Ethio - ዜና 🇪🇹
前往频道在 Telegram
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot
显示更多📈 Telegram 频道 Ethio - ዜና 🇪🇹 的分析概览
频道 Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 108 678 名订阅者,在 图片 类别中位列第 73,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 265 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 108 678 名订阅者。
根据 15 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -3 008,过去 24 小时变化为 -98,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 3.34%。内容发布后 24 小时内通常能获得 2.50% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 636 次浏览,首日通常累积 2 719 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 28。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
@Ethiozenaa_bot”
凭借高频更新(最新数据采集于 16 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 图片 类别中的关键影响点。
108 678
订阅者
-9824 小时
-8137 天
-3 00830 天
帖子存档
108 678
"ተመራጩ መንግስት የሚቀጥለውን ምርጫ ለማድረግ ሲሰናዳ የቢሾፍቱ ኤርፖርት ካላለቀ አትምረጡ" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
108 678
በኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ማገርሸቱ ተገለፀ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 72 አዳዲስ የኢቦላ ተጠቂዎች በመመዝገባቸው፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ አጠቃላይ የተጠቂዎች ቁጥር 782 ደርሷል።
የበሽታው ማዕከል በሆነችው ኢቱሪ ግዛት እና በሰሜን ኪቩ ተጨማሪ የጤና ቀጠናዎች ቫይረሱ የተስፋፋ ሲሆን፣ በበሽታው የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 181 አድጎ ገዳይነት ምጣኔው 23.1 በመቶ ደርሷል።
የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ወረርሽኙን ለመግታት የቴክኒክ ድጋፍ እያደረገ ቢሆንም፣ ምላሹን በፍጥነት ለማድረስ የ21.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ እጥረት እና የሕክምና ቁሳቁሶች እጥረት ዋነኛ ፈተና መሆናቸው ተገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
108 678
ትናንት ምሽት #የአሜሪካ B-52 ቦንብ ጣይ አውሮፕላን ከካሊፎርኒያ #ኤድዋርድስ ማዘዣ ጣቢያ ከተነሳ በኃላ ብዙም ሳይቆይ በመከስከሱ የ8 ሰዎች ህይወት ልያልፍ ችሏል።
108 678
የአማራ ወጣቶች እንዲታገሉ አቶ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ‼️
የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ለአማራ ወጣቶች የትግል ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አመራሮቹን ሄዳችሁ ታገሏቸው›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አረጋ ይህን ያሉት “ባህር ዳርን ወደ ላቀ ከፍታ ለመውሰድ የወጣቶች ሚና የማይተካ ነው” በሚሉ መሪ ቃላት ከባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው።
ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቾት አልባ የሚያደርገው የአስተዳደር ብልሽት መሆኑን የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳደሩ፣ አመራሩ በቀላሉ የሚገኝ፣ ቀላልና ውሳኔ መስጠት የሚችል መሆን እንዳለበት አጽንኦት የሰጡ ሲሆን በተለይም በሕዝብና በሀገር ላይ የሚፈጸሙ የሌብነት ድርጊቶችን ወጣቱ በግንባር ቀደምትነት ሊታገላቸው ይገባል ብለዋል።
“ሌብነት ውስጥ የመሬት ስርቆት፣ የግብር ስርቆት፣ የኮንትራት ስርቆት ውስጥ የሚገባ፣ ግን መስረቅ ሳያንስ የሚመራውን ደሃ ሕዝብ የጎሪጥ የሚያይ አመራር ላይ በጽናት መታገል ያስፈልጋል።” ሲሉ የባህር ዳር ወጣቶች በተሰበሰቡበት መልዕክት አስተላልፈዋል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
108 678
አሜሪካ ለኢራን‼️😯
25 ቢሊዮን ዶላር ጦርነት ላቆመችበት ይሰጣታል።
300 ቢሊዮን ዶላር በጦርነቱ ለወደመባት መልሶ ግንባታ እንደሚሰጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ቫንስ አረጋግጠዋል።
108 678
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉መድሓኒዓለም ቤ/ክ ፣ ኤድናሞል ፣ ሸገር ህንፃ ፣ ፍሬንድሺፕ ሆቴል ፣ ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ ኢምፔሪያል እና አካባቢው፣
22 ቃል ገስት ሀውስ ጎላጎል ኤጂ ግሬስ ኤምፔሪያል አትላስ ሆቴል እና አካባቢው፣
👉ከጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ አጠገብ ፣ አልማዝዬ ሜዳ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ፖሊስ፣ ጎፋ ገብርኤል እና አካባቢው፣
👉ቡልቡላ ማሪያም፣ ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 ገፋ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ ወይራ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣ 👉አቡነ እጨጌ ቤተክርስትያን፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ አውጉስታ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 11፡00
👉በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡30
👉አየር ጤና፣ ሳሚ ካፈ ፣ ታቦት ማደሪያ፣ መሐንዲስ ሰፈር፣ ቴሌ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን ሲል ገልጿል ፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio
108 678
የሟቾች ቁጥር 31 ደረሰ🕯🕯
በተከሰተው የመኪና አደጋ የሟቾች ቁጥር 31 መድረሱን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
ዛሬ ጠዋት በደሴ እና ኮምቦልቻ መካከል ሐረጎ በተባለ ሥፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን መዘገባችን ይታወሰል።
አሁን ደግሞ የሟቾች ቁጥር መጨመሩን ፖሊስ አስታውቋል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ እንደገለጸው በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች 31 ደርሷል።
አደጋው የደረሰው በተለምዶ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ በሚወስደው ሐረጎ "S" መንገድ መታጠፊያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከንጋቱ 12:00 መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ ተናግረዋል።
ተሽከርካሪው ከ100 ሜትር በላይ ርዝመት ያለው ገደል ውስጥ በመግባቱ ሹፌሩን ጨምሮ የ31 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ33 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱንም ኮማንደር ጌታቸው ለአሚኮ ገልጸዋል።
ተሽከርካሪው 64 ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ እንደነበር ያነሱት ኮማንደር ጌታቸው ተጎጅዎች በደሴ እና በኮምቦልቻ ሆስፒታሎች ሕክምና እየተደረገላቸው እንደኾነም አንስተዋል።
የአደጋው መንስኤም እየተጣራ መኾኑን አስታውቀዋል።
ለተጎጅ ቤተሰቦችም መጽናናትን እንመኛለን።
108 678
ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሱዳን በሚሄዱ የህወሓት አርሚ 13 ታጣቂዎች ላይ ሽራሮ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በድሮን ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህወሓት ኤርትራ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ተሳቢ መኪኖችን ወደ መሃል ሀገር እያንቀሳቀሰ መሆኑን ኮንፍሊክት ዞን ዘግቧል።
108 678
ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ አስከፊ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ
አደጋው የደረሰው ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ፣ በደሴ እና በኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በተለምዶ «ሐረጎ» እየተባለ በሚጠራው መንገድ ላይ ነው።
አውቶቡሱ ጉዞ ላይ እያለ ቁልቁለታማ በሆነው በዚህ ስፍራ ላይ ቁጥጥር አጥቶ በግምት 100 ሜትር ያህል ጥልቀት ወዳለው ገደል መግባቱን ፖሊስ ገልጿል ሲል አሚኮ ዘግቧል።
በአደጋው ሳቢያ የ28 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን፣ በርካታ ተሳፋሪዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በአሁኑ ወቅት በሕይወት የተረፉትን ተጎጂዎች በፍጥነት ወደ ሕክምና ተቋማት ለማድረስ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።
ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።
108 678
🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠
🌼ምን ማስተዋወቅ ይፈልጋሉ❓🌼
📌 የምንሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች
➠ የ ሙዚቃ ማስታወቂያ
➠ የ ኮንሰርት ማስታወቂያ
➠ የ ድርጅት ማስታወቂያ
➠ የ ዩቲዩብ ቻናል ማስታወቂያ
➠ ትሪትመንቶች እና ሌሎችም የሽያጮች ማስታወቂያ
✔የትምህርት ተቋማት…...
✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…...
✔የትራንስፖርት አገልግሎት…....
✔የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች……
✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
➲ እንዲሁም የተለያዩ የ Business ስራወችን ከእኛ ጋ መስራት ለምትፈልጉ አናግሩን 👇
@Ethiozenaa_bot
108 678
+1
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር።
@Seledadotio
@Seledadotio
108 678
በመጨረሻም ተስማሙ‼️
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከስምምነቱ ደረሱ።
በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ ጀኔቫ ሊፈራረሙ ቀጠሮ ይዘዋል።
ይህን ተከትሎ ሆርሙዝ ክፈት መደረጉን፣ በኢራን ላይ የተጣለው የባህር ላይ እገዳ መነሳቱን ትራምፕ አስታውቀዋል።
ኢራንም ስምምነቱን መቀበሏን የገለፀች ሲሆን ሊባኖስን ጨምሮ ጦርነቱ ሙሉ ለሙሉ እንዲቆም ተስማምቻለሁ ብላለች። ይህ የትራምፕ ስምምነት እስራኤልን ከጨዋታው ውጪ ማድረጉ አነጋጋሪ ሆኗል።
@Seledadotio
@Seledadotio
108 678
+1
የእስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ቤን ግቪር ለጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በርታ፣ አይዞህ ፣አትፍራ፣ አትደንግጥም በማለት ድጋፋቸውን አሳይተዋል።”
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
108 678
ትራምፕ በይፋ ዛሬ 80 ዓመት የሞላው ሲሆን፣ ከጆ ባይደን በመቀጠል አሜሪካ እስካሁን ካገኘቻቸው መሪዎች በዕድሜ ሁለተኛው ትልቁ መሪ ሆኗል፤ በአለም ደረጃ የካሜሩን በመምራት ላይ ይገኛል።
108 678
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ የበኩር ልጆች ወይም የመጀመሪያ ልጆች ከፍ ያለ I.Q አላቸው ከታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸዉ በተሻለ።
108 678
“ስምምነቱ ዛሬ ይፈረማል”ትራምፕ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችለው ስምምነት “ዛሬ ዕሁድ “ ይፈረማል አሉ።
ኢራን ግን የተቀመጠውን ቀነ ገደብ እንደማትቀበለው ያስታወቀች ሲሆን ዛሬ ከሚለው ይልቅ በመጭዎቹ ቀናት በሚለው ላይ ተስማምታለች የሚል መረጃም ወጥቷል።
ትራምፕ ስምምነቱ ከተፈረመ በኃላ የሆርሙዝ ሰርጥ በአንድ ጊዜ ለሁሉም ክፍት ይሆናል በሚል ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
የኢራንን ዩራኒዬም አሜሪካ እንደምታገኘውም አያይዘው አስታውሰዋል ትራምፕ።
በዕርግጥ ሪፐብሊካኑ የድርድሩን ስርዓት ትርክት በራሳቸው መንገድ ለመቆጣጠር እየሞከሩ ነው በሚልም ተወቅሰዋል።
በሌላ በኩል የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ እንዳይንቀሳቀስ የተያዘው ሀብታችን በሂደት መለቀቅ አለበት ብለዋል።
በደቡባዊ ሊባኖስ እስራኤል ጥቃቷን አጠናክራ መቀጠሏ ደግሞ ለመግባቢያ ሰነዱ ፊርማ እንቅፋት ሊሆን እንደሚችልም እየተነገረ ነው።
ኢስላማባድ ፓኪስታን የፊርማ ስነ - ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ እንደሚሆንም ማሳወቋም አይዘነጋም።
ዘገባው የሲ ኤን ኤን ነው።
በ-ቢኒያም ካሴ
108 678
‼️አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡
ተቀላቀሉት Join👇👇
https://t.me/seledadotio
https://t.me/seledadotio
108 678
ከነዳጅ 235 ቢሊየን ብር ታክስ ለመሰብሰብ ታቅዷል
በ 2019 በጀት አመት መንግስት ቀጠኛ ያልሆነ ታክስ ከነዳጅ ለመሰብበስ ነው ያቀደው።
👉109.6 ቢሊየን ብር ከኤክሳይስ ታክስ
👉126 ቢሊየን ብር ቫት ለመሰብሰብ ነው የታቀደው
👉ይህም በጥቅሉ ወደ ሩብ ትሪሊየን ብር የሚጠጋ ነው
👉ይህም ለመሰብሰብ ከታሰበው ጠቅላላ 1.5 ትሪሊየን ብር ወደ 15.7 በመቶ የሚጠጋ ነው።
ከዘርፉ ቀጥተኛ ያልሆነ ግብር ከ2018 አንስቶ ለመሰብሰብ መታቀዱ የሚታወስ ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio
108 678
የሴቶች ምርጫ በህንድ፦ የወደዱትን ወንድ አፍኖ የማግባት ጥንታዊው የጋሮስ ስነ-ስርዓት
በህንድ ሰሜን ምስራቅ በሚገኘው የጋሮስ ማህበረሰብ ዘንድ ሴቶች የወደዱትን ወንድ አስጠልፈው የሚያገቡበት ጥንታዊ ባህል አሁንም ድረስ ይተገበራል።
ይህ "የፍቅር እገታ" ተብሎ ሊጠራ የሚችለው ልማድ፥ ሴቷ የመረጠችውን ወንድ በጓደኞቿ አግዛ ለተወሰኑ ቀናት ለብቻዋ አፍና እንድታቆየው ይፈቅዳል።
ድርጊቱ ከአመጽ ፍጹም የጸዳ ሲሆን፥ በሁለቱ ወገኖች ሙሉ ፈቃደኝነት እና ማህበራዊ ጨዋታ ላይ የተመሰረተ ነው።
ይህ ባህል በተለይ ወንዶች ለትዳር የሚጠለፉበትን ሌላኛውን የህንድ ክፍል (ፓካድዋ ቪቫህ) የወንጀል ድርጊት የሚገዳደር ነው።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
108 678
ሰበር-መረጃ‼️
የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ።
ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል።
ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበለፀገውን የዩራኒየም አቧራ እንወስዳለን ብለዋል።
ከኢራን ጋር አሁን ላይ የተሻለ ግንኙነት አለን ያሉ ሲሆን ከመሬት በታች ምሽግ ደርማሽ ቦንብ በመጣል የሚታወቀውን የአሜሪካ B-2 የጦር አውሮፕላን አመስግነዋል።
ነገ የኢራን እና የአሜሪካ አመራሮች በመይነመረብ ስብሰባ ያደርጋሉ፣ፊርማው ኤሌክትሮኒካሊ ይፈረማል።
ኢራን አልስማማም ካለች ይህን እድል መቼም እንደማታገኘው አስጠንቅቀዋል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
