en
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

Open in Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethio - ዜና 🇪🇹

Channel Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 108 678 subscribers, ranking 73 in the Pictures category and 265 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 108 678 subscribers.

According to the latest data from 15 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -3 008 over the last 30 days and by -98 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.34%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.50% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 636 views. Within the first day, a publication typically gains 2 719 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 28.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 16 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Pictures category.

108 678
Subscribers
-9824 hours
-8137 days
-3 00830 days
Posts Archive
"ተመራጩ መንግስት የሚቀጥለውን ምርጫ ለማድረግ ሲሰናዳ የቢሾፍቱ ኤርፖርት ካላለቀ አትምረጡ" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
"ተመራጩ መንግስት የሚቀጥለውን ምርጫ ለማድረግ ሲሰናዳ የቢሾፍቱ ኤርፖርት ካላለቀ አትምረጡ" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ማገርሸቱ ተገለፀ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 72 አዳዲስ የኢቦላ ተጠቂዎች በመመዝገባቸው፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው
በኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ማገርሸቱ ተገለፀ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 72 አዳዲስ የኢቦላ ተጠቂዎች በመመዝገባቸው፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ አጠቃላይ የተጠቂዎች ቁጥር 782 ደርሷል። የበሽታው ማዕከል በሆነችው ኢቱሪ ግዛት እና በሰሜን ኪቩ ተጨማሪ የጤና ቀጠናዎች ቫይረሱ የተስፋፋ ሲሆን፣ በበሽታው የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 181 አድጎ ገዳይነት ምጣኔው 23.1 በመቶ ደርሷል። የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ወረርሽኙን ለመግታት የቴክኒክ ድጋፍ እያደረገ ቢሆንም፣ ምላሹን በፍጥነት ለማድረስ የ21.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ እጥረት እና የሕክምና ቁሳቁሶች እጥረት ዋነኛ ፈተና መሆናቸው ተገልጿል። @Seledadotio @Seledadotio

ትናንት ምሽት #የአሜሪካ B-52 ቦንብ ጣይ አውሮፕላን ከካሊፎርኒያ #ኤድዋርድስ ማዘዣ ጣቢያ ከተነሳ በኃላ ብዙም ሳይቆይ በመከስከሱ የ8 ሰዎች ህይወት ልያልፍ ችሏል።

የአማራ ወጣቶች እንዲታገሉ አቶ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ‼️ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ለአማራ ወጣቶች የትግል ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አመራሮቹን ሄዳችሁ ታገሏቸው›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ አረጋ
የአማራ ወጣቶች እንዲታገሉ አቶ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ‼️ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ለአማራ ወጣቶች የትግል ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አመራሮቹን ሄዳችሁ ታገሏቸው›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ አረጋ ይህን ያሉት “ባህር ዳርን ወደ ላቀ ከፍታ ለመውሰድ የወጣቶች ሚና የማይተካ ነው” በሚሉ መሪ ቃላት  ከባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው። ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቾት አልባ የሚያደርገው የአስተዳደር ብልሽት መሆኑን የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳደሩ፣ አመራሩ በቀላሉ የሚገኝ፣ ቀላልና ውሳኔ መስጠት የሚችል መሆን እንዳለበት አጽንኦት የሰጡ ሲሆን በተለይም በሕዝብና በሀገር ላይ የሚፈጸሙ የሌብነት ድርጊቶችን ወጣቱ በግንባር ቀደምትነት ሊታገላቸው ይገባል ብለዋል። “ሌብነት ውስጥ የመሬት ስርቆት፣ የግብር ስርቆት፣ የኮንትራት ስርቆት ውስጥ የሚገባ፣ ግን መስረቅ ሳያንስ የሚመራውን ደሃ ሕዝብ የጎሪጥ የሚያይ አመራር ላይ በጽናት መታገል ያስፈልጋል።” ሲሉ የባህር ዳር ወጣቶች በተሰበሰቡበት መልዕክት አስተላልፈዋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23

አሜሪካ ለኢራን‼️😯 25 ቢሊዮን ዶላር ጦርነት ላቆመችበት ይሰጣታል። 300 ቢሊዮን ዶላር በጦርነቱ ለወደመባት መልሶ ግንባታ እንደሚሰጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ቫንስ አረጋግጠዋል።
አሜሪካ ለኢራን‼️😯 25 ቢሊዮን ዶላር ጦርነት ላቆመችበት ይሰጣታል። 300 ቢሊዮን ዶላር በጦርነቱ ለወደመባት መልሶ ግንባታ እንደሚሰጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ቫንስ አረጋግጠዋል።

የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት ነገ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦   ✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00 👉መድሓኒዓለም ቤ/ክ ፣ ኤድናሞል ፣ ሸገር ህንፃ ፣ ፍሬንድሺፕ ሆቴል ፣ ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ ኢምፔሪያል እና አካባቢው፣ 22 ቃል ገስት ሀውስ ጎላጎል ኤጂ ግሬስ ኤምፔሪያል አትላስ ሆቴል እና አካባቢው፣   👉ከጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ አጠገብ ፣ አልማዝዬ ሜዳ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ፖሊስ፣ ጎፋ ገብርኤል እና አካባቢው፣ 👉ቡልቡላ ማሪያም፣ ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው፣   ✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30 👉 ገፋ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ ወይራ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣                                                                                                                            👉አቡነ እጨጌ ቤተክርስትያን፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ አውጉስታ እና አካባቢው፣ ✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30 👉ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣ ✅ከጠዋቱ 4፡00 – 11፡00 👉በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው፣   ✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡30 👉አየር ጤና፣ ሳሚ ካፈ ፣ ታቦት ማደሪያ፣ መሐንዲስ ሰፈር፣ ቴሌ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ እና አካባቢው፣     ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን ሲል ገልጿል ፡፡ @Seledadotio @Seledadotio

የሟቾች ቁጥር 31 ደረሰ🕯🕯 በተከሰተው የመኪና አደጋ የሟቾች ቁጥር 31 መድረሱን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ዛሬ ጠዋት በደሴ እና  ኮምቦልቻ መካከል ሐረጎ በተባለ ሥፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን መዘገባችን ይታወሰል። አሁን ደግሞ  የሟቾች ቁጥር መጨመሩን ፖሊስ አስታውቋል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ እንደገለጸው  በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች 31 ደርሷል። አደጋው የደረሰው በተለምዶ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ በሚወስደው ሐረጎ "S" መንገድ መታጠፊያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከንጋቱ 12:00 መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ ተናግረዋል። ተሽከርካሪው ከ100 ሜትር በላይ ርዝመት ያለው ገደል ውስጥ በመግባቱ ሹፌሩን ጨምሮ የ31 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ33 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱንም ኮማንደር ጌታቸው ለአሚኮ ገልጸዋል።  ተሽከርካሪው 64 ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ እንደነበር ያነሱት ኮማንደር ጌታቸው ተጎጅዎች በደሴ እና በኮምቦልቻ ሆስፒታሎች  ሕክምና እየተደረገላቸው እንደኾነም  አንስተዋል። የአደጋው  መንስኤም  እየተጣራ መኾኑን አስታውቀዋል። ለተጎጅ ቤተሰቦችም መጽናናትን እንመኛለን።

ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሱዳን በሚሄዱ የህወሓት አርሚ 13 ታጣቂዎች ላይ ሽራሮ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በድሮን ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህወሓት ኤርትራ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ተሳቢ መኪኖችን
ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሱዳን በሚሄዱ የህወሓት አርሚ 13 ታጣቂዎች ላይ ሽራሮ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በድሮን ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህወሓት ኤርትራ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ተሳቢ መኪኖችን ወደ መሃል ሀገር እያንቀሳቀሰ መሆኑን ኮንፍሊክት ዞን ዘግቧል።

ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ አስከፊ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ ​አደጋው የደረሰው ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ፣
ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ አስከፊ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ ​አደጋው የደረሰው ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ፣ በደሴ እና በኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በተለምዶ «ሐረጎ» እየተባለ በሚጠራው መንገድ ላይ ነው። አውቶቡሱ ጉዞ ላይ እያለ ቁልቁለታማ በሆነው በዚህ ስፍራ ላይ ቁጥጥር አጥቶ በግምት 100 ሜትር ያህል ጥልቀት ወዳለው ገደል መግባቱን ፖሊስ ገልጿል ሲል አሚኮ ዘግቧል። ​በአደጋው ሳቢያ የ28 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን፣ በርካታ ተሳፋሪዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በአሁኑ ወቅት በሕይወት የተረፉትን ተጎጂዎች በፍጥነት ወደ ሕክምና ተቋማት ለማድረስ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።

🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠 🌼ምን ማስተዋወቅ ይፈልጋሉ❓🌼 📌 የምንሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች ➠ የ ሙዚቃ ማስታወቂያ ➠ የ ኮንሰርት ማስታወቂያ ➠ የ ድርጅት ማስታወቂያ ➠ የ ዩቲዩብ ቻናል ማስታወቂያ ➠ ትሪትመንቶች እና ሌሎችም የሽያጮች ማስታወቂያ ✔የትምህርት ተቋማት…... ✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…... ✔የትራንስፖርት አገልግሎት….... ✔የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች…… ✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች...... ➲ እንዲሁም የተለያዩ የ Business ስራወችን ከእኛ ጋ መስራት ለምትፈልጉ አናግሩን 👇 @Ethiozenaa_bot

ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ።
+1
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ። ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር። @Seledadotio @Seledadotio

በመጨረሻም ተስማሙ‼️ አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከስምምነቱ ደረሱ። በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ ጀኔቫ ሊፈራረሙ ቀጠሮ ይዘዋል። ይህን ተከትሎ ሆርሙዝ ክፈት መደረጉን፣ በኢራን ላይ የተጣለው
በመጨረሻም ተስማሙ‼️ አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከስምምነቱ ደረሱ። በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ ጀኔቫ ሊፈራረሙ ቀጠሮ ይዘዋል። ይህን ተከትሎ ሆርሙዝ ክፈት መደረጉን፣ በኢራን ላይ የተጣለው የባህር ላይ እገዳ መነሳቱን ትራምፕ አስታውቀዋል። ኢራንም ስምምነቱን መቀበሏን የገለፀች ሲሆን ሊባኖስን ጨምሮ ጦርነቱ ሙሉ ለሙሉ እንዲቆም ተስማምቻለሁ ብላለች። ይህ የትራምፕ ስምምነት እስራኤልን ከጨዋታው ውጪ ማድረጉ አነጋጋሪ ሆኗል። @Seledadotio @Seledadotio

የእስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ቤን ግቪር ለጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በርታ፣ አይዞህ ፣አትፍራ፣ አትደንግጥም በማለት ድጋፋቸውን አሳይተዋል።” https://t.me/Ethio_Zena23 htt
+1
የእስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ቤን ግቪር ለጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በርታ፣ አይዞህ ፣አትፍራ፣ አትደንግጥም በማለት ድጋፋቸውን አሳይተዋል።” https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23

ትራምፕ በይፋ ዛሬ 80 ዓመት የሞላው ሲሆን፣ ከጆ ባይደን በመቀጠል አሜሪካ እስካሁን ካገኘቻቸው መሪዎች በዕድሜ ሁለተኛው ትልቁ መሪ ሆኗል፤ በአለም ደረጃ የካሜሩን በመምራት ላይ ይገኛል።
ትራምፕ በይፋ ዛሬ 80 ዓመት የሞላው ሲሆን፣ ከጆ ባይደን በመቀጠል አሜሪካ እስካሁን ካገኘቻቸው መሪዎች በዕድሜ ሁለተኛው ትልቁ መሪ ሆኗል፤ በአለም ደረጃ የካሜሩን በመምራት ላይ ይገኛል።

ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ የበኩር ልጆች ወይም የመጀመሪያ ልጆች ከፍ ያለ I.Q አላቸው ከታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸዉ በተሻለ።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ የበኩር ልጆች ወይም የመጀመሪያ ልጆች ከፍ ያለ I.Q አላቸው ከታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸዉ በተሻለ።

“ስምምነቱ ዛሬ ይፈረማል”ትራምፕ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችለው ስምምነት “ዛሬ ዕሁድ “ ይፈረማል አሉ። ኢራን ግን የተቀመጠውን ቀነ ገደብ እንደማትቀበለው ያስታወቀች ሲሆ
“ስምምነቱ ዛሬ ይፈረማል”ትራምፕ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችለው ስምምነት “ዛሬ ዕሁድ “ ይፈረማል አሉ። ኢራን ግን የተቀመጠውን ቀነ ገደብ እንደማትቀበለው ያስታወቀች ሲሆን  ዛሬ ከሚለው ይልቅ በመጭዎቹ ቀናት በሚለው ላይ ተስማምታለች የሚል መረጃም ወጥቷል። ትራምፕ ስምምነቱ ከተፈረመ በኃላ የሆርሙዝ ሰርጥ በአንድ ጊዜ ለሁሉም ክፍት ይሆናል በሚል ሀሳባቸውን ገልፀዋል። የኢራንን ዩራኒዬም አሜሪካ እንደምታገኘውም አያይዘው አስታውሰዋል ትራምፕ። በዕርግጥ ሪፐብሊካኑ የድርድሩን ስርዓት ትርክት በራሳቸው መንገድ ለመቆጣጠር እየሞከሩ ነው በሚልም ተወቅሰዋል። በሌላ በኩል  የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ እንዳይንቀሳቀስ የተያዘው ሀብታችን በሂደት መለቀቅ አለበት ብለዋል። በደቡባዊ ሊባኖስ እስራኤል ጥቃቷን አጠናክራ መቀጠሏ ደግሞ ለመግባቢያ ሰነዱ ፊርማ እንቅፋት ሊሆን እንደሚችልም እየተነገረ ነው። ኢስላማባድ ፓኪስታን የፊርማ ስነ - ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ እንደሚሆንም ማሳወቋም አይዘነጋም። ዘገባው የሲ ኤን ኤን ነው። በ-ቢኒያም ካሴ

‼️አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡ ተቀላቀሉት Join👇👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio
‼️አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡ ተቀላቀሉት Join👇👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio

ከነዳጅ 235 ቢሊየን ብር ታክስ ለመሰብሰብ ታቅዷል በ 2019 በጀት አመት መንግስት ቀጠኛ ያልሆነ ታክስ ከነዳጅ ለመሰብበስ ነው ያቀደው። 👉109.6 ቢሊየን ብር ከኤክሳይስ ታክስ 👉126 ቢሊየን ብር ቫት ለመሰብሰብ ነው የታቀደው 👉ይህም በጥቅሉ ወደ ሩብ  ትሪሊየን ብር የሚጠጋ ነው 👉ይህም ለመሰብሰብ ከታሰበው ጠቅላላ 1.5 ትሪሊየን ብር ወደ 15.7 በመቶ የሚጠጋ ነው። ከዘርፉ ቀጥተኛ  ያልሆነ ግብር ከ2018 አንስቶ ለመሰብሰብ መታቀዱ የሚታወስ ነው። @Seledadotio @Seledadotio

የሴቶች ምርጫ በህንድ፦ የወደዱትን ወንድ አፍኖ የማግባት ጥንታዊው የጋሮስ ስነ-ስርዓት በህንድ ሰሜን ምስራቅ በሚገኘው የጋሮስ ማህበረሰብ ዘንድ ሴቶች የወደዱትን ወንድ አስጠልፈው የሚያገቡበት ጥንታዊ
የሴቶች ምርጫ በህንድ፦ የወደዱትን ወንድ አፍኖ የማግባት ጥንታዊው የጋሮስ ስነ-ስርዓት በህንድ ሰሜን ምስራቅ በሚገኘው የጋሮስ ማህበረሰብ ዘንድ ሴቶች የወደዱትን ወንድ አስጠልፈው የሚያገቡበት ጥንታዊ ባህል አሁንም ድረስ ይተገበራል። ይህ "የፍቅር እገታ" ተብሎ ሊጠራ የሚችለው ልማድ፥ ሴቷ የመረጠችውን ወንድ በጓደኞቿ አግዛ ለተወሰኑ ቀናት ለብቻዋ አፍና እንድታቆየው ይፈቅዳል። ድርጊቱ ከአመጽ ፍጹም የጸዳ ሲሆን፥ በሁለቱ ወገኖች ሙሉ ፈቃደኝነት እና ማህበራዊ ጨዋታ ላይ የተመሰረተ ነው። ​ይህ ባህል በተለይ ወንዶች ለትዳር የሚጠለፉበትን ሌላኛውን የህንድ ክፍል (ፓካድዋ ቪቫህ) የወንጀል ድርጊት የሚገዳደር ነው። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23

ሰበር-መረጃ‼️ የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ። ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል። ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበ
ሰበር-መረጃ‼️ የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ። ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል። ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበለፀገውን የዩራኒየም አቧራ እንወስዳለን ብለዋል። ከኢራን ጋር አሁን ላይ የተሻለ ግንኙነት አለን ያሉ ሲሆን ከመሬት በታች ምሽግ ደርማሽ ቦንብ በመጣል የሚታወቀውን የአሜሪካ B-2 የጦር አውሮፕላን አመስግነዋል። ነገ የኢራን እና የአሜሪካ አመራሮች በመይነመረብ ስብሰባ ያደርጋሉ፣ፊርማው ኤሌክትሮኒካሊ ይፈረማል። ኢራን አልስማማም ካለች ይህን እድል መቼም እንደማታገኘው አስጠንቅቀዋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23