ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ 的分析概览
频道 ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 670 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 16 686,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 842 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 670 名订阅者。
根据 29 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -81,过去 24 小时变化为 -6,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 8.70%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.99% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 016 次浏览,首日通常累积 816 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 3。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!”
凭借高频更新(最新数据采集于 30 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。
11 670
订阅者
-624 小时
-17 天
-8130 天
数据加载中...
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+126
在3个频道中
五月 '26
+79
在7个频道中
Get PRO
四月 '26
+45
在3个频道中
Get PRO
三月 '26
+17
在3个频道中
Get PRO
二月 '26
+34
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+23
在2个频道中
Get PRO
十二月 '25
+26
在4个频道中
Get PRO
十一月 '25
+16
在4个频道中
Get PRO
十月 '25
+60
在4个频道中
Get PRO
九月 '25
+68
在5个频道中
Get PRO
八月 '25
+74
在10个频道中
Get PRO
七月 '25
+75
在9个频道中
Get PRO
六月 '25
+55
在9个频道中
Get PRO
五月 '25
+38
在10个频道中
Get PRO
四月 '25
+109
在12个频道中
Get PRO
三月 '25
+119
在13个频道中
Get PRO
二月 '25
+32
在12个频道中
Get PRO
一月 '25
+137
在19个频道中
Get PRO
十二月 '24
+527
在19个频道中
Get PRO
十一月 '24
+550
在21个频道中
Get PRO
十月 '24
+917
在20个频道中
Get PRO
九月 '24
+1 034
在24个频道中
Get PRO
八月 '24
+2 518
在22个频道中
Get PRO
七月 '24
+3 021
在19个频道中
Get PRO
六月 '24
+1 124
在22个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 401
在23个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 384
在19个频道中
Get PRO
三月 '24
+1 821
在20个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 300
在14个频道中
Get PRO
一月 '24
+777
在17个频道中
Get PRO
十二月 '23
+786
在16个频道中
Get PRO
十一月 '23
+143
在16个频道中
Get PRO
十月 '23
+132
在15个频道中
Get PRO
九月 '23
+189
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+57
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+55
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+142
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+3 280
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 30 六月 | +2 | |||
| 29 六月 | +1 | |||
| 28 六月 | +5 | |||
| 27 六月 | +22 | |||
| 26 六月 | +9 | |||
| 25 六月 | +2 | |||
| 24 六月 | 0 | |||
| 23 六月 | +3 | |||
| 22 六月 | +4 | |||
| 21 六月 | 0 | |||
| 20 六月 | +10 | |||
| 19 六月 | +4 | |||
| 18 六月 | +2 | |||
| 17 六月 | 0 | |||
| 16 六月 | +4 | |||
| 15 六月 | +1 | |||
| 14 六月 | +8 | |||
| 13 六月 | +4 | |||
| 12 六月 | +5 | |||
| 11 六月 | +3 | |||
| 10 六月 | +1 | |||
| 09 六月 | +5 | |||
| 08 六月 | +1 | |||
| 07 六月 | +4 | |||
| 06 六月 | +1 | |||
| 05 六月 | +6 | |||
| 04 六月 | 0 | |||
| 03 六月 | 0 | |||
| 02 六月 | 0 | |||
| 01 六月 | +19 |
频道帖子
ፋኖም ሻዕቢያም ጀኖሳይደር ናቸው፣ ጀኖሳይድ የፈፀሙ ወንጀለኞች ናቸው። ለጊዜው ከመርህ ውጭ አስጠግተን አብረን ብናሰራቸውም መመጨረሻ ለፍርድ እንዲቀርቡ በማድረግ ለትግራይ ህዝብ ፍትህ እንዲያገኝ እንሰራለን።
ለጊዜው ግን፣ አሁን ላይ ጉልበቱ ባየለው ብልፅግና ላይ አስተባብረን እንዲዘምቱበት ከፊት ሆነን እንመራቸዋለን።
ከፍተኛው የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አመራር
| 2 | "የፕሪቶሪያውን ስምምነት ፈርመን የተመለስን ሰዎች 'በትግራይ ላይ ክህደት ፈጽማችኋል' በሚል እንድንረሸን በህወሓት ስራ አስፈጻሚ ሐሳብ ቀርቦ ነበር። የፈረምነው ሰነድም ተቀዳዶ ይጣል ተብሎ ተወስኖ ነበር"
ሌ/ጄነራል ጻድቃን ገብረተንሳይ | 220 |
| 3 | ኢራን እራሷ ካሰመረችው መስመር ውጪ የሚጓዙ መርከቦችን አስጠነቀቀች
ኢራን በሆርሙዝ ወሽመጥ እሷ ካሰመረቻቸውና ከወሰነቻቸው የጉዞ መስመሮች ውጪ የሚንቀሳቀሱ ማናቸውንም የባህር ላይ መርከቦች ጉዞ መደረግ እንደለለባቸው አስታወቀች። የኢራን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካዘም ጋሪባባዲ እንደተናገሩት ከሆነ ማናቸውም መረከብ በተሰመረለት መስመር ብቻ መጓዝ እንዳለበት አስታውቀዋል።
ቴህራንን ይህንን ያለችው በኢራን፣ አሜሪካ እና እስራኤል መካከል ያለው ውጥረት በበረታበትና የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኳታር ዶሃ ከኢራን ወገን ጋር ስብሰባ ይደረጋል ካሉ በኋላ ቴህራን ይፋዊ ስብሰባ እንደሌለ በሳወቀችበት ወቅት ነው።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ “በኳታር ዶሃ ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘናል” ሲል ቢገልጹም ቢገልጹም የኢራን የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትሩ ግን “በዚህ ሳምንት የታቀደ ይፋዊ የቴክኒክ ስብሰባ የለም” ሲሉ አስተባብለዋል።
ውዝግቡ የተቀሰቀሰው ኦማን ከዓለም አቀፉ የባህር ላይ ድርጅት ጋር በመተባበር አዲስ የመርከብ ማለፊያ መስመር ይፋ ማድረጓን ተከትሎ መሆኑን አልጀዚራ ዘግቧል። የኢራን አብዮታዊ ዘበኛ በበኩሉ ይህ አዲስ መስመር ከእሱ እውቅና ውጪ የተደረገ በመሆኑ “ተቀባይነት የሌለው እና ከፍተኛ የደህንነት ስጋት የሚፈጥር ነው” በማለት ውድቅ አድርጎታል። ኢራን መርከቦች በሙሉ በእሷ ቁጥጥር ስር ባለው የባህር ክልል እንዲያልፉ ትፈልጋለችም ተብሏል። | 262 |
| 4 | #እርስቶቻችን የትግላችን ቀይ መስመር ናቸው‼️
ወልቃይት እና ራያ ቤተ አምሓራ፣ መተከል እና መላው ሸዋ እና ቢዛሞ ለኛ ለአምሓሮች ተራ የመሬት ስሪት ወይም የካርታ ላይ መስመር አይደሉም፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሻገረ የማንነታችን ስረ ማህተም፣ የክብራችን መገለጫ እና የከየትናታችን መልስ የህውልናችን ዋስትናና መሰረት እንጂ።
ይህች ምድር የአባቶቻችን እትብት የተቀበረባት አጥንትና ደማቸው የፈሰሰባት፣ የታሪካች አሀዱ የባህላችን መሰረት በፅኑ የተተከሉባት ቅዱሳን እርስቶቻችን ናቸው።
የህልውናችን ትግል መሰረት እና ማገር የጥያቄያችን ፊት እና ምላሽ የእርስተ ምድራችን ጉዳይ የሚሆነውም ለዚህ ነው።
ወልቃይት የሌለው ጎንደር፣ መተከል የሌለው ጎጃም፣ ራያን ያስቆረሰ ቤተ አምሓራ፣ የተሸራረፈ ሸዋ ለአምሓራዊ ፅናተ ራዕይ ትርጉም እንደሌለው ነው። አምሓርነት ያለ መልከ ምድሩ ማንነቱ የተገፈፈ፣ ክብሩ የጎደለ እና ታሪኳ የደበዘዘ የተቀበረ ይሆናል። ስለዚህም እርስቱን አጥቶ የሚኖር አምሓራዊ ነፍስም ሆነ የሚቀጥል ህይወት ለአምሓራውያን አይታሰብም። ይህ መሬት ክብራችን ነው፣ ይህ መሬት ትንፋሻችን ነው፤ እሱን አስከብሮ መኖር ወይም ስለሱ መውደቅ የታሪካችንና የደማችን ጥሪ ነው።
ከኦሮሙማ ኃይልም ሆነ ወያኔ፣ ከሻዕቢያም ሆነ ሌላ ጎረቤት ጋር ያሚያስተናንቀንም፣ የሚያደራድረንም ጉዳይ ቢገኝ በእርስተ ምድራችን፣ በባለሀገርነታችን ላይ ባላቸው የማይሸራረፍ እውቅና ላይ በተሰመረ ቀይ መስመር ነው።
ባድመን ለሻቢያ በማስረከብ እውቅና ሰጭነት የፍቅር ድሪያ ውስጥ የወደቀች TPLF የአምሓሮችን እርስት ወልቃይት እና ራያን ለአምሓራውያን እርስትነት፣ ለህዝቡ ማንነት እውቅና ከመስጠት ወዲህ ያለ አቋም ይዛ ከመስመረኛ አምሓሮች ጋር አትሰለፍም!
ሰኔ 22/2018 ዓ.ም
ሞዐ ሚዲያ
@Moamediamoresh | 163 |
| 5 | 没有文字... | 506 |
| 6 | "አሕዛብ፡— “አምላካቸው ወዴት ነው?” እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል፡ በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ፤ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን" መዝ 79:10-11
ያልፈረማችሁ ፈርሙ፤የፈረማችሁ አጋሩ 👇
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 411 |
| 7 | #አንድ ለማታችን የሳውዲ እስርና ሰቆቃ
እኅታችን ለይላ ትናት እንደገና ተወልዳለች። የሰው ልጅ ሁለት ግዜ ይወለዳል ከተባለ ለይላ ምስክር ናት። መቸ እንደሚሞት የሚያውቅ ቢኖር በምድር ውስጥ ክፋትም ጥላቻም ረኃብም አይኖሩም ነበር።
እኔ እታሰርኩበት ክፍል ፊትለፊት አንድ ኢራቃዊ የጦር ጀት አብራሪ የነበረ የ45 ዓመት ፈርደኛ ነበር። እናም አንድ ቀን ማታ በመስኮት ስናወራ ሱሌማን ምን እንደምመኝ ታውቃለህ .? አለኝ
👉ከዚህ ጨለማ ወጥቸ እስከሚደከመኝ ድረስ በግሬ መሄድና ሰማይንና መሬትን ቀንና ለሊትን ንፁህ አየርንና ጨረቃን ኮኮብ መልሸ ማየት ነው አለኝ። አይቀርም አብሽር ከዚህ ከኢንፍራዲ ወጥተን አንድ ቀን መልሰን መኖር እንቀጥላለን ..አልኩት። እኔም አቃቢሕግ ከጠየቀው የ39 አመት ፍርድ በትንሽ ዓመት ቆይታ ነፃ ወጣሁ። የ45 ዓመቱ ፍርደኛ ጓደኛም በ6 ዓመት ቆይታ ብቻ እኔ በወጣሁ በሰባት ወሬ እሱም ምሕረት ተደርጎለት ወጣ።
👉የታሰርንበት አንደር ግራውንድ ስለነበር ሰማይም መሬትም ፀሐይም ጨረቃም ኮኮብም አየርም ቀንም አናይም። ጨለማ ብቻ ነበር። እኅታችን ለይላ እንደ አዲስ ተወለደች ያልኩትም፣ የገደለ እንደሚገደል ፍርድ በሚሰጥበት አገር ሆና እንዲህ ወጥታ ሌላ ሕይወት እኖራለሁ ወይ የሚለውን ጥያቄ ኃያሉ አላህ መልሳ እንድትኖር አድርጓታል። ከዚህ በላይ ደስታ የለም። እንኳን ደስ አለሽ .!!
Suleiman Abdella ሱሌማን አብደላ
#ላይላ በነፍስ ግዳይ ታስራ ለ13 ዓመት ታስራ ነው ለሕፃን ወላጆች ካሣ ተከፍሎና በብዙ ዲፕሎማሳዊ ጥረት የተፈታችው በዛሬው ዕለት ሀገሯ ገብታለች።
ስንትና ስንት የታሰሩ እስረኞች እንዳሉ የሚታወቅ ነው እግዜር ይድረስላቸው🙏 | 367 |
| 8 | ሰበር‼
ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ አጋምሳ ከተማ ከፍተኛ ተኩስ እያስተናገደች ትገኛለች ሚኒሻው ተበታትኖ ጠፍቷል የአገዛዙ ጨካኝ እና ጨፍጫፊ ሰራዊት ከተማውን ለፋኖ አስረክቦ በፍርጠጣ ሸሽቷል። | 395 |
| 9 | ዩትዩበሮቹ የኦህዴድ ብልፅግና የደህንነት ክንፍ እና ገዳማዊነት ህይወትን አራካሽ ተልዕኮ ያነገቡ ፀረ ትውልድ የጥቅም ሸቄዎች ናቸው። | 448 |
| 10 | ወንድሜ ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው የደረሰበትን መራራ ሀዘን በዚያው በኦህዴድ ማገቻ ቂሊንጦ ሆኖ ተጋፍጦታል።
ይህም ለአምሓርነት ክብር፣ ለህልውናው መፅናት የተከፈለ መራራ መስዋዕትነት ነው።
ዴቫ፣ እግዜር መፅናናቱን ይስጥህ ወንድሜ! | 466 |
| 11 | ♦በግፍ እስር ላይ ሆኖ ይህንን መርዶ መስማት እጅግ ከባድ ነው ።
ባለፉት ሦስት ዓመታት በአስከፊ የግዞት እስር ላይ የሚገኘው የማንነት እና የፖለቲካ እስረኛ ፤ ወንድማችን ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው እጅግ ልብ ሰባሪ መርዶ በእስር ቤት ሆኖ ለመስማት ተገዷል። ውድ አባቱ አቶ በጋሻው ጥላሁን ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
አባቱ አቶ በጋሻው በልጃቸው መንገላታትና እስር ሲያዝኑና ሲበሳጩ ቆይተው፣ የልጃቸውን የነፃነት ቀን እንደናፈቁ ከዚህ ዓለም ድካማቸው አርፈዋል። በግዞትና በግፍ እስር ላይ ሆኖ ይህንን መርዶ መስማት ድርብ መከራ፣ ድርብ ስቃይ ነው።
ትንታጉ ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው፤ ይህ መራራ ሐዘን ለአንተ እጅግ ከባድ ቢሆንም ፈጣሪ ኃይሉን ፣ ብርታቱን እና የማይናወጥ ጽናቱን ያድልህ።
ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው በመከላከያ ሠራዊት አባላት ታፍኖ ለግዞት እስር የተዳረገው ሚያዝያ 4 ቀን 2015 ዓ.ም ነበር። በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት፣ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (EBC)፣ ፋና፣ ኢቢኤስ (EBS)፣ ኢትዮ ኤፍ ኤም እና አል አይን ኒውስ ውስጥ በከፍተኛ ሪፖርተርነትና በአዘጋጅነት ያገለገለው ይህ ብርቱ የሙያ ሰው ! የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር መሥራችና የቦርድ አባልም ጭምር ነው ።
በማኅበራዊ ሕይወቱ እጅግ ተገባቢ፣ ሰው አክባሪና ታታሪ ወንድማችን ነው። በሙያዊ ግንኙነታችንም ከእርሱ ጋር ከአንድም ሦስት ጊዜ ወቅታዊና አንገብጋቢ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ የሠራናቸው ብርቱ የሆኑ መሰናዶዎች አሉ።
በኢትዮጵያ የፍትሕ ሥርዓት እና የፖለቲካ መበስበስ ምክንያት፣ ልክ እንደ ዳዊት ወላጆቻቸውን በግፍ እስር ላይ ሆነው የተነጠቁ ጋዜጠኞች አሉ።
ብርቱው ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፤ ውድ አባቱ አቶ ሲሳይ ዘገየ ሲያርፉ መርዶውን የሰማው በግፍ እስር ላይ ሆኖ ነበር።
ጀግናዋ ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፤ የደገፏትና ያሳደጓት አባቷ አቶ አስማማው ደጀኔ ማረፋቸውን የሰማችው በግፍ እስር ላይ ሆና ነው ።
ይህ ዓይነቱ ተደራራቢ የልብ ስብራት የዳዊት፣ የጎበዜ ወይም የገነት ብቻ አይደለም። የጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ መሪዎችና የማንነት እስረኞች ያለ አግባብ መታሰር ዛሬ አገራችን ኢትዮጵያ ያለችበትን ከባድ የሞራልና የፍትሕ ሕመም ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ነገር ግን የእነዚህ ወገኖቻችን በደምና በእንባ የተጻፈ ፅናት መቼም ቢሆን ከንቱ ሆኖ አይቀርም ። ግፍ በፍትሕ የሚተካበት፣ የሰው ልጅ በሐሳቡና በማንነቱ ምክንያት የማይታሰርባት ፣ ነፃ አገር የምናይበት ቀን ሩቅ እንደማይሆን ሙሉ ተስፋ አለን።
ወንድም ዳዊትን እግዚአብሔር ያጽና ፣ ለአባታችንም ነፍስ ይማር። ለወዳጅ ዘመድና ለቤተሰብ እግዚአብሔር መጽናናትን ይስጥልን ።
ፈጣሪ ለታሰሩት መፈታትን፣ ለታመሙት መፈወስን፣ ለሀገራችንም ዘላቂ ሰላምንና ፍትሕን ይስጥልን። አሜን 🙏
CPJ Africa - Committee to Protect Journalists
Committee to Protect Journalists
ይድነቃቸው ከበደ | 413 |
| 12 | 没有文字... | 379 |
| 13 | ለቸኮለ! ሰኞ፣ ሰኔ 22፣ 2018 ዓ፣ም የዋዜማ ዐበይት ዜናዎች
1፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ከ1 ቢሊዮን ዩሮቦንድ ያዥ ዓለማቀፍ ኢንቨስተሮች ጋር በእዳ አከፋፈል ዙሪያ የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ ደረሠ። በስምምነቱ መሠረት፣ ኢትዮጵያ መክፈል ካለባት ቦንድ ላይ ቦንድ ያዦች የ12 በመቶ ቅናሽ በማድረግ፣ አጠቃላይ የቦንዱ ዋጋ ወደ 880 ሚሊዮን ዶላር ዝቅ እንዲል መስማማታቸውን የገንዘብ ሚንስቴር አስታውቋል፡፡ አገሪቱ በአውሮፓዊያኑ 2024 ከፍላ ማጠናቀቅ የነበረባት 99 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዶላር የቦንድ ወለድ ባንድ ጊዜ እንድትከፍል ከስምምነት ላይ የተደረሠ ሲኾን፣ ዋናውን እዳ በ6 ነጥብ 1 ወለድ በአራት ዓመት ውስጥ እንድትከፍል ከስምምነት ተደርሷል ተብሏል። ኦፊሴላዊ አበዳሪዎችና ዓለማቀፉ የገንዘብ ተቋም በአዲሱ ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላቀረቡ ሚንስቴሩ ገልጧል። ቦንድ ያዦች ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱት ሲዝቱ እንደነበር ይታወሳል።
2፤ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ከሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሙሃሙድ ጋር ትናንት በጽሕፈት ቤታቸው ተወያዩ። ዐቢይ፣ ውይይቱ በ"ኢኮኖሚያዊ ትስስር"፣ በ"ጸጥታ" እና በቀ"ጠናዊ መረጋጋት" ላይ ያተኮረ እንደነበር ገልጸዋል። የፕሬዝዳንት ሙሃሙድ ጽሕፈት ቤትም፣ ውይይቱ ሁለቱ አገራት በ"ንግድ"፣ "ጸጥታ" እና "ቀጠናዊ መረጋጋት" ዙሪያ ያላቸውን ትብብር በማጠናከር ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅሷል። ዐቢይ፣ ፕሬዝዳንት ሙሃመድ እና የጅቡቲው ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌ ባለፈው መጋቢት ጅቡቲ ላይ በቀጠናዊ ትብብር ዙሪያ መምከራቸው አይዘነጋም። | 1 |
| 14 | በደቡብ አፍሪካ ጸረ-ስደተኛ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ቡድኖች ጥቃት ሊፈጸሙብን ይችላሉ የሚል ስጋት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን የኢትዮጵያ መንግሥት እስካሁን ያደረገላቸው ነገር እንደሌለ ለዋዜማ ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያዊያኑ፣ ጸረ-ስደተኛ ቡድኖች ሕጋዊ ሠነድ ወይም የአገሪቱ ዜግነትና መታወቂያ ያላቸውን ሰዎች ጭምር ዒላማ ማድረጋቸውን ገልጸዋል። የአሁኑ የጸረ-ስደተኛ የተቃውሞ እንቅስቃሴ በመንግሥታዊና መንግሥታዊ ባልኾኑ ድርጅቶች፣ ባለሃብቶችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ጭምር የሚደገፍ በመኾኑ ስጋት እንደገባቸው የገለጹት ኢትዮጵያዊያኑ፣ ጥቃት ፈጻሚ ጸረ-ስደተኛ ቡድኖች የትራንስፖርት ወጪና አበል ተመድቦላቸው እንደሚንቀሳቀሱ መረዳታቸውን ጠቁመዋል።
ሕወሓት በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ በትግራይ መሬት ላይ ያለውን "ነባራዊ እውነታ" ወደ ጎን በመተው "በተሳሳተ መረጃ ላይ የተመሠረተ" መግለጫ አውጥቷል ሲል ወቀሠ። ኅብረቱ፣ ሕወሓት "ትይዩ ክልላዊ ምክር ቤት" አቋቁሟል ማለቱን ቡድኑ ሙሉ በሙሉ "መሠረተ ቢስ" እንደኾነ በማጣጣል፣ ሌላ ክልላዊ ምክር ቤት ኖሮ አያውቅም ብሏል። ሕወሃት አስገዳጅ ምልመላ እያካሄደ ነው በሚል ኅብረቱ ያቀረበው ውንጀላ "ግልጽ ያልሆነ" እና "በማስረጃ ያልተደገፈ" መኾኑን የጠቀሠው ቡድኑ፣ ኾኖም በትግራይ ዙሪያ ከፍተኛ የወታደራዊ ኃይል ስምሪት ባለበት ሁኔታ የክልሉ ባለሥልጣናት ሕዝቡን ከሕልውና አደጋ የመጠበቅ ሞራላዊና ሕጋዊ ኃላፊነት አለባቸው ሲል አቋሙን ገልጧል። አውሮፓ ኅብረት፣ መንግሥት የግጭት ማቆም ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ እንዲተገብር ጥሪ አድርጎ አያውቅም በማለትም ቡድኑ ተችቷል።
* ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡርጂ ዞን፣ ወደ ኦሮሚያ ክልል ምእራብ ጉጂ ዞን ቡሌ ሆራ ከተማ ዛሬ ረፋድ ላይ ጤፍ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ በተለምዶ "ኦባማ" ተብሎ በሚጠራ አይሱዙ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ የኦሮሞ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ሾፌሩ ወዲያውኑ ሕይወቱ ማለፉንና ረዳቱ ደሞ ከጥቃቱ ማምለጡን ሚዲያችን ሠምታለች። ጥቃቱ የተፈጸመው ከቡርጂ ወደ ቡሌሆራ በሚወስደው መንገድ ላይ ልዩ ስሙ "ሦስት ቁጥር" ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ መሆኑንና ተሽከርካሪውም በጥቃቱ ወቅት መገልበጡን ነግረውናል። ጥቃቱን የፈጸሙት በኦሮሚያ ጉጂ ዞን የሚንቀሳቀሱ በክልሉ የሚደገፉ እና ሰልጥነው የተሰማሩ የኦሮሞ ታጣቂዎች መኾናቸውን የጠቀሱት ምንጮች፣ ታጣቂዎቹ ከዚህ በፊትም ሰዎችን አፍነው በመውሠድ ከፍተኛ መጠን ያለው የማስለቀቂያ ገንዘብ እንደሚጠይቁ፣ በሚታወቅ ሲንቄን መሳይ የመንግስት ባንክ በኩል ገንዘብ ሲቀበሉ እንደቆዩ እና በተሽከርካሪዎች ምላይ ጥቃት እንደሚፈጽሙ አንዳንዴ በጥቅም ምክንያት ከቀጥተኛ የመንግሥት ሚሊሻ እና ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ጋር በተደጋጋሚ እንደሚጋጩ ተናግረዋል። | 403 |
| 15 | የአለም_ታሪክ_ከጂዎግራፊ_ጋር_የተያያዘ_ዮሐንስ_ወልደ_2.pdf | 427 |
| 16 | 没有文字... | 478 |
| 17 | ⚖#የችሎት_ዉሎ_መረጃ‼️
አማራ ማንነታቸው እንደ ወንጀል ተቆጥሮ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ፍ/ቤት ቀርበዋል።
በእነ ያሬድ/ሰለሞን/ ዋሌ አስረስ መዝገብ ዉስጥ
1. ያሬድ/ሰለሞን/ ዋሌ አስርስ
2. ይፍቱስራ አዳሙ
3. ጋዜጠኛ እና መ/ር ደስታው አለባቸው መንግስት ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ሰሚ ችሎት የዋስታና ይግባኝ ጠይቀው ችሎት ቀርበዉ ነበር።
አንደኛ ተከሳሽ ክሱ ዋስትና የሚያስከለክል በመሆኑ ክርክር አላደረገም።
ሁለተኛ ተከሳሽ እና ሶስተኛ ተከሳሽ የተከሰሱበት የፀረ-ሽብር አንቀጽ ህገመንግስታዊ የዋስትና መብትን የማያስከለክል በመሆኑ በእስር ፍርድቤቱ በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሕገ መንግስት እና የፀረ ሽብር ወንጀል ችሎት ቀርበው የዋስትና ክርክር ከአንድ ወር በፊት ማለትም ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም በግፍ ከ3 ወር በላይ ታፍነዉ ከቆዩበት ሜክሲኮ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ቀርበዉ ክርክር አድርገው ነበር።
ዐቃቤ ሕግ ተከሳሾች ላቀረቡት የዋስትና ክርክር እንደተለመደው፦
1) ተከሳሾች በዋስትና ቢለቀቁ ቀጠሯቸውን አክብረው አይገኙም እንዲሁም
2) ተከሳሾች በዋስትና ቢለቀቁ ጫካ ሂደው ፋኖን ይቀላቀላሉ ሲል የተቃውሞ አስተያየት ማቅረቡ ታውቋል።
ግንቦት 4/2018 ዓ.ም ስር ፍ/ቤቱ በከሳሽ ዐቃቤ ሕግ እና በተከሳሾች መካከል ከዋስትና መብት አንጻር የተደረገውን ክርክር መርምሮ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የሚከተለውን ብይን ሰጥቶ ነበር። ተከሳሾች በዋስ ለመውጣት ያቀረቡት የጤና ችግር በተመለከተም እንዲሁም የቤተሰብ አስተዳዳሪ ሁኔታ ሲታይ ይህ ችግር እያለባቸው በክስ የተጠቀሰውን ድርጊት ስለፈፀሙ አሁን እንደ ምክንያት ሊቀርብ አይገባም ፤በዋስትና ፍርድቤቱ ቢለቃቸው በድጋሚ እንዲሁ የመንግስትን ስም በማህበራዊ ሚዲያ ያጠፋሉ፤ እንዲህ አይነት ወንጀል ይሰራሉ በማለት ፍርድ ቤቱ የዐቃቤ ህግ ሀሳብን ሙሉ በሙሉ በመቀበል ህገመንግስታዊ የሆነውን የዋስትና መብት በመከልከል በማረሚያ ቤት ሁናችሁ ተከላከሉ በማለት መወሰኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ይህንን ዉሳኔ ተከትሎ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ዉስጥ በግፍ እየማቀቁ የሚገኙት እነኚህ ተከሳሾች ሰኔ 7/2018 ዓ.ም የዋስትና መብት በፁሁፍ እና በቃል ክርክር ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ሰሚ ችሎት የዋስታና ይግባኝ ጠይቀው ችሎት ቀርበዉ ነበር። ችሎቱም በከሳሽ ዐቃቤ ሕግ እና በተከሳሾች መካከል ከዋስትና መብት አንጻር የተደረገውን የፁሁፍ እና ቃል ክርክር መርምሮ ብይን ለመስጠት ከተደጋጋሚ ቀጠሮ በኋላ ለዛሬ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድቤቱ 1ኛ ሰሚ ችሎት የእስር ፍርድ ቤቱን ዉሳኔ በማፅናት የዋስትና መብትን በመከልከል ህገመንግስታዊ መብታቸውን በመንፈግ በማረሚያ ቤት ሁነው እንዲከታተሉ ወስኖባቸዋል ሲል የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
ምስሉ ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ የደስታው አለባቸው መንግስት ሲሆን የሌሎች ምስል እንዳገኘን የምንለጥፈው ይሆናል!
#ፍትህ_አማራነት_ወንጀል_ሆኖ_በእስር ለሚሰቃዩ አማራዎች‼️ | 693 |
| 18 | 没有文字... | 694 |
| 19 | ለኦህዴድ ብልፅግና ፋሽስታዊ አገዛዝ የሚከፈልለት የነፍስ ዋጋ¡ | 1 020 |
| 20 | 👆👆👆 ከጽንፈኞቹ ጎን ለጎን በእኩል ደርጃ ዒላማ የተደረገውን ክርስቲያን ሕዝብ በድርጊቶቻችው ተቃራኒ በአንደበት የሚያደነዝዙት በቅደም ተከተል (ለእኔ እንደተረዳኝ)፦
1) አብይ አህመድና ካቢኔዎቹ፣ ፓርላማውን ጨምሮ
2) የጽንፈኛው ዉሃብያ ኡስታዞች የተጠና ጂሃዳዊ የማሳሳቻ ሰላማዊ ንግግሮች
3) የድንበር፣ የሰባዊ ምበት፣ የምክክር ኮሚሽኖች የሐሰተ ተስፋና ተቅራኒ ተግባራት
4) የብልጽግና የመደበኛና ኢመበደበኛ ብዙኃን መገናኛ አውታሮችና ምንደኛ ህሊናቢስ ጋዜጠኞች --- ለጥቂቶች በቻ የሚያገለግልና የአሰፋፈርና የህብት ድልድል ለውጥ እንዳየነቃ የሚደርግ ባዶ ጩኸተ
5) የዉሃብያው መጅልስ፦ የበሬ ስጦታ (ሻሸምኔ ለሳዊሮስ የጭርቃ ጳጳስ መንበር ግልበጣ የደስታ መግለጫ፣ አቦምሳ የአስኮ ፍጅት እንዳይ ታይና እንዳይነገር ለማጭበርበር)
4) የኮታና የጎሣ ጳጳሳትና አድርባይ ሰባኪዎች እና ሲኖዶሳችን (መንግሥት ሰላም ለማስፈን እየሰራ ነው፣ ፓትሪያርኩ እያለቀሱ ነው፣ ከምነግሥት ተባብረን እያሻገርናችሁ ነው፣ ቤተ ክርስቲያን ዘላልም መስቀል ላይ ናትና ዝም ብላችሁ እለቁ አይነት ንግግሮች)
5) የምእራባውያን ዲፕሎማቶችና የሙስሊም አገራት አንዳንድ የጽንፈኛው እንቅስቃሴ ደጋፊዎች (የተከሰተው ነገር አሳስቦናል፣ ለድርድር ሕወሃት፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ፕሪቶሪያና ዳሬሰላም ተነጋግረዋል፣ ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገች ነው፣ አዲስ አበባ አስደናቆ ሆናለች፣ የዓለም ባንክ ብድር ፈቀደ)
እዚህ ላይ የማተኩረው የጽንፈኛ ዑስታዞችን ማጭበርበሪያ ንግግሮች እና ተቃራኒ ድርጊቶች ላይ ስለሆን በሰንጠርዡ አያይዣለሁ፡፡
እነዚህ ንግግሮች ብዙውን ግዜ ከጓዳ ወጥተው የሚነገሩት እልቂትና ማፈናቀል፣ መገለልና መገድል የጸናበት ክርስቲያን ድምጹን ከፍ አድርጎ ፍትሕ መጠየቅ ሲጀምር ነው። ስሞኑንም ተጅምሯል - | 948 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
