cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
10 485
المشتركون
+5124 ساعات
+2227 أيام
+92030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

"የነ ጃዋር መሐመድ ጥንተ ውላጅ" ""ኦሮሞ ኢስላሚ እስቴት" ከአልሸባብ ጋር አብረን ለመስራት ተስማምተናል" ብሏል። https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 12
Photo unavailableShow in Telegram
12👍 3😁 1
ውድ አማራውያን ልብ አድርጉ! ውድ ወገናችን የጀኔራል ተፈራ ማሞ የፋኖን መቀላቀል ትልቅ ትልቅ ትልቅ ፖለቲካዊ አንድምታ አለው፤ ሁሉም በላይ ደግሞ ያለምንም ውጊያ ከፍተኛ ድል የሚያስገኝልን ነው። የጀኔራል ተፈራ ማሞ ፋኖን በይፋ መቀላቀል… እራሱ ሲመራው የኖረውን የአድማብተናና ሚሊሽያ አደረጃጀት በቀላሉ ፍርስርሱን ያወጣዋል። ከዛም አልፎ በሰራዊቱ ውስጥ ያለ አማራ ወታደር በገፍ መጉረፉ አይቀሬ ነው። እናም ይህንን እድል ልንጠቀምበት ይገባል። የጀኔራል ተፈራ ማሞ ፋኖን የመቀላቀል ዜና ድብልቅልቁ ሊወጣና ከአፅናፍ አፅናፍ ሊሰማ ይገባል። ስለሆነም የሚዲያ ሰዎች በደንብ በደንብ ዘገባዎችን ስሩበት። በተጨማሪም ማህበራዊ ሚዲያው ላይ ያለ አክቲቪስትና አጠቃላይ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚው ደግሞ በቅንጅት ነገ በተመሳሳይ ሰዓት ልክ በኢትዮጵያ አመሻሽ 12:00 ላይ ከታች ያለውን መልዕክት የመላክና ዘመቻ መልኩ እንዲላክና ዜናው ከአድማብተና፣ ሚሊሽያና የሰራዊቱ አባላት ዘንድ እንዲደርስ ማድረግ ይኖርብናል። መልዕክቱን ሁሉም ሰው ቢያንስ ለ5 ሰዎች እንዲያጋራው ይሁን፤ እያንዳንዷ ቀበሌ፣ እያንዳንዱ ግለሰብ ጋር ይድረስ። መልዕክቱ ይሄው ---- ሰበር ዜና አንጋፋው ወታደራዊ አዛዥ ጄኔራል ተፈራ ማሞ ለአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ፋኖን በይፋ ተቀላቀሉ። ጀኔራሉ ቀደም ሲል ህዝብን ከወያኔ ወረራ የታደጉ እንዲሁም የአማራ ልዮ ኃይልን፣ የአድማብተናን እና የሚሊሽያን መዋቅሮች ያደራጁና ያሰለጠኑ አንጋፋ ወታደራዊ መሪ ናቸው። አንተስ ለአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ምን አበረከትክ? https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 20
ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ‼️ ድርጅታችን ከ19/10/16 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት ተዘግቶ የነበረው መንገድ ወደ መደበኛ ስራው እንዲመለስ ክፍት የተደረገ መሆኑን እየገለጽን በነዚህ መንገድ በተዘጋባቸው ቀናቶች የተሳካ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። ከነዚህ መካከልም: 1. ከባህርዳር ስምሪት ተሰጧቸው የደህንነት ኦፕሬሽን ሊሰሩ ወደተለያዬ አካባቢ ሊሄዱ የነበሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል። 2. የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለ ጦር አዴትና ባህርዳር ከተማ የደፈጣና ልዩ ኦፕሬሽን ተሰርቷል። 3. የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ጉበያ እና ደብረወርቅ ላይ ልዩ ኦፕሬሽን ተሰርቷል ። 4. የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለ ጦር ኮርክ ገብቶ የነበረውን የጠላት ጦር ተመትቶ እንዲወጣ ማድረግ ተችሏል። 5. የአማራ ፋኖ በጎጃም የመብረቁ ተፈራ ክፍለ ጦር፤  የደጋ ዳሞት ብርጌድ የተሳካ የማጥቃት ኦፕሬሽን ተደርጓል በተጨማሪም ሙሉ የሚሊሻ ሃይሉን ማፍራረስ ችሏል። 6. ልዩ ተልዕኮ ተሰጦት ሲያደራጅ የነበረው የባንዳው አረጋ ከበደን ወንድም ጨምሮ የአገዛዙ ምንጣፍ ጎታች  ካድሬዎችንም በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል። 7. የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር ጅበላ ሙተራ ብርጌድ ደብረ ማርቆስ በመግባት በርካታ ጠላትን መምታት እና መማረክ ተችሏል። 8. የአማራ ፋኖ በጎጃም: ጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር ፣ ግዮን ብርጌድ  ሰከላ ላይ ባለው የጠላት ሃይል ልዩ የማጥቃት እርምጃ መውሰድ ተችሏል። 9. የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክፍለ ጦር ገረመው ወንድ-አውክ ብርጌድ ብራዳማ ላይ ጠላትን አይቀጡት ቅጣት መቅጣት ችሏል 10. በአዋበል መብረቁ ብርጌድ በየሰንበት ቀጠና ጠላትን ከሁለት ጊዜ በላይ ያጠቃ ሲሆን : ከ12 በላይ ሚሊሻዎች ከጠላት ወደ ፋኖ የተቀላቀሉ ሲሆን አገዛዙ በግዳጅ የዘረፈው ከ600,000 ብር በላይ ይዘው ወጥተዋል። በአምበር ተድላ ጓሉ ብርጌድና የቦቅላ ዓባይ ብርጌድም  ልዩ ልዩ  የተሳካላቸው ኦፕሬሽኖችን ማካሄድ ተችሏል። በዚህ የተናደደው የጨፍጫፊው አገዛዝ ስልጣን አስጠባቂ ቡድን ለአማራ ህዝብ ያለውን ጥላቻ በተደጋጋሚ ባሳየበት መልኩ ዛሬም እንደትናንቱ ንጹሃንን በደጀን ጉበያ ህፃናትና እና እናቶችን ከቤት እያስወጣ ረሽኗል። የተከበርከው የአማራ ህዝብ፤ የድርጅታችን አባላት፤ ደጋፊዋችና አጋር አካላት  አገዛዙ የአማራን ሕዝብ ተቋማዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈፀሙን የቀጠለ ሲሆን ድርጅታችንና አመራሩ በሚሰጠው የትግል አቅጣጫ መሰረት በተለመደው የአንድነትና የቆራጥነት ወኔ ተላብሳችሁ ከበፊቱ በጠነከረ መንገድ ዝግጅታችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ስንል እያሳስብን ጦርነት በመጥመቅና የኢትዮጵያን ሕዝብ በማጋጨት የግፍ ስልጣኑን ለማራዘም እየተጋ ያለው በተለይ ደግሞ የአማራነት ጠላት የሆነው አናርኪስቱ የአብይ አህመድ ስብስብ የራሱን ስውርና ግልጽ አባላት ሰብስቦ ሲያሰለጥን ከሰነበተ በኋላ "የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል" በሚል እራሱን በማደራጀት ስለአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች፣ ስለሰላምና ድርድርን የተመለከተ የተኩስ አቁም ስለማድረግ መግለጫ ሰጥቷል። ጠላት የራሱን ፍላጎትና ዓላማ "የገለልተኝነት ስም ሰጥቶ ባደራጀው የራሱ ኮሚቴ" ስም መግለጫውን ከማስነበቡ በስተቀር የተለየ አቋም አልወሰደም። የስብሰባው ተሳታፊዎችም ሆነ ከመካከላቸው የወከሏቸው 15 አባላት ማንነታቸውን ጠንቅቀን የምናውቃቸው መሆናቸውን እናሳውቃለን። በዚህም የተደራጀው ካውንስል "የአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ለጦርነት አያበቁም" ሲል የራሱን ማንነት ያጋለጠና የካውንስሉን ባለቤት ማንነት ማጋለጡን ተመልክተናል፤ በአማራነትና በፍላጎቱ ላይ ብቻም ሳይሆን በኢትዮጵያ ቁስልና ደም ላይ ተሳልቋል። ይህ አስተሳሰብ የአናርኪስቱ ብልጽግና ስርዓት መሆኑ ስለሚታወቅ ማንንም የማደናገር አቅም የሌለው ከንቱ ሙከራ መሆኑን እንረዳለን። ጠላት በየአቅጣጫው ዘመቻውን አጠናክሮ የቀጠለና ያለውን ሙጣጭ የሠራዊት ኃይል በተጨማሪ እያሰማራ ያለ ሲሆን በሌላ በኩል ደጋግሞ ስለድርድር የሀሰት ፕሮፓጋንዳ ከመንዛት አልፎ አባላቱንና ደጋፊዎቹን በገለልተኛ ሰላም ካውንስል ስም በማደራጀትና የሚዲያ ዘመቻ በመክፈት ለማጭበርበር እየሞከረ ይገኛል። የአማራ ሕዝብ ትግል ወዳጅም ሆነ ጠላት በሚያውቀው በአደባባይ የተገለጠ በፍትሐዊ ምክንያት ላይ የቆመ እና ሕዝባዊ ዓላማ ያነገበ በመሆኑ በኢትዮጵያ ስርነቀል ለውጥ በማምጣት ሕዝባዊ መንግስት ከማቋቋም መለስ ሊያቆመው የሚችል ማጭበርበር አይደለም የጠላት ኃይልም የለም። በድላችን ደጃፍ ላይ ቆመን ለአፍታ የማንዘናጋ መሆናችንን የወንጀለኛው አብይ አህመድና ተቀላቢዎቹን ስልጣን ለማራዘም ንፁኃንን በግፍ እየጨፈጨፈና በምላሹ ዋጋውን እየሰጠነው የሚገኘው በምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ የሚመራው የአገዛዙ ሠራዊት በቂ ምስክር ነው። ጠላት የሕዝብን ትግል ለመጥለፍና እድሜውን ለማራዘም ለምድ የለበሱ አባሎቹን ማሰማራቱ የዛሬ ብቻ ሳይሆን የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ስለሆነ በዚህ የሚጭበረበር እንደሌለ እሙን ነው። ጀግናው ፋኖ ሠራዊታችን፣ የተከበረው የጥላቻ በትርን እየመከተ ያለው ሕዝባችንና ኢትዮጵያዊያን እንዲሁም ደጋፊዎቻችንና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ መሰል የማወናበድ ፕሮፓጋንዳዎችን በመረዳት ጆሮዎቻችንን እና ዐይኖቻችንን የትኩረት አቅጣጫዎቻችን ላይ ብቻ እንድናደርግ እያሳሰብን በድርጅታችን በኩል በጽናት ወደዓላማችን ጫፍ የምንገሰግስ መሆኑን እንገልፃለን።              አዲስ ትውልድ፤ አዲስ ተስፋ፤ አዲስ አስተሳሰብ #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 9🔥 1
የንቁ አምሓራዊ ትውልድ ምልክት የሆነችውን ቻናል፣ ስለምን ዘነጋናት⁉️
የማይዘነጋ ዘነጋን‼️ USA United Students Of Amhara The symbol of the new Amhara generation ይህ ቻናልን የአምሓራ ተማሪዎች፣ በብስለት እና ጥበብ እንዲያስተዳድሩት ይጠበቃል! እስከ አሁን የነበሩት በተማሪዎቹ ላይ የነበረ ጫና ቻናሏን ለማንቀሳቀስ አልተቻለም። ከዚህ በኋላ ግን፣ ቻናሏን አንቀሳቃሾች ወደ ምቹ የኢንተርኔት አክሰስ መገኛ መጥተዋል። እናም፣ ውድ የንቁ ትውልድ አባላት ቻናሏን አዳብረን ታላቅ ታዕምራተ ስራዎች እንሰራባት ዘንድ ተቀላቀሉን!!! https://t.me/Beteamharavoice
إظهار الكل...
U.S.A United Students Of Amhara አ.ተ.ህ አማራ ተማሪዎች ህብረት

#አምሓራዊነት፦ የአዲሱ ትውልድ፣ ንቃት ምልክት! የህልውናችን ዋስትና መስመረ ርዕዮት…

👍 16
Photo unavailableShow in Telegram
26👍 7👏 3
100% መረሳት የሌለበት‼️ ✅ለ2 አመታት የተደረገው የሰሜኑ ጦርነት በትግራይ የተደረገው ለ6 ወር ብቻ ነው፤ ቀሪው ከ1 አመት ተኩል በላይ  ግን የአማራ ምድር ላይ ነው የተካሔደው። የአማራ ህዝብም ይህን ጦርነት ከቀየው ለማስወጣት ተጋድሎ አድርጓል። ብዙ ዋጋ ከፏላል። በርካታ ንፁሓን ተጨፍጭፈዋል፤ ቁጥር ስፍር የሌለው ንብረት በትግራይ ውሪ ሰራዊት ተዘርፏል፤ በአገዛዙ ታጣቂም ታሪካዊ ቦታዎቹ እንዲወድሙ ቅርሶቹ እንዲሰረቁ አድርገዋል!!! ህዝባችን በሁለቱም ሀይሎች የደረሰበትን  ግፍና ውድመት፤ ዘረፋና መራቆት አይረሳም!! ሆኖም፣ ዓለም እና ፋሽስቱ ብልፅግና ትግራይን ወደ መልሶ ማልማት፣ አምሓራን በእጅግ በብዙ ማድማት መርህ፣ ወያኔ ያደማችውን ህዝብ፣ ያወደመችውን ኢኮኖሚ ይበልጥ ለማድቀቅ በትብብር መስራትን መርጧል። እኛም ግን፣ አልተዘናጋንም!!! https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
👍 21🔥 2👌 1
Photo unavailableShow in Telegram
28👍 8👏 1
ሰበር ዜና  ዜና                      የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አርበኞች ክፍለ ጦር ሚኔሊክ ብርጌድ ሻለቃ አንተነህ ድረስና  እና ሻለቃ በሪሁን ገ/እየሱስ ብርጌድ ምእራብ ጎንደር ዞን ዘመነ በሪቅ ቀበሌ ድርማጋ ጎጥ ነበልባሉ ፋኖ የብልፅግናን ወታደር እየለበለበዉ ይገኛል።  የጠላት ጦር ብዛት ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን ቀሪውም በመርጠጥ ላይ ይገኛል። #ድል - ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 10
Photo unavailableShow in Telegram
👍 35🔥 2😁 2
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.