fa
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

رفتن به کانال در Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ethio - ዜና 🇪🇹

کانال Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 100 662 مشترک است و جایگاه 77 را در دسته تصویر و رتبه 319 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 100 662 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 15 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -2 698 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -110 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 3.50% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.67% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 522 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 689 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 27 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 16 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تصویر تبدیل کرده‌اند.

100 662
مشترکین
-11024 ساعت
-6637 روز
-2 69830 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '260
در 5 کانال‌ها
اوت '26
+377
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+201
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+64
در 9 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+129
در 11 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+74
در 12 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+2 127
در 10 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+8
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+2 108
در 54 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+2 159
در 81 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+4 183
در 51 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+4 892
در 3 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+7 709
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+5 654
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+6 591
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+6 975
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+7 406
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+7 575
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+8 127
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+7 065
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+7 127
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+9 050
در 4 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+11 169
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+14 487
در 4 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+12 613
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+11 528
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+4 340
در 29 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+871
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 669
در 5 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+1 824
در 7 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+3 958
در 6 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+1 530
در 2 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
15 سپتامبر0
14 سپتامبر0
13 سپتامبر0
12 سپتامبر0
11 سپتامبر0
10 سپتامبر0
09 سپتامبر0
08 سپتامبر0
07 سپتامبر0
06 سپتامبر0
05 سپتامبر0
04 سپتامبر0
03 سپتامبر0
02 سپتامبر0
01 سپتامبر0
پست‌های کانال
አንድ ኪሎ ግራም ቡና በ2,376 ዶላር ተሸጠ! የቴስቲ ትሬዲንግ ባለቤት አቶ ፈይሰል አብዶሽ ያቀረቡት የጉጂ ስፔሻሊቲ ቡና በአንድ ኪሎ ግራም 2,376.50 ዶላር (ከ380 ሺህ ብር በላይ) በመሸጥ
አንድ ኪሎ ግራም ቡና በ2,376 ዶላር ተሸጠ! የቴስቲ ትሬዲንግ ባለቤት አቶ ፈይሰል አብዶሽ ያቀረቡት የጉጂ ስፔሻሊቲ ቡና በአንድ ኪሎ ግራም 2,376.50 ዶላር (ከ380 ሺህ ብር በላይ) በመሸጥ አዲስ ታሪካዊ ሪከርድ አስመዝገቧል።  ከዚህ ሽያጭ የሚገኘው ገቢም በጉጂ ዞን ለሚገነባው የጤና ጣቢያ ማጠናቀቂያ ይውላል። እንግሊዝና አሜሪካ በሚገኙት የM-Cultivo የኦንላይን ጨረታ መድረክ ላይ የተካሄደው ይህ ሽያጭ፣ የኢትዮጵያ ቡና ጥራትና ተሰሚነት በዓለም ገበያ ላይ እያደገ መምጣቱን የሚያሳይ ነው።  ከዚህ ግዙፍ ሽያጭ የሚገኘው ገቢም በጉጂ ዞን ሻኪሶ ወረዳ ለሚገነባው የጤና ጣቢያ ማጠናቀቂያ እንደሚውል ተገልጿል። ቴስቲ ኮፊ ከዚህ ቀደምም በይርጋ ጨፌ፣ ሲዳማ እና ሻኪሶ 5 ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ከፍተኛ ማህበራዊ ኃላፊነት የተወጣ ኩባንያ ሲሆን፣ በ2017 በጀት ዓመት ብቻ 67 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ለሀገር ውስጥ አስገኝቷል።

2
በትምህርት ቤቶች ዙሪያ ተሽከርካሪን ደርቦ ማቆም 1 ሺህ ብር ያስቀጣል‼️ በአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ቤቶች መከፈትን ተከትሎ የሚፈጠረውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ፤ በመዲናዋ በሚገኙ ትምህርት
በትምህርት ቤቶች ዙሪያ ተሽከርካሪን ደርቦ ማቆም 1 ሺህ ብር ያስቀጣል‼️ በአዲስ አበባ ከተማ የትምህርት ቤቶች መከፈትን ተከትሎ የሚፈጠረውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ፤ በመዲናዋ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ዙሪያ ማንኛውንም ተሽከርካሪ ደርቦ ማቆም በጥብቅ እንደሚከለከልና እንደሚያስቀጣ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን አስታወቀ። በትምህርት ቤቶች መግቢያና መውጫ ሰዓት በዋና መንገዶች ላይ ተሽከርካሪን ደርቦ ማቆም 1 ሺህ ብር እንደሚያስቀጣ የባለሥልጣኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ገነት ዲባባ አስታውቀዋል።   ወላጆች ተሽከርካሪን መንገድ ላይ ለጥቂት ሰከንዶች ብቻ አቁመው ተማሪዎችን ማውረድ የሚችሉ ሲሆን፤ ነገር ግን ተሽከርካሪን ለደቂቃዎች በአካባቢው ማቆምም ሆነ አቁሞ መውረድ ፍጹም የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።    የትራፊክ መጨናነቅን ለማስቀረት ሲባል፤ በግል ተሽከርካሪ ወደ ትምህርት ቤት ይጓጓዙ የነበሩ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶቻቸው የሰርቪስ ተሽከርካሪዎች እንዲጓዙ ከትምህርት ቤቶች ጋር ስምምነት ላይ ተደርሷል።   የትራፊክ ፍሰቱን በማሳለጥ ማኅበረሰቡን ለማስተናገድ ከ 500 እስከ 1,000 የሚደርሱ በጎ ፈቃደኛ ተማሪዎች ስምሪት የተሰጣቸው ሲሆን፤ ከትምህርት ቤት አመራሮች እና ከወላጅ ኮሚቴዎች ጋር በመቀናጀት አጥፊዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል ተብሏል።
1 819
3
አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ ​ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን (EFF) ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ አቶ ኢሳያስ ጅራን ለቀጣይ አራት ዓመታት በፕሬዝዳንት
አቶ ኢሳያስ ጅራ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ ​ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን (EFF) ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ አቶ ኢሳያስ ጅራን ለቀጣይ አራት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ዳግም መርጧል። ለቦታው ብቸኛ እጩ የነበሩት አቶ ኢሳያስ ከተሰጡት 88 ድምፆች መካከል 81ድምፅ በማግኘት ማሸነፋቸውን ፌዴሬየፌዴሬሽኑሽኑ አስታውቋል። ​በአህጉራዊው የእግርኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እና በFIFA ውስጥ ተሳትፎ ያላቸውን አቶ ኢሳያስን በመወከል፣ የፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በስልክ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ​በተመሳሳይ ምርጫ የድሬዳዋ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ መስቀሌ የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል።
1 817
4
አስተማማኝ መረጃ በማጣት እና በተዛቡ ዜናዎች ተስፋ ቆርጠዋል‼️ እውነትን መሰረት ያደረጉ ተጨባጭ መረጃዎችን፣ ወቅታዊ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ዜናዎችን እዚህ ያገኛሉ! 👇👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio
866
5
ማስጠንቀቂያ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለኢ-ፓስፖርት ማመልከት የሚፈልጉ ዜጎች ከሐሰተኛ ድረ-ገጾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል። አገልግሎቱ እንዳስታወቀው አንዳንድ አጭበርባሪዎች የኤምባሲዎችን ገጽ
ማስጠንቀቂያ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለኢ-ፓስፖርት ማመልከት የሚፈልጉ ዜጎች ከሐሰተኛ ድረ-ገጾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል። አገልግሎቱ እንዳስታወቀው አንዳንድ አጭበርባሪዎች የኤምባሲዎችን ገጽ በመምሰል ሐሰተኛ የኢ-ፓስፖርት ማመልከቻ ፖርታሎችን እያሰራጩ ነው። ይህም አመልካቾችን ለተጨማሪ ወጪና እንግልት ሊዳርግ እንደሚችል አገልግሎቱ ገልጿል። በመሆኑም ለኢ-ፓስፖርት ማመልከት የሚፈልጉ ዜጎች https://immigration.gov.et/?fbclid የሚለውን ይፋዊ ድረ-ገጽ ብቻ እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
2 190
6
#MoE በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን፦ - ዩኒቨርሲቲ፣ - የትምህርት ዘመን፣ - የትምህርት ፕሮግራም እና ሌሎችንም አስፈላጊ መረጃዎ
#MoE በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሲማሩ የነበሩ ተማሪዎች፤ ከዚህ በፊት ሲማሩበት የነበረውን፦ - ዩኒቨርሲቲ፣ - የትምህርት ዘመን፣ - የትምህርት ፕሮግራም እና ሌሎችንም አስፈላጊ መረጃዎች በመሙላት በሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ለመመደብ በ https://student.ethernet.edu.et/university-transfer/ ድረ-ገጽ በመግባት የራሳቸውን ፋይዳ (የመለያ ቁጥር) በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ  እስከ መስከረም 8/2019 ዓ.ም ድረስ ማመልከት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ቀደም ሲል በወረቀት ማመልከቻ ያስገቡ ተማሪዎች በዚሁ ድህረ ገጽ አማካኝነት በድጋሚ ማመልከት እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።
2 199
7
የሳዑዲ ዓረቢያ ድንበር ጠባቂዎች ባንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ከ600 በላይ ኢትዮጵያዊያን በቁጥጥር ሥር አዋሉ። ኢትዮጵያዊያኑ ከነሃሴ 28 እስከ ጳጉሜ 4 በነበሩት ቀናት ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፣ ያለ ሕጋዊ ሠነድ የአገሪቱን ድንበር አቋርጠው ሊገቡ ሞክረዋል ተብለው መሆኑን የአገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል። በተጠቀሰው የሳዑዲ ድንበር ጠባቂዎች በቁጥጥር ሥር ካዋሏቸው 1 ሺሕ 273 የውጭ ዜጎች መካከል፣ 55 በመቶዎቹ ኢትዮጵያዊያን መኾናቸውን ዘገባው ጠቅሷል። ኢትዮጵያዊያን ሳዑዲ ድንበር ላይ የሚያዙት፣ ባብዛኛው ከየመን ተነስተው ሊገቡ ሲሞክሩ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ።
2 187
8
በትግራይ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በሌሎች ዩኒቨርስቲዎች በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ተወሰነ። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንደገለጹት፣ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ የነበሩ
በትግራይ በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች በሌሎች ዩኒቨርስቲዎች በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ተወሰነ። ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንደገለጹት፣ በትግራይ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች ደህንነታቸው ወደሚጠበቅባቸው ሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በጊዚያዊነት ተመድበው ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑን ገልጸዋል። በዚህም ተማሪዎች ለምዝገባ በአካል ወደ ትምህርት ሚኒስቴር መምጣት ሳይጠበቅባቸው ከዛሬ ማታ ጀምሮ ይፋ በሚደረገው የበየነ መረብ (Online) መተግበሪያ በመጠቀም መመዝገብ እንደሚችሉ አስታውቀዋል። በምዝገባው ወቅትም ተማሪዎች ከዚህ በፊት ይማሩበት የነበረውን ዩኒቨርስቲ፣ የትምህርት ዘመናቸውን እና የሚማሩበትን የትምህርት መርሐ ግብር (field of study) በመግለጽ ባሉበት ቦታ ሆነው የዝውውር ፎርሙን በአጭር ግዜ እንዲሞሉ አሳስበዋል። ዛሬ በአካል በትምህርት ሚኒስቴር ግቢ የተገኙት በርካታ ተማሪዎች የተለያዩ ጥያቄዎች ያቀረቡ ሲሆን ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር ክንደያ ገብረህይወትን ጨምሮ ሌሎች የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
2 622
9
ውሃ ውሃ ለሕይወት አስፈላጊ ነው። በርካታ ዓለም አቀፍ መመሪያዎች አንድ ሴት በቀን ሁለት ሊትር፣ ወንድ ደግሞ 2.5 ሊትር ውሃ ቢጠጣ ለጤና መልካም መሆኑን ይመክራሉ። ብዙዎቻችን ፕሮቲን፣ ቫይታሚን፣
ውሃ ውሃ ለሕይወት አስፈላጊ ነው። በርካታ ዓለም አቀፍ መመሪያዎች አንድ ሴት በቀን ሁለት ሊትር፣ ወንድ ደግሞ 2.5 ሊትር ውሃ ቢጠጣ ለጤና መልካም መሆኑን ይመክራሉ። ብዙዎቻችን ፕሮቲን፣ ቫይታሚን፣ ካርቦሃይድሬት እና ፋይበር ላይ እናተኩራለን። ውሃን በሕይወታችን ውስጥ እንደ ጠቃሚ ንጥረ ነገር አድርገን አናስብም። ውሃ በሁሉም የሰውነታችን ተግባራት ውስጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። የሃርቫርድ የሕክምና ትምህርት ቤት የውሃን አንዳንድ ቁልፍ ሚናዎች እንደሚከተለው ዘርዝሯል። በሰውነታችን ውስጥ የውሃ ወሳኝ ሚና፤ • ንጥረ-ነገሮችን እና ኦክስጂንን ወደ ሴሎች ማጓጓዝ • ከሽንት ከረጢት ውስጥ ባክቴሪያዎችን ማስወገድ • የምግብ መፈጨትን መርዳት • የሆድ ድርቀትን መከላከል • የደም ግፊትን መደበኛ ማድረግ • መገጣጠሚያዎችን ማለስለስ • የአካል ብልቶችን እና ጡንቻዎችን መከላከል • የሰውነት ሙቀትን መቆጣጠር • የኤሌክትሮላይት (ሶዲየም) ሚዛንን መጠበቅ
2 828
10
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨ
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም መሰረት ከታችን የተገለጸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ ብቁ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። 1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%) 2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%) በልዩ ድጋፍ የሚታይ የተማሪ ምድብ 1. ከአፋር፣ ሶማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) 2. ከአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) 3. በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ ዓይነ ስውር ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ500 ውስጥ 185 እና ከዚያ በላይ (37%) 4. በተፈጥሮ ወይም በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ መስማት የተሳናቸው ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
2 736
11
ቶጎ አፍሪካ የኢትዮጵያን የቀን መቆጠሪያ መጠቀም እንዳለባት አሳስባለች። ቶጎ የአፍሪካ ሀገራት የአውሮፓውያንን የቀኝ ግዛት ዘመን የቀን መቆጠሪያ በማስወገድ የራሳቸውን አህጉራዊ ማንነት የሚያንፀባርቁ
ቶጎ አፍሪካ የኢትዮጵያን የቀን መቆጠሪያ መጠቀም እንዳለባት አሳስባለች። ቶጎ የአፍሪካ ሀገራት የአውሮፓውያንን የቀኝ ግዛት ዘመን የቀን መቆጠሪያ በማስወገድ የራሳቸውን አህጉራዊ ማንነት የሚያንፀባርቁበት አዲስ ዓመት እና በዓላት ሊኖሯቸው እንደሚገባ ጥሪ አቀረበች። የምዕራባውያንን የቀኝ ግዛት ዘመን የቀን መቆጠሪያዎችን በማስወገድ አፍሪካውያን የራሳቸውን አህጉራዊ ማንነትና ታሪክ የሚያንፀባርቅ የጊዜ አቆጣጠር ሊኖራቸው እንደሚገባ ቶጎ ጥሪ አቅርባለች። ቶጎ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር አህጉራዊ አንድነትን የሚያጎለብት አዲስ ዓመት እንዲታወጅ የጠየቀች ሲሆን፣ ለዚህም መፍትሔው መላው አፍሪካውያን የራሳቸውን ማንነት ለመመለስ የኢትዮጵያን የቀን መቆጠሪያ (ካላንደር) መጠቀም እንደሆነ አሳስባለች። በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢትዮጵያ ካላንደር የነፃነት፣ የራሷን የቻለች ሀገር እና የጥንታዊ ሥልጣኔ ምልክት ተደርጎ ትልቅ አድናቆትና ክብር እየተቸረው ይገኛል። ሆኖም ግን ይህ የአፍሪካ ሀገራት የኢትዮጵያን የጊዜ አቆጣጠር እንደ አህጉራዊ ኩራትና መፍትሔ አድርገው በሚመለከቱበት በአሁኑ ወቅት፣ በሀገር ውስጥ የካላንደር ለውጥ እንዲደረግ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችና ፍላጎቶች በብዙዎች ዘንድ አላስፈላጊና የሀገርን ታሪካዊ ቅርስ የሚሸረሽር ተደርጎ በመወሰዱ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
2 802
12
ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት‼️ በራያ ኮረም ትናንት መስከረም 2/2019 ዓ.ም ከተፈፀመው የድሮን ጥቃት በተጨማሪ ዛሬም ሁለት ጊዜ ተፈፅሟል። ጥቃቱ ዛሬ ረፋድ ላይ በራያ ኮረም በበሬ ገበያ አከባቢ #መስ+1
ተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት‼️ በራያ ኮረም ትናንት መስከረም 2/2019 ዓ.ም ከተፈፀመው የድሮን ጥቃት በተጨማሪ ዛሬም ሁለት ጊዜ ተፈፅሟል። ጥቃቱ ዛሬ ረፋድ ላይ በራያ ኮረም በበሬ ገበያ አከባቢ #መስኮተ_ብርሀን ትምህርት ቤት ላይ የተፈፀመ ሲሆን የህወሓት አንድ ዙ-23 የጫነች #ፓትሮል እና የተለያዩ ተተኳሽ የጫነች አንድ FSR መኪና በጥቃቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
2 849
13
ነፃ ኢንተርኔት ይፈልጋሉ👇🏃
118
14
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️ እንዴዴዴዴዴዴዴ ኧረ ፍጠኑ ጥያቄና መልስ ጀምረናል🔥🔥 ✔️ ቀድሞ ለመለሱ 5 ሰዎች የካርድ ሽልማት አለ Request to Join ያድርጉ   🟣 የአለማችን ብዙ ህዝብ ያላት ሀገር ማን ነች ❓
215
15
የፍቅረኛችሁን   ሰው   ስም   የመጀመርያ ፊደል   በመጫን  ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣ 😍😍😍 ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!
329
16
ተማሪ ነህ ?
270
17
🎁 የበአል ስጦታ
515
18
ምን አይነት ፊልም መመልከት ይፈልጋሉ?😱😱😱😱😱😱😱😱😱👇👇👇 ▶️የቱርክ ፊልም    JOIN 👈 ይንኩ ▶️የአሜሪካ ፊልም   JOIN 👈 ይንኩ ▶️ የህንድ ፊልም     JOIN 👈 ይንኩ ▶️የቻይና ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ ▶️የአማርኛ ፊልም      JOIN 👈 ይንኩ ▶️ተከታታይ ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ ▶️ አኒሜሽን ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ ▶️አክሽን ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ ▶️የጫካ ፊልሞች     JOIN 👈 ይንኩ ▶️የፍቅር ፊልሞች    JOIN 👈 ይንኩ ▶️የsex ፊልሞች    JOIN  👈  ይንኩ ✅ እንደ ምርጫው መርጦ ይቀላቀሉ ✅                     JOIN ይቀላቀሉ                        ይቀላቀሉ
662
19
ነፃ ኢንተርኔት ይፈልጋሉ👇🏃
336
20
የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 5 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️
የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 5 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️
201