Ethio - ዜና 🇪🇹
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Ethio - ዜና 🇪🇹
کانال Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 100 662 مشترک است و جایگاه 77 را در دسته تصویر و رتبه 319 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 100 662 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 15 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -2 698 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -110 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 3.50% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.67% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 3 522 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 689 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 27 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
@Ethiozenaa_bot”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 16 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تصویر تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 15 سپتامبر | 0 | |||
| 14 سپتامبر | 0 | |||
| 13 سپتامبر | 0 | |||
| 12 سپتامبر | 0 | |||
| 11 سپتامبر | 0 | |||
| 10 سپتامبر | 0 | |||
| 09 سپتامبر | 0 | |||
| 08 سپتامبر | 0 | |||
| 07 سپتامبر | 0 | |||
| 06 سپتامبر | 0 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | 0 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
| 2 | በትምህርት ቤቶች ዙሪያ ተሽከርካሪን ደርቦ ማቆም 1 ሺህ ብር ያስቀጣል‼️
በአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ቤቶች መከፈትን ተከትሎ የሚፈጠረውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ፤ በመዲናዋ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ዙሪያ ማንኛውንም ተሽከርካሪ ደርቦ ማቆም በጥብቅ እንደሚከለከልና እንደሚያስቀጣ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን አስታወቀ።
በትምህርት ቤቶች መግቢያና መውጫ ሰዓት በዋና መንገዶች ላይ ተሽከርካሪን ደርቦ ማቆም 1 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ገነት ዲባባ አስታውቀዋል።
ወላጆች ተሽከርካሪን መንገድ ላይ ለጥቂት ሰከንዶች ብቻ አቁመው ተማሪዎችን ማውረድ የሚችሉ ሲሆን፤ ነገር ግን ተሽከርካሪን ለደቂቃዎች በአካባቢው ማቆምም ሆነ አቁሞ መውረድ ፍጹም የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።
የትራፊክ መጨናነቅን ለማስቀረት ሲባል፤ በግል ተሽከርካሪ ወደ ትምህርት ቤት ይጓጓዙ የነበሩ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶቻቸው የሰርቪስ ተሽከርካሪዎች እንዲጓዙ ከትምህርት ቤቶች ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል።
የትራፊክ ፍሰቱን በማሳለጥ ማኅበረሰቡን ለማስተናገድ ከ 500 እስከ 1,000 የሚደርሱ በጎ ፈቃደኛ ተማሪዎች ስምሪት የተሰጣቸው ሲሆን፤ ከትምህርት ቤት አመራሮች እና ከወላጅ ኮሚቴዎች ጋር በመቀናጀት አጥፊዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል። | 1 819 |
| 3 | አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን (EFF) ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ አቶ ኢሳያስ ጅራን ለቀጣይ አራት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ዳግም መርጧል።
ለቦታው ብቸኛ እጩ የነበሩት አቶ ኢሳያስ ከተሰጡት 88 ድምፆች መካከል 81ድምፅ በማግኘት ማሸነፋቸውን ፌዴሬየፌዴሬሽኑሽኑ አስታውቋል።
በአህጉራዊው የእግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና በFIFA ውስጥ ተሳትፎ ያላቸውን አቶ ኢሳያስን በመወከል፣ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በስልክ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።
በተመሳሳይ ምርጫ የድሬዳዋ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ መስቀሌ የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል። | 1 817 |
| 4 | አስተማማኝ መረጃ በማጣት እና በተዛቡ ዜናዎች ተስፋ ቆርጠዋል‼️
እውነትን መሰረት ያደረጉ ተጨባጭ መረጃዎችን፣ ወቅታዊ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ዜናዎችን እዚህ ያገኛሉ!
👇👇
https://t.me/seledadotio
https://t.me/seledadotio | 866 |
| 5 | ማስጠንቀቂያ
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለኢ-ፓስፖርት ማመልከት የሚፈልጉ ዜጎች ከሐሰተኛ ድረ-ገጾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል።
አገልግሎቱ እንዳስታወቀው አንዳንድ አጭበርባሪዎች የኤምባሲዎችን ገጽ በመምሰል ሐሰተኛ የኢ-ፓስፖርት ማመልከቻ ፖርታሎችን እያሰራጩ ነው።
ይህም አመልካቾችን ለተጨማሪ ወጪና እንግልት ሊዳርግ እንደሚችል አገልግሎቱ ገልጿል።
በመሆኑም ለኢ-ፓስፖርት ማመልከት የሚፈልጉ ዜጎች https://immigration.gov.et/?fbclid የሚለውን ይፋዊ ድረ-ገጽ ብቻ እንዲጠቀሙ አሳስቧል። | 2 190 |
| 6 | #MoE
በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን፦
- ዩኒቨርሲቲ፣
- የትምህርት ዘመን፣
- የትምህርት ፕሮግራም እና ሌሎችንም አስፈላጊ መረጃዎች በመሙላት በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ለመመደብ በ https://student.ethernet.edu.et/university-transfer/ ድረ-ገጽ በመግባት የራሳቸውን ፋይዳ (የመለያ ቁጥር) በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ ማመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ቀደም ሲል በወረቀት ማመልከቻ ያስገቡ ተማሪዎች በዚሁ ድህረ ገጽ አማካኝነት በድጋሚ ማመልከት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል። | 2 199 |
| 7 | የሳዑዲ ዓረቢያ ድንበር ጠባቂዎች ባንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ከ600 በላይ ኢትዮጵያዊያን በቁጥጥር ሥር አዋሉ።
ኢትዮጵያዊያኑ ከነሃሴ 28 እስከ ጳጉሜ 4 በነበሩት ቀናት ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፣ ያለ ሕጋዊ ሠነድ የአገሪቱን ድንበር አቋርጠው ሊገቡ ሞክረዋል ተብለው መሆኑን የአገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል።
በተጠቀሰው የሳዑዲ ድንበር ጠባቂዎች በቁጥጥር ሥር ካዋሏቸው 1 ሺሕ 273 የውጭ ዜጎች መካከል፣ 55 በመቶዎቹ ኢትዮጵያዊያን መኾናቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
ኢትዮጵያዊያን ሳዑዲ ድንበር ላይ የሚያዙት፣ ባብዛኛው ከየመን ተነስተው ሊገቡ ሲሞክሩ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ። | 2 187 |
| 8 | በትግራይ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በሌሎች ዩኒቨርስቲዎች በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ተወሰነ።
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንደገለጹት፣ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች ደህንነታቸው ወደሚጠበቅባቸው ሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በጊዚያዊነት ተመድበው ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑን ገልጸዋል።
በዚህም ተማሪዎች ለምዝገባ በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር መምጣት ሳይጠበቅባቸው ከዛሬ ማታ ጀምሮ ይፋ በሚደረገው የበየነ መረብ (Online) መተግበሪያ በመጠቀም መመዝገብ እንደሚችሉ አስታውቀዋል።
በምዝገባው ወቅትም ተማሪዎች ከዚህ በፊት ይማሩበት የነበረውን ዩኒቨርስቲ፣ የትምህርት ዘመናቸውን እና የሚማሩበትን የትምህርት መርሐ ግብር (field of study) በመግለጽ ባሉበት ቦታ ሆነው የዝውውር ፎርሙን በአጭር ግዜ እንዲሞሉ አሳስበዋል።
ዛሬ በአካል በትምህርት ሚኒስቴር ግቢ የተገኙት በርካታ ተማሪዎች የተለያዩ ጥያቄዎች ያቀረቡ ሲሆን ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወትን ጨምሮ ሌሎች የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። | 2 622 |
| 9 | ውሃ
ውሃ ለሕይወት አስፈላጊ ነው። በርካታ ዓለም አቀፍ መመሪያዎች አንድ ሴት በቀን ሁለት ሊትር፣ ወንድ ደግሞ 2.5 ሊትር ውሃ ቢጠጣ ለጤና መልካም መሆኑን ይመክራሉ።
ብዙዎቻችን ፕሮቲን፣ ቫይታሚን፣ ካርቦሃይድሬት እና ፋይበር ላይ እናተኩራለን። ውሃን በሕይወታችን ውስጥ እንደ ጠቃሚ ንጥረ ነገር አድርገን አናስብም።
ውሃ በሁሉም የሰውነታችን ተግባራት ውስጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። የሃርቫርድ የሕክምና ትምህርት ቤት የውሃን አንዳንድ ቁልፍ ሚናዎች እንደሚከተለው ዘርዝሯል።
በሰውነታችን ውስጥ የውሃ ወሳኝ ሚና፤
• ንጥረ-ነገሮችን እና ኦክስጂንን ወደ ሴሎች ማጓጓዝ
• ከሽንት ከረጢት ውስጥ ባክቴሪያዎችን ማስወገድ
• የምግብ መፈጨትን መርዳት
• የሆድ ድርቀትን መከላከል
• የደም ግፊትን መደበኛ ማድረግ
• መገጣጠሚያዎችን ማለስለስ
• የአካል ብልቶችን እና ጡንቻዎችን መከላከል
• የሰውነት ሙቀትን መቆጣጠር
• የኤሌክትሮላይት (ሶዲየም) ሚዛንን መጠበቅ | 2 828 |
| 10 | የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም መሰረት ከታችን የተገለጸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ ብቁ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%)
2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%)
በልዩ ድጋፍ የሚታይ የተማሪ ምድብ
1. ከአፋር፣ ሶማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
2. ከአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
3. በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ ዓይነ ስውር ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ500 ውስጥ 185 እና ከዚያ በላይ (37%)
4. በተፈጥሮ ወይም በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ መስማት የተሳናቸው ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) | 2 736 |
| 11 | ቶጎ አፍሪካ የኢትዮጵያን የቀን መቆጠሪያ መጠቀም እንዳለባት አሳስባለች።
ቶጎ የአፍሪካ ሀገራት የአውሮፓውያንን የቀኝ ግዛት ዘመን የቀን መቆጠሪያ በማስወገድ የራሳቸውን አህጉራዊ ማንነት የሚያንፀባርቁበት አዲስ ዓመት እና በዓላት ሊኖሯቸው እንደሚገባ ጥሪ አቀረበች።
የምዕራባውያንን የቀኝ ግዛት ዘመን የቀን መቆጠሪያዎችን በማስወገድ አፍሪካውያን የራሳቸውን አህጉራዊ ማንነትና ታሪክ የሚያንፀባርቅ የጊዜ አቆጣጠር ሊኖራቸው እንደሚገባ ቶጎ ጥሪ አቅርባለች። ቶጎ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር አህጉራዊ አንድነትን የሚያጎለብት አዲስ ዓመት እንዲታወጅ የጠየቀች ሲሆን፣ ለዚህም መፍትሔው መላው አፍሪካውያን የራሳቸውን ማንነት ለመመለስ የኢትዮጵያን የቀን መቆጠሪያ (ካላንደር) መጠቀም እንደሆነ አሳስባለች።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢትዮጵያ ካላንደር የነፃነት፣ የራሷን የቻለች ሀገር እና የጥንታዊ ሥልጣኔ ምልክት ተደርጎ ትልቅ አድናቆትና ክብር እየተቸረው ይገኛል። ሆኖም ግን ይህ የአፍሪካ ሀገራት የኢትዮጵያን የጊዜ አቆጣጠር እንደ አህጉራዊ ኩራትና መፍትሔ አድርገው በሚመለከቱበት በአሁኑ ወቅት፣ በሀገር ውስጥ የካላንደር ለውጥ እንዲደረግ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችና ፍላጎቶች በብዙዎች ዘንድ አላስፈላጊና የሀገርን ታሪካዊ ቅርስ የሚሸረሽር ተደርጎ በመወሰዱ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 2 802 |
| 12 | ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት‼️
በራያ ኮረም ትናንት መስከረም 2/2019 ዓ.ም ከተፈፀመው የድሮን ጥቃት በተጨማሪ ዛሬም ሁለት ጊዜ ተፈፅሟል።
ጥቃቱ ዛሬ ረፋድ ላይ በራያ ኮረም በበሬ ገበያ አከባቢ #መስኮተ_ብርሀን ትምህርት ቤት ላይ የተፈፀመ ሲሆን የህወሓት አንድ ዙ-23 የጫነች #ፓትሮል እና የተለያዩ ተተኳሽ የጫነች አንድ FSR መኪና በጥቃቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል። | 2 849 |
| 13 | ነፃ ኢንተርኔት ይፈልጋሉ👇🏃 | 118 |
| 14 | ❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
እንዴዴዴዴዴዴዴ ኧረ ፍጠኑ ጥያቄና መልስ ጀምረናል🔥🔥
✔️ ቀድሞ ለመለሱ 5 ሰዎች የካርድ ሽልማት አለ Request to Join ያድርጉ
🟣 የአለማችን ብዙ ህዝብ ያላት ሀገር ማን ነች ❓ | 215 |
| 15 | የፍቅረኛችሁን ሰው ስም የመጀመርያ ፊደል በመጫን ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣
😍😍😍
ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!! | 329 |
| 16 | ተማሪ ነህ ? | 270 |
| 17 | 🎁 የበአል ስጦታ | 515 |
| 18 | ምን አይነት ፊልም መመልከት ይፈልጋሉ?😱😱😱😱😱😱😱😱😱👇👇👇
▶️የቱርክ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️የአሜሪካ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️ የህንድ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️የቻይና ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️የአማርኛ ፊልም JOIN 👈 ይንኩ
▶️ተከታታይ ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️ አኒሜሽን ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️አክሽን ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️የጫካ ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️የፍቅር ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
▶️የsex ፊልሞች JOIN 👈 ይንኩ
✅ እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ ✅
JOIN
ይቀላቀሉ ይቀላቀሉ | 662 |
| 19 | ነፃ ኢንተርኔት ይፈልጋሉ👇🏃 | 336 |
| 20 | የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 5 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ REQUEST ላኩ 🏃♀️🏃♂️ | 201 |
