en
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

Open in Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethio - ዜና 🇪🇹

Channel Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 108 568 subscribers, ranking 73 in the Pictures category and 265 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 108 568 subscribers.

According to the latest data from 16 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -3 023 over the last 30 days and by -79 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.35%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.47% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 646 views. Within the first day, a publication typically gains 2 688 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 28.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 17 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Pictures category.

108 568
Subscribers
-7924 hours
-7457 days
-3 02330 days
Posts Archive
ሕወሃት፣ ፌደራል መንግሥቱ በትግራይ ላይ አዲስ ጥቃት ሊከፍት ተዘጋጅቷል በማለት ከሠሠ። መንግሥት የድሮን ጥቃቶችን በመፈጸም፣ ጦር ሠራዊቱን በማነቃነቅና በትግራይ ላይ እቀባ በማድረግ ሁለተኛ ዙር ጦ
ሕወሃት፣ ፌደራል መንግሥቱ በትግራይ ላይ አዲስ ጥቃት ሊከፍት ተዘጋጅቷል በማለት ከሠሠ። መንግሥት የድሮን ጥቃቶችን በመፈጸም፣ ጦር ሠራዊቱን በማነቃነቅና በትግራይ ላይ እቀባ በማድረግ ሁለተኛ ዙር ጦርነት ሊያካሂድ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል ያለው ሕወሃት፣ የፌደራል መንግስትቱ ባለስልጣናት የትግራይ ኃይሎችን በጦርነት ሰባኪነት የሚከሱት የጦርነት ዝግጅታቸውን አቅጣጫ ለማስቀየር ነው በማለት ተችቷል። በትግራይ ስላለው ሁኔታ የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት የኢትዮጵያን ሕዝብና ዓለማቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሳቱ ይገኛሉ በማለት ጭምር ሕወሃት ወቅሷል። ሕወሃት፣ ባለፉት ሦስት ወራት ለጦርነቱ ተፈናቃዮች ይቀርብ የነበረው የሰብዓዊ እርዳታ መቋረጡንም ገልጧል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23

‼️አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡ ተቀላቀሉት Join👇👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio
‼️አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡ ተቀላቀሉት Join👇👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio

አሜሪካ ባትኖር እስራኤል የምትባል ሀገር አትኖርም ነበር' - ትራምፕ ኔታንያሁ ጥሩ ጓደኛዬ ነው ነገር ግን በሊባኖስ ላይ እየፈፀመ ያለው አስፈሪ የቦንብ ጥቃት አበሳጭቶኛል ብለዋል። ኔታንያሁ በበኩላ
አሜሪካ ባትኖር እስራኤል የምትባል ሀገር አትኖርም ነበር' - ትራምፕ ኔታንያሁ ጥሩ ጓደኛዬ ነው ነገር ግን  በሊባኖስ ላይ እየፈፀመ ያለው አስፈሪ የቦንብ ጥቃት አበሳጭቶኛል ብለዋል። ኔታንያሁ በበኩላቸው ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ነው፣እኔ  የእስራኤል መሪ ነኝ፣ለእስራኤል የሚጠቅማትን የማውቀው እኔ ነኝ ብለዋል። እስራኤል ዛሬም በሊባኖስ ጥቃት ፈፅማለች። @Seledadotio @Seledadotio

ከአብይ ጎን እቆማለሁ-ጄኔራሉ‼️ የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ልጅ የሆኑት እና የዩጋንዳ ጦር ዋና አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙኡዚ በቲውተር ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መልዕክት አነጋጋሪ ሆኗል። 'በትግራይ ሌላ ጦር
ከአብይ ጎን እቆማለሁ-ጄኔራሉ‼️ የዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ልጅ የሆኑት እና የዩጋንዳ ጦር ዋና አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙኡዚ በቲውተር ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት መልዕክት አነጋጋሪ ሆኗል። 'በትግራይ ሌላ ጦርነት እንዳይነሳ እለምናለሁ፣በጣም እወዳቸዋለሁ ግን ጦርነት ሰልችቶናል ብሏል። ጦርነት ከተነሳ ግን ወንድሜን  ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድን እደግፋለሁ"ብሏል። @Seledadotio @Seledadotio

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ የባንኮች ፍላጎት ከአቅርቦቱ በሁለት እጥፍ በላይ በልጧል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 100 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ የባንኮች ፍላጎት ከአቅርቦቱ በሁለት እጥፍ በላይ በልጧል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 100 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የመደበ ቢሆንም፣ በባንኮች በኩል የቀረበው ፍላጎት ግን ከአቅርቦቱ በላይ በእጅጉ ጨምሮ ታይቷል። በጨረታው ላይ የተሳተፉት የፋይናንስ ተቋማት ለመግዛት የጠየቁት አጠቃላይ የገንዘብ መጠን ማዕከላዊ ባንኩ ካቀረበው በሁለት እጥፍ በላይ በመብለጥ 236.30 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሷል። በተካሄደው በዚህ ጨረታ፣ አንድ የአሜሪካ ዶላር አማካይ ዋጋው 158 ብር ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህ ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ላይ 16 የሀገር ውስጥ የንግድ ባንኮች የተሳተፉ ቢሆንም፣ ካለው የተገደበ አቅርቦት እና ከፍተኛ ፍላጎት የተነሳ የምንዛሬ ድልድሉን ማግኘት የቻሉት ግማሾቹ ወይም 8ቱ ባንኮች ብቻ መሆናቸውን ብሔራዊ ባንክ አስታውቋል። @Addis_Reporter @Addis_Reporter

"ተመራጩ መንግስት የሚቀጥለውን ምርጫ ለማድረግ ሲሰናዳ የቢሾፍቱ ኤርፖርት ካላለቀ አትምረጡ" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
"ተመራጩ መንግስት የሚቀጥለውን ምርጫ ለማድረግ ሲሰናዳ የቢሾፍቱ ኤርፖርት ካላለቀ አትምረጡ" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ማገርሸቱ ተገለፀ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 72 አዳዲስ የኢቦላ ተጠቂዎች በመመዝገባቸው፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው
በኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ማገርሸቱ ተገለፀ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 72 አዳዲስ የኢቦላ ተጠቂዎች በመመዝገባቸው፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ አጠቃላይ የተጠቂዎች ቁጥር 782 ደርሷል። የበሽታው ማዕከል በሆነችው ኢቱሪ ግዛት እና በሰሜን ኪቩ ተጨማሪ የጤና ቀጠናዎች ቫይረሱ የተስፋፋ ሲሆን፣ በበሽታው የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 181 አድጎ ገዳይነት ምጣኔው 23.1 በመቶ ደርሷል። የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ወረርሽኙን ለመግታት የቴክኒክ ድጋፍ እያደረገ ቢሆንም፣ ምላሹን በፍጥነት ለማድረስ የ21.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ እጥረት እና የሕክምና ቁሳቁሶች እጥረት ዋነኛ ፈተና መሆናቸው ተገልጿል። @Seledadotio @Seledadotio

ትናንት ምሽት #የአሜሪካ B-52 ቦንብ ጣይ አውሮፕላን ከካሊፎርኒያ #ኤድዋርድስ ማዘዣ ጣቢያ ከተነሳ በኃላ ብዙም ሳይቆይ በመከስከሱ የ8 ሰዎች ህይወት ልያልፍ ችሏል።

የአማራ ወጣቶች እንዲታገሉ አቶ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ‼️ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ለአማራ ወጣቶች የትግል ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አመራሮቹን ሄዳችሁ ታገሏቸው›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ አረጋ
የአማራ ወጣቶች እንዲታገሉ አቶ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ‼️ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ለአማራ ወጣቶች የትግል ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አመራሮቹን ሄዳችሁ ታገሏቸው›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ አረጋ ይህን ያሉት “ባህር ዳርን ወደ ላቀ ከፍታ ለመውሰድ የወጣቶች ሚና የማይተካ ነው” በሚሉ መሪ ቃላት  ከባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው። ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቾት አልባ የሚያደርገው የአስተዳደር ብልሽት መሆኑን የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳደሩ፣ አመራሩ በቀላሉ የሚገኝ፣ ቀላልና ውሳኔ መስጠት የሚችል መሆን እንዳለበት አጽንኦት የሰጡ ሲሆን በተለይም በሕዝብና በሀገር ላይ የሚፈጸሙ የሌብነት ድርጊቶችን ወጣቱ በግንባር ቀደምትነት ሊታገላቸው ይገባል ብለዋል። “ሌብነት ውስጥ የመሬት ስርቆት፣ የግብር ስርቆት፣ የኮንትራት ስርቆት ውስጥ የሚገባ፣ ግን መስረቅ ሳያንስ የሚመራውን ደሃ ሕዝብ የጎሪጥ የሚያይ አመራር ላይ በጽናት መታገል ያስፈልጋል።” ሲሉ የባህር ዳር ወጣቶች በተሰበሰቡበት መልዕክት አስተላልፈዋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23

አሜሪካ ለኢራን‼️😯 25 ቢሊዮን ዶላር ጦርነት ላቆመችበት ይሰጣታል። 300 ቢሊዮን ዶላር በጦርነቱ ለወደመባት መልሶ ግንባታ እንደሚሰጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ቫንስ አረጋግጠዋል።
አሜሪካ ለኢራን‼️😯 25 ቢሊዮን ዶላር ጦርነት ላቆመችበት ይሰጣታል። 300 ቢሊዮን ዶላር በጦርነቱ ለወደመባት መልሶ ግንባታ እንደሚሰጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ቫንስ አረጋግጠዋል።

የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ነገ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦   ✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00 👉መድሓኒዓለም ቤ/ክ ፣ ኤድናሞል ፣ ሸገር ህንፃ ፣ ፍሬንድሺፕ ሆቴል ፣ ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ ኢምፔሪያል እና አካባቢው፣ 22 ቃል ገስት ሀውስ ጎላጎል ኤጂ ግሬስ ኤምፔሪያል አትላስ ሆቴል እና አካባቢው፣   👉ከጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ አጠገብ ፣ አልማዝዬ ሜዳ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ፖሊስ፣ ጎፋ ገብርኤል እና አካባቢው፣ 👉ቡልቡላ ማሪያም፣ ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው፣   ✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30 👉 ገፋ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ ወይራ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣                                                                                                                            👉አቡነ እጨጌ ቤተክርስትያን፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ አውጉስታ እና አካባቢው፣ ✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30 👉ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣ ✅ከጠዋቱ 4፡00 – 11፡00 👉በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው፣   ✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡30 👉አየር ጤና፣ ሳሚ ካፈ ፣ ታቦት ማደሪያ፣ መሐንዲስ ሰፈር፣ ቴሌ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ እና አካባቢው፣     ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን ሲል ገልጿል ፡፡ @Seledadotio @Seledadotio

የሟቾች ቁጥር 31 ደረሰ🕯🕯 በተከሰተው የመኪና አደጋ የሟቾች ቁጥር 31 መድረሱን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ዛሬ ጠዋት በደሴ እና  ኮምቦልቻ መካከል ሐረጎ በተባለ ሥፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን መዘገባችን ይታወሰል። አሁን ደግሞ  የሟቾች ቁጥር መጨመሩን ፖሊስ አስታውቋል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ እንደገለጸው  በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች 31 ደርሷል። አደጋው የደረሰው በተለምዶ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ በሚወስደው ሐረጎ "S" መንገድ መታጠፊያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከንጋቱ 12:00 መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ ተናግረዋል። ተሽከርካሪው ከ100 ሜትር በላይ ርዝመት ያለው ገደል ውስጥ በመግባቱ ሹፌሩን ጨምሮ የ31 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ33 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱንም ኮማንደር ጌታቸው ለአሚኮ ገልጸዋል።  ተሽከርካሪው 64 ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ እንደነበር ያነሱት ኮማንደር ጌታቸው ተጎጅዎች በደሴ እና በኮምቦልቻ ሆስፒታሎች  ሕክምና እየተደረገላቸው እንደኾነም  አንስተዋል። የአደጋው  መንስኤም  እየተጣራ መኾኑን አስታውቀዋል። ለተጎጅ ቤተሰቦችም መጽናናትን እንመኛለን።

ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሱዳን በሚሄዱ የህወሓት አርሚ 13 ታጣቂዎች ላይ ሽራሮ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በድሮን ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህወሓት ኤርትራ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ተሳቢ መኪኖችን
ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሱዳን በሚሄዱ የህወሓት አርሚ 13 ታጣቂዎች ላይ ሽራሮ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በድሮን ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህወሓት ኤርትራ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ተሳቢ መኪኖችን ወደ መሃል ሀገር እያንቀሳቀሰ መሆኑን ኮንፍሊክት ዞን ዘግቧል።

ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ አስከፊ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ ​አደጋው የደረሰው ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ፣
ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ አስከፊ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ ​አደጋው የደረሰው ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ፣ በደሴ እና በኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በተለምዶ «ሐረጎ» እየተባለ በሚጠራው መንገድ ላይ ነው። አውቶቡሱ ጉዞ ላይ እያለ ቁልቁለታማ በሆነው በዚህ ስፍራ ላይ ቁጥጥር አጥቶ በግምት 100 ሜትር ያህል ጥልቀት ወዳለው ገደል መግባቱን ፖሊስ ገልጿል ሲል አሚኮ ዘግቧል። ​በአደጋው ሳቢያ የ28 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን፣ በርካታ ተሳፋሪዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በአሁኑ ወቅት በሕይወት የተረፉትን ተጎጂዎች በፍጥነት ወደ ሕክምና ተቋማት ለማድረስ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።

🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠 🌼ምን ማስተዋወቅ ይፈልጋሉ❓🌼 📌 የምንሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች ➠ የ ሙዚቃ ማስታወቂያ ➠ የ ኮንሰርት ማስታወቂያ ➠ የ ድርጅት ማስታወቂያ ➠ የ ዩቲዩብ ቻናል ማስታወቂያ ➠ ትሪትመንቶች እና ሌሎችም የሽያጮች ማስታወቂያ ✔የትምህርት ተቋማት…... ✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…... ✔የትራንስፖርት አገልግሎት….... ✔የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች…… ✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች...... ➲ እንዲሁም የተለያዩ የ Business ስራወችን ከእኛ ጋ መስራት ለምትፈልጉ አናግሩን 👇 @Ethiozenaa_bot

ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ።
+1
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ። ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር። @Seledadotio @Seledadotio

በመጨረሻም ተስማሙ‼️ አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከስምምነቱ ደረሱ። በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ ጀኔቫ ሊፈራረሙ ቀጠሮ ይዘዋል። ይህን ተከትሎ ሆርሙዝ ክፈት መደረጉን፣ በኢራን ላይ የተጣለው
በመጨረሻም ተስማሙ‼️ አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከስምምነቱ ደረሱ። በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ ጀኔቫ ሊፈራረሙ ቀጠሮ ይዘዋል። ይህን ተከትሎ ሆርሙዝ ክፈት መደረጉን፣ በኢራን ላይ የተጣለው የባህር ላይ እገዳ መነሳቱን ትራምፕ አስታውቀዋል። ኢራንም ስምምነቱን መቀበሏን የገለፀች ሲሆን ሊባኖስን ጨምሮ ጦርነቱ ሙሉ ለሙሉ እንዲቆም ተስማምቻለሁ ብላለች። ይህ የትራምፕ ስምምነት እስራኤልን ከጨዋታው ውጪ ማድረጉ አነጋጋሪ ሆኗል። @Seledadotio @Seledadotio

የእስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ቤን ግቪር ለጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በርታ፣ አይዞህ ፣አትፍራ፣ አትደንግጥም በማለት ድጋፋቸውን አሳይተዋል።” https://t.me/Ethio_Zena23 htt
+1
የእስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ቤን ግቪር ለጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በርታ፣ አይዞህ ፣አትፍራ፣ አትደንግጥም በማለት ድጋፋቸውን አሳይተዋል።” https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23

ትራምፕ በይፋ ዛሬ 80 ዓመት የሞላው ሲሆን፣ ከጆ ባይደን በመቀጠል አሜሪካ እስካሁን ካገኘቻቸው መሪዎች በዕድሜ ሁለተኛው ትልቁ መሪ ሆኗል፤ በአለም ደረጃ የካሜሩን በመምራት ላይ ይገኛል።
ትራምፕ በይፋ ዛሬ 80 ዓመት የሞላው ሲሆን፣ ከጆ ባይደን በመቀጠል አሜሪካ እስካሁን ካገኘቻቸው መሪዎች በዕድሜ ሁለተኛው ትልቁ መሪ ሆኗል፤ በአለም ደረጃ የካሜሩን በመምራት ላይ ይገኛል።

ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ የበኩር ልጆች ወይም የመጀመሪያ ልጆች ከፍ ያለ I.Q አላቸው ከታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸዉ በተሻለ።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ የበኩር ልጆች ወይም የመጀመሪያ ልጆች ከፍ ያለ I.Q አላቸው ከታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸዉ በተሻለ።