en
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

Open in Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethio - ዜና 🇪🇹

Channel Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 101 569 subscribers, ranking 74 in the Pictures category and 314 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 101 569 subscribers.

According to the latest data from 05 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -2 451 over the last 30 days and by -108 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 3.28%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 2.68% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 329 views. Within the first day, a publication typically gains 2 724 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 24.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot”

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 06 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Pictures category.

101 569
Subscribers
-10824 hours
-8317 days
-2 45130 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
September '26
September '260
in 4 channels
August '26
+377
in 6 channels
Get PRO
July '26
+201
in 4 channels
Get PRO
June '26
+64
in 9 channels
Get PRO
May '26
+129
in 11 channels
Get PRO
April '26
+74
in 12 channels
Get PRO
March '26
+2 127
in 10 channels
Get PRO
February '26
+8
in 4 channels
Get PRO
January '26
+2 108
in 54 channels
Get PRO
December '25
+2 159
in 81 channels
Get PRO
November '25
+4 183
in 51 channels
Get PRO
October '25
+4 892
in 3 channels
Get PRO
September '25
+7 709
in 3 channels
Get PRO
August '25
+5 654
in 1 channels
Get PRO
July '25
+6 591
in 2 channels
Get PRO
June '25
+6 975
in 0 channels
Get PRO
May '25
+7 406
in 1 channels
Get PRO
April '25
+7 575
in 1 channels
Get PRO
March '25
+8 127
in 1 channels
Get PRO
February '25
+7 065
in 3 channels
Get PRO
January '25
+7 127
in 1 channels
Get PRO
December '24
+9 050
in 4 channels
Get PRO
November '24
+11 169
in 2 channels
Get PRO
October '24
+14 487
in 4 channels
Get PRO
September '24
+12 613
in 0 channels
Get PRO
August '24
+11 528
in 5 channels
Get PRO
July '24
+4 340
in 29 channels
Get PRO
June '24
+871
in 5 channels
Get PRO
May '24
+1 669
in 5 channels
Get PRO
April '24
+1 824
in 7 channels
Get PRO
March '24
+3 958
in 6 channels
Get PRO
February '24
+1 530
in 2 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September0
05 September0
04 September0
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
#AddisAbaba "እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ ተራዝሟል" - ቢሮው የአከራይና ተከራይ የውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ መ
#AddisAbaba "እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ ተራዝሟል" - ቢሮው የአከራይና ተከራይ የውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ/ም ለመጨረሻ ጊዜ መራዘሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባና እድሳት አገልግሎት ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ሲካሄድ ቆይቷል። ቢሮው የውል ምዝገባና እድሳት ስራው እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲጠናቀቅ ጊዜ ገደብ አስቀምጦ ነበር። ይሁን እንጅ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን በጊዜው አሟልተው ያልቀረቡ፣ በተሰጠው የጊዜ ገደብ በልዩ ልዩ ምክንያት ከአዲስ አበባና ከሀገር ውጭ የነበሩ ተዋዋዮች መኖራቸውን አስታውቋል። በህብረተሰቡ ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት የመጨረሻ ተጨማሪ እድል መስጠት አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱንም ገልጿል። በመሆኑም እስካሁን ውላቸውን ያላደሱ ሁሉም አከራዮችና ተከራዮች ይህንን በተሰጠው የመጨረሻ እድል በክፍለ ከተሞች፣ በሁሉም የመሶብ አንድ ማዕከላት እና ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጁ ቦታዎች  በመቅረብ ውላቸውን እንዲያድሱ ጥሪ አቅርቧል።

2
የፊርማ ውዝግብ ሳቮር አዲስ ሆቴልን ስራ እንዲያቆም ሊዳርገው ነው ተባለ ​በአዲስ አበባ ኤምባሲዎችንና ዓለም አቀፍ ተቋማትን በማስተናገድ የሚታወቀው ሳቮር አዲስ የሬስቶራንት ንግድ፣ በደንበኞች ማጣት
የፊርማ ውዝግብ ሳቮር አዲስ ሆቴልን ስራ እንዲያቆም ሊዳርገው ነው ተባለ ​በአዲስ አበባ ኤምባሲዎችንና ዓለም አቀፍ ተቋማትን በማስተናገድ የሚታወቀው ሳቮር አዲስ  የሬስቶራንት ንግድ፣ በደንበኞች ማጣት ሳይሆን በባለቤቶቹ የፊርማ ውዝግብ ምክንያት የመዘጋት አደጋ ተጋርጦበታል። ​ከስድስት ዓመት በፊት የተፋቱት ሁለቱ መሥራች ባለአክሲዮኖች የ50 በመቶ ድርሻቸውን ሳያካፍሉ በመቆየታቸው፣ ፍርድ ቤት ለማንኛውም የገንዘብ እንቅስቃሴ የሁለቱም ፊርማ አስፈላጊ መሆኑን ወስኗል። በዚህም ምክንያት የድርጅቱ የባንክ ሂሳቦች በመታገዳቸው ሥራው በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። ​በአሁኑ ወቅት ሁለቱ ወገኖች የሥራ ባልደረቦችን ደሞዝ፣ የግብር ክፍያ እና ለአቅርቦት ሰጪዎች የሚከፈል የ32 ሚሊዮን ብር ዕዳን በተመለከተ እርስ በእርስ በመካሰስ ላይ ይገኛሉ። ከፍተኛው ፍርድ ቤት የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ በማጽናቱና የሂሳብ እንቅስቃሴዎች በመታገዳቸው፣ 157 ሠራተኞችን የሚያስተዳድረው ይህ ድርጅት በቅርቡ በሩን ሙሉ በሙሉ ሊዘጋ እንደሚችል ተስጋቷል።
912
3
ከጦር መርከቦች እስከ ወርቃማ አዳራሽ፤ ትራምፕ ሁሉም ነገር በስማቸው እንዲጠራ ይፈልጋሉ "እኔ ከሄድኩ በኋላ የሚያስታውሰኝ የለም" ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎ
ከጦር መርከቦች እስከ ወርቃማ አዳራሽ፤ ትራምፕ ሁሉም ነገር በስማቸው  እንዲጠራ ይፈልጋሉ "እኔ ከሄድኩ በኋላ የሚያስታውሰኝ የለም" ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎችና መታሰቢያዎች ላይ ስማቸውን ለማስጻፍ አጣዳፊ ሥራ ውስጥ መሆናቸውን ዘ ኢንዲፔንደንት  ዘግቧል። ትራምፕ ከኒውዮርክ ማጋዚን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ «እኔ ከሄድኩ በኋላ ስሜን ማንም አይጽፈውም» ሲሉ እውነቱን ተናግረዋል። አሁኑኑ ስማቸው እንዲነሳ በማሰብም በሕንፃዎች፣ በፖሊሲዎች፣ በሳንቲሞችና በጦር መርከቦች ላይ ስማቸውንና ምስላቸውን እያስቀመጡ ይገኛሉ። ከእነዚህ ሥራዎቻቸው መካከል ትልቁ የኋይት ሀውስን አንድ ክንፍ በማፍረስ እየገነቡት ያለው ወርቃማ የመዝናኛ አዳራሽና የጦር ማዕከል ነው። ጥይት የማይበሳውና ከመሬት በታች ምሽግ ያለው ይህ ትልቅ ሕንፃ፣ የእሳቸውን ስም ሊይዝ እንደሚገባው ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሰራሩ ሕጋዊ አይደለም በሚል ክስ ቢቀርብበትም፣ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ግንባታው እንዲቀጥል ፈቅዷል። ትራምፕ ከዚህ በተጨማሪ የሕክምናና የፋይናንስ ፕሮግራሞችን በስማቸው መሰየም ጀምረዋል። አሜሪካ ከእንግዲህ የምትሰራቸውን አዳዲስ የጦር መርከቦችም በስማቸው እንዲጠሩ ይፈልጋሉ። ይህ ሁሉ አጣዳፊ እንቅስቃሴ ከሥልጣን በኋላ ስማቸውና ታሪካቸው ሳይጠፋ እንዲኖር  የሚያደርጉት ጥረት መሆኑን የኢንዲፔንደንት ዘገባ ያመለክታል፡፡
1 411
4
ናይጄሪያውያን ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,000 ዶላር እየሸጡ ነው "ኩላሊታችሁን ሳይሆን ሀሳባችሁን ሽጡ" በናይጄሪያ በተከሰተው የከፋ የኑሮ ውድነትና ድህነት ሳቢያ ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,100 ዶላ
ናይጄሪያውያን ወጣቶች ኩላሊታቸውን በ1,000 ዶላር እየሸጡ ነው "ኩላሊታችሁን ሳይሆን ሀሳባችሁን ሽጡ" በናይጄሪያ በተከሰተው  የከፋ የኑሮ ውድነትና ድህነት ሳቢያ ወጣቶች ኩላሊታቸውን  በ1,100 ዶላር  እየሸጡ መሆኑ ተሰምቷል። የቀድሞው የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዚዳንት አቲኩ አቡበከር ይህን አሳዛኝ ሁኔታ በማንሳት ጥልቅ ስጋታቸውን ገልጸዋል። የችግሩ መንስኤ እና ወቅታዊ ሁኔታ፡ *የምግብ፣ የትራንስፖርትና የቤት ኪራይ ዋጋዎች እጅግ መናራቸው ለዚህ ችግር ዳርጓቸዋል። * ፖሊስ ሁለት የህክምና  ባለሙያዎችን ጨምሮ በአራት ግለሰቦች ላይ ህገ-ወጥ የሰዎች አካል ዝውውር ምርመራ እያካሄደ ይገኛል።   ምንም እንኳን ሪፖርቶቹ ሙሉ በሙሉ ባይረጋገጡም፣ የኢኮኖሚ ቀውሱ የሰውን አካል እስከ መሸጥ ማድረሱ ሁኔታውን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል። የቀድሞው ምክትል ፕሬዚዳንት መልእክት፡  ወጣቶች መሸጥ የሚገባቸው አካላቸውን ሳይሆን የፈጠራ ሃሳቦቻቸውን ሊሆን ይገባል ሲሉ አቲኩ አቡበከር አሳስበዋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
1 830
5
ለስራ አጦች ደመወዝ መክፈል ተጀመረ‼️ አልጀርያ ስራ አጥ ለሆኑ ወጣቶቿ ደምሞዝ መክፈል ጀመረች የሰሜን አፍሪካዋ ሀገር አልጄሪያ ለዜጎቿ የዘረጋችው አስደናቂ የማህበራዊ ዋስትና እና የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመላው አፍሪካ ከፍተኛ አድናቆትን እያተረፈ ይገኛል። ሀገሪቱ የተፈጥሮ ሀብቷን እና የኢኮኖሚ አቅሟን ቀጥታ የዜጎቿን ህይወት ለማሻሻል በሚያስችሉ ዘመናዊ ውሳኔዎች ላይ በመመደብ በአፍሪካ አዲስ ምሳሌነቷን እያሳየች ነው። ሀገሪቷ ስራ ለሌላቸው ወጣቶች በወር 96 ዶላር ድጋፍ ታደርጋለች። ይህ ድጋፍ ወጣቶች ስራ እስኪያገኙ ድረስ መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸውን እንዲሸፍኑ የሚያስችል ሲሆን ከገንዘቡ በተጨማሪ ነፃ የጤና መድህን አገልግሎትም ያካትታል ተብሏል። በወር ከ 216 ዶላር በታች የሚያገኙ ዜጎች ምንም አይነት የገቢ ግብር እንዳይከፍሉ አድርጋለች። በተጨማሪም አነስተኛ የደመወዝ ወለል ወደ 170 ዶላር ከፍ በማድረግ የዜጎችን የመግዛት አቅም እንዲሻሻል አድርጋለች። ከዚህ በተጨማሪም ለህዝቧ በሙሉ ነፃ የኤሌክትሪክ አቅርቦት አረጋግጣለች። አልጄሪያ ግዙፍ የተፈጥሮ ጋዝ እና የሃይል አቅሟን በመጠቀም 100 በመቶ ለሚጠጉ ዜጎቿ ሙሉ በሙሉ ተራሽ እና ነፃ የሆነ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ማድረስ ችላለች። ይህም በገጠር እና በከተማ የሚኖሩ ዜጎቿ በእኩል መሰረታዊ አገልግሎቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርጓል ነው የተባለው።
2 529
6
ኢትዮጵያ በ83 ቢ. ብር ወጪ 16 ግዙፍ መርከቦችን ልትገዛ ነው ኢትዮጵያ የውጪና የገቢ ምርቶቿን የሎጂስቲክስ አቅርቦት ለማቀላጠፍ በ83 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጪ 16 አዳዲስ መርከቦችን ለመግዛት
ኢትዮጵያ በ83 ቢ. ብር ወጪ 16 ግዙፍ መርከቦችን ልትገዛ ነው ኢትዮጵያ የውጪና የገቢ ምርቶቿን የሎጂስቲክስ አቅርቦት ለማቀላጠፍ በ83 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ወጪ 16 አዳዲስ መርከቦችን ለመግዛት አቅዳለች። በቀጣይ አምስት ዓመታት ውስጥ የሚከናወነው ይህ የግዥ እቅድ አሁን ካሉት 10 መርከቦች በተጨማሪ የሚከናወን ሲሆን፣ ቀደም ሲል ከነበሩት ከ25 ሺህ እስከ 28 ሺህ ቶን አቅም በበለጠ ከ50 ሺህ እስከ 63 ሺህ ቶን የመሸከም አቅም ያላቸው ግዙፍ መርከቦችን የሚያካትት ነው። የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ እንደገለጸው፣ በአሁኑ ወቅት ከስድስት መርከቦች በላይ ሕጋዊ የግዥ ሥርዓት በሂደት ላይ ይገኛል። አዲሶቹ መርከቦች ስትራቴጂክ ግብዓቶችን በብቃት በማስገባትና ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን በወቅቱ በመላክ የሀገሪቱን የንግድ እንቅስቃሴ ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል።
2 685
7
የሱዳኑ ጦር መሪ አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን አስመራ ገቡ‼️ 👉ምፅዋ በርካታ መሳሪያ እየተራገፈ ይገኛል። የሱዳን ጦር አዛዥ እና የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር ጄነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን
የሱዳኑ ጦር መሪ አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን አስመራ ገቡ‼️ 👉ምፅዋ በርካታ መሳሪያ እየተራገፈ ይገኛል። የሱዳን ጦር አዛዥ እና የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀ-መንበር ጄነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርኻን ኤርትራ የገቡ ሲሆን አስመራ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም በፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። አል-ቡርኻን ከፈጥኖ ደራሽ ኃይል (RSF) ጋር ውጊያ ውስጥ ከገቡ ወዲህ ዋነኛ ደጋፊያቸው ወደ ሆነችው ኤርትራ ሲያቀኑ በቅርብ ጊዜያት ውስጥ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው። የኤርትራ የኢንፎርሜሽን ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል እንደገለጹት፣ የጄነራል አል-ቡርኻን ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል የሚደረግ መደበኛ የምክክር አካል ነው። ሁለቱ መሪዎች በቆይታቸው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር እና በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩሩ ተናግረዋል።
2 669
8
ቡና አብዝቶ መጠጣት የእንቅልፍ ጊዜን ቢያሳጥርም ጥልቀቱን እንደሚጨምር ተነገረ ​በቀን አራት ወይም ከዚያ በላይ ሲኒ ቡና መጠጣት የእንቅልፍ ቆይታን ያሳጥራል፤ ሆኖም በእንቅልፍ ወቅት የሚገኘውን ጥልቅ እረፍት እንደሚጨምር አዲስ ጥናት ይፋ አደረገ። ​በስዊዘርላንዱ ተመራማሪ በቤንጃሚን ስተኪ የተመራው ይህ ጥናት፣ የዩኬ ባዮባንክ እና የHypnoLaus መረጃዎችን በመተንተን የተሰራ ነው። ተመራማሪዎቹ እንዳረጋገጡት፣ ከፍተኛ መጠን ያለው ካፌይን መውሰድ የእንቅልፍ ሰዓትን በ11 ደቂቃ ያህል ያሳጥራል። ​ነገር ግን፣ የሰውነት ህዋሳትን ለማደስ እና ኃይልን ለማገገም ወሳኝ የሆነው "የዝቅተኛ ሞገድ እንቅልፍ"  ጥልቀት ይጨምራል። ሳይንቲስቶች እንደሚሉት፣ ይህ የሰውነት ተፈጥሯዊ ምላሽ ሲሆን፣ ያጣውን አጭር የእንቅልፍ ሰዓት በጥልቅ እንቅልፍ ለማካካስ የሚያደርገው ጥረት ነው። ​ጥናቱ ቡና የእንቅልፍ መጠንን ቢቀንስም፣ የጥራት መጠኑ ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር አመልክቷል።
2 777
9
ለአዲስ ዓመት የአንድ ኪሎ ሥጋ ዋጋ 1,200 ብር እንዲሆን ከሥጋ ቤቶቹ ጋር ስምምነት መደረጉ ተገለጸ ለተቃረበው የ2019 አዲስ ዓመት በዓል የሸማቹን እንግልትና ያልተገበበ የዋጋ ጭማሪ ለመግታት ያ
ለአዲስ ዓመት የአንድ ኪሎ ሥጋ ዋጋ 1,200 ብር እንዲሆን ከሥጋ ቤቶቹ ጋር ስምምነት መደረጉ ተገለጸ ለተቃረበው የ2019 አዲስ ዓመት በዓል የሸማቹን እንግልትና ያልተገበበ የዋጋ ጭማሪ ለመግታት ያለመ አዲስ ውሳኔ ተ አስተላለፈ። የአዲስ አበባ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን በመዲናዋ ከሚገኙ 274 የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሥጋ ቤቶች ጋር ባደረገው ዝርዝር ውይይት፣ አንድ ኪሎ የበሬ ሥጋ በ1,200 ብር ብቻ ለሕዝብ እንዲቀርብ መግባባት ላይ መድረሱን አስታውቋል። የበዓላት ወቅት የመገበያያ ዋጋ ንረትና የአቅርቦት እጥረት የሚፈጥረውን ጫና ለማቃለል ሰፊ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የገለጸው ኮሚሽኑ፣ ሸማቾች በየአካባቢያቸው በሚገኙ ማኅበራት በኩል ምርቱን በቀላሉ ማግኘት እንደሚችሉ አረጋግጧል። በሁሉም 274 የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሥጋ ቤቶች አንድ ኪሎ ሥጋ ከ1,200 ብር በላይ እንዳይሸጥ ስምምነት ተደርሷል። መንግሥት ከአርሶ አደሮችና ከበሬ አቅራቢዎች ጋር ቀጥተኛ የገበያ ትስስር በመፍጠሩ በሥጋ ቤቶች በኩል የነዳጅና የአቅርቦት ምክንያት አቤቱታ እንደማይኖር ተገልጻል። ከሥጋ በተጨማሪ ሌሎች የበዓል ሸመታዎችን ከእሁድ ገበያዎችና ከኅብረት ሥራ ማኅበራት ሱቆች በቅናሽ ዋጋ መገበያየት እንደሚቻል ጥሪ ቀርቧል። ከተቀመጠው የዋጋ ተመን በላይ በሚሸጡ ሥጋ ቤቶች ላይ ኅብረተሰቡ ጥቆማ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ተጠይቋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
2 860
10
ያለፍላጎታቸው ሴቶችን በወሲብ ንግድ ላይ ያሰማሩት አምስት ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ፡፡ በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ አስተዳደር በመጠጥ ግሮሰሪ ንግድ ፈቃድ ሽፋን ሴቶችን ያለ ፍላጎታቸው ለወሲብ ንግድ ሲዳር
ያለፍላጎታቸው ሴቶችን በወሲብ ንግድ ላይ ያሰማሩት አምስት ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ፡፡ በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ አስተዳደር በመጠጥ ግሮሰሪ ንግድ ፈቃድ ሽፋን ሴቶችን ያለ ፍላጎታቸው ለወሲብ ንግድ ሲዳርጉና ጥቃት ሲፈጽሙ የነበሩ አምስት ግለሰቦች እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና የገንዘብ መቀጮ መቀጣታቸውን የከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታውቋል። የሮቤ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር ጌታቸው ታምሩ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ ተከሳሾቹ በዘይበላ ወላሼ ቀበሌ «ኤል ክላሲኮ» የተባለ የምሽት ጭፈራ ቤት በመክፈት ሴቶችን በአስተናጋጅነት ካስቀጠሩ በኋላ በግዳጅ ለዝሙት አዳሪነት እንዲሰማሩ አድርገዋል። ፖሊስ ባደረገው ማጣራት አንደኛ ተከሳሽ ተሬሳ ፍቃዱ የንግድ ፈቃዱን በማውጣትና ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በመሆን የተቀጠሩ አስተናጋጆችን ያለፍላጎታቸው የግብረ-ሥጋ ድፍረት ጥቃት እንዲፈጸምባቸው ማድረጉ በበቂ ማስረጃ ተረጋግጧል።የቀረበውን የዐቃቤ ሕግ ክስና የፖሊስ ማስረጃ የመረመረው የሮቤ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላልፋል። በዚህም መሰረት 1ኛ ተከሳሽ ተሬሳ ፍቃዱ ድርጊቱን በዋናነት በመምራትና በግዳጅ የመድፈር ጥቃት በመፈጸሙ በ23 ዓመት ፅኑ እስራት እና በ200 ሺህ ብር መቀጮ፤ 2ኛ ተከሳሽ ዳንኤል ደሴ በ10 ዓመት እስራት እና በ10 ሺህ ብር መቀጮ፤ 3ኛ ተከሳሽ ወርቁ ደሜ በ6 ዓመት እስራት እና በ45 ሺህ ብር መቀጮ፤ 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች ተመስገን ፍቃዱ እና ቤክና መሐመድ ደግሞ እያንዳንዳቸው በ1 ዓመት ከ8 ወር እስራትእንዲቀጡ ተወስኖባቸዋል።
2 909
11
በክልል ንግድ ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ መስራት አይቻልም ሲል ቢሮው አሳወቀ‼️ በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛዋወር አለባቸው ብሏል። የአዲ
በክልል ንግድ ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ መስራት አይቻልም ሲል ቢሮው አሳወቀ‼️ በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛዋወር አለባቸው ብሏል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በመኪና ሽያጭ ዘርፍ በሚደረጉ ህገወጥ አሰራሮች እና የታክስ ስወራዎች ላይ ጥብቅ እርምጃና ቁጥጥር እንደሚያደርግ አስታወቀ። በክልል ፈቃድ አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ አስመጪዎች ንግድ ፈቃዳቸውን ወደ አዲስ አበባ ማዛወር አለባቸው ተብሏል። ደረሰኝ መለየት የሽያጭ ማሽን ማስተካከል እና ወርሃዊና ዓመታዊ ግብር መክፈል አለባቸው ነው የተባለው። ህገወጥ ደረሰኝ መጠቀም ወይም የውጭ ሀገር ፈቃድ ብቻ ይዞ መንቀሳቀስ በህግ ያስጠይቃል። አስመጪዎችና የመኪና ማሳያ ባለቤቶች ፈቃድ ከሌላቸው ደላሎች ጋር በመተባበር ህገወጥ የሽያጭ ሰነድ ከመፈራረም እንዲቆጠቡ ተሳስቧል። ቢሮው ከዚህ አሰራር ውጭ በሚንቀሳቀሱ አስመጪዎች ፈቃድ የሌላቸው ደላሎች በኦንላይን ህገወጥ ንግድ የሚያካሂዱ ግለሰቦች እና ከተዋናዮቹ ጋር በሚተባበሩ አካላት ላይ ቢሮው ክትትልና ምርመራ በማድረግ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል ሲል አሳስቧል።
3 041
12
ህወሃት የፌደራል መንግስትን በድሮን ጥቃት ሲከስ የአላማጣ ባለስልጣናት ደግሞ ህወሃትን ወቀሱ ህወሃት የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት በሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃቶችን እየፈጸሙ
ህወሃት የፌደራል መንግስትን በድሮን ጥቃት ሲከስ የአላማጣ ባለስልጣናት ደግሞ ህወሃትን ወቀሱ   ህወሃት የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት በሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ ተደጋጋሚ የአየር ጥቃቶችን እየፈጸሙ ነው ሲል የከሰሰ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ የህወሃት ታጣቂዎች የህዝብ ትምህርት ቤቶችን ወደ ወታደራዊ ካምፕነት ቀይረዋል የሚሉ የአካባቢው ሪፖርቶች መውጣታቸውን ዶቼ ቬሌ  ዘግቧል።   የህወሃት ቃል አቀባይ ሚካኤል አሰግዶም በድሮን እና በሚግ ተዋጊ አውሮፕላኖች የታገዘው የአየር ጥቃት በአምስት ዞኖች በሚገኙ የህዝብ ተቋማት ላይ ማረፉን የገለጹ ሲሆን፣ በሰሜን ምዕራብ ዞን ደጀን ከተማ የሚገኝ አንድ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሁለተኛ ጊዜ ተመትቶ ሙሉ በሙሉ መውደሙን፣ እንዲሁም በእንደርታ እና በራያ አዘቦ አርሶ አደሮችና የመኖሪያ መንደሮች መመታታቸውን ጠቅሰዋል።   ይሁን እንጂ ከአላማጣ ከተማ የተገኙ አንድ የቀድሞ የአካባቢው ባለስልጣን ለዶቼ ቬሌ በሰጡት ተቃራኒ መረጃ፣ የህወሃት ኃይሎች አራት የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ በአላማጣ የሚገኙ ስምንት ትምህርት ቤቶችን፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን እና የማዘጋጃ ቤት ህንፃዎችን በአሁኑ ወቅት ወደ ታጠቁ ወታደራዊ ይዞታነት እና መፈጠሪያነት ቀይረዋቸዋል ሲሉ ከሰዋል።
3 115
13
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በናሚቢያ አዲስ ብሔራዊ አየር መንገድን በሽርክና ለማቋቋም ከሀገሪቱ መንግሥት ጋር ድርድር ጀመረ። የናሚቢያ ሥራና ትራንስፖርት ሚኒስትር ጆናስ ሼሎንጎ እንደገለጹት፤ ውይይቱ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በናሚቢያ አዲስ ብሔራዊ አየር መንገድን በሽርክና ለማቋቋም ከሀገሪቱ መንግሥት ጋር ድርድር ጀመረ። የናሚቢያ ሥራና ትራንስፖርት ሚኒስትር ጆናስ ሼሎንጎ እንደገለጹት፤ ውይይቱ ቀደም ሲል "ኤር ናሚቢያ" ላይ ደርሶ የነበረውን የፋይናንስ ውድቀትና መዘጋት ዳግም እንዳይከሰት ለመከላከልና ጠንካራ አየር መንገድ ለመገንባት ያለመ ነው። ሚኒስትሩ፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የተደረጉት ውይይቶች ሰፊ የቴክኒክ እና የንግድ ጉዳዮችን ያካተቱ ቢሆንም እስካሁን የተፈረመ አስገዳጅ ስምምነት የለም ብለዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዚህ ቀደም በቶጎ፣ በማላዊ፣ በዛምቢያ እና በኮንጎ አየር መንገዶች ምሥረታ ላይ አሻራውን ማሳረፉ ይታወሳል ሲል ስፑትኒክ አፍሪካ ።
3 060
14
አስተማማኝ መረጃ በማጣት እና በተዛቡ ዜናዎች ተስፋ ቆርጠዋል‼️ እውነትን መሰረት ያደረጉ ተጨባጭ መረጃዎችን ወቅታዊ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ዜናዎችን JOIN ብለዉ ይከታተሉ! JOIN CHANNEL👇JOIN CHANNEL👇 👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio
207
15
ሊቨርፑል ከኢፕስዊች ታውን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይጀምራል፡፡ በዚህም ሊቨርፑል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኢፕስዊች ታ
ሊቨርፑል ከኢፕስዊች ታውን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረግ አንድ ጨዋታ ይጀምራል፡፡ በዚህም ሊቨርፑል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኢፕስዊች ታውን ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ በአንዶኒ ኢራኦላ የሚመራው ሊቨርፑል የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡ ሊቨርፑል በሊጉ ያደረጋቸውን ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ሁለት አቻ በሆነ ተመሳሳይ ውጤት ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡ ተጋጣሚው ኢፕስዊች ታውን በበኩሉ ወደ ድል ለመመለስ የሚያደርገው ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ በመጀመሪያ ሳምንት የሊጉ ጨዋታ ድል የቀናው ኢፕስዊች ታውን በሁለተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ ግብር በማንቼስተር ዩናይትድ 5 ለ 2 በሆነ ሰፊ ውጤት መሸነፉ አይዘነጋም፡፡
2 954
16
በአዲስ አበባ ከተማ በህገ-ወጥ የማዕድን ቁፋሮ ላይ የተሰማሩ አካላት እስከ ግማሽ ሚሊዮን ብር እንደሚቀጡ የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ እንደገለጸው፤ ያለፈቃድ ማዕድን
በአዲስ አበባ ከተማ በህገ-ወጥ የማዕድን ቁፋሮ ላይ የተሰማሩ አካላት እስከ ግማሽ ሚሊዮን ብር እንደሚቀጡ የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ።   ባለስልጣኑ እንደገለጸው፤ ያለፈቃድ ማዕድን የሚያመርቱ፣ ከፈቃድ ውጭ የሚንቀሳቀሱ እና የአካባቢ ጥበቃ ህጎችን የማይተገብሩ አካላት ተጠያቂ ይሆናሉ።   በዚህም መሰረት፡-ያለፈቃድ ማዕድን ሲያመርቱ የተገኙ አካላት ከ300,000 እስከ 400,000 ብር ቅጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።   ህገ-ወጥ ድርጊቱን የፈጸሙ አካላት የገንዘብ ቅጣቱ እንደ ጥፋቱ ክብደት እስከ 500,000 ብር ሊደርስ እንደሚችልና መሳሪያዎቻቸውም በመንግስት እንደሚወረሱ ተመላክቷል።   ከተማዋንና መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ በማዕድን ማምረቻ ቦታዎች ላይ የሲሲቲቪ ካሜራዎችን የመግጠም ስራ የግዴታ እንደሚሆንና አልሚዎችም የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፖርት ማቅረብ እንዳለባቸው ተሳስቧል።   ይህ ጥብቅ የህግ ማዕቀፍ የከተማዋን ደህንነትና ሰላም ለማረጋገጥ የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
2 814
17
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-  የከ
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና  ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-  የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን።  ማስፈንጠሪያ (Link)  https://student.ethernet.edu.et/ ማሳሰቢያ፡-  የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል። ትምህርት ሚኒስቴር
2 974
18
"ጦርነቱ ከተጀመረ የኤርትራ ጄኔራሎች ይደመሰሳሉ፤ተመለሱ የሚለንም የለም!" - ኮሎኔል ነጋሽ‼️ የኤርትራ አመራሮች እጣ-ፈንታ፦** ጦርነት ከተቀሰቀሰ የኤርትራ ጄኔራሎች እና አመራሮች ሙሉ በሙሉ እን
"ጦርነቱ ከተጀመረ የኤርትራ ጄኔራሎች ይደመሰሳሉ፤ተመለሱ የሚለንም የለም!"  - ኮሎኔል ነጋሽ‼️ የኤርትራ አመራሮች እጣ-ፈንታ፦** ጦርነት ከተቀሰቀሰ የኤርትራ ጄኔራሎች እና አመራሮች ሙሉ በሙሉ እንደሚደመሰሱና ኤርትራም በአጭር ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ ቁጥጥር ሥር እንደምትገባ ኮሎኔል ነጋሽ አስጠንቅቀዋል። የኢትዮጵያ የማያዳግም እርምጃ፦** የኢትዮጵያ ቀዳሚ ፍላጎት ሰላም መሆኑ ቢገለጽም፤ ሀገርን የሚያፈርሱ እና የሚያበጣብጡ ኃይሎችን ግን ዝም ብሎ ከመመልከት አልፎ፣ባሉበት ቦታ ድረስ በመሄድ ተገቢውን ዋጋ እንደሚያስከፍሏቸው ቁርጡን ተናግረዋል። የተቀየረው የጦርነት አውድ፦** እንደ ቀደመው ጊዜ "ተራራ የመያዝ፣ የመልቀቅ፣የማፈግፈግና የማጥቃት" ዘመን አብቅቷል። አሁን ያለው ውጊያ ከፍተኛ የሰው ኃይልን ማዕከል ያደረገ ሳይሆን፣በአንድ ቦታ ላይ ሆኖ በዘመናዊ የቴክኖሎጂ አቅም ጦርነቱን ማጠናቀቅ ወደሚቻልበት ደረጃ መሸጋገሩን አብራርተዋል። የ1990ው ታሪክ አይደገምም፦** በ1990 ዓ.ም ኤርትራ ሙሉ በሙሉ ተከባ የነበረ ቢሆንም፤የኤርትራ አመራሮች ከሞት የዳኑት "በጥቂት የኛ አመራሮች" (ወደ ኋላ ተመለሱ ባሉ) ምክንያት እንደነበር ኮሎኔሉ አስታውሰዋል። አሁን ግን ያ ታሪክ እንደማይደገምና "ተመለሱ የሚሉንም የሉም" ሲሉ የማያዳግም መልዕክት አስተላልፈዋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
3 083
19
ህፃን አግታ 3 ሚ. ብር የጠየቀችው የቤት ሰራተኛ በጎንደር ተያዘች! አዲስ አበባ ውስጥ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ የሰባት ዓመቷን ህፃን ፊዮና ሰለሞንን በማገት ወደ ጎንደር ከተማ የወሰደችው መቅደስ
ህፃን አግታ 3 ሚ. ብር የጠየቀችው የቤት ሰራተኛ በጎንደር ተያዘች! አዲስ አበባ ውስጥ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ የሰባት ዓመቷን ህፃን ፊዮና ሰለሞንን በማገት ወደ ጎንደር ከተማ የወሰደችው መቅደስ ሞገስ የተባለች ወጣት፣ በቁጥጥር ስር መዋሏን የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። ተጠርጣሪዋ ህፃኗን በጎንደር ከተማ ማራኪ ክፍለ ከተማ ዩኒቨርሲቲ አካባቢ በሚገኝ ጫካ ውስጥ ደብቃ በነበረበት ወቅት በህብረተሰቡ ጥቆማና በፖሊስ ጥብቅ ክትትል በቁጥጥር ስር መዋል ችላለች። ከአክስቷ ልጅ ጋር በመተባበር ወንጀሉን የፈፀመችው ተጠርጣሪዋ፣ ለቤተሰብ በመደወል 3 ሚሊዮን ብር የጠየቀች ሲሆን፣ ከ370 ሺህ ብር በላይ መቀበሏ ተረጋግጧል፤ ፖሊስም ቀሪ ተባባሪዎችን ለመያዝ ክትትል እያደረገ ነው።
3 201
20
"ሜሲ" የሚለው የስም መጠርያ ለማንም እንዳይሰጥ! የሊዮኔል ሜሲ የትውልድ ከተማ የሆነችው ሮሳሪዮ ወላጆች ለልጆቻቸው "ሜሲ" የሚለውን ስም እንዳይሰጡ ከለከለች። በአርጀንቲናዋ ሮሳሪዮ ከተማ ወላጆች+2
"ሜሲ" የሚለው የስም መጠርያ ለማንም እንዳይሰጥ! የሊዮኔል ሜሲ የትውልድ ከተማ የሆነችው ሮሳሪዮ ወላጆች ለልጆቻቸው "ሜሲ" የሚለውን ስም እንዳይሰጡ ከለከለች። በአርጀንቲናዋ ሮሳሪዮ ከተማ ወላጆች ለልጆቻቸው "ሜሲ" የሚለውን ስም የመጀመሪያ ስም አድርገው እንዳይሰጡ መከልከሏ ተገለጸ። አርጀንቲና "ሊዮኔል ሜሲ" የሚለውን ስም በእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ለማንም የማይሰጥ እና ወደፊትም የማይደገም ልዩ አድርጋዋለች። በ2014 ከሮዛሪዮ ውጪ የሚኖር አንድ አባት ልጁን "ሜሲ ዳንኤል ቫሬላ" ብሎ ለመሰየም ልዩ ፈቃድ ካገኘ በኋላ ነበር ይህ ክልከላ የወጣው። ይህንን ተከተሎ የሮሳሪዮ ከተማ ባለሥልጣናት ተመሳሳይ ነገር በከተማቸው መደበኛ በሆነ መንገድ የማይፈቀድ መሆኑን የሚገልጽ መመርያ ያወጡት። ይህ ለእሱ ያላቸውን ፍቅር እና አድናቆት መግለጫ ነው ተብሏል። በሜሲ በትውልድ ከተማ ሮዛሪዮ አካባቢ ግራ መጋባትን ለመቀነስ የሕፃናትን ስም "ሜሲ" ብሎ መሰየምን የሚከለክል ሕግ በ2014 ነበር ተደንግጎ የወጣው።
3 294