ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ analitikasi
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 11 497 obunachidan iborat bo'lib, Yangiliklar & Media toifasida 17 044-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 912-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 11 497 obunachiga ega bo‘ldi.
01 Avgust, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -156 ga, so‘nggi 24 soatda esa 5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 8.95% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 6.57% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 1 029 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 756 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 4 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 02 Avgust, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Yangiliklar & Media toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
Ma'lumot yuklanmoqda...
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 02 Avgust | +2 | |||
| 01 Avgust | +5 |
| 2 | "ጽምዶ" ሲባል "አቤት!" የሚል አምሓራ የለም።
የሁለትዮሽ "ሻዕቢያ እና ወያኔ" ጥምረት መካከል አምሓራ ስፍራ የለውም። ጌቶቻቸው ሲመቱ የሚጮሁ ተላላኪ ቡችሎች የሉም ማለት ግን አይደለም። አምሓራ የራሱ የህልውና ትግል እና መራራ ጦርነት ውስጥ ከገባ ዘመናት ባቱ…! | 689 |
| 3 | በሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያን በዘፈቀደ ታፍነው እየታሰሩ ነው‼️
የሳዑዲ ዓረቢያ ፖሊስ የአገሪቱን ድንበር በሕገወጥ መንገድ አቋርጠው ሊገቡ ሞክረዋል ያላቸውን በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን አሠረ። የአገሪቱ የጸጥታ ኃይሎች ባለፉት ስድስት ቀናት ባካሄዱት የጸጥታ ቁጥጥር ዘመቻ ካሠሯቸው 1 ሺሕ 418 ሰዎች መካከል፣ 45 በመቶዎቹ ኢትዮጵያዊያን መኾናቸውን የአገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል። የጸጥታ አካላት በተጠቀሠው ጊዜ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ድንበር ከማቋረጥ፣ ከመኖሪያ ፍቃድ እና ከሠራተኛ ቅጥር በተያያዙ ወንጀሎች በጠቅላላው 14 ሺሕ 154 ሰዎችን አስረናል ማለታቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ከሳምንት በፊት በተመሳሳይ ድንበር በሕገወጥ መንገድ ሲያቋርጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን እንደታሠሩ ተዘግቦ ነበር።
በሌላ በኩል፣ በአገሪቱ እስር ቤት የሞት ፍርዳቸውን የሚጠባበቁ እስከ 200 የሚደርሱ ኢትዮጵያዊያን እንደሚገኙ በምስጢር ካነጋገራቸው ፍርደኞች መረዳቱን ቢቢሲ ዘግቧል። | 682 |
| 4 | አማራን ማጥፋትን የፖለቲካ እስትንፋሱና የኅልውናው መሠረት አድርጎ የተፈጠረውን፣ በዚያው ዓላማ የኖረውንና ወደፊትም በዚያው የጥፋት መንገድ የሚቀጥለውን ፋሽስት ወያኔን የአማራ የኅልውና ተጋድሎ አጋር አድርገው ለማቅረብ የሚደረገው አሳፋሪና ወንጀለኛ ሙከራ ዝም ተብሎ ወደማይታለፍበት ደረጃ ላይ ደርሷል። በየማኅበራዊ ሜዲያው እየወጡ ፋሽስት ወያኔን እንደ አማራ ‘ትግል’ አጋር እንድንቆጥርላቸው ላንቃቸው እስኪሰነጠቅ ድረስ ሲለፋደዱ የሚሰሙት አብዛኛዎቹ የፋሽስት ወያኔ ነውረኛ ድርጅት የሆነው የብአዴን ጠረናቸው ሳይለቅ፣ በአማራ የኅልውና ተጋድሎ ላይ ተጣብቀው የተቀመጡ አለቅቶች ናቸው።
እነዚህ ፋሽስት ወያኔን ለአማራ ሕዝብ ሊሸጡለት የሚሞክሩት በአማራ ሕዝብ የኅልውና ተጋድሎ ላይ የተጣበቁ የብአዴን አለቅቶች ፋሽስት ወያኔ ከተፈጠረ ጀምሮ ከኀምሳ ዓመታት በላይ በአማራ ሕዝብ ላይ በቀጥታ ሲፈጽምና በወኪሎቹ ሲያስፈጽም የኖረውን ፍጅት፣ የዘር ማጥፋት፣ እልቂት፣ መከራ፣ ግፍ፣ ማፈናቀልና ተቆጥሮ የማያልቅ ታሪካዊ በደል ዳግም በመካድ፣ በአማራ ሕዝብ ደም፣ መስዋዕትነት፣ ክብርና ታሪካዊ ትውስታ ላይ ግልጽ ክህደትና ከባድ የፖለቲካ ወንጀል እየፈጸሙ ነው።
ፋሽስት ወያኔ ትናንትናም ሆነ ዛሬ ጦር የሚሰብቀውና የሰበቀው አማራን ለማጥፋት እና አጽመ ርስቱ የሆኑትን ወልቃይትን፣ ጠገዴን፣ ጠለምንት፣ ሁመራን፣ ኮረምን፣ አላማጣ፣ ዋጃ፣ መሆኒ እና በወረራ የያዛቸውን የራያ አካባቢዎች ለመውረር እና ታላቋን ትግራይ ለመመስረት ብቻ ነው። ፋሽስት ወያኔ ከዚህ ውጭ የሚዋጋበት ምክንያት የለውም!
በአሁኑ ወቅት አማራ የሚያስፈልገው የአማራ አላማ ያለው እና በጥብቅ ዲሲፕሊን የሚገዛ አታጋይ ድርጅት እንጂ እንደ ፋሽስት ወያኔ አይነት አማራን ማጥፋትን የፖለቲካ እስትንፋሱና የኅልውናው መሠረት ያደረገ የትግል ‘አጋር’ አይደለም።
ባጭሩ እንደ ቱትሲ የዘር ማጥፋት ጦርነት የታወጀበት የአማራ ሕዝብ እንደ ሁቱዎቹ ኢንተርሃሞዮች ከኾነበት የዐቢይ አሕመድ የኦሮሙማው አረመኔ አገዛዝ የዘር ማጥፋት ጦርነት ለመትረፍ ያለው ብቸኛ አማራጭ እንደ ቱትሲዎቹ አላማ እና ዲሲፕሊን ያለው የአርበኞች ድርጅት ማቋቋምና እንደ ፖል ካጋሜ አይነት ጀግና የአርበኛ መሪ መፍጠር እንጂ ሲያጠፋው ለኖረውና ሊያጠፋው ጦር ከሚሰብቀው ፋሽስት ወያኔ ጋር አንሰላ መጋፈፍ አይደለም። የአማራ ሕዝብ እንደ ቱትሲዎቹ አላማ እና ዲሲፕሊን ያለው የአርበኞች ድርጅት ማቋቋምና ከራሱ በላይ የኾነ አላማ ያለው አታጋይ መሪ ካገኘ የፋሽስት ወያኔና መሰል ጸረ አማራ እና ጸረ ኢትዮጵያ ድርጅቶች አጋር አያስፈልገውም። | 541 |
| 5 | Matn yo'q... | 429 |
| 6 | #USA 🇺🇸 #VISA
አሜሪካ ለቪዛ የምትይዘውን ገንዘብ ወደ 20 ሺህ ዶላር ልታሳድግ ነው።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የበርካታ አገራት ዜጎች ቪዛ ሲያመለክቱ ያስይዙት የነበረውን ገንዘብ ከ15 ሺህ ዶላር ወደ 20 ሺህ ዶላር (3.1 ሚሊዮን ብር በላይ) ከፍ በማድረግ ቋሚ ሊያደርግ ነው።
መሥሪያ ቤቱ እንደገለፀው መርሃ ግብሩ የቢዝነስ እና የቱሪስት (ቢ1 እና ቢ2) ቪዛ አመልካቾች ላይ ተግባራዊ የሚሆን ነው።
ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ አሜሪካ ውስጥ ከቆዩ ገንዘቡ ተመላሽ እንዳይሆን የሚያደርገው ይህ አሠራር ተግባራዊ ይሆንባቸዋል ከተባሉ አብዛኞቹ ከአፍሪካ ከሆኑ 50 አገራት መካከል ፦
- #ኢትዮጵያ፣
- ጂቡቲ፣
- ናይጄሪያ፣
- ሴኔጋል፣
- ኡጋንዳ፣
- ታንዛኒያ ይገኙበታል።
ይህ በቀናት ውስጥ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል የተባለው የተሻሻለው ፕሮግራም፣ ከቪዛ ጊዜያቸው በላይ የሚቆዩ ጎብኝዎችን ለመከላከል ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በመርሃ ግብሩ መሠረት አመልካቾች እንደ ኤምባሲው ኦፊሰሮች ውሳኔ ለቪዛ እስከ 20 ሺህ ዶላር (ከ3.1 ሚሊዮን ብር በላይ) የሚደርስ ገንዘብ እንዲያስይዙ ሊጠይቁ ይችላሉ።
አሜሪካ ውስጥ ከቪዛ ጊዜያቸው በላይ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ ዜጎች ባሏቸው አገራት እና የአገር ውስጥ ሰነዶች ላይ የላላ ቁጥጥር በሚያደርጉ አገራት የቪዛ ማስያዣ የሙከራ መርሃ ግብር ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው ባለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ነበር።
መርሃ ግብሩ ለአንድ ዓመት የሚቆይ የነበረ ሲሆን የተቀመጠለት ጊዜ መጠናቀቁን ተከትሎ ነው አዲሱ መመሪያ የወጣው።
በቀናት ውስጥ ተግባራዊ መሆን ይጀምራል የተባለው ይህ አዲሱ የቪዛ ማስያዣ ገንዘብ ፕሮግራም ቋሚ እንደሚሆንም ተገልጿል።
በተጠናቀቀው የሙከራ መርሃ ግብር መሠረት አመልካቾች ከ5 ሺህ ፣ ከ10 ሺህ እስከ 15 ሺህ ዶላር ድረስ እንዲያስይዙ ይጠየቁ የነበረ ሲሆን በአዲሱ ፕሮግራም አነስተኛው 5 ሺህ ዶላር ከዝርዝሩ ወጥቶ፣ ከፍተኛው የማስያዣ ገንዘብ ወደ 20 ሺህ ከፍ ተደርጓል።
በአዲሱ መርሃ ግብር ከተካተቱ 50 አገራት መካከል 30ዎቹ የሚገኙት በአፍሪካ ውስጥ ነው። | 532 |
| 7 | አምሓራውን ያገለለው ህገ-አራዊት የወያኔ ቅርጫ ክልል… ከዐምሓራው የነጠቀው አዲስ አበባን ሳይሆን ሸዋን ነው።
የሸዋን ባለቤትነት በማስመለስ ውስጥ የሸዋ እምብርቷ የነገስታቱ ማዕከል "አዲስ አበባ" የዳዊት ከተማ በረራም ነፃ ትወጣለች።
አምሓራን ከፖለቲካ ማዕከሉ፣ ከነገስታቱ አንባ ሸዋ ለመግፋት ሲባል… ብዐዴንን ጠፍጥፎ ፈጥሮ ወደ ባህር ዳር የሸኜው የዛኔው የወያኔ ሴረኛ… አሁን ላይ በአምሓራ እርስት ላይ ለመጨፈር እርስቱንም ለመንጠቅ የሚንደረደረውን የኦህዴድ ኦነግ መንጋ… ከወለጋ፣ ባሌ፣ አርሲ፣ ከሀረር እና ብረና ጠርቶ በአዲስ አበባ በማንገስ አጋር አድርጎ ቆይቷል።
ያ፣ እንግዳ ቡድን ነው፣ ዛሬ ላይ አዲስ አበባን ለመዋጥ የሚስገበገበው።
ወዳጄ… ግጬውን ያማተረው ህወሓት፣ ዋናችንን አስረክቦ እንደፈረጠጠው… አዲስ አበባን የሚያማትረው የጅማ፣ ባሌ እና አርሲ ወራሪ ሸን አስርክቦ ነገሌ የሚገባበትን አደገኛ ጨዋታ ጀምሯል።
መጨረሻውን አብረን እናያለን! | 909 |
| 8 | በኦህዴድ ብልፅግና የተዋቀረው የፌክ ድራማው ተቋም ውስጥ “ተፅዕኖ ፈጣሪዎች” የተባሉ ግለሰቦች በምክክሩ እንዲሳተፉ በምን መስፈረት ተመረጡ? የሚለው ጥያቄ ከውስጥ መልስ የተሰጠበት ሲሆን… ተፅዕኖ ፈጣሪ የተባሉት ውስጥ 97% የሚሆኑት በብልፅግና ፓርቲ ጥቆማ የተደረገባቸው ናቸው።
በክልል ተወካዮች ጉባኤ በክልሎችና በፌደራል ደረጃ በድምሩ 31 በብልፅግና የተጠቆሙ እና የተላኩ “ተጽዕኖ ፈጣሪዎች” እንዲካተቱ ተደርጓል። ይህ ውክልና፤ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች፣ መምህራን፣ አካል ጉዳተኞች፣ ወጣቶች እና ሴቶች ካገኙት ውክልና የሚበልጥ መሆኑን ያነሱ ቅሬታ አቅራቢዎችም፤ ኮሚሽኑ ይሄን መሰል የአንድ ድርጅት ፍላጎት አስፈፃሚዎች የወረሩት አካሔድን ዳግም እንዲያጤነው ጥቂት በኦህዴድ ማዕበለ ወኪሎች የተወረሩ ተሳታፊዎች ጠይቀዋል። | 864 |
| 9 | Matn yo'q... | 768 |
| 10 | ጦርነት ተከፍቶብናል:-ህወሓት‼️
"የትግራይ ህልውና በብልፅግና መቃብር ላይ ይወሰናል" በሚል ስብሰባ ሲያካሂድ የከረመው ህወሓት በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ተከፍቶብናል ብሏል።
ሙሉ የመግለጫው ትርጉም👇👇
"የፌደራል መንግሥቱ የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ሲያካሂድ የቆየውን ሁለንተናዊ ከበባ እና እገዳ፣ በድሮን እና በተላላኪ ታጣቂዎቹ ሲፈጽም የቆየውን ጥቃት ወደ ከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ ዛሬ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. ከማለዳው ጀምሮ በምዕራባዊ ትግራይ ዞን በሸረሪ አቅጣጫ ግልጽ ጦርነት ጀምሯል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ በኋላ እንኳ የትግራይን ሕዝብ ለማንበርከክ እና ለመበታተን ካለው ከፍተኛ ፍላጎት ተነሥቶ የተለያዩ ከበባዎችን፣ እገዳዎችን እና ወታደራዊ ዝግጅቶችን ሲያደርግ ቆይቶ፤ ድጋሚ ትግራይን ለመውረር እና ሕዝቡን ለማጥፋት ተነሳሽነት ወስዶ ጦርነት ከፍቶብናል።
ስለሆነም በሀገር ውስጥ እና በውጭ የምትኖሩ የትግራይ ሕዝብ፣ ሁላችሁም የትግራይ የጸጥታ ኃይሎች፣ ብሔራዊ ኃይሎች እና የትግራይ ታጋዮች፣ የትግራይ ሲቪል ማኅበራት፣ የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት እና ሌሎች የሚመለከታችሁ አካላት በሙሉ ብሔራዊ ህልውናችንን ለማረጋገጥ በሚደረገው ፍትሐዊ ትግል "ለብሔራዊ ጥፋት ፈጽሞ አንበረከክም! ብላችሁ ዛሬም እንደ ትናንቱ ተአምራዊ ታሪክ ለመሥራት እንድትዘጋጁ እያቀረብን፤ የተጀመረውን ድጋሚ ወረራ እና ጥፋት የሚመለከቱ የሁኔታዎች እድገት በየጊዜው በሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊው ማብራሪያ እና መግለጫ የሚሰጥበት መሆኑን እናስታውቃለን" ብሏል። | 768 |
| 11 | የኢትዮጵያዊነት ጠላቶች የምክክር ጉባኤ ባለቤቶችና ተመካካሪዎች እነማናቸው? የሚመከርባቸውስ? | 755 |
| 12 | Matn yo'q... | 813 |
| 13 | የአምሓራ ምድር የሆነውን አልፋሽቃን ለመውረር ከመጣው ሱዳን ጋር አሊያንስ ፈጥሮ ወልቃይት ጠገዴን በኃይል በወረራ ለመቆጣጠር የመጣው ኃይል ጋር የሚተባበር አምሓራን ከመክዳት ተነጥሎ አይታይም። የኦህዴድ መንግስት መቀመጫ አራት ኪሎ እንጅ ወልቃይት አይደለችም። | 999 |
| 14 | አሁናዊ መረጃ
ሁመራ ኢትዮጲያ ፦ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ከሌሊት ጀምሮ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑ ተሰማ።
እንደ ምንጮች ዘገባ ከሆነ፣ ተኩሱና ከባድ መሳሪያው ድምፅ ከበረከት ወደ ሸረሪ እና ነጭ አፈር ባሉት የድንበር አከባቢዎች አቅጣጫ ነው።
ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ የተከፈተው ውጊያ በከባድ መሳሪያዎች የተደገፈ እንደሆነ ተጠቅሷል።
(ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም) | 981 |
| 15 | በሳዑዲ የተመራ "የቀይ ባህር ዘብ" ጥምር መከላከያ ተቋቋመ፣ ኤርትራ እና ኢትዮጵያ አልተካተቱም‼️
በሳዑዲ ዓረቢያ አስተባባሪነት፣ 14 አገራት በቀይ ባሕር፣ ባብኤል መንደብና የኤደን ባሕረ ሠላጤ የንግድና የኢነርጂ አቅርቦት መስመር ደኅንነትን የሚያስጠበቅ ጥምር የመከላከያ ኃይል አቋቋሙ።
ጥምረቱ፣ አባል አገራት መረጃ እንዲለዋወጡ፣ የዘመቻ እቅድ እንዲያወጡና የጋራ የባሕር ላይ ልምምድ እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው።
ከአፍሪካ፣ ሶማሊያ፣ ጅቡቲ፣ ሱዳን፣ ግብጽ እና ናይጀሪያ የጥምረቱ መስራቾች ኾነዋል።
ከሌሎች መስራቾች መካከል ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኳታር፣ ቱርክ እና ፓኪስታን ይገኙበታል።
ፍላጎቱ ያላቸው አገራት ጥምረቱን በማንኛውም ጊዜ መቀላቀል ይችላሉ ተብሏል።
ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ኬንያ፣ እና ኢምሬቶች በጥምረቱ መስራችነት ካልተካተቱ የቀጠናው አገራት መካከል ናቸው። | 1 028 |
| 16 | "የትግራይ ሰዎች (ህወሃቶች) ወልቃይት ጠገዴን በአማራ ስም የሚታገሉ ሃይሎች (ፋኖዎች) "ውሰዱት" ብለውን እያለ በፈለግነው መንገድ እንዳንወስድ ያደረገን ከአማራ ሃይሎች ይልቅ የፌዴራል መንግሥት ነው ይላሉ"
ፋሽስቱ Abiy Ahmed Ali
ራያን በተግባር ለህወሓት እንደሰጡ እናውቃለን በምን አግባብ ሰጡ?
ንግግሩ ፋኖን ከህዝብ መነጠያ ሽሩብ ሴራ ነው። የትኛው የፋኖ ክንፍ ለህወሓቶች የአምሓራ እርስቶቹን "ውረሩ እና ያዙ" እንዳላቸው ግን አልጠቀሰም።
ያም ሆነ ይህ፣ ሰውየው ትግራይ ጋር ለሚኖረኝ ጦርነት አግዙኝ፣ ህወሓት ጦር የሰበቀብኝ ወልቃትን በመከልከሌ እና በራሱ አስተዳድር ስር እንዲቆይ በማድረጌ ነው የሚል ሾርኔ ነው።
አምሓራው እዚህ ጋር ብልጥ መሆን አለበት።
ህወሓትም፣ ብልፅግናም አምሓራውን ከጎን በማሰለፍ በመስዋዕቱ አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት እየተፎካከሩ እንጅ… ለዐምሓራው ጥቅም አንዳች አያስቡም። ይልቁንስ የመጀመሪያ እና ቀጣይ ረድፍ ጠላት ናቸው። በአምሓራ ውድቀት የሚያተርፉ የዘመን ጉዶች።
እናም አምሓራው፣ በ2ቱ ትርምስ መካከል ጠንክሮ የሚወጣበትን ጥብ ያማትር እንጅ… ተቆስቋሽ ችቦ፣፣ መንገድ ጠራጊ ጀብደኛ እንዳይሆን ይጠንቀቅ! | 898 |
| 17 | አሰቃቂው ማንነት ተኮር የኦሮሚያ እገታ እና ግድያ በአርሲ
ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ሰቆቃ
ዛሬ ሐምሌ 24/2018ዓ.ም ምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ሰንጎ ያያ ቀበሌ በእርሻ ላይ ያሉ ክፍሌ ዓለሙ የሚባሉ ሽማግሌ ተገድለው ልጃቸውን ጨምሮ ሶስት ኦርቶዶክሳውያን ተወስደዋል 17ከብቶች እና ዘር የጫኑ አህዮች ከነ ጭነታቸው ተወስደዋል። ይህ የሆነው ጋዶ ከተማ ቅርብ ርቀት ሲሆን በከተማው 350 የሚሆን ሄርጴ ሎላ ጭፈራ ላይ ነበር። ይኽ በእንዲህ እንዳለ ዛሬ ጠዋት 2 ሰዓት አከባቢ ወደ 40 የሚጠጉ የአክራሪ እስልምና ታጣቂዎች ከእስር ተለቀዋል ጥቃቱ የደረሰው 6ሰዓት አካባቢ ነው ።
በዚሁ ወረዳ በጠሬታ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ በርካታ ኦርቶዶክሳውያን ኦርቶዶክሳውያን ከ ከብቶች ጋር ታግተው ሲወስዱ ህዝቡ ደርሶ ሰዎቸን ያስጣለ ሲሆን ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ ከብቶችY ተወስዶአል
በሐምሌ 22/2018ዓ.ም በጃዊ ዋጬ ቀበሌ 9 የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች ተመርጠው መቃጠላቸውንና 4 ቤቶች ደግሞ መፈራረሳቸውን እንዲሁም በሰንጎ ያያ ቀበሌ አቡሽ የሺጥላ የተባለ ኦርቶዶዶክሳዊ ከ2(ሁለት)ጥማድ በሬዎች ጋር ታግተው መወሰዳቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው። | 781 |
| 18 | የብልፅግና ሚዲያ ሰራዊት ኤርትራ ከIMF ያልተበደረችው ማስያዣ (Collateral) ስለሌላት ነው አሉ፡፡ ኤርትራን Defend ማድረግ አልፈልግም፡፡ ሀቁ ግን ከIMF ለመበደር የንብረት ወይም የሀብት Collateral አይጠይቅም፡፡
ከIMF ለመበደር የሀገር "የኢኮኖሚ ውሳኔ ልዑላዊነትን አሳልፎ መስጠት" አስገዳጅ ነው፡፡ ሀገር መሆን ከዛም የሚሸጥ ሀገር መሆን ከበቂ በላይ ነው።🤔
#ልደቱ አያሌው | 699 |
| 19 | ''የአድዋን ድል ምኒሊክ ከገበየሁ ውጪ ፣ ምኒልክ ከባልቻ ውጪ አልሰሩትም!'' ካሊጉላ አህመድ
እሺ ጋሽ መርዞ - ዝርዝሩን እንተወውና ስናሰፋው አደዋ ከኢትዮጵያውያንም አልፎ የመላው ጥቁር አፍሪካውያን ህዝቦችም ድል ነው። ታዲያ ግን ቢያንስ ይህን ከተናገርክ ዘንዳ ፣ ለምን '' ምኒሊክ ከራስ አሉላ አባነጋ ውጪ ፣ ምኒሊክ ከባሻ አውአሎም ውጪ አልሰሩትም!'' አላልከንም?
ነው ወይስ ምናልባት እድሉን አግኝተህ ትግራይ ስትሄድ ደግሞ '' ሰዎች ምኒልክ ምኒሊክ ይላሉ እንጂ አድዋ በራስ አሉላና በባልቻ ሳፎ ቅንጅት ብቻ የተገኘ ድል ነው!'' ለማለት ቆጥበኸው ይሆን ?
ይሄ ደግም - ባለፈው ሳምንት ጎጃም ላይ ተገኝተህ '' አፄ ዮሀንስ ያደረጋችሁን ....'' እያልክ ከዘራኸው የጥላቻ መርዝ ጋር ደግሞ ሊጋጭብህ ነው!
ጭራሽ ደግሞ ኮስተር ብሎ ሲያወራኮ '' ምኒሊክ ጡት ቆራጭ ነው'' ተብሎ የተሰራውን የአኖሌ የጥላቻ ሀውልት ሲሳለም ያደገ አይመስልም!
ምኒሊክን በAI አስነስቶ '' አመስግለኝ!'' ያለ ሞኝ መሆኑንም ይዘነጋዋልኮ!😏
የሚገርመኝ - ሰዎቹ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ የሆነ ምጥ ላይ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን ሲያምጡም የሚዘነኩሩት ነገር ነው!
ZERIHUN GESESE | 797 |
| 20 | ቅድመ ውጊያ የቃላት ጦርነቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ፋሽስታዊ አገዛዙ በባጫ እና ፃድቃን በኩል እየፎከረ ሲሆን ህወሓት በበኩሉ ስርዓቱን የምቀብርበት ወቅቱም ጊዜውም አሁን ነው ብሏል። | 904 |
