4 201
Подписчики
+424 часа
+157 дней
+2130 день
Архив постов
3/10/2018
ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች ስለ ፈተናው ስርዓት እና አጠቃላይ አፈታተን ደንቦች ዙሪያ በመፈተኛ ጣቢያ ተገኝታችሁ ገለፃ (orientation ) የምትወስዱበት ቀንና ሰዓት ትክክለኛው ከት/ቢሮ ወርዶ ለእኛ በ አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅህፈት ቤት በኩል የደረሰን ስለሆነ እንደሚከተለው አስቀምጠነዋል
ለ 6ኛ ክፍሎች ገለፃው የሚሰጥበት ቀን
ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም
ገለፃው የሚሰጥበት መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ት/ቤት)
ገለፃው የሚሰጥበት ሰዓት ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ስለሆነ መጀመሪያ ከላይ እንዳሰቀመጥንላችሁ ዓርብ ከጠዋቱ 2:00 ላይ ተገኝታችሁ አድሚሽን ካርድ ከተቀበላችሁ በኋላ 3:00 ሲሆን በእግር ወደ ኒው ኤራ ት/ቤት ጉዞ እንጀምራለን።
ለ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች
የገለፃው ቀን ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም
ገለፃው የሚሰጥበት መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ትምህርት ቤት)
የገለፃው ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ 8:30 እስከ 9:30 ነው።
ስለዚህ 8ኛ ክፍሎች ዓርብ ወደ ትምህርት ቤት የምትመጡት ጠዋት 2:00 ሰዓት ላይ ሳይሆን ከሰዓት በኋላ በ 7:00ሰዓት ላይ ይሆናል። እስከ 7:30 የአድሚሽን ካርድ ከተሰጣችሁ በኋላ 7:30 ሲሆን በእግር ጉዞ ወደ ኒው ኤራ ትምህርት ቤት እንጀምራለን።
ያው ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተነገራችሁ መሠረት ነገ ሐሙስ ሰኔ 4/2018 ዓ.ም ትምህርት አይኖራችሁም።
3/10/2018
ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ለምትወስዱ ተማሪዎች ስለ ፈተናው ስርዓት እና አጠቃላይ አፈታተን ደንቦች ዙሪያ በመፈተኛ ጣቢያ ተገኝታችሁ ገለፃ (orientation ) የምትወስዱበት ቀንና ሰዓት ትክክለኛው ከት/ቢሮ ወርዶ ለእኛ በ አራዳ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅህፈት ቤት በኩል የደረሰን ስለሆነ እንደሚከተለው አስቀምጠነዋል
ለ 6ኛ ክፍሎች ገለፃው የሚሰጥበት ቀን
ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም
ገለፃው የሚሰጥበት መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ት/ቤት)
ገለፃው የሚሰጥበት ሰዓት ከጠዋቱ 4:00 እስከ 6:00 ስለሆነ መጀመሪያ ከላይ እንዳሰቀመጥንላችሁ ዓርብ ከጠዋቱ 2:00 ላይ ተገኝታችሁ አድሚሽን ካርድ ከተቀበላችሁ በኋላ 3:00 ሲሆን በእግር ወደ ኒው ኤራ ጉዞ እንጀምራለን።
ለ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች
የገለፃው ቀን ዓርብ ሰኔ 5/2018 ዓ.ም
የገለፃው መፈተኛ ጣቢያ ( ኒው ኤራ ትምህርት ቤት)
የገለፃው ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ 8:30 እስከ 9:30 ነው።
ስለዚህ 8ኛ ክፍሎች ዓርብ ወደ ትምህርት ቤት የምትመጡት ጠዋት 2:00 ሰዓት ሳይሆን ከሰዓት በኋላ በ 7:00ሰዓት ላይ ይሆናል። እስከ 7:30 የአድሚሽን ካርድ ከተሰጣችሁ በኋላ 7:30 ሲሆን በእግር ጉዞ ወደ ኒው ኤራ ትምህርት ቤት እንጀምራለን።
ያው ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተነገራችሁ መሠረት ነገ ሐሙስ ሰኔ 4/2018 ዓ.ም ትምህርት አይኖራችሁም።
NATIVITY GIRLS CATHOLIC SCHOOL
Notice to Parents/Guardians
Dear Parents/Guardians,
Greetings from Nativity Girls Catholic School.
This is a kind reminder to all parents and guardians to pay and clear any outstanding school fees as soon as possible. Timely payment of school fees helps the school provide quality education and services for all students.
If you have already made your payment, please disregard this notice. If not, kindly settle the balance at your earliest convenience.
Thank you for your cooperation and continued support.
The School
ሰኞ ሰኔ 01/2018 ዓ.ም
በ 2018 ዓ.ም የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ( ሚኒስትሪ) ልጆቻችሁን ለምታስፈትኑ ወላጆች በሙሉ የተላለፈ ጥብቅ ማሣሠቢያ
ተፈታኝ ልጆቻችሁ ወደ መፈተኛ ጣቢያ ለመግባት ከአድሚሽን ካርዳየው በቸጨማሪ የትምህርት ቤታቸውን መታወቂያ ካርድ መያዝ ግዴታቸው ስለሆነ እስከ አሁን መታወቂያውን ያልወሰዳችሁ በአስቸኳይ እንድትወስዱ እያሣሠብን ከዚህ በተጨማሪ ማንኛውንም ዓይነት (የንባብ ሆነ የዕይታ ማስተካከያ መነፅር) የሚያደርጉ ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ መፈተኛ ጣቢያው ለመግባት መነፅሩ በሐኪም የታዘዘ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ማቅረብ ግዴታ ስለሆነ ማስረጃችሁን ከወዲሁ አዘጋጅታችሁ እንድትቆዩ እናሣስባለን ።
ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት
Please parents send their fyda picture and full name of the student by this phon number 0955174157 thank you
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
