Ethio - ዜና 🇪🇹
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Ethio - ዜና 🇪🇹
کانال Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 108 678 مشترک است و جایگاه 73 را در دسته تصویر و رتبه 265 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 108 678 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 15 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -3 008 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -98 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 3.34% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 2.50% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 3 636 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 719 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 28 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ!
ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን
@Ethiozenaa_bot”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 16 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته تصویر تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 16 ژوئن | 0 | |||
| 15 ژوئن | 0 | |||
| 14 ژوئن | 0 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | 0 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | 0 | |||
| 07 ژوئن | 0 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | 0 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | 0 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | በኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ማገርሸቱ ተገለፀ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 72 አዳዲስ የኢቦላ ተጠቂዎች በመመዝገባቸው፣ ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ካለፈው ግንቦት 7 ቀን ጀምሮ አጠቃላይ የተጠቂዎች ቁጥር 782 ደርሷል።
የበሽታው ማዕከል በሆነችው ኢቱሪ ግዛት እና በሰሜን ኪቩ ተጨማሪ የጤና ቀጠናዎች ቫይረሱ የተስፋፋ ሲሆን፣ በበሽታው የሞቱት ሰዎች ቁጥር ወደ 181 አድጎ ገዳይነት ምጣኔው 23.1 በመቶ ደርሷል።
የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል (Africa CDC) ወረርሽኙን ለመግታት የቴክኒክ ድጋፍ እያደረገ ቢሆንም፣ ምላሹን በፍጥነት ለማድረስ የ21.5 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ እጥረት እና የሕክምና ቁሳቁሶች እጥረት ዋነኛ ፈተና መሆናቸው ተገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio | 2 232 |
| 3 | ትናንት ምሽት #የአሜሪካ B-52 ቦንብ ጣይ አውሮፕላን ከካሊፎርኒያ #ኤድዋርድስ ማዘዣ ጣቢያ ከተነሳ በኃላ ብዙም ሳይቆይ በመከስከሱ የ8 ሰዎች ህይወት ልያልፍ ችሏል። | 2 529 |
| 4 | የአማራ ወጣቶች እንዲታገሉ አቶ አረጋ ከበደ ጥሪ አቀረቡ‼️
የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ለአማራ ወጣቶች የትግል ጥሪ አቀረቡ፡፡ ‹‹አመራሮቹን ሄዳችሁ ታገሏቸው›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አረጋ ይህን ያሉት “ባህር ዳርን ወደ ላቀ ከፍታ ለመውሰድ የወጣቶች ሚና የማይተካ ነው” በሚሉ መሪ ቃላት ከባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ወጣቶች ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው።
ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቾት አልባ የሚያደርገው የአስተዳደር ብልሽት መሆኑን የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳደሩ፣ አመራሩ በቀላሉ የሚገኝ፣ ቀላልና ውሳኔ መስጠት የሚችል መሆን እንዳለበት አጽንኦት የሰጡ ሲሆን በተለይም በሕዝብና በሀገር ላይ የሚፈጸሙ የሌብነት ድርጊቶችን ወጣቱ በግንባር ቀደምትነት ሊታገላቸው ይገባል ብለዋል።
“ሌብነት ውስጥ የመሬት ስርቆት፣ የግብር ስርቆት፣ የኮንትራት ስርቆት ውስጥ የሚገባ፣ ግን መስረቅ ሳያንስ የሚመራውን ደሃ ሕዝብ የጎሪጥ የሚያይ አመራር ላይ በጽናት መታገል ያስፈልጋል።” ሲሉ የባህር ዳር ወጣቶች በተሰበሰቡበት መልዕክት አስተላልፈዋል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 2 649 |
| 5 | አሜሪካ ለኢራን‼️😯
25 ቢሊዮን ዶላር ጦርነት ላቆመችበት ይሰጣታል።
300 ቢሊዮን ዶላር በጦርነቱ ለወደመባት መልሶ ግንባታ እንደሚሰጣት የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ቫንስ አረጋግጠዋል። | 2 806 |
| 6 | የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉መድሓኒዓለም ቤ/ክ ፣ ኤድናሞል ፣ ሸገር ህንፃ ፣ ፍሬንድሺፕ ሆቴል ፣ ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ ኢምፔሪያል እና አካባቢው፣
22 ቃል ገስት ሀውስ ጎላጎል ኤጂ ግሬስ ኤምፔሪያል አትላስ ሆቴል እና አካባቢው፣
👉ከጎፋ ገብርኤል ከፍ ብሎ ቀበሌ 43 መዝናኛ አጠገብ ፣ አልማዝዬ ሜዳ፣ ሶፍያ ሞል አካባቢ፣ ሐመልማል ቤት፣ ቄራ በረት፣ ጎፋ ፖሊስ፣ ጎፋ ገብርኤል እና አካባቢው፣
👉ቡልቡላ ማሪያም፣ ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 9፡30
👉 ገፋ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ ወይራ ኮንዶሚኒየም እና አካባቢው፣ 👉አቡነ እጨጌ ቤተክርስትያን፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ አውጉስታ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ዳውንታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 11፡00
👉በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡30
👉አየር ጤና፣ ሳሚ ካፈ ፣ ታቦት ማደሪያ፣ መሐንዲስ ሰፈር፣ ቴሌ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን ሲል ገልጿል ፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio | 2 890 |
| 7 | የሟቾች ቁጥር 31 ደረሰ🕯🕯
በተከሰተው የመኪና አደጋ የሟቾች ቁጥር 31 መድረሱን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
ዛሬ ጠዋት በደሴ እና ኮምቦልቻ መካከል ሐረጎ በተባለ ሥፍራ በደረሰ የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን መዘገባችን ይታወሰል።
አሁን ደግሞ የሟቾች ቁጥር መጨመሩን ፖሊስ አስታውቋል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ እንደገለጸው በአደጋው ሕይወታቸው ያለፉ ሰዎች 31 ደርሷል።
አደጋው የደረሰው በተለምዶ ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ በሚወስደው ሐረጎ "S" መንገድ መታጠፊያ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከንጋቱ 12:00 መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ ተናግረዋል።
ተሽከርካሪው ከ100 ሜትር በላይ ርዝመት ያለው ገደል ውስጥ በመግባቱ ሹፌሩን ጨምሮ የ31 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ33 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱንም ኮማንደር ጌታቸው ለአሚኮ ገልጸዋል።
ተሽከርካሪው 64 ሰዎችን አሳፍሮ በመጓዝ ላይ እንደነበር ያነሱት ኮማንደር ጌታቸው ተጎጅዎች በደሴ እና በኮምቦልቻ ሆስፒታሎች ሕክምና እየተደረገላቸው እንደኾነም አንስተዋል።
የአደጋው መንስኤም እየተጣራ መኾኑን አስታውቀዋል።
ለተጎጅ ቤተሰቦችም መጽናናትን እንመኛለን። | 2 997 |
| 8 | ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ሱዳን በሚሄዱ የህወሓት አርሚ 13 ታጣቂዎች ላይ ሽራሮ አካባቢ የኢትዮጵያ አየር ሃይል በድሮን ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ ህወሓት ኤርትራ ድንበር አካባቢ የሚገኙ ተሳቢ መኪኖችን ወደ መሃል ሀገር እያንቀሳቀሰ መሆኑን ኮንፍሊክት ዞን ዘግቧል። | 2 982 |
| 9 | ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ አስከፊ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ
አደጋው የደረሰው ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ፣ በደሴ እና በኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በተለምዶ «ሐረጎ» እየተባለ በሚጠራው መንገድ ላይ ነው።
አውቶቡሱ ጉዞ ላይ እያለ ቁልቁለታማ በሆነው በዚህ ስፍራ ላይ ቁጥጥር አጥቶ በግምት 100 ሜትር ያህል ጥልቀት ወዳለው ገደል መግባቱን ፖሊስ ገልጿል ሲል አሚኮ ዘግቧል።
በአደጋው ሳቢያ የ28 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን፣ በርካታ ተሳፋሪዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል። በአሁኑ ወቅት በሕይወት የተረፉትን ተጎጂዎች በፍጥነት ወደ ሕክምና ተቋማት ለማድረስ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።
ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል። | 3 064 |
| 10 | 🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠🔠
🌼ምን ማስተዋወቅ ይፈልጋሉ❓🌼
📌 የምንሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች
➠ የ ሙዚቃ ማስታወቂያ
➠ የ ኮንሰርት ማስታወቂያ
➠ የ ድርጅት ማስታወቂያ
➠ የ ዩቲዩብ ቻናል ማስታወቂያ
➠ ትሪትመንቶች እና ሌሎችም የሽያጮች ማስታወቂያ
✔የትምህርት ተቋማት…...
✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…...
✔የትራንስፖርት አገልግሎት…....
✔የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች……
✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
➲ እንዲሁም የተለያዩ የ Business ስራወችን ከእኛ ጋ መስራት ለምትፈልጉ አናግሩን 👇
@Ethiozenaa_bot | 2 950 |
| 11 | ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዘገበ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር።
@Seledadotio
@Seledadotio | 3 017 |
| 12 | በመጨረሻም ተስማሙ‼️
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከስምምነቱ ደረሱ።
በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ ጀኔቫ ሊፈራረሙ ቀጠሮ ይዘዋል።
ይህን ተከትሎ ሆርሙዝ ክፈት መደረጉን፣ በኢራን ላይ የተጣለው የባህር ላይ እገዳ መነሳቱን ትራምፕ አስታውቀዋል።
ኢራንም ስምምነቱን መቀበሏን የገለፀች ሲሆን ሊባኖስን ጨምሮ ጦርነቱ ሙሉ ለሙሉ እንዲቆም ተስማምቻለሁ ብላለች። ይህ የትራምፕ ስምምነት እስራኤልን ከጨዋታው ውጪ ማድረጉ አነጋጋሪ ሆኗል።
@Seledadotio
@Seledadotio | 3 267 |
| 13 | የእስራኤል ብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ቤን ግቪር ለጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በርታ፣ አይዞህ ፣አትፍራ፣ አትደንግጥም በማለት ድጋፋቸውን አሳይተዋል።”
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 3 234 |
| 14 | ትራምፕ በይፋ ዛሬ 80 ዓመት የሞላው ሲሆን፣ ከጆ ባይደን በመቀጠል አሜሪካ እስካሁን ካገኘቻቸው መሪዎች በዕድሜ ሁለተኛው ትልቁ መሪ ሆኗል፤ በአለም ደረጃ የካሜሩን በመምራት ላይ ይገኛል። | 3 352 |
| 15 | ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከሆነ የበኩር ልጆች ወይም የመጀመሪያ ልጆች ከፍ ያለ I.Q አላቸው ከታናናሽ ወንድም እና እህቶቻቸዉ በተሻለ። | 3 349 |
| 16 | “ስምምነቱ ዛሬ ይፈረማል”ትራምፕ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም የሚያስችለው ስምምነት “ዛሬ ዕሁድ “ ይፈረማል አሉ።
ኢራን ግን የተቀመጠውን ቀነ ገደብ እንደማትቀበለው ያስታወቀች ሲሆን ዛሬ ከሚለው ይልቅ በመጭዎቹ ቀናት በሚለው ላይ ተስማምታለች የሚል መረጃም ወጥቷል።
ትራምፕ ስምምነቱ ከተፈረመ በኃላ የሆርሙዝ ሰርጥ በአንድ ጊዜ ለሁሉም ክፍት ይሆናል በሚል ሀሳባቸውን ገልፀዋል።
የኢራንን ዩራኒዬም አሜሪካ እንደምታገኘውም አያይዘው አስታውሰዋል ትራምፕ።
በዕርግጥ ሪፐብሊካኑ የድርድሩን ስርዓት ትርክት በራሳቸው መንገድ ለመቆጣጠር እየሞከሩ ነው በሚልም ተወቅሰዋል።
በሌላ በኩል የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ እንዳይንቀሳቀስ የተያዘው ሀብታችን በሂደት መለቀቅ አለበት ብለዋል።
በደቡባዊ ሊባኖስ እስራኤል ጥቃቷን አጠናክራ መቀጠሏ ደግሞ ለመግባቢያ ሰነዱ ፊርማ እንቅፋት ሊሆን እንደሚችልም እየተነገረ ነው።
ኢስላማባድ ፓኪስታን የፊርማ ስነ - ስርዓቱ በኤሌክትሮኒክስ እንደሚሆንም ማሳወቋም አይዘነጋም።
ዘገባው የሲ ኤን ኤን ነው።
በ-ቢኒያም ካሴ | 3 430 |
| 17 | ‼️አንጋፋዉ ጋዜጠኛ ወደ ቴሌግራም መጣ፡፡ መረጃዎችን ጎልጉሎ በማዉጣት እራስ ምታት ሆኖል ፡፡
ተቀላቀሉት Join👇👇
https://t.me/seledadotio
https://t.me/seledadotio | 3 214 |
| 18 | ከነዳጅ 235 ቢሊየን ብር ታክስ ለመሰብሰብ ታቅዷል
በ 2019 በጀት አመት መንግስት ቀጠኛ ያልሆነ ታክስ ከነዳጅ ለመሰብበስ ነው ያቀደው።
👉109.6 ቢሊየን ብር ከኤክሳይስ ታክስ
👉126 ቢሊየን ብር ቫት ለመሰብሰብ ነው የታቀደው
👉ይህም በጥቅሉ ወደ ሩብ ትሪሊየን ብር የሚጠጋ ነው
👉ይህም ለመሰብሰብ ከታሰበው ጠቅላላ 1.5 ትሪሊየን ብር ወደ 15.7 በመቶ የሚጠጋ ነው።
ከዘርፉ ቀጥተኛ ያልሆነ ግብር ከ2018 አንስቶ ለመሰብሰብ መታቀዱ የሚታወስ ነው።
@Seledadotio
@Seledadotio | 3 279 |
| 19 | የሴቶች ምርጫ በህንድ፦ የወደዱትን ወንድ አፍኖ የማግባት ጥንታዊው የጋሮስ ስነ-ስርዓት
በህንድ ሰሜን ምስራቅ በሚገኘው የጋሮስ ማህበረሰብ ዘንድ ሴቶች የወደዱትን ወንድ አስጠልፈው የሚያገቡበት ጥንታዊ ባህል አሁንም ድረስ ይተገበራል።
ይህ "የፍቅር እገታ" ተብሎ ሊጠራ የሚችለው ልማድ፥ ሴቷ የመረጠችውን ወንድ በጓደኞቿ አግዛ ለተወሰኑ ቀናት ለብቻዋ አፍና እንድታቆየው ይፈቅዳል።
ድርጊቱ ከአመጽ ፍጹም የጸዳ ሲሆን፥ በሁለቱ ወገኖች ሙሉ ፈቃደኝነት እና ማህበራዊ ጨዋታ ላይ የተመሰረተ ነው።
ይህ ባህል በተለይ ወንዶች ለትዳር የሚጠለፉበትን ሌላኛውን የህንድ ክፍል (ፓካድዋ ቪቫህ) የወንጀል ድርጊት የሚገዳደር ነው።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 3 352 |
| 20 | ሰበር-መረጃ‼️
የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ።
ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል።
ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበለፀገውን የዩራኒየም አቧራ እንወስዳለን ብለዋል።
ከኢራን ጋር አሁን ላይ የተሻለ ግንኙነት አለን ያሉ ሲሆን ከመሬት በታች ምሽግ ደርማሽ ቦንብ በመጣል የሚታወቀውን የአሜሪካ B-2 የጦር አውሮፕላን አመስግነዋል።
ነገ የኢራን እና የአሜሪካ አመራሮች በመይነመረብ ስብሰባ ያደርጋሉ፣ፊርማው ኤሌክትሮኒካሊ ይፈረማል።
ኢራን አልስማማም ካለች ይህን እድል መቼም እንደማታገኘው አስጠንቅቀዋል።
https://t.me/Ethio_Zena23
https://t.me/Ethio_Zena23 | 3 485 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
