያ ነው።
የምክክር ውጤቱ መጨረሻ የሚቀርበው ለሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት እና ለአስፈጻሚው (ለጠቅላይ ሚኒስትሩ) ነው። ማለትም ለብልጽግና ነው። ማለትም በገቢር ለኦሮህዴድ/ለኦሮሞ ብልጽግና ነው።
አራት ሺም በሉት ሰባት ሺ ህ የምክክር ተሳታፊ በብልጽግና ተደርሶና ተቀርጾ፣ በግልፅም በተዘዋዋሪም በብልጽግና እየተመራ ያለው ጉዳይ ነው። ከክልሎችና ከተሞች ተወካዮች (ከእያንዳንዱ 14) እና በፌደራል መንግሥት (በብሎጽግና) ተመርጠው ከሚወከሉ 15 ሰዎች በአብላጫ (በ70%) ውሳኔ እየሰጡበት አጀንዳዎች ላይ በተመካካሪዎች ስምምነት (አራት ሺህ/ሰባት ሺህ) በጭብጨባ አንከብክቦ ማሳለፍ ነው ተግባሩ። በጭብጨባ ያሳልፋል እንጂ በጭብጨባ ይጥላል አይልም። የኮሚሽኑ የውሳኔ አሰጣጥ መመሪያ) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ለብልጽግና) ይልካል። ብልጽግና እራሱ ጠምቆ እራሱ ይጠጣዋል ማለት ነው።
ክልሎችና ከተሞች (አዲስ አበባና ድሬ ዳዋ) በ14 ውሳኔ ሰጪዎች (እጅ አውጪዎች) በእኩል ይወከላሉ። የፌደራል መንግሥት ደግሞ 15 ሰዎችን ይጨምራል፤እጅ እንዲያወጡ። ኦሮሚያ 14፣ ከአዲስ አበባ፣ ከድሬዳዋ እና ከሐረር ቢያንስ ግማሹ ኦሕዴድ መሆናቸው አይቀሬ ነው። አጠቃላይ 21 ማለት ነው። ከፌደራል 7 አያጣም። ከየክልሉ የሚጠራቀሙ፣ በኦሕዴድ ብልጽግና በእቅድ እጅ እንዲያወጡ የታጩ (የተመረጡ) ቢያንስ 30 የክልል ተወካዮች ማግኘት እጅግ በጣም ቀላሉ ነው። በመሆኑም በዚህም ቢሆን ኦሕዴድ ብልጽግና አስቀድሞ የጨረሰው ጉዳይ ነው። አዳማ ላይ በብልጽግና ደረጃ አቋም የተያዘባቸውን ጉዳዮች እንዳሉ ታውቋል። ቀጥሎ በምክክር ኮሚሽኑ እጅ ይወጣባቸዋል። በመቀጠልም በጭብጨባ ወደ ሕዝብ ተወካዮች (ወደ ብልጽግና) ይላካሉ። ይሁን እንጂ የምክክር ኮሚሽኑ የውሳኔ ሥርዓት/ሒደት የኦሮሞን ጥቅም የሚያሳጣ ነው በሚል በጎን ሆን ብለው ያስጮሃሉ። ምናልባትም አብይ አሕመድ ያስጮኻል። ይህ አዲሱ Confuse and convince ስልት እንጅ ቀድመው የጨረሱት ጉዳይ ነው። የምክክር ኮምሽኑ የተበላ ዕቁብ ነው!
(ይህ ፅሁፍ ከአንድ ታዋቂ የህግ ባለሙያ የተላከልኝ ነው) | 287 |
| 5 | Нет текста... | 242 |
| 6 | «የዓለም ታሪክ ነፃነትን ለማወቅ ከሚደረግ ሒደት ውጭ ምንም አይደለም።»
ፍሬድሪክ ሄግል
ታላቁ ጀርመናዊ ፈላስፋ ፍሬድሪክ ሔግል "philosophy of history" በተሰኘው መፅሀፍ ላይ የዓለም ታሪክ አጋጣሚ ያከታተላቸው ኹነቶች ትርዒት ሳይሆን በተቃራኒው ምክንያታዊ እና የታሰበበት ዕቅድ ውጤት ነው ይለናል። ይህ ቅጥ አምባር በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ ቁልጭ ብሎ ይታያል። የፖለቲካ ጥናትም የተሟላ የሚሆነው ተቋማት እና ሰብዕናዎች በትልቅ ዓላማ ያነገበ የታሪክ እድገት ማዕቀፍ ውስጥ ከተከወነ ብቻ ይሆናል፡፡ ለዚህ ሒደት ወይም ቅጥ አምባር (ፓተርን) ሔግል ስያሜ አውጥቶለታል። ታላቁ ኃሳብ ወይም ፍፁማዊ እውቀት (The ldea) ሲል ይጠራዋል።
ሔግል በፖለቲካ ሒደት ውስጥ ኃሳብ ላለው ትልቅ ፋይዳ አፅንኦት ስለሚሰጠው ስያሜው የተገባ ይመስላል። ቁሳዊው የሰዎች እና የተቋማት ዓለም ለሔግል ብዙም ጉዳዩ አይደለም። ይልቁን ለቁሳዊው ዓለም አቅጣጫ እና ግብ የሚሰጠው መንፈስ ወይም ኃሳብ ላይ ማተኮርን ይመርጣል። ታላቁ ኃሳብ በማህበረሰብ ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ እንደ ፍትህ ፤ ነፃነት ያሉ ረቂቅ እሳቤዎችን ሁሉ ጠቅልሎ የሚይዝ ማዕቀፍ ነው።
«ነፃነት ይላል ሔግል በሰዎች ተግባር ውስጥ ሳይሆን በሰዎች ግንዛቤ ውስጥ ይገኛል። ፖለቲካን ለመረዳትም ማጥናት ያለብን የሰዎችን ድርጊት አይደለም፡፡ ድርጊታቸውን እንዲፈፅሙ የሚገፋፋቸውን መንፈስ እንጅ።
የሰው ዘር ታሪክ በንቃት የተተለመ የሆነ ግብ ይዞ አልተጀመረም። ማህበራዊ ደመ ነብስ ንቁ የሆነ ለህይወት እና ለንብረት ደህንነት መሻትን ያመላክታል። እናም ማህበረሰብ በሚቋቋምበት ጊዜ ይህ ዓላማ ይበልጥ ጠቅላይ ሆኗል። የዓለም ታሪክ የሚጀምረው ጠቅላይ ግብን በመረዳት ነው። የመንፈስ ኃሳብ በስውር ቅርፁ ንቁ ደመነብስ ይሆናል።»
ይለናል።
በታሪክ ማዕከል ውስጥ ከህቡዕ ልቦና ወደ ንቁ ልቦና ወይንም ካለመንቃት ወደ ንቃት የተደረገው ሽግግር አለ። ይህም ወደ ፍልስፍናዊ ነፃነት የሚያደርሰው ሒደት ነው።
አስተያየቱን ሲቀጥልም፦
«የነፃነት ዋና ተፈጥሮ ራሱን ወደማወቅ መምጣቱ ነው። በዚህም ህልውናውን ይገነዘባል።ሰዎች ከታላቁ ኃሳብ ጋር መኖርን ማወቅ አለባቸው። ሊያመልጡት አይቻላቸውምና። ሰዎች እና ተቋማት ነፃነትን ለማወቅ ከፈለጉ በትልቁ የታሪክ ሒደት ውስጥ ትክክለኛ ቦታቸውን ለማወቅ ጥረት ማድረግ አለባቸው፡፡ ታሪክ በእርሱ አመለካከት መሠረት በነፃነት አቅጣጫ የሚደረግ ተቋማዊ የለውጥ ሒደት ነው። ሰዎች ነፃነትን እንዲጨብጡ የህልውናቸውን ምክንያት ወደማወቅ ከፍታ ማንሰራራት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ነፃነት ከእውቀት ወይም ንቃተ ልቦና (consciousness) ተለይቶ ሊታይ አይችልም። ነፃ የሆነ ሰው ለድርጊቱ እና ለባህርዩ የክልከላ አጥር ያልተበጀለት ሰው ሳይሆን በታሪክ መስክ ላይ ትክክለኛ እና ልዩ ስፍራውን ጠንቅቆ ያወቀ ነው፡፡ ይህንን ነፃነት የሚያጐናፅፈው ታላቁ ኃሳብ ብቻ ነው።"
በፖለቲካ ንፍቀ ክበብ ውስጥ ብዙ ሰዎች ፍዝ ናቸው። የመረዳትም የመሳተፍም ንቃት የላቸውም፡፡ እጣ ፈንታቸውን ያለ ተቃውሞ እና ያለ አመፃ ይቀበላሉ። እነዚህ ሰዎች ሳያውቁት በጦርነት ይፈጃሉ ፤ በረሃብ ያልቃሉ ፤ በአምባገነን ጭቆና ይቆረቁዛሉ። በእያንዳንዱ ዘመን አልፎ አልፎ ግን ብቅ የሚሉ ልዩ ሰብዕናን የታደሉ ፤ የነቁ እና አብዮተኛ ግለሰቦች አይጠፉም። የአንድ መደብ አባላት አይደሉም። ልዩ መብት የታደሉ ወይንም የተነፈጉም አይደሉም። ከየትኛውም አቅጣጫ ሊወጡ የሚችሉ ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ - ይላል ሔግል የፖለቲካዊ ተግባር ሰዎች ናቸዉ። የራሳቸውን ግብ እና ፍላጐት ሰንቀው በአንድ ኃሳብ ይጓዛሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች የዲያሌክቲካዊው ሒደት ዋነኛ መሳርያ ናቸው። በግልፅ ባይታወቃቸውም የተቃርኖ (አንቲቴሲስ) ኃሳብን በመድረስ ነባሩን ስርዓት ይሞግታሉ። አብዮትን በመለኰስ ታሪክን ይፅፋሉ። ሔግል የእነዚህ ሰዎች ወዳጅ ነው። ለሰው ዘር እድገት ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ማክበር ይገባናል" ይለናል | 247 |
| 7 | Нет текста... | 232 |
| 8 | ❝... ጠላቶቼ ያች የሚመካባት እመቤቱ ወዴት አለች ብለው እንዳይዘባበቱብኝ። እኔን ባሪያሽን ለኃዘን ለትካዜ አሳልፈሽ አትስጭኝ።❞መልክዓ ማርያም ለሥዕርተ ርዕስኪ በከፊል
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 284 |
| 9 | በመከላከያ ስም የጥሻው እና ሸጡበተራራ እና ዋሻው ረግፎ የሚቀረው ወጣት የኦህዴድ ብልፅግናን ዝቅ ሲልም የፋሽስቱ አብይ አህመድን ወንበር ለማፅናት ብቻ ነው።
የእናንተ ሞት ከሀገር ሉዓላዊነት ጋር ቅንጣት ተዛምዶ የለውም። ይልቅ የሀገር ካስማው እናንተጋ እየተናነቀ የሚወድቀው፣ መስዋዕት ሆኖ በክብር ነፍሱን የሚሰጠው ፋኖ ነው። | 285 |
| 10 | ❝ሰራዊትን ማጠናከር ማለት ተፈናቃዮችን ወደ መኖሪያ፣ ወደ ም/ትግራይ ቀዬዎቻቸው መመለስ ነው። ግዛታዊ ሉዓላዊነታችንን መመለስ ነው። በወራሪ አምሓራዎች ሥር ገብቶ እየተሰቃየ ያለውን ሕዝባችንን ነፃ ማውጣት ነው። በእገዳና በከበባ ውስጥ ያለውን የትግራይ ሕዝብ ከችግር ማውጣት ነው።❞
ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር
የTPLF ከፍተኛ ባለስልጣን‼
የትኛውምን ሉዓላዊነት ነው የሚያስመልሱት? በወሎ ራያ እስከ ሮቢት አልውሃ፣ ላሊበላ በጎንደር በኩል ወልቃይት፣ ጠለምት ፣ ሁመራ እስከ ሊማሊሞና እስከ መተማ ድረስ ነው። ይህንን የሚያስመልሱት ደግሞ ከፋኖ ጋር ተፃምደው ነው?
ለፅምዶ ጋዜጠኞች ጥያቄ አለን! | 435 |
| 11 | አዚያ ሰፈር መለያየት ለምኔ ብሏል፣ የጫካው ሸኔ፣ የአስኮው ሸኔ፣ የአራ ኪሎው ሸኔም፣ ሸፌው ሸኔም ተግባብተው ነው ጭፍጨፋ፣ ኢኮኖሚያዊ ጀኖሳይድ፣ እገታም የሚፈፅሙት።
እዚህ የእኛ መንደር ደናቁራን ያሉበት የዝቅታ ደረጃ፣ የክፍፍል አዘቅት አስፈሪ ነው። | 410 |
| 12 | መረጃ‼️
59 በመቶው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እንደሚኖር የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት ከአውሮፓዊያኑ 2024 እስከ 2025 ያካሄደው ጥናት አመለከተ።
የመኖሪያ ቤቶች መጨናነቅ በተለይ በከተሞች አካባቢ እንዲባባስ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ያልተቋረጠ ፍልሠት መኾኑን ዋዜማ ከጥናቱ ላይ ተመልክታለች።
በተጠቀሠው ጊዜ ውስጥ በጥናቱ 31 በመቶ የሴቶች እና 24 በመቶ የወንዶች ፍልሠት ተመዝግቧል።
የተሻለ የሥራ ዕድል፣ ትምህርትና የመሠረተ ልማት አቅርቦትን ፍለጋ የሚደረገው ፍልሠት፣ በከተሞች ላይ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠሩ በባለ ሁለት ክፍል ቤቶች የሚኖሩ ዜጎች ድርሻ 31 በመቶ መድረሱን ሪፖርቱ ያትቷል። | 505 |
| 13 | "አስቴር በዳኔ መገደሉ እና መሳደዱ የትላንት በደሉ በቀል ነው፣ ይገባዋል ያለችው ህዝብ" | 487 |
| 14 | መረጃ‼️
59 በመቶው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እንደሚኖር የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት ከአውሮፓዊያኑ 2024 እስከ 2025 ያካሄደው ጥናት አመለከተ።
የመኖሪያ ቤቶች መጨናነቅ በተለይ በከተሞች አካባቢ እንዲባባስ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ያልተቋረጠ ፍልሠት መኾኑን ዋዜማ ከጥናቱ ላይ ተመልክታለች።
በተጠቀሠው ጊዜ ውስጥ በጥናቱ 31 በመቶ የሴቶች እና 24 በመቶ የወንዶች ፍልሠት ተመዝግቧል።
የተሻለ የሥራ ዕድል፣ ትምህርትና የመሠረተ ልማት አቅርቦትን ፍለጋ የሚደረገው ፍልሠት፣ በከተሞች ላይ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠሩ በባለ ሁለት ክፍል ቤቶች የሚኖሩ ዜጎች ድርሻ 31 በመቶ መድረሱን ሪፖርቱ ያትቷል። | 1 |
| 15 | Нет текста... | 928 |
| 16 | Нет текста... | 893 |
| 17 | የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና…
• 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል
• ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል
"…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።
"…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት።
"…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት።
• ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። በግራኘ ድሮን የተጨፈጨፍትን የገዳሙ እናቶች እዚህ ሊንክ ላይ ገቡታቹ ተመልከቱ!!!! | 2 |
| 18 | Нет текста... | 816 |
| 19 | አሳዛኝ መረጃ!
አገዛዙ በመካነሰላም አባይ ድልድይ አከባቢ በምትገኘው ቅድስት አርሴማ ገዳም ላይ በፈፀመው ዘግናኝ የድሮን ጥቃት በርካታ መናኒያን ተገደሉ!
የብልፅግናው አገዛዝ በመካነሰላም አባይ ድልድይ አከባቢ በምትገኘው ቅድስት አርሴማ ገዳም ላይ ዛሬ ሐምሌ 15/2018 ዓ/ም ማርፈጃውን በፈፀመው የድሮን ጥቃት በርካታ የገዳሙ መነኮሳት ሕይወታቸው ማለፉን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በርካታ ደናግላን መነኮሳትም ለከባድ ጉዳት ተዳርገዋል፡ የገዳሙ ንብረቶችም ወድመዋል።
ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ ይዘን የምንመለስ ይሆናል። | 21 |
| 20 | የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና…
• 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል
• ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል
"…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።
"…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት።
"…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት።
• ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። በግራኘ ድሮን የተጨፈጨፍትን የገዳሙ እናቶች እዚህ ሊንክ ላይ ገቡታቹ ተመልከቱ!!!! | 1 |
