ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
Канал ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 11 564 підписників, посідаючи 16 858 місце в категорії Новини і ЗМІ та 2 892 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 11 564 підписників.
За останніми даними від 17 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -119, а за останні 24 години на -15, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 9.42%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 6.73% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 089 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 778 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 3.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 18 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Новини і ЗМІ.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 18 липня | +11 | |||
| 17 липня | +2 | |||
| 16 липня | +2 | |||
| 15 липня | +1 | |||
| 14 липня | +2 | |||
| 13 липня | 0 | |||
| 12 липня | +8 | |||
| 11 липня | 0 | |||
| 10 липня | +2 | |||
| 09 липня | +2 | |||
| 08 липня | +4 | |||
| 07 липня | 0 | |||
| 06 липня | +2 | |||
| 05 липня | +1 | |||
| 04 липня | +6 | |||
| 03 липня | +4 | |||
| 02 липня | +1 | |||
| 01 липня | +2 |
| 2 | የአምሓራ የሆነው ሁሉ በኦህዴድ እየተጨፈጨፈ ነው‼️
ዛሬ በቀን 11/11/2018 ዓ.ም በሰሜን ወሎ ራያ ቆቦ 05 አዲስቅኝ ቀበሌ ፀረ አማራ የሆነው የብልፅግና ስርዓት ከ11 በላይ የቁም ከብቶችን በጅምላ ጨራሽ በከባድ መሣሪያ አውድሟቸዋል::
በብልፅግና ቤት እንስሳትም ብሔር አላቸው:: 😢 | 143 |
| 3 | የኦህዴድ ብልፅግና ባዘጋጀው የንክክር ኮሚሽን ድራማ መድረክ ላይ ከአሁኑ አጀንዳም ካርድም መስረቅ ተጀምሯል‼️
የተሳታፊዎችን ካርድ ሕገወጦች ወስደውታል ተብሏል! መቸም ህገወጥ የተባሉት አካላት ካርዱን ገንዘብ ሊያወጡበት አይወስዱትም። የተደራጀ ኃይል ነው ሌባው። አገዛዙ።
ዋዜማ ሬዲዮ እንደዘገበው ከተለያየ አካባቢዎች ለምክክር ኮምሽኑ ተሳትፎ የመጡ ተሰብሳቢዎች "መግቢያ ካርድ አልቋል" ተብለዋል። ለተሳታፊዎች በሚበቃ መልኩ ካርድ ተዘጋጅቶ እንደነበር የተዘገበ ሲሆን ካርድ የለም የተባሉ ለተሳትፎ የመጡት አካላት ለኮምሽኑ ባቀረቡት ጥያቄ የሚደንቅ መልስ ተሰጥቷቸዋል። ኮምሽኑ የካርዱ እጥረት ሊከሰት የቻለው ካርዱን ህገወጦች ወስደውት ሊሆን እንደሚችል ገልፆ ማጣራት እንደሚያደርግም አሳውቋል።
ከዚህ ባሻገር በማይፈልጉት አጀንዳ ላይ ብቻ እንዲወያዩ በመገደዳቸው ራሳቸውን ከምክክሩ ያገለሉ እንዳሉም ያነጋገራቸውን እማኞች ጠቅሶ ዋዜማ ዘግቧል።
ከአሁኑ አጀንዳም ካርድም እየተሰረቀ ነው ለማለት ነው! | 140 |
| 4 | የሽቅም ውጊያ ኤክስፐርቱን እና ነበልባል የፋኖ ተዋጊዎቹን ታንክ እና zu23 እያግተለተሉ ማሸነፍ አይቻልም።
ፋኖ፣ ራሱ በፈለገው ቦታ እኔ ሰዐት ድንገት ተከስቶ የሚያናፍጥ መብረቃዊ መች ነው። ተግተልትሎ የገባው ሁሉ ይቀበራል፣ የተረፈውም | 708 |
| 5 | #USA
የአሜሪካ የአገር ውስጥ ደኅንነት መ/ ቤት ባወጣው አዲስ ረቂቅ መመሪያ ፦
- የውጭ አገር ተማሪዎች
- የባህል ልውውጥ ተሳታፊዎች
- ጋዜጠኞች በአሜሪካ የሚቆዩበትን ጊዜ ሊገድብ ነው።
በመመሪያው መሠረት ተማሪዎች ቢበዛ ለ4 ዓመታት ብቻ ይቆያሉ፤ ትምህርታቸውን ለማጠናቀቅ ተጨማሪ ጊዜ ካስፈለጋቸው የቪዛ ማራዘሚያ ማመልከት ይኖርባቸዋል። ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ አገር ለቀው ለመውጣት የሚሰጣቸው ጊዜም ከ60 ወደ 30 ቀናት ዝቅ ይላል።
በተጨማሪም፣ የውጭ ጋዜጠኞች የቆይታ ጊዜ 240 ቀናት ብቻ እንዲሆን ሲወሰን፣ ለቻይና ዜግነት ያላቸው ጋዜጠኞች 90 ቀናት ብቻ ይሆናል።
መ/ቤቱ ፥ ውሳኔውን ያስፈለገው ጊዜያዊ ቪዛ ያዢዎች ቁጥር በመጨመሩና ከተፈቀደው ጊዜ በላይ የሚቆዩ ሰዎችን ለመቆጣጠር በመቸገሩ መሆኑን ገልጿል። መመሪያው በፌዴራል መዝገብ ከታተመ 60 ቀናት በኋላ ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል።
ሮይተርስ የመረጃው ባለቤት ነው። | 765 |
| 6 | በደደቢት በረሓ መራራ ተናዳፊ እግረ ቀጫጭን ተዋጊዎችን የመሩት ፃድቃን፣ በጀነራል ማዕረግ በዝናብ እየተንቀጠቀጡ ለአብይ ድጋፍ ሰልፍ ሲመሩ ታዩ ቢባል ማን ያምናል?
ህወሓት ሊፈፅመው ያቀደውን ወረራ በመቃወም ሠበብ ፋሽስቱ አብይን መደገፍ ሌላ ፋሽስትነት ቢሆንም ቅሉ…! | 765 |
| 7 | "መከላከያ" በሚል ስም የሚንቀሳቀሰው የኦህዴድ ገረድ ጭፍራ በአምሓራ ክልል ህፃናትን ደፈረ‼️
በፍላቂት ከተማ በታዳጊ ህጻናት ላይ አሰቃቂ ተከታታይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈጸሙ ተሰማ፤ ጥቃቱን የፈጸሙት ወታደሮች መሆናቸው ተገልጿል
ፍላቂት (ሰሜን ወሎ) — በሰሜን ወሎ ዞን መቂት ወረዳ ፍላቂት ከተማ ውስጥ ባለፉት ጥቂት ቀናት በታዳጊ ህጻናት ላይ ተከታታይነት ያለውና አሰቃቂ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል መፈጸሙን ከአካባቢው የወጡ መረጃዎች አጋለጡ። ወንጀሉ የተፈጸመው በአካባቢው ስምሪት ላይ በሚገኙት የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት መሆኑን የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል።
የመጀመሪያው ጥቃት (ሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም)፦ በፍላቂት ከተማ “ጮጓሬ መስክ” ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ አንዲት የስምንት ዓመት ታዳጊ ልጅ በአንድ የመከላከያ አባል አስገድዶ መድፈር ተፈጽሞባታል። ታዳጊዋ በጥቃቱ ሳቢያ ለከባድ የጤና ቀውስ የተዳረገች ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በሸደሆ መቄት መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ራሷን ስታ በሕክምና ላይ ትገኛለች።
የሁለተኛው ጥቃት (ሐምሌ 7 ቀን 2018 ዓ.ም)፦ በአራት ቀናት ልዩነት (በዛሬው ዕለት) ፍላቂት ከተማ “የድሮው ሐሙሲት” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተመሳሳይ መልኩ ሌላኛዋ የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ ልጅ በሌላ የመከላከያ አባል የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተፈጽሞባታል። ይህችም ታዳጊ በተመሳሳይ መልኩ በሸደሆ መቂት መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለሕክምና ገብታለች።
(ከቦታው በቀጥታ የተላከ መረጃ) | 722 |
| 8 | የኦህዴድ ብልፅግና ድራማዊ የሸፍጥ ምክክር ኮሚሽን ሊሳተፉ ተመልምለው ከአማራ ክልል የተላኩ በርካታ የአማራ ተወላጆች ምክክር ኮሚሽኑ እንዳይሳተፉ ታግደው ወደ ቀያቸው ተመለሱ
በተለይም ከደባርቅ፣ ከጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከገንዳ ውሃና ከተለያዩ የዞንና የማህበረሰብ ክፍሎች የተወከሉ በርካታ ተሳታፊዎች “ስማችሁ በዝርዝር ውስጥ የለም” በሚል የኦህዴድ አሳላጮች ሸፍጣዊ ምክንያት በራሳቸው ወጪ ወደ መጡበት እንዲመለሱ መደረጋቸው ታውቋል።
ዝርዝር ዘገባ
የኦህዴድ የጀርባ መጫወቻ ካርድ እንዲሆን "የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን" በሚል ልጥፍ ስም የተቋቋመው ተቋም አካሄድ አሳታፊነት የጎደለውና የኦህዴድ የፖለቲካ ተጽዕኖ ያረፈበት ነው በሚል ከባድ ትችት ቀረበበት
አዲስ አበባ — "በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር" በሚል አማሪ ርዕስ እና አላማ በማር ልውስ መርዛማ የኦህዴድ አገዛዝ ጊዜ መግዣነት የተቋቋመው "የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን" የተባለው ቀሽም የዛውንቶች ስብስብ አጠቃላይ የአሠራር አካሄድ፣ ተአማኒነትና አካታችነት የጎደለው ከመሆኑም በላይ “ለይስሙላ እንኳን መሆን አልቻለም” በሚል ብርቱ ትችት፣ ቅሬታ እና ተቃውሞ እየቀረበበት ይገኛል።
ከሂደቱ ታዛቢዎችና ተሳታፊዎች የወጡ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፣ በኮሚሽኑ ውስጥ በተለይም በመግቢያ አስተባባሪነት እየሰሩ ያሉ አካላት ከተወሰኑ ክልሎች (በተለይም ከኦሮሚያ ክልል) በገፍ የሚላኩ ተሳታፊዎችን ያለ ምንም ጋጋታ እያስተናገዱ ባሉበት በአሁኑ ወቅት፣ ከፌደራል ባለድርሻ አካላት፣ ከግል ድርጅቶችና ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለወራት የተመለመሉ በዋናነት የአምሓራ ተወላጅ ሰዎችን “መግባት አትችሉም” በሚል መከልከላቸው ትልቅ ቅሬታ ፈጥሯል።
በተለይም ታዋቂ የሆኑት የፕሬስ የጋዜጠኞች ምክር ቤት ተወካዮች እንዲሁም የተወሰኑ ወገኖች ወደ መድረኩ እንዳይገቡ መደረጋቸው ተገልጿል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ በኮሚሽኑ ውስጥ ከፍተኛ የአስተዳደርና የፋይናንስ ግልጽነት መጓደል መኖሩን ጠቋሚ ምልክቶች እየታዩ መሆኑ ተነግሯል።
አስተባባሪዎች እጃቸው ላይ የተገኘውንና ባለቤቱ ያልታወቀውን የ 1,500 ሰዎችን መግቢያ ባጅ (Badge) በመያዝ በየቀኑ በሌሉ ሰዎች ስም ጥሪ እያደረጉ እንደሚገኙ ተመልክቷል። ይህ ባጅ አልባ ተጠሪ ኦህዴድ አጀንዳ ሰጥቶ በተጨማሪ የሰው ማዕበል ለመፍጠር የሚያስገባበት እንደሚሆን መገመት አያስፈልግም፣ ሀቁ ነው።
ይህ ድርጊት ሁለት ከባድ ጥርጣሬዎችን አስነስቷል፦
መጀመሪያ፣ በእነዚህ ባልተገኙ ሰዎች ስም የተመደበውን ከፍተኛ የህዝብና የሀገር ሀብት በጥቅም ትስስር ለመመዝበር የታለመ ነው የሚል ሲሆን፤
ሁለተኛው ደግሞ በፖለቲካ አሻጥር መሳተፍ ያለባቸውን ጠንካራ የለውጥ ኃይሎች በማግለል፣ በጊዜያዊ ጥቅምና ፍላጎት በሚነዱ ጥቂት ሰዎች ስብሰባውን አድበስብሶ ለመወሰን ከመሻት የመነጨ ነው የሚሉ ስጋቶች በስፋት እየተንጸባረቁ ነው።
የአካታችነት ጥያቄው በክልሎች ውክልና ላይም ከፍተኛ መናጋት ማሳየቱ ተጠቁሟል።
በተለይም ከደባርቅ፣ ከጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከገንዳ ውሃና ከተለያዩ የዞንና የማህበረሰብ ክፍሎች የተወከሉ በርካታ ተሳታፊዎች “ስማችሁ በዝርዝር ውስጥ የለም” በሚል ምክንያት በራሳቸው ወጪ እንዲመለሱ መደረጋቸው ታውቋል።
እነዚህ ተወካዮች ለሳምንታት መጉላላታቸውንና በከፍተኛ ኃዘንና ቅሬታ ወደ መጡበት ለመመለስ መገደዳቸውን በምሬት እየገለጹ ይገኛል።
በአንጻሩ ግን የአንዳንድ ክልሎች ወጣቶችና የአክቲቪስት ቡድኖች በስፋት እንዲሳተፉ መደረጉ በተሳታፊዎች መካከል ያለውን የተመጣጣኝነት ሚዛን ሙሉ በሙሉ ያዛባው ሆኗል።
በአጠቃላይ፣ አሁን እየተካሄደ ያለው የምክክር መድረክ ከፌደራልም ሆነ ከክልል የተውጣጡ የገዥው ፓርቲ (ብልጽግና) አባላትና ደጋፊዎች ብቻ የተሰገሰጉበት ሆኗል በሚል ተሳታፊዎች ድምጻቸውን እያሰሙ ነው።
አማራጭና የተለዩ የፖለቲካ ሀሳቦች አስቀድመው እንዲደፈቁ እየተደረገ በመሆኑ፣ ከዚህ ምክክር ምን ዓይነት ውሳኔ ሊተላለፍ እንደሚችል ከወዲሁ መገመት አያዳግትም ሲሉ ታዛቢዎች ስጋታቸውን ገልጸዋል። ኮሚሽኑ “3 ሺህ ተሳታፊዎች ገብተዋል” በማለት የሚሰጠው መግለጫም ከእውነታው የራቀና የተጋነነ መሆኑ ተገልጧል፡፡ | 609 |
| 9 | በ | 517 |
| 10 | "ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙ አካላት አሉ፣ አይሳካላቸው። ይልቅ አጠናክረን እናስፋፋዋለን"
ጀኖሳይደሩ የኦህዴድ ምክትል አንበል፣ ሽመልስ አብዲሳ በናዝሬት ከተማ እየተካሄደ ባለውና ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ የመንግሥት አመራሮች በሚሳተፉበት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙና ኦሮሚያ የሚለውን ቃል መስማት የማይፈልጉ አካላት አሉ ሲሉ ገልጸዋል። ይህ ምኞት "በፍጹም" ሊሳካ እንደማይችል የገለጹት ርዕሰ መሥተዳድሩ፣ ይልቁንም ክልሉ ወደፊት ይበልጥ እየጠነከረ፣ መሬት እየያዘና መስፋፋት ውጤታማ እየሆነ እንደሚሄድ በኦሮምኛ ቋንቋ ባደረጉት ንግግር አመልክተዋል፡፡
ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሚያ ክልል ጠፍቶ ማየት ይፈልጋሉ ያሏቸውን አካላት ማንነት ግን በስም ለይተው በንግግራቸው ውስጥ አልጠቀሱም። አቶ ሽመልስ ይህን የተናገሩት፣ የክልሎች አወቃቀር ጉዳይ ለኦህዴድ የድራማ ላሞኛችሁ ተቋም አገራዊ ምክክር ጉባኤው በአጀንዳነት በቀረበበት ማግስት ነው።
የምክክር ኮሚሽን የሚሉት የኦህዴድ ህዝብ ማታለያ ስብስብ አጀንዳ ተራ ማደንቆሪያ እና የነሱ መፈፀም ተፈላጊ ጉዳይ ማስፈፀሚያ መሆኑን በትርጉም ሸፍጥ ንግግራቸው አስረድተዋል። | 583 |
| 11 | ኦህዴድ ብልፅግና ጎጃም ዳሞት ላይ ብቻ አዳሩን በአራት ጀነራሎች የተመራ ወረራ አድርጓል፣ ውጤቱ ተጠባቂ ነው ጠላት በየጥሻው ይቀበራል።
በዛሬ አዳር ሁኔታ❗️
ወደ ፈረስ ቤት ለመግባት ኃይል ይዘው የተንቀሳቀሱት የጠላት ጦር አመራሮች:
✔️ ሌ/ጀነራል መሃመድ ተሰማ የቀጠናው ኮማንድ አዛዥ
✔️ሜ/ጀነራል ተስፋዬ ረጋሳ(የጎጃም ቀጠና ኮማንድ ዘመቻ ኃላፊ)
✔️ብ/ጀነራል መላኩ ገላነህ የ302ኛ ኮር አዛዥ
✔️ብ/ጀነራል ሶፊያን በክሪ የ602ኛ ኮር አዛዥ
✔️ ኮ/ል አበበ ምስራቅ ዕዝ 23ኛ ክፍለጦር አዛዥ በገነት አቦ እና በማክሰኝት ወደ ጠሊም
✔️ ኮ/ል ጀማል የ73ኛ ዞብል ክፍለጦር አዛዥ በቋሪት ብር አዳማ ወደ ሃሙስ ገበያ
✔️ ኮ/ል ገ/ኪዳን ሃድጉ የ79ኛ ክፍለጦር አዛዥ በብር አዳማ ሃሙስ ገበያ ማታ የተጨመረ
ኮ/ል አታሉ የ6ኛ ዕዝ የ25ኛ ክፍለጦር አዛዥ በአረፋ በኩል
✔️ ስሙ ያልተለየ የ75ኛ ፣የ18ኛ እና 32ኛ ሬጅመንቶች ጥምር ኃይል የሚመራ በደንበጫ በኩል ከጀነራል ሶፊያን ጋር በመሆን ወደ ፈረስቤት ተንቀሳቅሰዋል።
👉በድምሩ:
-4 ጀነራሎች
- ከ7በላይ ኮለኔሎች(የኮር ዘመቻ እና ድጋፍ ሰጪ ኮለኔሎች ጨምሮ) የሁለት ዕዞች(የ6ኛ ዕዝ እና ምሥራቅ ዕዝ ጥምረት) መግባት ችለዋል።
አመራሩ ገብቶ ፎቶ ይነሳል፤ ሠራዊቱ ምሽግ ውስጥ ሠንብቶ ተጠዝጥዞ ይወጣል። ሌላ የተለየ የሚፈጥረው ነገር የለም! | 597 |
| 12 | በርካታ የአሜሪካ ወታደሮች ተጎዱ‼️
ኢራን ጆርዳን በሚገኘው የአሜሪካ የጦር ቤዝ ላይ በፈፀመችው የሚሳኤል ጥቃት በርካታ ወታደሮች መጎዳታቸውን የአሜሪካ ባለስልጣናት እንዳረጋገጡለት ነገር ግን ቁጥሮቹን ለመግለፅ ፈቃደኛ እንዳልሆኑ CBS ዘግቧል።
አሜሪካ እና ኢራን ከባድ የተኩስ ልውውጥ ውስጥ ሲሆኑ አሜሪካ የኢራንን መሰረተ ልማት እና ድልድዮችን እያጠቃች ትገኛለች።
የኢራን ዋና የኤሌክትሪክ መስመር ጉዳት ያስተናገደ ሲሆን የቴህራን ዜጎች ኤሌክትሪክ ቆጥበው እንዲጠቀሙ ኢራን ለዜጎቿ መልዕክት አስተላልፋለች።
ኢራን በባህሬን እና ኩዬት የሚሳኤል ጥቃቷን የቀጠለች ሲሆን ኩዬት ለኢራን ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ማቀዷን በመግለፅ ለዜጎቿ የጥንቃቄ መልዕክት አስተላልፋለች። | 655 |
| 13 | ወደ አምሓራ ክልል በወረራ ከገባ 4 ዓመት የሆነው ወራሪ የኦህዴድ መንጋ እንደ አዲስ "ወደ ትግራይ እና አምሓራ ክልል ልዘምት ነው" ሲል ዲስኩር እያሰማ ነው።
ያው ዝመትና መቃብርህ በሰሜን ተራሮች ጉያ ሆኖልህ ይቀራል። | 775 |
| 14 | የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፈው ሰው ዛሬ በመንግስት ደረጃ ተሸለመ አይገርምም ⁉️
ስራውን በአግባቡ ስለተወጣ አሉ እውነት ነው፣ አምሓራ እና ኦርቶዶክስን የማጥፋት የተሰጠ ተልኮ በአግባቡ ተወቷል ስለዚህ ሽልማት ይገባዋል አዲሲቷ የኦህዴድ ኢትዮጵያ እምትፈልገው ተፈፀመ።
ገዳይ ካባ ማልበስ እና በጠ/ሚው ቢሮ ተገኝቶ ውዳሴ ቅኔ መቀኜትን የተማሩት። ከቤተክነት ነው ። | 789 |
| 15 | #ሰበር ዜና
በዶናልድ ትራምፕ እና በቤንያሚን ኔታንያሁ መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ተፈጠረ!
የግጭቱ መነሻ ምንድን ነው?ኔታንያሁ አሜሪካ ዘመናዊ የኤፍ-35 (F-35) ተዋጊ ጄቶችን ለቱርክ ለመሸጥ ወይም ሀገሪቱን በድጋሚ በፕሮግራሙ ውስጥ ለማካተት ያቀደችውን ስምምነት በይፋ መቃወማቸውን ተከትሎ ነው።
ኔታንያሁ በቅርቡ በሰጡት ቃለ መጠይቅ ቱርክ በፕሬዚዳንት ኤርዶጋን ስር "አስተማማኝ አጋር" አይደለችም በማለት፣ ይህ የጦር መሳሪያ ሽያጭ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የሃይል ሚዛን ያናጋል ሲሉ ዋሽንግተንን አሳስበዋል።
ይህ የኔታንያሁ ይፋዊ ጣልቃ ገብነት በዋይት ሀውስ ውስጥ ከፍተኛ ብስጭት ቀስቅሷል።
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኔታንያሁ በአሜሪካ የጦር መሳሪያ ሽያጭ ውሳኔ ላይ ጣልቃ የመግባት "ምንም መብት የላቸውም" በሚል ክፉኛ መቆጣታቸው ተገልጿል።
የታቀደው ስብሰባ ተሰረዘ?ውጥረቱን ለማርገብ በዋይት ሀውስ ኦቫል ኦፊስ (Oval Office) ይደረጋል ተብሎ ታስቦ የነበረው ፈጣን ስብሰባ ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል።
የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን ስብሰባው ሊካሄድ እንደነበር ቢዘግቡም፣ የዋይት ሀውስ ባለስልጣናት ግን ለኔታንያሁ የተያዘ ምንም ዓይነት ይፋዊ ቀጠሮ እንዳልነበረና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ስብሰባውን በራሳቸው ፍላጎት ብቻ ለመፍጠር እየሞከሩ እንደነበር ገልጸዋል። | 739 |
| 16 | #የግልምልከታ
"ጽምዶ" የተባለው ስብስብ በጋራ ጥቅምና በሰላም ላይ የተመሰረተ ሳይሆን የውስጥ ችግሮችን በኃይል ለመፍታት ከውጭ ኃይል ጋር መጣመርን የመረጠ ሀይል መሆኑን እያሳየ ነው፣ ይህ አካሄድ ደግሞ ታሪካዊ ስህተት እና የሕዝብ እልቂት ምንጭ መሆኑ የማይቀር ነው።
የውስጥ የፖለቲካ ልዩነቶችንና ቅራኔዎችን በውይይት፣ በዕርቅና በሰላማዊ መንገድ በሀገር ውስጥ ከመፍታት ይልቅ የውጭ ኃይላትን ጦርና ጋሻ ጋብዞ የገዛ ወገንን ለማስጨፍለቅ ማሰብ እኩይ ተባር ነው።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ከኤርትራ ጋር በመጣመር በራሳችን ሕዝብ ላይ ያደረሰውን ሰብአዊ ቀውስና ስቃይ የፈፀመውን ጀኖሳይድ ስንተች የነበረውም ለዚሁ ነው። ምክንያቱም እንዲህ ያሉ አሰላለፎች የሕዝብን ሕልውና የሚያጠፉ፣ ሀገርን ለባዕድ ጣልቃ ገብነት አሳልፈው የሚሰጡና ጠባሳቸው ለትውልድ የማይሻር በመሆኑ ነው።
በመሆኑም አሁንም ባለፈው ተፈጣሪ ወንጀልተጠያቂነት ሳይመጣ ፍትህ ሳይገኝበት ወደፊትም ማንኛውም አካል በየትኛውም ስም “ጽምዶ” የሚል ስብስብ ፈጥሮ የሕዝብን ስቃይና መከራ የሚያበዛ ከሆነ በምንም ዓይነት መመዘኛ ተቀባይነት ሊኖረው አይችልም። የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲባል የሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት መገበሪያ ማድረግና ሀገርን ማፈራረስ የታሪክ ተጠያቂነትን ያስከትላል።
እውነተኛ መፍትሔ ሊመጣ የሚችለው ከውጭ ኃይላት በሚገኝ የጦር ድጋፍ ሳይሆን በሀገር ውስጥ ኃይሎች መካከል በሚደረግ እውነተኛና ሁሉን አቀፍ ውይይት እና አንድነት ብቻ እንደሆነ በጽኑ አምናለሁ፣ ሰላም የሚገነባው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ ሳይሆን በራስበቅ አላማ መር ትግልና እና ሰላማዊ ድርድር ነው።
@EliasMeseret | 803 |
| 17 | #3 አጀንዳ Ethiopian National Dialogue Commission/የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአክራሪ እስልምና መዋቅር ታከክ አካላትና የሚዲያ ሽ*ርን በሚመለከት በቂ መረጃና የእንቅስቃሴ ማሳያ በመኖሩ የቀረውን የሀገር ሰላም ለመጠበቅ ሊታሰብበት የሚገባ አሳሳቢ ጉዳይ እንደሆነ እንዲያዝ።
ለማሳያነት
«ተስፋ ማስቆረጥ፦ አሉታዊ ታሪኮችንና ተሞክሮዎችን መደጋገም፣ ተስፋ አስቆራጭ መረጃዎችን ማሰራጨት።
የፈጠራ ችሎታን ማዳከም፦ ሰዎችን በሀዘን ስሜት ውስጥ ማቆየት፣ በጭንቀትና በበታችነት ስሜት ውስጥ መዝፈቅ።» Ahmedin Jebel
============================
በስውር እንዲህ አይነት ስልጠናዎችን በማሰልጠንና በማደራጀት በግልጽ የመንግስት ደጋፊ ሆኖ በመቅረብ ፍትሕና እኩልነትን ፈላጊ መስሎ መጠጋት ቀድሞ የታቀደ የጥ*ት ስልት ነው። አጋጣሚዎችን ሁሉ እያስመሰሉ በመጠቀም አቅምን ማደራጀትና ጠ*ት ያሉትን የማዳከም መመሪያ ነው።
ማሳሰቢያ:- ይህ ጽሑፍ ነባሩንና ሰላም ወዳዱን በ peaceful co-existence የሚያምነውን እየኖረ ያለውን እስላም አይመለከትም።ይልቁንም ለነሱም ጭምር ስጋት እየሆነ ስለመጣው radicalism ጉዳይ ነው።
# Muslim #This is Christian Assyria
#Ethiopian Broadcasting Corporation
# Ethiopian Reporter
Human Rights Watch Amnesty International | 1 067 |
| 18 | የአሜሪካ እና የኢራን ግጭት መባባስ እንዲሁም የቀይ ባሕር መዝጋት ሥጋት
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ጥቃት በባሕረ ሰላጤው ቀጠና መባባሱን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ ዓርብ ዕለት ጭማሪ አሳይቷል።
በሁለቱ አገራት መካከል የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት መፍረሱ በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ በኩል የሚደረገውን የነዳጅ ፍሰት የገደበው ሲሆን፥ ቴህራንም የሁቲ የፖለቲካ እና ወታደራዊ ድርጅት የቀይ ባሕር የነዳጅ መስመርን ለመዝጋት ዝግጁ እንዲሆን መጠየቋ ለዋጋው መናር ሌላው ምክንያት ሆኗል።
በዚህም መሠረት የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ የወደፊት ዋጋ በ70 ሳንቲም ወይም በ0.83 በመቶ በመጨመር በበርሜል 84.93 ዶላር የደረሰ ሲሆን፤ የዩናይትድ ስቴትስ ዌስት ቴክሳስ ኢንተርሚዲየት (WTI) ዋጋ ደግሞ በ81 ሳንቲም ወይም በ1.03 በመቶ ጭማሪ በማሳየት በበርሜል 79.76 ዶላር መሸጡ ተመዝግቧል። | 890 |
| 19 | ምክረ ዘመዴ…!
"እርስ በርስ ተጋደል
እርስበርስ ተላለቅ
አሸንፍ ወይ ተሸነፍ፣ የምን መመካከር የምን መወያየት ነው፣ ግደል ወንድምህን፣ አሳድድ ጓድህን" እያለ ነው።
የአምሓራ ገና የመከራው መብዛቱ፣ በቅርብ የማይወጣው አረንቋ ውስጥ የመገኘቱ ምልክት ሌላ አይደለም። እንዲህ አይነቱን ውስጠ ሰርጎገብ አበጣባጭ እንደ ታጋይ እና ተቆርቋሪ ቆጥሮ ቁጭ ብሎ ምክር ይቀስማል። ክር እና ስዕል አድህኖ ይዞ ማስተዋሉን ባጣው በፕሮፖጋንዳ በደነቆረው ህዝብ መካከል በሳይበር መንገድ ተጠቅሞ ስሁት የጠላትነት ኑፋቄ ይዘራል።
ይሔ ሰው፣ ጠቁሞ እና በሉት ብሎ ያላስገደለው፣ ያላስያዘው ፋኖ የለም።
ኮሌነል ጌታሁን
ሺ አለቃ ከፌን መሳዮች ፊት ለፊት የሚታወቁት ናቸው።
እግዚአብሔር አጥብቆ የሚፀየፈው
በወንድማማች መካከል ጥልን የሚዘራ ነው…
ዘመዴ ግን፣ በሰበበ ፖለቲካ ትንተና በወንድማማች መካከል ጥልን መዝራት ደም ማፋሰስን ዋና ስራው እና የሚኮራበትም አድርጓል።
https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418
ሐምሌ 9/2018 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ
@Moamediamoresh | 1 094 |
| 20 | የምትፃመደው በእርስትህ ላይ "የአማራ ወራሪ" እያለ ዐለም ዐቀፍ ክስ እና መግለጫ ከሚያወጣ፣ ሀገረ መንግስት ትግራይን ለማካለል የዐምሓራን እርስቶች ጎጆ መውጫ አድርጎ ለመውሰድ እየተሰናዳ ካለ ኃይል ጋር ነው።
አንዳች የትርክትም የዐላማም ለውጥ ሳያደርግ፣ የሚታገለው የአምሓራን እርስቶች ለመቀማት መሆኑን በኃላል እየቀሰቀሰ ካለ ኃይል ጋር የፋኖ ጥቅም ጋርዮሽ የቱ ጋ ነው? | 980 |
