ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ 的分析概览
频道 ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 11 559 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 16 984,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 892 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 11 559 名订阅者。
根据 22 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -116,过去 24 小时变化为 -4,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 9.27%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.91% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 072 次浏览,首日通常累积 799 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!”
凭借高频更新(最新数据采集于 23 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。
11 559
订阅者
-424 小时
-187 天
-11630 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+67
在3个频道中
六月 '26
+127
在3个频道中
Get PRO
五月 '26
+79
在7个频道中
Get PRO
四月 '26
+45
在3个频道中
Get PRO
三月 '26
+17
在3个频道中
Get PRO
二月 '26
+34
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+23
在2个频道中
Get PRO
十二月 '25
+26
在4个频道中
Get PRO
十一月 '25
+16
在4个频道中
Get PRO
十月 '25
+60
在4个频道中
Get PRO
九月 '25
+68
在5个频道中
Get PRO
八月 '25
+74
在10个频道中
Get PRO
七月 '25
+75
在9个频道中
Get PRO
六月 '25
+55
在9个频道中
Get PRO
五月 '25
+38
在10个频道中
Get PRO
四月 '25
+109
在12个频道中
Get PRO
三月 '25
+119
在13个频道中
Get PRO
二月 '25
+32
在12个频道中
Get PRO
一月 '25
+137
在19个频道中
Get PRO
十二月 '24
+527
在19个频道中
Get PRO
十一月 '24
+550
在21个频道中
Get PRO
十月 '24
+917
在20个频道中
Get PRO
九月 '24
+1 034
在24个频道中
Get PRO
八月 '24
+2 518
在22个频道中
Get PRO
七月 '24
+3 021
在19个频道中
Get PRO
六月 '24
+1 124
在22个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 401
在23个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 384
在19个频道中
Get PRO
三月 '24
+1 821
在20个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 300
在14个频道中
Get PRO
一月 '24
+777
在17个频道中
Get PRO
十二月 '23
+786
在16个频道中
Get PRO
十一月 '23
+143
在16个频道中
Get PRO
十月 '23
+132
在15个频道中
Get PRO
九月 '23
+189
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+57
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+55
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+142
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+3 280
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 23 七月 | +2 | |||
| 22 七月 | +4 | |||
| 21 七月 | +5 | |||
| 20 七月 | +3 | |||
| 19 七月 | +3 | |||
| 18 七月 | +11 | |||
| 17 七月 | +2 | |||
| 16 七月 | +2 | |||
| 15 七月 | +1 | |||
| 14 七月 | +2 | |||
| 13 七月 | 0 | |||
| 12 七月 | +8 | |||
| 11 七月 | 0 | |||
| 10 七月 | +2 | |||
| 09 七月 | +2 | |||
| 08 七月 | +4 | |||
| 07 七月 | 0 | |||
| 06 七月 | +2 | |||
| 05 七月 | +1 | |||
| 04 七月 | +6 | |||
| 03 七月 | +4 | |||
| 02 七月 | +1 | |||
| 01 七月 | +2 |
频道帖子
+1
"መስኪ ለምን ባመንሻቸው ተላልፈሽ እንደተሰጠሽ የገባን ዘግይቶ ነው" የሚሉ ጓዶች ያጣሽው… የአጀንዳ ሰልፍ ጊዜ አሳጥቶ ነው። በአምሓራ ትግል ውስጥ… "ሽክፍ ያለ መራራ ብሔርተኝነትን ለነፃነታችን ቁልፍ መፍትሔ ነው" ብለው ያመኑት ጥቂቶች መካከል ኮከቧ ነበረች። አፍቃሪ TPLF ኃይሉ ግን፣ አብሯት መክሮ፣ አብሯት ዘክሮ አሳልፎ ሰጥቷት ፈርጥጧል።
ብዙዎቹ፣ የኦህዴድ ካምፕ ግዞት ውስጥ የሚገኙ የአምሓራ የነፃነት ታጋይ ራሶች በዚያ እንዲገኙ… በአፍቃሪ ወያኔ ሰርጎገቦች መረጃ አቀናባሪ እና ሰጭነት ተላልፈው የተሰጡ ናቸው።
ምክንያቱም፣ ትግሉን ለመጥለፍ ደንቃራ ይሆናሉ ተብለው ስለተሰጋ።
በስብዕና ገደላ
ከኋላ በዐሻጥር ካስወገዷቸው በላቀ ቁጥር… ለኦህዴድ በአሻጥር አሳልፈው የሰጧቸው የአምሓራ የቁርጥ ቀን ልጆች እርፍ ዐዕላፍ ናቸው።
| 2 | በእነ አብይ ምክክር ኮሚሽን ውስጥ 80%የተሰገሰጉት እነኝህን መሰሎች ናቸው።
ትላንት ምግብ ሲያበስሉ በድሮን ተጨፈጨፉ በሚለው ዜና ስር ተመካካሪዎቹ ገብተው የሚፅፉትን ተመልከቱ! | 276 |
| 3 | በምስራቅ ጎጃም ደባይ ጠላት ግን ወረዳ ንፁሐንን ኢላማ ያደረገ የመድፍ ጥቃት መፈፀሙን አርሶአደሮች ተናገሩ።
ለተከታታይ አምስት ቀናት ንፁሐንን ኢላማ ያደረገ የመድፍ ጥቃት በምስራቅ ጎጃም ደባይ ጠላት ግን ወረዳ መፈፀመን አርሶአደሮች ተናገሩ።
ከቁይ ከተማ ከ20-30 ኪ.ሜ እርቀት ባሉ የንፁሐን መንደሮች በተከታታይ በተፈፀመ የመድፍ ጥቃት ንፁሃኖች ህይወታቸውን አጠዋል፤ ከባድና ቀላል ቁስለኛ ተደርገዋል መኗሪያ ቤታቸው ወድሟል ሲሉ ገልጸዋል ።
በዕለተ ቅዳሜ ህዝብ ለገበያ በተሰበሰበበት አደባባይ ጥቃት ተደርጓል ያሉት አርሶአደሮች በአርሶ አደሮች ማሳ፣ በመኗሪያ ቤቶች፣ በህዝብ መሰብሰቢያ አካባቢዎች በተፈፀመው የመድፍ ድብደባ የንፁሃን ሕይወት መቀጠፉን አስታውቀዋል ።
ምንም አይነት ውጊያ በሌለበት አካባቢ ከቁይ ከተማ የሚወረወረው መድፍ በ30 ኪ.ሜ እርቀት የሚገኙ ፣ ደብረ እየሱስ፣ ሽሜ፣ አካባቢዎች እና በጎዛምን ገደማላ እና ደጋማው ክፍል ላይ ንፁሐንን ኢላማ ያደረጉ ጥቃቶች መፈፀማቸውን ተናግረዋል።
በዛሬው ዕለት ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:35 በተፈፀመው የመድፍ ድብደባ የአርሶአደሮች ቤት እና በእርሻ መሬታቸው መሆኑን አስታውሰው አርሶአደሩ እየተፈፀመ ባለው ጥቃት በእርሻ ስራው ላይ መገኘት አለመቻለን ገልጸዋል። | 320 |
| 4 | የኦህዴድ ብልፅግና አጀንዳ ማልፈፀሚያ
የወቅቱ "ኮንፊውዝ" እና "ኮንቪንስ" የምክክር ኮሚሽን ድራማው‼️
የምክክር ግቡ በሆነ ጉዳይ ወይም ጉዳዮች መግባባት ላይ መድረስ እንጂ በድምጽ ብልጫ ውሳኔ ማሳለፍ አይደለም። ውሳኔ አሸናፊና ተሸናፊ ይፈጥራል። በውሳኔ አሸናፊና ተሸናፊ መፍጠር ደግሞ ከምክክር (ዲያሎግ) መነሻ ተቃራኒ ነው። ምክክር ድርድር (bargaining or negotiations) አይደለም። ምክክር ዲያሎግ ድርድርም ሽምግልናም አይደለም። ምክክር የግልግል ዳኝነት (arbitration) አይደለም። ዝም ብሎ ውይይትም (discussion) አይደለም።
የኢትዮጵያው ግን አስቀድሞ ትኩረት የተረጠው መግባባት ላይ መድረስ ሳይሆን በባሌም በቦሌም ብሎ የያዙትን አቋም ችክ እንዳሉ፣ ጥቅምና እና ፍላጎት ማስጠበቅ ነው። አደረጃጀቱም ይሔንኑ አስረግጦ ለማስጠበቅ በምክክር ስም የመጣ ታክቲክ ነው። አዲሱ confuse and convince ማድረጊያ ነው።
የምክክር ውጤቱ መጨረሻ የሚቀርበው ለሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት እና ለአስፈጻሚው (ለጠቅላይ ሚኒስትሩ) ነው። ማለትም ለብልጽግና ነው። ማለትም በገቢር ለኦሮህዴድ/ለኦሮሞ ብልጽግና ነው።
አራት ሺም በሉት ሰባት ሺ ህ የምክክር ተሳታፊ በብልጽግና ተደርሶና ተቀርጾ፣ በግልፅም በተዘዋዋሪም በብልጽግና እየተመራ ያለው ጉዳይ ነው። ከክልሎችና ከተሞች ተወካዮች (ከእያንዳንዱ 14) እና በፌደራል መንግሥት (በብሎጽግና) ተመርጠው ከሚወከሉ 15 ሰዎች በአብላጫ (በ70%) ውሳኔ እየሰጡበት አጀንዳዎች ላይ በተመካካሪዎች ስምምነት (አራት ሺህ/ሰባት ሺህ) በጭብጨባ አንከብክቦ ማሳለፍ ነው ተግባሩ። በጭብጨባ ያሳልፋል እንጂ በጭብጨባ ይጥላል አይልም። የኮሚሽኑ የውሳኔ አሰጣጥ መመሪያ) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ለብልጽግና) ይልካል። ብልጽግና እራሱ ጠምቆ እራሱ ይጠጣዋል ማለት ነው።
ክልሎችና ከተሞች (አዲስ አበባና ድሬ ዳዋ) በ14 ውሳኔ ሰጪዎች (እጅ አውጪዎች) በእኩል ይወከላሉ። የፌደራል መንግሥት ደግሞ 15 ሰዎችን ይጨምራል፤እጅ እንዲያወጡ። ኦሮሚያ 14፣ ከአዲስ አበባ፣ ከድሬዳዋ እና ከሐረር ቢያንስ ግማሹ ኦሕዴድ መሆናቸው አይቀሬ ነው። አጠቃላይ 21 ማለት ነው። ከፌደራል 7 አያጣም። ከየክልሉ የሚጠራቀሙ፣ በኦሕዴድ ብልጽግና በእቅድ እጅ እንዲያወጡ የታጩ (የተመረጡ) ቢያንስ 30 የክልል ተወካዮች ማግኘት እጅግ በጣም ቀላሉ ነው። በመሆኑም በዚህም ቢሆን ኦሕዴድ ብልጽግና አስቀድሞ የጨረሰው ጉዳይ ነው። አዳማ ላይ በብልጽግና ደረጃ አቋም የተያዘባቸውን ጉዳዮች እንዳሉ ታውቋል። ቀጥሎ በምክክር ኮሚሽኑ እጅ ይወጣባቸዋል። በመቀጠልም በጭብጨባ ወደ ሕዝብ ተወካዮች (ወደ ብልጽግና) ይላካሉ። ይሁን እንጂ የምክክር ኮሚሽኑ የውሳኔ ሥርዓት/ሒደት የኦሮሞን ጥቅም የሚያሳጣ ነው በሚል በጎን ሆን ብለው ያስጮሃሉ። ምናልባትም አብይ አሕመድ ያስጮኻል። ይህ አዲሱ Confuse and convince ስልት እንጅ ቀድመው የጨረሱት ጉዳይ ነው። የምክክር ኮምሽኑ የተበላ ዕቁብ ነው!
(ይህ ፅሁፍ ከአንድ ታዋቂ የህግ ባለሙያ የተላከልኝ ነው) | 287 |
| 5 | 没有文字... | 242 |
| 6 | «የዓለም ታሪክ ነፃነትን ለማወቅ ከሚደረግ ሒደት ውጭ ምንም አይደለም።»
ፍሬድሪክ ሄግል
ታላቁ ጀርመናዊ ፈላስፋ ፍሬድሪክ ሔግል "philosophy of history" በተሰኘው መፅሀፍ ላይ የዓለም ታሪክ አጋጣሚ ያከታተላቸው ኹነቶች ትርዒት ሳይሆን በተቃራኒው ምክንያታዊ እና የታሰበበት ዕቅድ ውጤት ነው ይለናል። ይህ ቅጥ አምባር በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ ቁልጭ ብሎ ይታያል። የፖለቲካ ጥናትም የተሟላ የሚሆነው ተቋማት እና ሰብዕናዎች በትልቅ ዓላማ ያነገበ የታሪክ እድገት ማዕቀፍ ውስጥ ከተከወነ ብቻ ይሆናል፡፡ ለዚህ ሒደት ወይም ቅጥ አምባር (ፓተርን) ሔግል ስያሜ አውጥቶለታል። ታላቁ ኃሳብ ወይም ፍፁማዊ እውቀት (The ldea) ሲል ይጠራዋል።
ሔግል በፖለቲካ ሒደት ውስጥ ኃሳብ ላለው ትልቅ ፋይዳ አፅንኦት ስለሚሰጠው ስያሜው የተገባ ይመስላል። ቁሳዊው የሰዎች እና የተቋማት ዓለም ለሔግል ብዙም ጉዳዩ አይደለም። ይልቁን ለቁሳዊው ዓለም አቅጣጫ እና ግብ የሚሰጠው መንፈስ ወይም ኃሳብ ላይ ማተኮርን ይመርጣል። ታላቁ ኃሳብ በማህበረሰብ ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ እንደ ፍትህ ፤ ነፃነት ያሉ ረቂቅ እሳቤዎችን ሁሉ ጠቅልሎ የሚይዝ ማዕቀፍ ነው።
«ነፃነት ይላል ሔግል በሰዎች ተግባር ውስጥ ሳይሆን በሰዎች ግንዛቤ ውስጥ ይገኛል። ፖለቲካን ለመረዳትም ማጥናት ያለብን የሰዎችን ድርጊት አይደለም፡፡ ድርጊታቸውን እንዲፈፅሙ የሚገፋፋቸውን መንፈስ እንጅ።
የሰው ዘር ታሪክ በንቃት የተተለመ የሆነ ግብ ይዞ አልተጀመረም። ማህበራዊ ደመ ነብስ ንቁ የሆነ ለህይወት እና ለንብረት ደህንነት መሻትን ያመላክታል። እናም ማህበረሰብ በሚቋቋምበት ጊዜ ይህ ዓላማ ይበልጥ ጠቅላይ ሆኗል። የዓለም ታሪክ የሚጀምረው ጠቅላይ ግብን በመረዳት ነው። የመንፈስ ኃሳብ በስውር ቅርፁ ንቁ ደመነብስ ይሆናል።»
ይለናል።
በታሪክ ማዕከል ውስጥ ከህቡዕ ልቦና ወደ ንቁ ልቦና ወይንም ካለመንቃት ወደ ንቃት የተደረገው ሽግግር አለ። ይህም ወደ ፍልስፍናዊ ነፃነት የሚያደርሰው ሒደት ነው።
አስተያየቱን ሲቀጥልም፦
«የነፃነት ዋና ተፈጥሮ ራሱን ወደማወቅ መምጣቱ ነው። በዚህም ህልውናውን ይገነዘባል።ሰዎች ከታላቁ ኃሳብ ጋር መኖርን ማወቅ አለባቸው። ሊያመልጡት አይቻላቸውምና። ሰዎች እና ተቋማት ነፃነትን ለማወቅ ከፈለጉ በትልቁ የታሪክ ሒደት ውስጥ ትክክለኛ ቦታቸውን ለማወቅ ጥረት ማድረግ አለባቸው፡፡ ታሪክ በእርሱ አመለካከት መሠረት በነፃነት አቅጣጫ የሚደረግ ተቋማዊ የለውጥ ሒደት ነው። ሰዎች ነፃነትን እንዲጨብጡ የህልውናቸውን ምክንያት ወደማወቅ ከፍታ ማንሰራራት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ነፃነት ከእውቀት ወይም ንቃተ ልቦና (consciousness) ተለይቶ ሊታይ አይችልም። ነፃ የሆነ ሰው ለድርጊቱ እና ለባህርዩ የክልከላ አጥር ያልተበጀለት ሰው ሳይሆን በታሪክ መስክ ላይ ትክክለኛ እና ልዩ ስፍራውን ጠንቅቆ ያወቀ ነው፡፡ ይህንን ነፃነት የሚያጐናፅፈው ታላቁ ኃሳብ ብቻ ነው።"
በፖለቲካ ንፍቀ ክበብ ውስጥ ብዙ ሰዎች ፍዝ ናቸው። የመረዳትም የመሳተፍም ንቃት የላቸውም፡፡ እጣ ፈንታቸውን ያለ ተቃውሞ እና ያለ አመፃ ይቀበላሉ። እነዚህ ሰዎች ሳያውቁት በጦርነት ይፈጃሉ ፤ በረሃብ ያልቃሉ ፤ በአምባገነን ጭቆና ይቆረቁዛሉ። በእያንዳንዱ ዘመን አልፎ አልፎ ግን ብቅ የሚሉ ልዩ ሰብዕናን የታደሉ ፤ የነቁ እና አብዮተኛ ግለሰቦች አይጠፉም። የአንድ መደብ አባላት አይደሉም። ልዩ መብት የታደሉ ወይንም የተነፈጉም አይደሉም። ከየትኛውም አቅጣጫ ሊወጡ የሚችሉ ሰዎች ናቸው፡፡ እነዚህ - ይላል ሔግል የፖለቲካዊ ተግባር ሰዎች ናቸዉ። የራሳቸውን ግብ እና ፍላጐት ሰንቀው በአንድ ኃሳብ ይጓዛሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች የዲያሌክቲካዊው ሒደት ዋነኛ መሳርያ ናቸው። በግልፅ ባይታወቃቸውም የተቃርኖ (አንቲቴሲስ) ኃሳብን በመድረስ ነባሩን ስርዓት ይሞግታሉ። አብዮትን በመለኰስ ታሪክን ይፅፋሉ። ሔግል የእነዚህ ሰዎች ወዳጅ ነው። ለሰው ዘር እድገት ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ማክበር ይገባናል" ይለናል | 247 |
| 7 | 没有文字... | 232 |
| 8 | ❝... ጠላቶቼ ያች የሚመካባት እመቤቱ ወዴት አለች ብለው እንዳይዘባበቱብኝ። እኔን ባሪያሽን ለኃዘን ለትካዜ አሳልፈሽ አትስጭኝ።❞መልክዓ ማርያም ለሥዕርተ ርዕስኪ በከፊል
https://c.org/QnvbXPW6LF
❝ In the last three months, more than 144 people have been slaughered, believers massacred in their homes and Churches razed in a surge of ethnic and religious attacks.❞
Hoollie McKay | 284 |
| 9 | በመከላከያ ስም የጥሻው እና ሸጡበተራራ እና ዋሻው ረግፎ የሚቀረው ወጣት የኦህዴድ ብልፅግናን ዝቅ ሲልም የፋሽስቱ አብይ አህመድን ወንበር ለማፅናት ብቻ ነው።
የእናንተ ሞት ከሀገር ሉዓላዊነት ጋር ቅንጣት ተዛምዶ የለውም። ይልቅ የሀገር ካስማው እናንተጋ እየተናነቀ የሚወድቀው፣ መስዋዕት ሆኖ በክብር ነፍሱን የሚሰጠው ፋኖ ነው። | 285 |
| 10 | ❝ሰራዊትን ማጠናከር ማለት ተፈናቃዮችን ወደ መኖሪያ፣ ወደ ም/ትግራይ ቀዬዎቻቸው መመለስ ነው። ግዛታዊ ሉዓላዊነታችንን መመለስ ነው። በወራሪ አምሓራዎች ሥር ገብቶ እየተሰቃየ ያለውን ሕዝባችንን ነፃ ማውጣት ነው። በእገዳና በከበባ ውስጥ ያለውን የትግራይ ሕዝብ ከችግር ማውጣት ነው።❞
ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር
የTPLF ከፍተኛ ባለስልጣን‼
የትኛውምን ሉዓላዊነት ነው የሚያስመልሱት? በወሎ ራያ እስከ ሮቢት አልውሃ፣ ላሊበላ በጎንደር በኩል ወልቃይት፣ ጠለምት ፣ ሁመራ እስከ ሊማሊሞና እስከ መተማ ድረስ ነው። ይህንን የሚያስመልሱት ደግሞ ከፋኖ ጋር ተፃምደው ነው?
ለፅምዶ ጋዜጠኞች ጥያቄ አለን! | 435 |
| 11 | አዚያ ሰፈር መለያየት ለምኔ ብሏል፣ የጫካው ሸኔ፣ የአስኮው ሸኔ፣ የአራ ኪሎው ሸኔም፣ ሸፌው ሸኔም ተግባብተው ነው ጭፍጨፋ፣ ኢኮኖሚያዊ ጀኖሳይድ፣ እገታም የሚፈፅሙት።
እዚህ የእኛ መንደር ደናቁራን ያሉበት የዝቅታ ደረጃ፣ የክፍፍል አዘቅት አስፈሪ ነው። | 410 |
| 12 | መረጃ‼️
59 በመቶው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እንደሚኖር የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት ከአውሮፓዊያኑ 2024 እስከ 2025 ያካሄደው ጥናት አመለከተ።
የመኖሪያ ቤቶች መጨናነቅ በተለይ በከተሞች አካባቢ እንዲባባስ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ያልተቋረጠ ፍልሠት መኾኑን ዋዜማ ከጥናቱ ላይ ተመልክታለች።
በተጠቀሠው ጊዜ ውስጥ በጥናቱ 31 በመቶ የሴቶች እና 24 በመቶ የወንዶች ፍልሠት ተመዝግቧል።
የተሻለ የሥራ ዕድል፣ ትምህርትና የመሠረተ ልማት አቅርቦትን ፍለጋ የሚደረገው ፍልሠት፣ በከተሞች ላይ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠሩ በባለ ሁለት ክፍል ቤቶች የሚኖሩ ዜጎች ድርሻ 31 በመቶ መድረሱን ሪፖርቱ ያትቷል። | 505 |
| 13 | "አስቴር በዳኔ መገደሉ እና መሳደዱ የትላንት በደሉ በቀል ነው፣ ይገባዋል ያለችው ህዝብ" | 487 |
| 14 | መረጃ‼️
59 በመቶው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እንደሚኖር የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት ከአውሮፓዊያኑ 2024 እስከ 2025 ያካሄደው ጥናት አመለከተ።
የመኖሪያ ቤቶች መጨናነቅ በተለይ በከተሞች አካባቢ እንዲባባስ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ያልተቋረጠ ፍልሠት መኾኑን ዋዜማ ከጥናቱ ላይ ተመልክታለች።
በተጠቀሠው ጊዜ ውስጥ በጥናቱ 31 በመቶ የሴቶች እና 24 በመቶ የወንዶች ፍልሠት ተመዝግቧል።
የተሻለ የሥራ ዕድል፣ ትምህርትና የመሠረተ ልማት አቅርቦትን ፍለጋ የሚደረገው ፍልሠት፣ በከተሞች ላይ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠሩ በባለ ሁለት ክፍል ቤቶች የሚኖሩ ዜጎች ድርሻ 31 በመቶ መድረሱን ሪፖርቱ ያትቷል። | 1 |
| 15 | 没有文字... | 928 |
| 16 | 没有文字... | 893 |
| 17 | የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና…
• 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል
• ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል
"…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።
"…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት።
"…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት።
• ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። በግራኘ ድሮን የተጨፈጨፍትን የገዳሙ እናቶች እዚህ ሊንክ ላይ ገቡታቹ ተመልከቱ!!!! | 2 |
| 18 | 没有文字... | 816 |
| 19 | አሳዛኝ መረጃ!
አገዛዙ በመካነሰላም አባይ ድልድይ አከባቢ በምትገኘው ቅድስት አርሴማ ገዳም ላይ በፈፀመው ዘግናኝ የድሮን ጥቃት በርካታ መናኒያን ተገደሉ!
የብልፅግናው አገዛዝ በመካነሰላም አባይ ድልድይ አከባቢ በምትገኘው ቅድስት አርሴማ ገዳም ላይ ዛሬ ሐምሌ 15/2018 ዓ/ም ማርፈጃውን በፈፀመው የድሮን ጥቃት በርካታ የገዳሙ መነኮሳት ሕይወታቸው ማለፉን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በርካታ ደናግላን መነኮሳትም ለከባድ ጉዳት ተዳርገዋል፡ የገዳሙ ንብረቶችም ወድመዋል።
ተጨማሪ ዝርዝር መረጃ ይዘን የምንመለስ ይሆናል። | 21 |
| 20 | የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና…
• 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል
• ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል
"…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።
"…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት።
"…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት።
• ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። በግራኘ ድሮን የተጨፈጨፍትን የገዳሙ እናቶች እዚህ ሊንክ ላይ ገቡታቹ ተመልከቱ!!!! | 1 |
