es
Feedback
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

Ir al canal en Telegram

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

El canal የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC (@egbcc) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 10 791 suscriptores, ocupando la posición 8 681 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 113 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 10 791 suscriptores.

Según los últimos datos del 09 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 655, y en las últimas 24 horas de 14, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 20.12%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.86% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 159 visualizaciones. En el primer día suele acumular 951 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 9.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው። "ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 10 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

10 791
Suscriptores
+1424 horas
+5667 días
+65530 días
Archivo de publicaciones
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መር
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2018 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች ይከበራል። የዘንድሮው ዓመት ክብረ በዓል "የእግዚአብሔር ቃል በሁሉም ቤተሰብ፥ በየዕለቱ" በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ይፀለያል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ መራሁት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ(Lexical Bible Reading Calendar) አጠቃቀም ግንዛቤ ይሰጣል፤ እንዲሁም ለትርጉም አገልግሎቱ ሥጦታ የማሰባሰብ ሥራዎች ይሰራሉ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው! ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል! ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም
መንፈስ ቅዱስ እንኳን መጣህልን! በዓለ ሃምሳ የሁላችንም በዓል ነው! ታላቁ የምስጋና በዓል በድጋሚ ደርሷል! ለብዙ ዓመታት በታላቅ ድምቀት ስናከብረው የቆየነው እና የቤተክርስቲያናችን የሞገስ ማህተም የሆነው "በዓለ ሃምሳ"፣ ዘንድሮም በአርሞንዔም ተሃድሶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል አዘጋጅነት ይከበራል። የእግዚአብሔርን ታላቅነት በጋራ እንድንመሰክር፣ የመንፈስ ቅዱስን መውረድ በአንድነት እንድንቀበል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ይህ በዓል የሁላችንም ነው። ቀን፦ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ቦታ፦ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ መንፈሳዊ ጉጉት እንጠብቃችኋለን! በአንድነት እንሰባሰብ፤ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ እናድርግ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን
+9
የልጆችና ወጣቶች አገልግሎትን ለማጠናከር በሀረር ስልጠና ተካሄደ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በምስራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች፣ ቄሶች እና ወንጌላውያን በሀረር ከተማ ስልጠና ሰጠች። “ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆችና ወጣቶቻችን” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ስልጠና፡ ልጆችና ወጣቶች በመንፈሳዊ፣ በስነ-ምግባር እና በማህበራዊ ዘርፍ እንዲገነቡ፣ የተሰጣቸውን ጸጋ ተጠቅመው ለማህበረሰቡ በረከት እንዲሆኑ፣ በየቤተ ክርስቲያኑ የሚገኙ የቤተ መጻሕፍት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ትኩረት ተሰጥቷል። በዚሁ ጊዜም የተለያዩ መንፈሳዊ መጻሕፍትና የትምህርት ቁሳቁሶች ለታዳሚዎች በድጋፍ ተበርክተዋል። መካነ ኢየሱስ ቀጣይነት ያለው ስልጠና በተለያዩ ሲኖዶሶች እንደሚቀጥልም ታውቋል:: ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ ምንጭ:- የልጆችና ወጣቶች አገልግሎት የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦ
+4
በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ስልጠና ተሰጠ። በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ሆለታና አካባቢው ለሚገኙ ቁልፍ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ግንቦት 29/2018 ዓ.ም ሥልጠና ተሰጥቷል። በሆለታ አከባቢ ከሚገኙ ዘጠኝ አጥቢያዎች እና ስድስት ሥርጭት ጣቢያዎች ለተውጣጡ 200 መሪዎች "ውጤታማ አመራር ለቤተ ክርስቲያን ዕድገት ያለው አስተዋጽኦ" በሚል ስልጠና የሰጡት የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሣለኝ አበበ ናቸው። ስልጠናው ለወንጌል ሥርጭት ፣ ቤተ ክርስቲያን ተከላ እና ደቀ መዛሙርትን ከማፍራት አንጻር ወቅታዊ እንደሆነና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው ተገልጿል። ኢቫንጀሊካል ዜና: ሩት ዋቅጅራ መረጃውን ከቤተክርስቲያኑ ገፅ ላይ አገኘነው የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በ
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር 110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል። ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው:: በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል:: ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት። የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም

"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር ለ110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በ
"እኔም ለእህቴ" በባህር ዳር 110 ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ "በአንድ ልብ ለትውልድ" የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሩ ከሚያከናውናቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው "እኔም ለእህቴ"፣ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው ግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 110 ሴት ተማሪዎች የሁለት ዓመት የንጽህና መጠበቂያ ድጋፍ አድርጓል። ዓላማውም በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ትምህርታቸውን እንዳያቋርጡ ሴት ተማሪዎችን መደገፍነው:: በባህር ዳር ከተማ የግዮን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለት ዓመት የሚበቃ ጥራቱን የጠበቀ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለ110 ያህል ተማሪዎች ተጠቃሚዎችም እንዲሆኑ ተደርጓል:: ከትምህርት ቤት ባሻገር በማረሚያ ተቋማት፣ በጦርነትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ ሴቶች የድጋፍ እጃቸውን መዘርጋት። የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ነብይት ማራናታ ተክለሰንበት እንደገለጹት፣ ድርጅቱ ባለፉት 10 ዓመታት በርካታ እህቶችን የመደገፍ ስራ ሲሰራ ቆይቷል። በቀጣይም ይህንን በጎ ተግባር በባህር ዳር እና በሌሎች አካባቢዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። እትቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ!

ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማ
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦

📖የወንጌል አርበኞች🛡 ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን! በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ 💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 https://youtu.be/OGR1QApbKOY

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴ
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ። ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ። የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር። የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732

ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት
ውድ የወንጌል አማኞች እና መላው ኢትዮጵያውያን! ዛሬ የሀገራችን ኢትዮጵያ 7ተኛው ብሔራዊ የምርጫ ቀን ነው። ይህ ቀን የዜግነት መብታችንንና ኃላፊነታችንን በተግባር የምናሳይበት፣ ለሀገራችን የወደፊት አቅጣጫ አስተዋፅኦ የምናደርግበት አጋጣሚ ነው ። ስለዚህ ሁላችንም በከፍተኛ የዜግነት ስሜት፣ በኃላፊነት፣ በብስለት እና በፍጹም ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ተሞልተን ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ ድምፃችንን እንስጥ። የፖለቲካ አመለካከታችን እና ምርጫችን ሊለያይ ቢችልም፣ ለሀገራችን ያለን ፍቅር፣ ለሰላም ያለን ቁርጠኝነት፣ ለእውነት ያለን አክብሮት እና ለእርስ በርስ ያለን ክብር ግን የሚያስተሳስረን የጋራ እሴት ሆኖ ሊቀጥል ይገባል። በዚህ ወሳኝ ወቅት ከሚያከፋፍሉ አስተያየቶች፣ ከጥላቻ ንግግሮች እና ከማንኛውም ዓይነት ትንኮሳ ራሳችንን በመጠበቅ፣ የመከባበርን፣ የመቻቻልን እና የሀገራዊ አንድነትን እሴቶች እናጠናክር። የተከበራችሁ የወንጌል አማኞች እንደ ክርስቶስ ተከታዮች ለሀገራችን ሰላም፣ ፍትሕ፣ መልካም ሥርዓት፣ ሀገራዊ መረጋጋት እና የተሻለ የወደፊት ተስፋ እየጸለይን፣ የዜግነት ግዴታችንን በአግባቡ እንወጣ። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ፤ ለሕዝባችንም ዘላቂ ሰላምን፣ መረጋጋትን፣ ፍትሕን እና መልካም ተስፋን ያድርግ። ፓስተር ዶክተር ጌትነት ለማ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ጸሀፊ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732

ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማ
ውድ የኢቫንጀሊካል ሚዲያ (Evangelical MEDIA) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ! ቤተሰቦች፤ ወቅታዊ፣ ፈጣንና ታማኝ መረጃዎችን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በየትኛውም ቦታ ሆናችሁ መረጃዎቻችንን ለማግኘት የሚከተሉትን ገጾቻችንን ይከተሉ፦ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ 0991827226 ላይ ያገኙናል

በብዞዎቻቹ ጥያቄ መሰረት ዛሬ ጀምረናል🎉
📖የወንጌል አርበኞች🛡 ብዙ ያልተነገረላቸው፡ ብዙ ያልተጮኸላቸው ነገር ግን መሠረት የሆኑን ድንቅ አባቶች አሉን! በኢትዮጵያ ምድር የወንጌል አገልግሎት ዋጋ የከፈሉ በብዙ ውጣውረድ የወንጌል ተጋድሎ ያደረጉ አባቶቻችንን የምንዳስስበት መሠናዶ ጀምረ 💢ይህን link በመጫን ታሪካችንን እንቃኝ 🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻 https://youtu.be/OGR1QApbKOY

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር አካሄደ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃግብር በኢንተርናሽናል ኢቫንጀሊካል ቸርች አካሄዷል :: በተዘጋጀው ሀገራዊ የጾም ጸሎት መርሃ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቃላይ ጸሃፊ መጋቢ ዶ/ር ጌትነት ለማ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በመልዕክታቸውም ትውልድ ተሻጋሪ የሆነ ነገርን ሰርቶ ለማለፍ ጸሎት ወሳኝ ነገር እንደሆነ ተናግረዋል። በተካሄደው የጸሎት መርሀ ግብር ላይም መጋቢ ንፍታሌም ቃለ እግዚአብሔር ያካፈሉ ሲሆን በመርሀ ግብሩ ላይ ከተለያዩ ቤተ እምነቶች እና ሕብረቶች የተወጣጡ ወንጌል አማኞች በተገኙበት ፊታችን ያለውን ሀገራዊ ምርጫን ጨምሮ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጸሎትና ተደርጓል። ኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ .Youtube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ htt
የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻች
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለካውንስሉ አባላት በሙሉ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ ነው በማለት የቤተ ክርስቲያንን ዳታ የሚጠይቁ አካላት በየ ቤተ ክርስቲያኑ እየተንቀሳቀሱ እንዳለ ከአባሎቻችን መረጃ ደርሶናል ። በዚሁ መሰረት መረጃ የሚፈልጉ ትክክለኛ አካላት ካሉ በካውንስሉ በኩል ጥያቄውን አቅርበው እና አስፈላጊነቱን አስረድተው ወደ አባሎቻችን መሄድ የሚችሉ በመሆኑ የካውንስሉ አባላት ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን ። የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ድምፅ የ Evangelical Media/Council የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ለማድረግ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ • YouTube: https://youtube.com/@ethiopiancouncilgospelbeli4732 • TikTok: https://www.tiktok.com/@evangelical.media • Telegram: https://t.me/EGBCC • Website: ecgbc.org የቤተሰባችን አባል ለመሆን Follow, Subscribe, Like እና Share በማድረግ አብረውን ይሁኑ! ለሀሳብ አስተያየት ጥቆማ በቴሌግራም t.me/evangelicalmedia ስልክ+251 991827226 ላይ ያገኙናል

የመሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን #በጣሊያን ተተከለች። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በአውሮፓ ጣሊያን ሀገር ስትተከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በስፍራው በመገ
+3
የመሠረተ ክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን #በጣሊያን ተተከለች። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በአውሮፓ ጣሊያን ሀገር ስትተከል የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቢ ደሳለኝ አበበ በስፍራው በመገኘት የመሪዎች ስልጠና ሲሰጡ ለአጥቢያዋ መጋቢ ሎረንሶ ፓጋኖ ጸሎት አድርገዋል። የመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን "#አጀንዳ_2819" ወንጌል ዋነኛ አጀንዳችን ነው በሚል መሪ ቃል ወንጌል በሀገር ውስጥና በተለያዩ የዓለም ሐገራት እንዲስፋፋ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ትገኛለች። በዚሁ መሠረት በሀገር ውስጥ ካለፉት ስድስት ዓመታት ወዲህ ብቻ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ባልደረሱባቸው 140 ወረዳዎች የስብከተ-ወንጌል ጣቢያዎች ተተክለዋል። ይህ የሀገር ውስጥ የወንጌል እንቅስቃሴ ድንበር ተሻግሮ ሚሲዮናውያንን ከኢትዮጵያ ውጪ መላክ የተቻለ ሲሆን እኤአ ሐምሌ እና ነሐሴ 2025 በጣሊያን ሀገር ሚላን ከተማ ከመንግስት ሕጋዊ ፈቃድ ያገኘችውና በመሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋናው ቢሮ የቅርብ ክትትል ሲደረግላት የቆየችው አጥቢያ በዚሁ አግባብ በይፋ አገልግሎቷን ጀምራለች። መረጃውን ከቤተክርስቲያኒቱ ድህረ ገጽ አገኘነው። ለኢቫንጄሊካል ዜና አስጨናቂ ሀብታሙ

ሃይማኖታዊ ዕሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ሐሳብ ሀገር አቀፍ የጸሎት መርሐ ግብር ተካሄደ ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአራዳ ፓርክ ባዘጋጀው “ሃይማኖታዊ ዕሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን” በተሰኘው ሀገር አቀፍ የአደባባይ የሰላምና አብሮነት የጸሎት መርሐ ግብር ላይ፤ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል መሪዎች ተሳትፈዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጠቅላይ ፀሐፊ መጋቢ ዶ/ር ጌትነት ለማ የወንጌል አማኞችን በመወከል ንግግር በማድረግ የጸሎት ክፍለ ጊዜ አስጀምረዋል። መጋቢ ዶ/ር ጌትነት በንግግራቸው ከመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፈ ነገስት ካልዕ ምዕራፍ 6 ከቁጥር 1 እስከ 7 ያለውን የእግዚአብሔርን ቃል በማንበብ መልዕክት አስተላልፈዋል። አምላክ በምህረቱ ምድሪቱን እንዲያስባት፣ ሰላማችንን እንዲጠብቅ እና በሀገሪቱ ዙሪያ ያለው ነገር ሁሉ በእግዚአብሔር ጥበቃ ስር እንዲሆን በማሳሰብ፤ ምዕመናን በዚህ ርዕስ ላይ በርትተው እንዲጸልዩ ጥሪ አቅርበዋል። ይህንንም ተከትሎ ጠቅላይ ፀሐፊው ጸሎቱን እንዲመሩ የካውንስሉን ፕሬዝዳንት ቄስ ደረጀ ጀምበሩን ወደ መድረክ የጋበዙ ሲሆን፤ ቄስ ደረጀም ስለ ምድሪቱ ሰላም፣ ስለ ህዝቡ አንድነት፣ እንዲሁም ስለ እግዚአብሔር ምህረትና ጣልቃ ገብነት አበክረው በሰፊው ጸሎት አቅርበዋል። ለኢቫንጀሊካል ዜና ሩት ዋቅጅራ