ru
Feedback
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

Открыть в Telegram

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

Канал ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 11 306 подписчиков, занимая 16 824 место в категории Новости и СМИ и 2 964 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 11 306 подписчиков.

Согласно последним данным от 12 сентября, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -103, а за последние 24 часа — 1, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 8.61%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.42% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 973 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 726 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 6.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 13 сентября, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Новости и СМИ.

11 306
Подписчики
+124 часа
-77 дней
-10330 дней
Архив постов
መዋጥ ባህሪው የሆነን የእባብ ዘር መተቃቀፍ መጨረሻው አሳዛኝ ይሆናል። ያሳደጉት ዘንዶ፣ እየተጠመጠመባቸው ያጫውታቸው የነበረው የእባብ ዘር እንስሳ በመጨረሻ የአሳዳጊዎቹን ተወዳጅ ልጃቸውን ውጧል። በ
+1
መዋጥ ባህሪው የሆነን የእባብ ዘር መተቃቀፍ መጨረሻው አሳዛኝ ይሆናል። ያሳደጉት ዘንዶ፣ እየተጠመጠመባቸው ያጫውታቸው የነበረው የእባብ ዘር እንስሳ በመጨረሻ የአሳዳጊዎቹን ተወዳጅ ልጃቸውን ውጧል። በቬትናም ውስጥ እንደ የቤት እንስሳ ሲያዝ የነበረ አንድ ትልቅ ፓይቶን (አይነት እባብ)፣ የባለቤቱን ሴት ልጅ እንደዋጠ ተነግሯል። ይህ ልብ የሚሰብር ክስተት፣ ትላልቅ የዱር እንስሳትን እንደ የቤት እንስሳ አድርጎ ስለማቆየት አደጋዎች ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል። ይህ ክስተት፣ ለዓመታት ከሰዎች ጋር አብረው የኖሩ ዋጋ የተከፈለባቸው እንስሳት እንኳን አሁንም ከባድ አደጋ ሊያስከትሉ እንደሚችሉ የሚያስታውስ አሳዛኝ እውነታ ነው።

"ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናን እያተራመሰች ነው" ኤርትራ የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው «የኢትዮጵያው ገዢ የብልጽግና ፓርቲ የአ
"ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናን እያተራመሰች ነው" ኤርትራ የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት እንደዘገበው «የኢትዮጵያው ገዢ የብልጽግና ፓርቲ የአፍሪካ ቀንድን አለመረጋጋት ውስጥ ለመዝፈቅ በንቃት እየሰራ ነው» ሲል ከሷል። «ኢትዮጵያ በማያቋርጥ ሁኔታ በኤርትራ ላይ የጦርነት ነጋሪት እየጎሰመች ነው» ያለው መግለጫው ኤርትራ ግን በስትራተጂያዊ ትዕግስቷ ጸንታለች» ብሏል።በተጨማሪም ኢትዮጵያ «ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን በመጣስ በኤርትራ ላይ ግልጽ የሆነ የሥርዓት ለውጥ አጀንዳ የያዙ ቅጥረኛ ቡድኖችን በማስተናገድ፣ በማሰልጠንና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ተጠምዳለች» ሲልም አክሏል መግለጫው። የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ስለኤርትራው ክስ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅሕፈት ቤት ምላሽ ለማግኘት ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካለት ገልጿል።

#በድጋሚ የተለጠፈ‼️ ከአቋማቸው #ሸብረክ ባሉት ጓዶች ከእገታ የመፈታት ዜና የተሸፈኑ የአምሓራ የቁርጥ ቀን ጀግና ልጆች። የይቅርታ ደብደቤው የያዛቸው 4 ነጥቦች! 1ኛ. በአማራ ላይ እስካሁን ለደረሰው በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሞትና መፈናቀል ሃላፊነቱን እወስዳለሁ:: 2ኛ. በጦርነቱ ምክንያት በአማራ ክልል ለወደመው 6 ቢሊዮን የሚገመት ሀብት ምክንያቱ እኛ ነን:: 3ኛ. ከእስር ከወጣሁ በሗላ የመንግስት ደጋፊ ሆኜ እቀጥላለሁ:: በየትኛውም የተቃውሞ ጎራ አልሰለፍም:: 4ኛ. የፋኖ ትግል ምክንያት አልባ እና የተራ ሽፍታ እንቅስቃሴ ነው:: የአማራ ህዝብም ለጦርነት የሚያደርስ cause የለውም:: ይሄ ምክንያት አልባ ትግል እንዲደረግ እኔ አመራር ሰጥቻለሁ:: ስለዚህ መንግስት ይቅርታ እንዲያደርግልኝ እጠይቃለሁ:: እነ ዮሀንስ ቧያለውን ጨምሮ 30 የአማራ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ይህንን የይቅርታ ደብዳቤ ካነበቡ በሗላ አይደረግም ብለው አሻፈረኝ ብለዋል:: አማራ የህልውና ትግል ገጥሞታል:: የሲቪልያን እልቂትም በብልፅግና ድሮን ነው እየተፈፀመ ያለው ብለው ባለመፈረም እምቢታቸውን ገልፀዋል:: እነዚህ አንፈርምም ያሉ 30 የኡማራ ልጆች ስም ዝርዝር ይህንን ይመስላል:: 1, የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ቧያለው 2, ዶ/ር ወንድወሰን አሰፉ 3, ዶ/ር ሲሳይ አውግቸው 4, ዶ/ር መሰረት ቀለምወርቅ 5, ዶ/ር ቴውድሮስ ሀ/ማርያም 6, ጋዜጠኛ ጐበዜ ሲሳይ 7, ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው 8, ጋዜጠኛ አባይ ዘውዱ 9, ጋዜጠኛ መስከረም አበራ 10, ጋዜጠኛ ገነት አስማማው 11, አቶ አለልኝ ምህረቱ 12, አቶ መንበር አለሙ 13, አቶ ማይክ መላክ 14, አቶ እስክንድር ሽፈራው 15, አቶ ደሳለኝ እጅጉ 16, አቶ አሳምነው ታደሰ 17, አቶ መሰለ ቸሩ 18, አቶ እሱባለው በለጠ 19, ዶ/ር ዘሪሁን በሀራው 20, ኢ/ር ፍርዱ ተፈራ 21, ወ/ሪት ሀሊማ መሐመድ 22, ወ/ሪት ህይወት አላምረው 23, አቶ ጫኔ ዘገየ 24, አቶ ሲሳይ መልካሙ 25, አቶ ማረው ስለሺ 26, አቶ ታደሰ ወልድነው 27, አቶ ያሬድ ግርማ 28, አቶ ሰለሞን ተፈራ 29, አቶ ሙሉቀን ተስፉ 30, አቶ በላይ ሲሳይ ከነዚህ ዝርዝሮች ባሻገር፣ ስም የሌላቸው በሺህዎች የሚቆጠሩ የአምሓራ ልሒቃን እና ወጣቶች በኦሮሙማ የጨለማ እስር ቤቶች ዛሬም እየማቀቁ ነው። ዝዋይ አፋር ሱላ ነቀምቴ ኮምቦልቻ አባ ሳሙኤል ገላን ጉራ ደብረ ዘይት አዳማ ድሬዳዋ ሻሸመኔ አንምቦ የአምሓራ ማጎሪያ የኦህዴድ የመከራ ማብዣ ካምፖች አሉ።

#ለማይቀረው ጦርነት እየተዘጋጀን ነው-የህወሓት ጄኔራል‼️ የፌዴራል መንግሥቱ እያደረገ ያለውን የጦርነት ትንኮሳና የድሮን ድብደባ በትግስት ይዘን የውስጥ አደረጃጀት እና የትብብር ስራዎችን እያከናውን
#ለማይቀረው ጦርነት እየተዘጋጀን ነው-የህወሓት ጄኔራል‼️ የፌዴራል መንግሥቱ እያደረገ ያለውን የጦርነት ትንኮሳና የድሮን ድብደባ በትግስት ይዘን የውስጥ አደረጃጀት እና የትብብር ስራዎችን እያከናውንን ነው የምንገኘው ሲሉ የህወሓት ወታደራዊ መሪ የሆኑት ጄ/ ፍስሃ ማንጁስ ተናግረዋል። ቴክኖሎጂ/ድሮን/ እየመጣ ያለውን ኃያል ክንድ እና ጦርነትን አያስቆምም ብለዋል። ለህልውናችን ብለን የምናካሄደውን ትግል ደግሞ አሸንፈን ለመውጣት ሁሉንም ነገር በማስተካከል እየተዘጋጀን ነው ያለነው ብለዋል። ሁሉም ነገር በጊዜው አንዳለቀ፣ ከጎናችን ተሰላፊዎችን በተገቢው መስመር ካስያዝን በኋላ ያኔ የሚሆነው ይሆናል። ሁሉም፣ በእጃችን ነው እንደምናሸንፍም እርግጠኞች ነን ሲሉ ተደምጠዋል።

"#እርስበርስ በምንጠላላው ልክ ጠላቶቻችንን አንጠላም" አርበኛ ዘመነ ካሴ ይሔ ከላይ ያለው መልዕክት በአንክሮ ትኩረት በሰጠ አንቀፅ ውስጥ ተፅፎ ያገኘሁት መልዕክቱ ከአርበኛ ዘመነ ካሴ የተላከ እንደ
+1
"#እርስበርስ በምንጠላላው ልክ ጠላቶቻችንን አንጠላም" አርበኛ ዘመነ ካሴ ይሔ ከላይ ያለው መልዕክት በአንክሮ ትኩረት በሰጠ አንቀፅ ውስጥ ተፅፎ ያገኘሁት መልዕክቱ ከአርበኛ ዘመነ ካሴ የተላከ እንደሆነ ተጠቅሶ በአርበኛ አስረስ ማረ ገፅ ተለጥፎ ነው። መልዕክቱ ቢገርመኝ ቆርጨ አስቀረሁትና ኃሳቤን አጋራኋችሁ። በቀጥታ መልዕክቱ ለራሳቸው የሚያገለግል ጠንካራ ተግሳፅ ሆኖ አግኝቸዋለሁ። ተማሩበት!…ለካ ራስን ገሳጭነት እንዲህም ይገለጣል? ሁለቱም፣ ለራስ ጓድ ባላቸው ጭካኔ ልክ የአምሓራን ጠላቶች የማይጠሉ መሪዎች ናቸውና! እስክንድርን በሚጠሉበት ልክ… አብይ አህመድን አረጋ ከበደን ሽመልስ አብዲሳን ጌታቸው ረዳን አቦይ ስብሓትን ደብረ ፂዮንን አይጠሉም!

የየመን ሁቲ አማፅያን የኤደን አልመድብ ሰርጥን በተቆጣጠሩበት ቅፅበት ኢስራኤል የኢራን ኒኩሌር የመታጠቅ ሙከራ እና የግንባታዋ መጠናደርን አጋለጡ‼️ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታኒያሁ ኢራን እንደገ
የየመን ሁቲ አማፅያን የኤደን አልመድብ ሰርጥን በተቆጣጠሩበት ቅፅበት ኢስራኤል የኢራን ኒኩሌር የመታጠቅ ሙከራ እና የግንባታዋ መጠናደርን አጋለጡ‼️ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታኒያሁ ኢራን እንደገና የኑክሌር መሣሪያዎችን እየገነባች መሆኑን አስታወቁ። ​ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቀደም ብለው እንዳስታወቁት ኢራን በድጋሚ በኑክሌር መሣሪያ እራሷን ለማስታጠቅ እየሞከረች ነው ብለው ነበር።

ምንጭ፣ አማኑኤል አብርሃም፣ የሕይወቴ ትዝታ፣ አአዩ ፕሬስ፣ 1992 ዓ.ም፣ ገጽ 1-10፣ 268-270 የፎቶ መግለጫ፣ በምስሉ ላይ የሚታዩት በ1915 ዓ.ም የሞቱት አባታቸውን ደጃ/ኩምሳ ሞረዳን በመተካት የወለጋ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ሲሆኑ ምስሉ የተገኘውም ከመጽሀፉ ነው፡፡ መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

#ነገስታቱ፣ ለወለጋ ኦሮሞ የጣሉበት ውለታ! አምሓራ በወለጋ ከሚጨፈጨፍባት ወለጋ የአምሓራ ነገስታት በአዳሪ ት/ቤት አስገብተው ያስተማሯቸው የወለጋ ኦሮሞዎች ዝርዝርን ሙክታሮቢች ገፅ ላይ ባነበብኩ ጊዜ፣ በብዙ ተከዝኩ። ዛሬ እነዚያ የወለጋ ልሂቃን ተደራጅተው ፖርቲ አቋቁመው፣ ለዩንቨርሲቲ ትምህርት የወጡ አምሓሮችን አግተው እንደ ፍሪዳ አርደው ገድለዋል፣ ድራሻቸው እንዲጠፋ አድርገዋል። በወለጋ የአምሓራ ደም እንደጎርፍ እንዲፈሴ እያደረጉ ቀጥለዋል። ወለጋ፣ አምሓራ ምን በደለሽ? ነገስታቱስ ምን አጠፉ? ታሪክ ለፍርድ ከፊታችሁ በሀቀኞች ክርታስ ተከትቦ ሲያጋልጣችሁ ይኖራል። የንፁሃን አምሓሮች ደም ግን፣ በወለጋ ከፍ ብሎ ይጮሓል! ጃንሆይ በተፈሪ መኮንን ያስተማሯቸው የመጀመሪያዎቹ የወለጋ ኦሮሞዎች ታሪክ #ሙክታሮ|ቪች የአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በ1918 ዓ.ም ከወለጋ ወደ አዲስ አበባ ስለመምጣታቸው፤ እኔ አማኑኤል አብርሐም መጋቢት 8 ቀን 1905 ዓ.ም በወለጋ ክ/ሐገር በግምቢ አውራጃ፣ በቦጂ ወረዳ፣ በባቦ ቀበሌ በንቲ አደሬ በተባለ ስፍራ በአያቴ ማልሞ ቤት ተወለድኩ፡፡ አባቴ አብርሃም ታቶ ጉርሙ ሲሆኑ እናቴ ደግሞ ቀናቱ ማልሞ ገመ ይባላሉ፡፡ 12 አመት ከመንፈቅ ሲሆነኝ ለትምህርት ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ የወለጋው ገዢ ደጃዝማች ገብረ ማርያም (ኩምሳ ሞረዳ) በ1915 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ሲያርፉ ልጃቸው ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ተኳቸው፡፡ ደጃ/ገብረ ማርያም ከመሞታቸው በፊት በጊቢያቸው አካባቢ አንድ ት/ቤት ከፍተው በአማርኛና በፈረንሳይኛ ት/ት ይሰጥበት ነበር፡፡ በዚህ ት/ቤት 6 ወር ያህል እንግሊዝኛ ፊደል ከቆጠርኩ በኋላ በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመሄድ መልካም እድል አጋጠመኝ፡፡ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን አዲስ አበባ ላይ ተፈሪ መኮንን የተሰኘ ዘመናዊ ት/ቤት አሰርተው ሚያዝያ 17 ቀን 1917 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ አላማቸው ከመላ ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማሰባሰብ በዘመናዊ ት/ት እንዲሳተፉ ማድረግ ስለነበር ደጃ/ሀብተ ማርያምም የወለጋን ልጆች ወደ አዲስ አበባ ለት/ት እንዲልኩ ታዘዙ፡፡ እሳቸውም የመኳንንቶቻቸውን፣ የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የአሽከሮቻቸውን 23 ልጆች መርጠው ወደ አዲስ አበባ እንዲላኩ ወሰኑ፡፡ የተመረጡት ልጆች በ1918 ዓ.ም ከመስቀል በኋላ በፊታውራሪ ቀነአ ወንድም በፊታውራሪ አባ ጉርሙ ኃላፊነት በከብትና በእግር ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ፡፡ በጥቅምት ወር 1918 ዓ.ም አዲስ አበባ ደርሰን ጉለሌ ደጃ/ሀብተ ማርያም ጊቢ ሰፈርን፡፡ በአአ የደጃ/ሀብተ ማርያም ወኪል የነበሩት ፊታ/ኪዳነ ማርያም ወደ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄደው የወለጋ ልጆችን መምጣት በመናገራቸው፣ ጥቅምት 9 ቀን 1918 ዓ.ም ከሰአት በኋላ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄድን፡፡ በላይኛው ጊቢ ፊት በር ተሰልፈን ፈረንሳይኛ ለጀመሩ አረንጓዴ፣ እንግሊዝኛ ለጀመሩ ቢጫ፣ አማርኛ ለጀመሩ ቀይ ሪቫን ተሰጥቶን በ3 ተከፍለን አልጋ ወራሽን ስንጠብቅ በአጀብ መጡ፡፡ አልጋ ወራሽም ከአገራችን ወጣን፣ ከቤተሰብ ተለየን በማለት ሀሳብ አይግባችሁ፡፡ በሚቻለን ሁሉ እናት አባት ሆነን እንጠብቃችኋለን የሚል አበረታች ንግግር አደረጉልን፡፡ በማግስቱ ወደ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ሄደን፣ አስተዳዳሪው ሐኪም ወርቅነህ በአዳሪ ተማሪነት ተቀበሉን፡፡ የወለጋ ልጆች የመጀመሪያዎች አዳሪ ተማሪዎች የመሆን እድል አገኘን፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ የአአ እና የዳር አገር ሌሎች ተማሪዎች ተቀላቀሉን፡፡ በመጀመሪያ ጊዜ ምግቡ በሙሉ በአልጋ ወራሽ ጊቢ እየተሰናዳ ይላክልን ነበር፡፡ ስኳር ብለን የሰየምነው ከረሜላና ጣፋጭ ምግብ ለወለጋ ልጆች እየተባለ በልዑል ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ በየጊዜው ይመጣልን ነበር፡፡ የአዳሪ ተማሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲመጣ ማዕድ ቤቶች ተሰርተውና አስተዳዳሪዎች ተቀጥረው ምግባችን በት/ቤቱ ምድር ቤት መዘጋጀት ጀመረ፡፡ በየሳምንቱ ሐሙስ የአልጋ ወራሽ ሚስት እሜቴ ወ/ሮ መነን እንጀራ ወጥና የማር ብርዝ ይዘው እየመጡ ባንዱ ገበታ ተቀምጠው ግብር ያበሉን ነበር፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ ገበታ ላይ እንዳለን እየመጡ በመካከላችን በመዘዋወር፣ አንዳንድ ልጆችን በማነጋገር ያበረታቱን ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሁለቱም ልዑላን እንደ አባትና እንደ እናት እየተንከባከቡን፣ በአለምና በደስታ እንማር ጀመር፡፡ በአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ1918 ዓ.ም ከወለጋ መጥተው በአዳሪ ተማሪነት የገቡት 23 ተማሪዎች ስም አባተ ቀነአ፣ አብዲሳ ጉደታ፣ አቦሴ ዱፌራ፣ አጋ ነገዎ፣ ወ/ማርያም ነመራ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ዋቅጅራ ሰርዳ፣ ዋቅጅራ ኤጀታ፣ አለማየሁ ቂጣታ፣ ደስታ ወ/ኢየሱስ፣ ጃለታ እፋ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ገለታ ነገዎ፣ ጎበና አያና፣ ሙሉጌታ ገ/መስቀል፣ በቀለ ማሙዬ፣ በቀለ ቴሶ፣ ባህሩ ካባ፣ ተገኝ ኪ/ማርያም፣ ተፈራ በየነ፣ ተፈራ እስጢፋኖስ፣ ተፈራ ጉታና አማኑኤል አብርሃም፣ ይባላል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ባህሩ ካባ ለአውሮፕላን ነጂነት ት/ት ፈረንሳይ ተልኮ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሶ በማገልገል ላይ ሳለ በፋሽስት እጅ ወድቆ እንግልት ደርሶበታል፡፡ ወ/ማርያም ነመራ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት የርስት የውል የግብርናና የቴክኒክ ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም ከ1956 ዓ.ም በኋላ የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሹምና ቀጥሎም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥቶት በአገር ግዛት ሚ/ር የማዘጋጃ ቤቶች ክፍል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል፡፡ ዋቅጅራ ሰርዳ ከጠላት ወረራ በፊት ወደ ፈረንሳይ ተልኮ ከሳን ሲር የጦር አካዳሚ በሌተናልነት ማእረግ ተመርቆ ተመልሷል፡፡ በሻለቃ ማእረግ የኢሉባቦርና የወለጋ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ በኮሎኔልነት ማእረግ የሐረርጌ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት በመድረስ ልዩ የታማዦር ሹምና በእስራኤልን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኖ እስከመሾም ደርሷል፡፡ አለማየሁ ቂጤታ በአገር ግዛት ሚ/ር ውስጥ በአርሲ በጅማና ኢሉባቦር በጠቅላይ ጸሀፊነትና ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በፊታውራሪነት ማእረግ የደቡብ ክፍላተ አገራት ምክትል እንደራሴ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ጎበና አያና ለከፍተኛ ት/ት ወደ ፈረንሳይ አገር ተልኮ ትምህርቱን አጠናቆ በመመለስ የባሌ አውራጃ ገዢ የነበሩት የደጃ/ነሲቡ ዛማኔል ረዳት ሆኖ አገልግሏል፡፡ አማኑኤል አብርሃም በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት ያገለገለ ሲሆን የተለያዩ የሚኒስቴር መ/ቤቶችንም በሚኒስትርነት መርቷል፡፡ ጃለታ እፋ፣ አባተ ቀነአ፣ ገለታ ነገዎ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ተፈራ ጉታ፣ በቀለ ቴሶ፣ ተፈራ በየነ፣ ተገኝ ኪ/ማርያምና በቀለ ማሙዬ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አቅርጠዋል፡፡ ዋቅጅራ ኤጀታ ትምህርቱን አጠናቆ ወለጋ በመመለስ የውትድርና ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶ በጠላት ወረራ ዘመን ከታሰረበት ለማምለጥ ሲሞክር ተገድሏል፡፡ ደስታ ወ/ኢየሱስ የአውሮፕላን ነጂነት ት/ት በመከታተል ላይ ሳለ በፋሺስት ተገድሏል፡፡ አብዲሳ ጉደታ ትምህርቱን ጨርሶ ወደ ወለጋ በመመለስ ደጃ/ሐብተማርያም ጋ ሰርቷል፡፡ አቦሴ ዱፌራ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአሰበ ተፈሪ ከአዛዥ ወርቅነህ ጋር ሰርቷል፡፡ በፋሽስት ወረራ ዘመንም በድሬደዋ ምድር ባቡር እየሰራ በጅቡቲ ካሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በመጻጻፍ በውስጥ አርበኝነት አገልግሏል፡፡ ፋሺስት ከተባረረ በኋላ ደግሞ በእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ተመድቦ አገልግሏል፡፡

ጃንሆይ በተፈሪ መኮንን ያስተማሯቸው የመጀመሪያዎቹ የወለጋ ኦሮሞዎች ታሪክ #ሙክታሮ|ቪች የአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በ1918 ዓ.ም ከወለጋ ወደ አዲስ አበባ ስለመምጣታቸው፤ እኔ አማኑኤል አብርሐም መጋቢት 8 ቀን 1905 ዓ.ም በወለጋ ክ/ሐገር በግምቢ አውራጃ፣ በቦጂ ወረዳ፣ በባቦ ቀበሌ በንቲ አደሬ በተባለ ስፍራ በአያቴ ማልሞ ቤት ተወለድኩ፡፡ አባቴ አብርሃም ታቶ ጉርሙ ሲሆኑ እናቴ ደግሞ ቀናቱ ማልሞ ገመ ይባላሉ፡፡ 12 አመት ከመንፈቅ ሲሆነኝ ለትምህርት ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ የወለጋው ገዢ ደጃዝማች ገብረ ማርያም (ኩምሳ ሞረዳ) በ1915 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ሲያርፉ ልጃቸው ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ተኳቸው፡፡ ደጃ/ገብረ ማርያም ከመሞታቸው በፊት በጊቢያቸው አካባቢ አንድ ት/ቤት ከፍተው በአማርኛና በፈረንሳይኛ ት/ት ይሰጥበት ነበር፡፡ በዚህ ት/ቤት 6 ወር ያህል እንግሊዝኛ ፊደል ከቆጠርኩ በኋላ በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመሄድ መልካም እድል አጋጠመኝ፡፡ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን አዲስ አበባ ላይ ተፈሪ መኮንን የተሰኘ ዘመናዊ ት/ቤት አሰርተው ሚያዝያ 17 ቀን 1917 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ አላማቸው ከመላ ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማሰባሰብ በዘመናዊ ት/ት እንዲሳተፉ ማድረግ ስለነበር ደጃ/ሀብተ ማርያምም የወለጋን ልጆች ወደ አዲስ አበባ ለት/ት እንዲልኩ ታዘዙ፡፡ እሳቸውም የመኳንንቶቻቸውን፣ የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የአሽከሮቻቸውን 23 ልጆች መርጠው ወደ አዲስ አበባ እንዲላኩ ወሰኑ፡፡ የተመረጡት ልጆች በ1918 ዓ.ም ከመስቀል በኋላ በፊታውራሪ ቀነአ ወንድም በፊታውራሪ አባ ጉርሙ ኃላፊነት በከብትና በእግር ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ፡፡ በጥቅምት ወር 1918 ዓ.ም አዲስ አበባ ደርሰን ጉለሌ ደጃ/ሀብተ ማርያም ጊቢ ሰፈርን፡፡ በአአ የደጃ/ሀብተ ማርያም ወኪል የነበሩት ፊታ/ኪዳነ ማርያም ወደ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄደው የወለጋ ልጆችን መምጣት በመናገራቸው፣ ጥቅምት 9 ቀን 1918 ዓ.ም ከሰአት በኋላ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄድን፡፡ በላይኛው ጊቢ ፊት በር ተሰልፈን ፈረንሳይኛ ለጀመሩ አረንጓዴ፣ እንግሊዝኛ ለጀመሩ ቢጫ፣ አማርኛ ለጀመሩ ቀይ ሪቫን ተሰጥቶን በ3 ተከፍለን አልጋ ወራሽን ስንጠብቅ በአጀብ መጡ፡፡ አልጋ ወራሽም ከአገራችን ወጣን፣ ከቤተሰብ ተለየን በማለት ሀሳብ አይግባችሁ፡፡ በሚቻለን ሁሉ እናት አባት ሆነን እንጠብቃችኋለን የሚል አበረታች ንግግር አደረጉልን፡፡ በማግስቱ ወደ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ሄደን፣ አስተዳዳሪው ሐኪም ወርቅነህ በአዳሪ ተማሪነት ተቀበሉን፡፡ የወለጋ ልጆች የመጀመሪያዎች አዳሪ ተማሪዎች የመሆን እድል አገኘን፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ የአአ እና የዳር አገር ሌሎች ተማሪዎች ተቀላቀሉን፡፡ በመጀመሪያ ጊዜ ምግቡ በሙሉ በአልጋ ወራሽ ጊቢ እየተሰናዳ ይላክልን ነበር፡፡ ስኳር ብለን የሰየምነው ከረሜላና ጣፋጭ ምግብ ለወለጋ ልጆች እየተባለ በልዑል ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ በየጊዜው ይመጣልን ነበር፡፡ የአዳሪ ተማሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲመጣ ማዕድ ቤቶች ተሰርተውና አስተዳዳሪዎች ተቀጥረው ምግባችን በት/ቤቱ ምድር ቤት መዘጋጀት ጀመረ፡፡ በየሳምንቱ ሐሙስ የአልጋ ወራሽ ሚስት እሜቴ ወ/ሮ መነን እንጀራ ወጥና የማር ብርዝ ይዘው እየመጡ ባንዱ ገበታ ተቀምጠው ግብር ያበሉን ነበር፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ ገበታ ላይ እንዳለን እየመጡ በመካከላችን በመዘዋወር፣ አንዳንድ ልጆችን በማነጋገር ያበረታቱን ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሁለቱም ልዑላን እንደ አባትና እንደ እናት እየተንከባከቡን፣ በአለምና በደስታ እንማር ጀመር፡፡ በአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ1918 ዓ.ም ከወለጋ መጥተው በአዳሪ ተማሪነት የገቡት 23 ተማሪዎች ስም አባተ ቀነአ፣ አብዲሳ ጉደታ፣ አቦሴ ዱፌራ፣ አጋ ነገዎ፣ ወ/ማርያም ነመራ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ዋቅጅራ ሰርዳ፣ ዋቅጅራ ኤጀታ፣ አለማየሁ ቂጣታ፣ ደስታ ወ/ኢየሱስ፣ ጃለታ እፋ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ገለታ ነገዎ፣ ጎበና አያና፣ ሙሉጌታ ገ/መስቀል፣ በቀለ ማሙዬ፣ በቀለ ቴሶ፣ ባህሩ ካባ፣ ተገኝ ኪ/ማርያም፣ ተፈራ በየነ፣ ተፈራ እስጢፋኖስ፣ ተፈራ ጉታና አማኑኤል አብርሃም፣ ይባላል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ባህሩ ካባ ለአውሮፕላን ነጂነት ት/ት ፈረንሳይ ተልኮ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሶ በማገልገል ላይ ሳለ በፋሽስት እጅ ወድቆ እንግልት ደርሶበታል፡፡ ወ/ማርያም ነመራ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት የርስት የውል የግብርናና የቴክኒክ ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም ከ1956 ዓ.ም በኋላ የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሹምና ቀጥሎም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥቶት በአገር ግዛት ሚ/ር የማዘጋጃ ቤቶች ክፍል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል፡፡ ዋቅጅራ ሰርዳ ከጠላት ወረራ በፊት ወደ ፈረንሳይ ተልኮ ከሳን ሲር የጦር አካዳሚ በሌተናልነት ማእረግ ተመርቆ ተመልሷል፡፡ በሻለቃ ማእረግ የኢሉባቦርና የወለጋ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ በኮሎኔልነት ማእረግ የሐረርጌ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት በመድረስ ልዩ የታማዦር ሹምና በእስራኤልን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኖ እስከመሾም ደርሷል፡፡ አለማየሁ ቂጤታ በአገር ግዛት ሚ/ር ውስጥ በአርሲ በጅማና ኢሉባቦር በጠቅላይ ጸሀፊነትና ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በፊታውራሪነት ማእረግ የደቡብ ክፍላተ አገራት ምክትል እንደራሴ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ጎበና አያና ለከፍተኛ ት/ት ወደ ፈረንሳይ አገር ተልኮ ትምህርቱን አጠናቆ በመመለስ የባሌ አውራጃ ገዢ የነበሩት የደጃ/ነሲቡ ዛማኔል ረዳት ሆኖ አገልግሏል፡፡ አማኑኤል አብርሃም በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት ያገለገለ ሲሆን የተለያዩ የሚኒስቴር መ/ቤቶችንም በሚኒስትርነት መርቷል፡፡ ጃለታ እፋ፣ አባተ ቀነአ፣ ገለታ ነገዎ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ተፈራ ጉታ፣ በቀለ ቴሶ፣ ተፈራ በየነ፣ ተገኝ ኪ/ማርያምና በቀለ ማሙዬ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አቅርጠዋል፡፡ ዋቅጅራ ኤጀታ ትምህርቱን አጠናቆ ወለጋ በመመለስ የውትድርና ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶ በጠላት ወረራ ዘመን ከታሰረበት ለማምለጥ ሲሞክር ተገድሏል፡፡ ደስታ ወ/ኢየሱስ የአውሮፕላን ነጂነት ት/ት በመከታተል ላይ ሳለ በፋሺስት ተገድሏል፡፡ አብዲሳ ጉደታ ትምህርቱን ጨርሶ ወደ ወለጋ በመመለስ ደጃ/ሐብተማርያም ጋ ሰርቷል፡፡ አቦሴ ዱፌራ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአሰበ ተፈሪ ከአዛዥ ወርቅነህ ጋር ሰርቷል፡፡ በፋሽስት ወረራ ዘመንም በድሬደዋ ምድር ባቡር እየሰራ በጅቡቲ ካሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በመጻጻፍ በውስጥ አርበኝነት አገልግሏል፡፡ ፋሺስት ከተባረረ በኋላ ደግሞ በእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ተመድቦ አገልግሏል፡፡ ምንጭ፣ አማኑኤል አብርሃም፣ የሕይወቴ ትዝታ፣ አአዩ ፕሬስ፣ 1992 ዓ.ም፣ ገጽ 1-10፣ 268-270 የፎቶ መግለጫ፣ በምስሉ ላይ የሚታዩት በ1915 ዓ.ም የሞቱት አባታቸውን ደጃ/ኩምሳ ሞረዳን በመተካት የወለጋ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ሲሆኑ ምስሉ የተገኘውም ከመጽሀፉ ነው፡፡ መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

"#የገዳ ሥርዓት፦ የጀኖሳይድ ጥንተ መሰረት፣ የዘር ማጥፋት ቅድመ ጀማሪ ኦሮሞ ወለድ የመግደል ሥርዓት ነው‼️" የእውነት አባት ፣ የታሪክ ተመራማሪው ፣ የሰብዓዊ መብት ተሞጋችና ጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱ‼️ እውነት እንናገር ካልን ምንልክ ኢትዮጵያን አንድ ከማድረጋቸው በፊት የራሳቸው ባላባቶች እና የአካባቢ ገዢዎች የሚፈጽሙት ግፍ እጅግ በጣም ይከፋል። ለማሳያ በጣም አሁን "ጡት ቆረጠ እንዲ አደረገን ፈጀን" እያሉ የሚያላዝኑ የኦሮሞ ልሂቃን የራሳቸው ገዳ ስርዓት ከበደለው በላይ ሚንልክ በድሏል? እውነት እንናገር አንድ የገዳ ሹም ከገደልክ አንተ ተገደህ ከቅድመ አያትህ ቀጥታ የተወለዱት ልጆች የልጅ ልጆቻቸው በሙሉ ይገደላሉ። በገዳ ስርዓት አንድ ሰው ከራሱ ጎሳ ውጪ ያለውን ኦሮሞ የመግደል ሙሉ መብት አለው። ወደ 200 የሚሆኑ ንዑስ ጎሳዎች አሉ። አንድ ኦሮሞ ሚስት ለማግባት ሰው ገሎ ብልት ካላመጣ በስተቀር ሚስት አያገባም። በገዳ ስርዓት ሹመት ለማግኘትም ሰው ገልህ ብልትህን ካላቀረብክ በምንም አይነት ስልጣን አታገኝም። አሁን ገዳን "የዲሞክራሲ" ተምሳሌት አድርገው ለአለም ዲሞክራሲን በመጀመሪያ የፈጠርን ነን እስከማለት ደርሰዋል። በ1955 ዓ.ም ከተጻፈው መጽሐፍ ያገኘሁት "ኦሮሞ ሚስቶቹን ተለዋውጦ ይገናኛል" ይላል። ይሄን ያስቀረው የሚኒሊክ አስተዳደር ነው። ከክርስቲያን ተምረው ነው። ክርስቲያኑ ሴት ክቡር ናት እንደ ማርያም ትከበራለች ብለው ሲናገሩ ሰምተው ሰልጥነው ነው። ዛሬ "ከኔ ሚስት ጋር ልደር" የሚል ኦሮሞ ያለ አይመስለኝም። ከዚህ ደረጃ ወጥተዋል። ዛሬ ኦሮሞ ዶክተር ነው ፕሮፌሰር ነው። ሌላው ቆዳ ለብሶ ነበር ግብርና አያውቅም። ልብስ መልበስ የተማረው ከክርስቲያኑ ህዝብ አብሲኒያውያን ነው። ክርስቲያን ሲባል በዚያን ጊዜ አማራ ማለት ነው። በሬ ማረድ አያውቅም በጦር ወግቶ በሬ ገለው እየገፈፈ የሚበላ በሬው ሲወድቅ ደሙን ግንባሩ ላይ ይቀባ ይጠጣል ነበር። ያ ሁሉ ቀርቷል። ኦሮሞ ቁጥሩ ብዙ ነው ነገር ግን የኔን ትንሽ ወንጣት የሚያህል የሙዚቃ መሳሪያ የለውም። ዛሬ የአማራን ማስቆ ክራር መለከት እምብልታ ዋሽንት በገና ይዞ በቴሌቪዥን ቀርቦ በኦሮሞኛ ዘፍኖ የዘፋኙን ስም በአማርኛ ለመጻፍ ይጠየፋል። ልብሱም የአማራ የሀገር ባህል ልብስ። ስለዚህ ሚኒሊክ ብቻ ሳይሆን እያንዳንዱ አማራ ለኦሮሞ ባለ ውለታ ነው። የስነ-ጽሁፍ ግንዛቤ የለውም ፊደል ምን እንደሆነ አያውቅም እኛም ወለንጓም ከፋም ስዳማም አናውቅም የተማርነው ከሴማውያን ነው። ሴማውያን ደግሞ አማራ ትግሬና ሌሎችም ናቸው። ዛሬ የኦሮሞን ጣት ይዞ ዶክተር ፕሮፌሰር የሚባሉትን ያስተማረው የኔታ ነው። የኔታ ማነው? አማራ። ዛሬ የኢትዮጵያ ታሪክ አካል በመሆኑ ኩራት ሊሰማው ሲገባ ኢትዮጵያን ለመበታተን መሞከሩ በጣም የሚያሳፍርና የሚያናድድ ነው። ሲዳማም ውላይታም ከምባታም ሀዲያም ደራሳም ኮንሶም ቡሜም ሱርማም እንደዚሁ ልብስ እንኳን መልበስ የማያውቁ ነበሩ። አሁንም በባህል ወቅት የሚለብሰው ሽመና ስራ ነው። እነ ከምባታ እነ ሃዲያ ቆዳ ነው የሚለብሱት። ዛሬ በአማራ ስም በሀገር ባለውለታዎች የተሰየሙ ትምህርት ቤቶችን ስማቸውን ሁሉ እየቀየሩ ይሄ ክህደት የራሱን ንጹህ ህሊና እንጂ አማራን አይጎዳውም። ታሪክ እንደሆነ አይጠፋም። ማስረጃው አለ። በተለይ የኦሮሞ አባባህሪ ባይኖሩ ኖሮ ኦሮሞ እራሱ ከየት እንደመጣ ማወቅ ነበር። አባይን አሁን ኦሮሞ መኮነን አለበት ባለውለታቸው ናቸው ታሪክ ስፋው ያቆዩ። #ሥርዓትነቀልለውጥ #AmharaResistance #AmharaGenocide መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

ጃንሆይ በተፈሪ መኮንን ያስተማሯቸው የመጀመሪያዎቹ የወለጋ ኦሮሞዎች ታሪክ #ሙክታሮ|ቪች የአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በ1918 ዓ.ም ከወለጋ ወደ አዲስ አበባ ስለመምጣታቸው፤ እኔ አማኑኤል አብርሐም መጋቢት 8 ቀን 1905 ዓ.ም በወለጋ ክ/ሐገር በግምቢ አውራጃ፣ በቦጂ ወረዳ፣ በባቦ ቀበሌ በንቲ አደሬ በተባለ ስፍራ በአያቴ ማልሞ ቤት ተወለድኩ፡፡ አባቴ አብርሃም ታቶ ጉርሙ ሲሆኑ እናቴ ደግሞ ቀናቱ ማልሞ ገመ ይባላሉ፡፡ 12 አመት ከመንፈቅ ሲሆነኝ ለትምህርት ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ የወለጋው ገዢ ደጃዝማች ገብረ ማርያም (ኩምሳ ሞረዳ) በ1915 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ሲያርፉ ልጃቸው ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ተኳቸው፡፡ ደጃ/ገብረ ማርያም ከመሞታቸው በፊት በጊቢያቸው አካባቢ አንድ ት/ቤት ከፍተው በአማርኛና በፈረንሳይኛ ት/ት ይሰጥበት ነበር፡፡ በዚህ ት/ቤት 6 ወር ያህል እንግሊዝኛ ፊደል ከቆጠርኩ በኋላ በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመሄድ መልካም እድል አጋጠመኝ፡፡ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን አዲስ አበባ ላይ ተፈሪ መኮንን የተሰኘ ዘመናዊ ት/ቤት አሰርተው ሚያዝያ 17 ቀን 1917 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ አላማቸው ከመላ ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማሰባሰብ በዘመናዊ ት/ት እንዲሳተፉ ማድረግ ስለነበር ደጃ/ሀብተ ማርያምም የወለጋን ልጆች ወደ አዲስ አበባ ለት/ት እንዲልኩ ታዘዙ፡፡ እሳቸውም የመኳንንቶቻቸውን፣ የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የአሽከሮቻቸውን 23 ልጆች መርጠው ወደ አዲስ አበባ እንዲላኩ ወሰኑ፡፡ የተመረጡት ልጆች በ1918 ዓ.ም ከመስቀል በኋላ በፊታውራሪ ቀነአ ወንድም በፊታውራሪ አባ ጉርሙ ኃላፊነት በከብትና በእግር ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ፡፡ በጥቅምት ወር 1918 ዓ.ም አዲስ አበባ ደርሰን ጉለሌ ደጃ/ሀብተ ማርያም ጊቢ ሰፈርን፡፡ በአአ የደጃ/ሀብተ ማርያም ወኪል የነበሩት ፊታ/ኪዳነ ማርያም ወደ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄደው የወለጋ ልጆችን መምጣት በመናገራቸው፣ ጥቅምት 9 ቀን 1918 ዓ.ም ከሰአት በኋላ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄድን፡፡ በላይኛው ጊቢ ፊት በር ተሰልፈን ፈረንሳይኛ ለጀመሩ አረንጓዴ፣ እንግሊዝኛ ለጀመሩ ቢጫ፣ አማርኛ ለጀመሩ ቀይ ሪቫን ተሰጥቶን በ3 ተከፍለን አልጋ ወራሽን ስንጠብቅ በአጀብ መጡ፡፡ አልጋ ወራሽም ከአገራችን ወጣን፣ ከቤተሰብ ተለየን በማለት ሀሳብ አይግባችሁ፡፡ በሚቻለን ሁሉ እናት አባት ሆነን እንጠብቃችኋለን የሚል አበረታች ንግግር አደረጉልን፡፡ በማግስቱ ወደ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ሄደን፣ አስተዳዳሪው ሐኪም ወርቅነህ በአዳሪ ተማሪነት ተቀበሉን፡፡ የወለጋ ልጆች የመጀመሪያዎች አዳሪ ተማሪዎች የመሆን እድል አገኘን፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ የአአ እና የዳር አገር ሌሎች ተማሪዎች ተቀላቀሉን፡፡ በመጀመሪያ ጊዜ ምግቡ በሙሉ በአልጋ ወራሽ ጊቢ እየተሰናዳ ይላክልን ነበር፡፡ ስኳር ብለን የሰየምነው ከረሜላና ጣፋጭ ምግብ ለወለጋ ልጆች እየተባለ በልዑል ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ በየጊዜው ይመጣልን ነበር፡፡ የአዳሪ ተማሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲመጣ ማዕድ ቤቶች ተሰርተውና አስተዳዳሪዎች ተቀጥረው ምግባችን በት/ቤቱ ምድር ቤት መዘጋጀት ጀመረ፡፡ በየሳምንቱ ሐሙስ የአልጋ ወራሽ ሚስት እሜቴ ወ/ሮ መነን እንጀራ ወጥና የማር ብርዝ ይዘው እየመጡ ባንዱ ገበታ ተቀምጠው ግብር ያበሉን ነበር፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ ገበታ ላይ እንዳለን እየመጡ በመካከላችን በመዘዋወር፣ አንዳንድ ልጆችን በማነጋገር ያበረታቱን ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሁለቱም ልዑላን እንደ አባትና እንደ እናት እየተንከባከቡን፣ በአለምና በደስታ እንማር ጀመር፡፡ በአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ1918 ዓ.ም ከወለጋ መጥተው በአዳሪ ተማሪነት የገቡት 23 ተማሪዎች ስም አባተ ቀነአ፣ አብዲሳ ጉደታ፣ አቦሴ ዱፌራ፣ አጋ ነገዎ፣ ወ/ማርያም ነመራ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ዋቅጅራ ሰርዳ፣ ዋቅጅራ ኤጀታ፣ አለማየሁ ቂጣታ፣ ደስታ ወ/ኢየሱስ፣ ጃለታ እፋ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ገለታ ነገዎ፣ ጎበና አያና፣ ሙሉጌታ ገ/መስቀል፣ በቀለ ማሙዬ፣ በቀለ ቴሶ፣ ባህሩ ካባ፣ ተገኝ ኪ/ማርያም፣ ተፈራ በየነ፣ ተፈራ እስጢፋኖስ፣ ተፈራ ጉታና አማኑኤል አብርሃም፣ ይባላል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ባህሩ ካባ ለአውሮፕላን ነጂነት ት/ት ፈረንሳይ ተልኮ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሶ በማገልገል ላይ ሳለ በፋሽስት እጅ ወድቆ እንግልት ደርሶበታል፡፡ ወ/ማርያም ነመራ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት የርስት የውል የግብርናና የቴክኒክ ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም ከ1956 ዓ.ም በኋላ የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሹምና ቀጥሎም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥቶት በአገር ግዛት ሚ/ር የማዘጋጃ ቤቶች ክፍል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል፡፡ ዋቅጅራ ሰርዳ ከጠላት ወረራ በፊት ወደ ፈረንሳይ ተልኮ ከሳን ሲር የጦር አካዳሚ በሌተናልነት ማእረግ ተመርቆ ተመልሷል፡፡ በሻለቃ ማእረግ የኢሉባቦርና የወለጋ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ በኮሎኔልነት ማእረግ የሐረርጌ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት በመድረስ ልዩ የታማዦር ሹምና በእስራኤልን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኖ እስከመሾም ደርሷል፡፡ አለማየሁ ቂጤታ በአገር ግዛት ሚ/ር ውስጥ በአርሲ በጅማና ኢሉባቦር በጠቅላይ ጸሀፊነትና ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በፊታውራሪነት ማእረግ የደቡብ ክፍላተ አገራት ምክትል እንደራሴ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ጎበና አያና ለከፍተኛ ት/ት ወደ ፈረንሳይ አገር ተልኮ ትምህርቱን አጠናቆ በመመለስ የባሌ አውራጃ ገዢ የነበሩት የደጃ/ነሲቡ ዛማኔል ረዳት ሆኖ አገልግሏል፡፡ አማኑኤል አብርሃም በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት ያገለገለ ሲሆን የተለያዩ የሚኒስቴር መ/ቤቶችንም በሚኒስትርነት መርቷል፡፡ ጃለታ እፋ፣ አባተ ቀነአ፣ ገለታ ነገዎ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ተፈራ ጉታ፣ በቀለ ቴሶ፣ ተፈራ በየነ፣ ተገኝ ኪ/ማርያምና በቀለ ማሙዬ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አቅርጠዋል፡፡ ዋቅጅራ ኤጀታ ትምህርቱን አጠናቆ ወለጋ በመመለስ የውትድርና ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶ በጠላት ወረራ ዘመን ከታሰረበት ለማምለጥ ሲሞክር ተገድሏል፡፡ ደስታ ወ/ኢየሱስ የአውሮፕላን ነጂነት ት/ት በመከታተል ላይ ሳለ በፋሺስት ተገድሏል፡፡ አብዲሳ ጉደታ ትምህርቱን ጨርሶ ወደ ወለጋ በመመለስ ደጃ/ሐብተማርያም ጋ ሰርቷል፡፡ አቦሴ ዱፌራ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአሰበ ተፈሪ ከአዛዥ ወርቅነህ ጋር ሰርቷል፡፡ በፋሽስት ወረራ ዘመንም በድሬደዋ ምድር ባቡር እየሰራ በጅቡቲ ካሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በመጻጻፍ በውስጥ አርበኝነት አገልግሏል፡፡ ፋሺስት ከተባረረ በኋላ ደግሞ በእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ተመድቦ አገልግሏል፡፡ ምንጭ፣ አማኑኤል አብርሃም፣ የሕይወቴ ትዝታ፣ አአዩ ፕሬስ፣ 1992 ዓ.ም፣ ገጽ 1-10፣ 268-270 የፎቶ መግለጫ፣ በምስሉ ላይ የሚታዩት በ1915 ዓ.ም የሞቱት አባታቸውን ደጃ/ኩምሳ ሞረዳን በመተካት የወለጋ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ሲሆኑ ምስሉ የተገኘውም ከመጽሀፉ ነው፡፡

#በገዳ የወረራ ዘመቻ ጭራሽኑ ከምድረ ገፅ የጠፉ ብሔሮች ኦሮሞዎች በ1522 ዓ.ም. ወደ ማዕከላዊ እና ደጋማው ሰሜን የኢትዮጵያ ምድር ከገቡ ጊዜ ጀምሮ የከብት ጭራ እየተከተሉ በመጓዝ ነባር ሰላማዊ የኢትዮጵያ ብሔሮችን አጥፍተዋል፣ ወደ ሰሜን ተራሮች እና ሸንተረር በመመሸግ ራሳቸውን ያተረፉትንም አዳክመዋል። በኦሮሞ ዘንድ በኩራት እና ትምክህትነት የሚተረከው ገዳ ማህበር መመሪያ መሰረት ‘ገበሮ’ እና ‘ሞጋሳ’ በሚሉት መውረሪያ ስልታቸው የበርካቶችን ባህል፣ ቋንቋ፣ ሃይማኖት ብሎም ጥቅል ማንነት አጥፍተዋል፣ አንዳንዶቹን ወርሰው የራስ አስመስለዋል። ዛሬ በወሎ፣ በሸዋ፣ በአርሲ፣ በቢዛሞ፣ በኡጋዴን ኦሮምኛ የሚናገሩትና በዳሳ፣ ጃቢሳ ቅብጢሳ የሚባሉት የሰው ዘሮች ትውልዳቸው ወደ ኋላ ቢዘረዘር በእርግጠኝነት ስማቸው ኦሮምኛ አይደለም እነርሱም በደም ጥራት ኦሮሞዎች አይደሉም። በሞጋሳና ገበሮነት ማንነታቸውን የተነጠቁ ናቸው። አሁን፣ ኦሮሞ ብሎ ራሱን የሚጠራው ጎሰኛ ቡድን በትክክል ወደ ኋላ ሰባት ቤት የሚጠራ የደም ማንነቱ ከጠራ የኦሮሞ ግንድ የተገኜ አይደለም። በኦሮሞ ተወላጁ የነጋሶ ጊዳዳ ጥናት መሰረት በሰዮ ወለጋ ቢዛሞ አካባቢ ብቻ ሞጋሳ የተሰኜው የኦሮሞ ገዳ አሲሚሌሽን ፕላትፎርም ከአሥር በላይ ነባር የኢትዮጵያ ነገዶችን በአስገዳጅ ኦሮሞነት ቀንበር ህልው ነገዶችን አጥፍቷል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ #ካንቺ፣ #ኮንቺ፣ #ሙጩኮ፣ #ጋንቃ፣ #ወራጎ፣ #ዳምታ፣ #ካዛ፣ #አጋዲ፣ #ገበቶ፣ #መጀንግ፣ #ክወራ፣ #ክዋማ እና #ቡሳሴ ተጠቅሰዋል፡፡። በሌሎች ያልተቋጩ ጥናቶች መሰረት ደግሞ 28 ነባር ብሔሮች በኦሮሞ ወረራ ጠፍተዋል። (ይኼን በቀጣይ እመለስበታለሁ) እነኝህ ነገዶች ከነቋንቋቸውና ሌሎች ማንነቶቻቸው ቁጥራቸው ቀስ በቀስ እንዲቀንስና ፈፅሞ እንዲጠፉ የተደረጉት የገዳ ማህበር ባመጣው ወረራ እና የአሲሜሌት አስገዳጅ የሞጋሳ እና ገበሮ ትግበራ እንደሆነ ዶክተር ሀብታሙ ተገኘ ‘በራራ ቀዳሚት አዲስ አበባ’ በተሰኘው በከፍተኛ ምርምር እና ጥናት ማስረጃ በደጎሱት መፅሀፋቸው አብራርተዋል፡፡ ኦሮሞ ለረጅም ዘመን በተሻገረው የወረራና የመስፋፋት ፍላጎት የተለያዩ ብሔሮችን እያጠፋ ነው። በተለይም ከ8 ዓመት በፊት ጀምሮ ኦሮሞ ያልሆኑትን ሁሉ በመግደል፣ ንብረታቸውን በመዝረፍና በማቃጠል እየተፈፀመ ያለው እንቅስቃሴ ተቋርጦ የነበረውን የኦሮሞ ጭካኔ መር የገዳ 'ገዳይ' የወረራ ዘመቻ ለማስቀጠል እየተፈፀመ ያለ እድርጊት ነው፡ መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

"#እኔ አልተሻገርኩም" ======================= በላኤ ሰብ ነጋሽ በዙፋኗ አንብራ ግፍን በምታዘንብ አክብዳ መከራ ባጨቀዬች ምድሯን በዶፍ የአምሓራ ደም በከረፋች አድባር በፀለመች ዓለም
"#እኔ አልተሻገርኩም" ======================= በላኤ ሰብ ነጋሽ በዙፋኗ አንብራ ግፍን በምታዘንብ አክብዳ መከራ ባጨቀዬች ምድሯን በዶፍ የአምሓራ ደም በከረፋች አድባር በፀለመች ዓለም የጠጅ ሳር ማዕዛ ወይም የጤና አዳም የሽንኩርቱ ቁሌት፣ አደይ አይሸተኝም ለእኔ… እዮሃ አበባዬም እንቁጣጣሽ የለም!!! ሀቁን ልንገራቹ? ዘመኔም አልባተም፣ መስከረሜ አልጠባም፡፡ ፈርዖን ሰጥሞልኝ፣ እኔ አልተሻገርኩም!!! የበጉ፣ የዶሮ፣ የገብያው ጫጫታ የተስፈኞች ሙግት፣ የዲናር ሁካታ ችቦ ሚደምቅበት የህፃናት ሆታ ተሽፍኖብኛል በወገኔ ዋይታ። ሀቁን ልንገራቹ? እኔ አልተሻገርኩም፣ ጎልያድ ተገንድሶ በቃሉ አልፎከርኩም፣ ፈርዖን ሰጥሞልኝ፣ ፋሲካን አልያዝኩም፣ የራሄል  ዶፍ እንባን ገደብ አላየሁም። አዎ ፣አልተሻገርኩም ሰንሰለት በጥሼ በድል አልፎከከርኩም ያ፣ የተከፈለው #ሓራ ኃያል ነገድ በቃለ ተንስዑ በአላማዊ ገመድ ፍትሓ ፍኖቱ ፍርጡም የፋኖ ክንድ ካላየሁ ሲራመድ፣ ካላየሁ ሲገመድ በዐንድ መስመር አሓድ… በምፁም! በፍፁም፣ እውነቱ፣ ቢመርም ሀቁን ልንገራቹ? እኔ አልተሻገርኩም። Yihune Awoke Assefa 2015 ዓ.ም መስከረም 1 ጳጉሜ 5/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

#እንኳን አደረሳችሁ!
#እንኳን አደረሳችሁ!

"ቤተክርስቲያን ገንብታችኋል" ተብለው ተገደሉ‼️ በጅጅጋ ከተማ ባለፈው ቤተ ክርስቲያንን ሰርታችኋል ተብለው ከታሰሩት ምዕመናን መካከል አንዱ አቶ መሳይ መኮንን የተባሉት በደረሰባቸው ድብደባ ህይወታቸ
"ቤተክርስቲያን ገንብታችኋል" ተብለው ተገደሉ‼️ በጅጅጋ ከተማ ባለፈው ቤተ ክርስቲያንን ሰርታችኋል ተብለው ከታሰሩት ምዕመናን መካከል አንዱ አቶ መሳይ መኮንን የተባሉት በደረሰባቸው ድብደባ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል እጅግ አሳዛኝ ነው ቀብራቸው በሚካኤል ቤተ ክር ተፈጽሟል አክራሪ ውሃቢይ ጅሃዲስት የፈለገውን ልብስ ቢለብስ ክርስቲያን ከማጥፋት አይቆጠብም በህግ ቁጥጥር የዋለን ሰው መገድል ከህግ መተላለፍ ፍጹም አክራሪነት ነው ለቤተሰብ ወዳጅ ዘመዶቹ ፅናቱን ይስጣችሁ ነፍሱን ይማረው