ch
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

前往频道在 Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

显示更多

📈 Telegram 频道 Ethio - ዜና 🇪🇹 的分析概览

频道 Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 106 253 名订阅者,在 图片 类别中位列第 72,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 272 位。

📊 受众指标与增长动态

自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 106 253 名订阅者。

根据 11 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -2 898,过去 24 小时变化为 -70,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 3.43%。内容发布后 24 小时内通常能获得 2.34% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 648 次浏览,首日通常累积 2 489 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 28。

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot”

凭借高频更新(最新数据采集于 12 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 图片 类别中的关键影响点。

106 253
订阅者
-7024 小时
-7147 夊
-2 89830 夊

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服。
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
䏃㜈 '26
䏃㜈 '260
在2个频道中
六月 '26
+64
在9个频道中
Get PRO
五月 '26
+129
在11个频道中
Get PRO
四月 '26
+74
在12个频道中
Get PRO
三月 '26
+2 127
在10个频道中
Get PRO
二月 '26
+8
在4个频道中
Get PRO
一月 '26
+2 108
在54个频道中
Get PRO
十二月 '25
+2 159
在81个频道中
Get PRO
十一月 '25
+4 183
在51个频道中
Get PRO
十月 '25
+4 892
在3个频道中
Get PRO
九月 '25
+7 709
在3个频道中
Get PRO
八月 '25
+5 654
在1个频道中
Get PRO
䏃㜈 '25
+6 591
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+6 975
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+7 406
在1个频道中
Get PRO
四月 '25
+7 575
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+8 127
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+7 065
在3个频道中
Get PRO
一月 '25
+7 127
在1个频道中
Get PRO
十二月 '24
+9 050
在4个频道中
Get PRO
十一月 '24
+11 169
在2个频道中
Get PRO
十月 '24
+14 487
在4个频道中
Get PRO
九月 '24
+12 613
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+11 528
在5个频道中
Get PRO
䏃㜈 '24
+4 340
在29个频道中
Get PRO
六月 '24
+871
在5个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 669
在5个频道中
Get PRO
四月 '24
+1 824
在7个频道中
Get PRO
三月 '24
+3 958
在6个频道中
Get PRO
二月 '24
+1 530
在2个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
12 䏃㜈0
11 䏃㜈0
10 䏃㜈0
09 䏃㜈0
08 䏃㜈0
07 䏃㜈0
06 䏃㜈0
05 䏃㜈0
04 䏃㜈0
03 䏃㜈0
02 䏃㜈0
01 䏃㜈0
频道帖子
ቁፋሮ ማካሄድ ተከለከለ‼️ የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በከተማዋ ክልል ውስጥ የሚካሄደውን የኮንስትራክሽን ማዕድናት ፍለጋ፣ ምርት እና ስርጭት ሥርዓት ለማስያዝና ለመቆጣጠር የሚያስች
ቁፋሮ ማካሄድ ተከለከለ‼️ የአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን በከተማዋ ክልል ውስጥ የሚካሄደውን የኮንስትራክሽን ማዕድናት ፍለጋ፣ ምርት እና ስርጭት ሥርዓት ለማስያዝና ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ መመሪያ አውጥቷል። በመመሪያው መሠረት የኅብረተሰቡን ደኅንነትና የተፈጥሮ ሀብትን ለመጠበቅ፦ 🛑የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ከአደጋ ለመጠበቅ ሲባል ከከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች በ25 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣ 🛑ከመኖሪያ መንደሮችና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች በ500 ሜትር ራዲየስ ውስጥ፣ 🛑ከወንዝ ዳርቻዎች በ30 ሜትር ራዲየስ ውስጥ ማንኛውንም ዓይነት ቁፋሮ ማካሄድ ሙሉ በሙሉ የተከለከለ ነው። "የኮንስትራክሽን ማዕድን ፈቃድ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 191/2018" በሚል ተግባራዊ እንዲሆን የፀደቀው ይህ መመሪያ፤ ከማዕድን ቁፋሮ ጋር በተያያዘ በከተማዋ ይታዩ የነበሩ የአሠራር ክፍተቶችን በመድፈን ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት ሥርዓት ለመዘርጋት ያለመ መሆኑ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። @Seledadotio @Seledadotio

2
“ለሻዕቢያ ከምገረድ፣ ለብልጽግና ብንበረከክ እመርጣለሁ”‼️ የቀድሞዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም መጠይቅ፣ ከህወሓት ጋር ተድርጎ ለሻዕቢያ ከመገረድ በብልጽግና አንገት መድፋት ይ
“ለሻዕቢያ ከምገረድ፣ ለብልጽግና ብንበረከክ እመርጣለሁ”‼️ የቀድሞዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ኬሪያ ኢብራሂም መጠይቅ፣ ከህወሓት ጋር ተድርጎ ለሻዕቢያ ከመገረድ በብልጽግና አንገት መድፋት ይሻለኛል ብለዋል፡፡ ኬሪያ ከፋና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቃለ ትግራይን በበላይ የተቆጣጠሩትን እነ ደብረጽዮን ገ/ሚካኤልን የትግራይን ሕዝብ ለሻዕቢያ አሳልፈው በመስጠት ወንጅለዋል፡፡ ኬሪያ የቀድሞ ድርጅታቸው ህወሓት ትግራይን ለማጥፋት ይመኛል ላሉት ሻዕቢያ “ተላላኪ ሆኖ እየተገረደ” ነው ብለዋል፡፡ ህወሓት “የብልጽግና ተንበርካኪ መሆን የለብንም ነው የሚለን” ያሉት ኬሪያ፣ “ለሻዕቢያ ከምገረድ እዚህ ብንበረከክ ነው የምመርጠው” ብለዋል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio
1 523
3
የማይሞተው ብቸኛው የምድር ፍጡር እርጅናን በመቀልበስ የሕይወት ዑደቱን ወደ ሕፃንነት በመመለስ ለዘላለም መኖር የሚችል “የማይሞት” አስገራሚ ፍጡር በባሕር ጥልቀት ውስጥ መገኘቱ ዓለም አቀፍ ሳይንቲስ+3
የማይሞተው ብቸኛው የምድር ፍጡር እርጅናን በመቀልበስ የሕይወት ዑደቱን ወደ ሕፃንነት በመመለስ ለዘላለም መኖር የሚችል “የማይሞት” አስገራሚ ፍጡር በባሕር ጥልቀት ውስጥ መገኘቱ ዓለም አቀፍ ሳይንቲስቶችን አስደምሟል። “ቱሪቶፕሲስ ዶርኒ” (Turritopsis dohrnii) የተባለውና በጣም አነስተኛ መጠን ያለው ይህ የጄሊፊሽ (Jellyfish) ዝርያ በሕይወት ዘመኑ ላይ አደጋ፣ በሽታ ወይም እርጅና ሲደቅንበት የራሱን ሴሎች ሙሉ በሙሉ በማደስ ወደ መጀመሪያው የፅንስ (Polyp) ደረጃ የመመለስ አስደናቂ የተፈጥሮ ብቃት አለው። ይህ ማለት ፍጡሩ ሲያረጅ ከመሞት ይልቅ ልክ እንደገና ተወልዶ ወደ ሕፃንነቱ ይመለሳል፤ ይህንን ሂደት ደግሞ ሳይሞት ለዘላለም ደጋግሞ ማከናወን ይችላል። ተመራማሪዎች የዚህን ፍጡር የዲኤንኤ (DNA) ምስጢር ለመፍታት ሌሊትና ቀን እየሠሩ የሚገኙ ሲሆን፣ ግኝቱ ለሰው ልጅ የእርጅና መከላከያ እና የካንሰር ሕክምና ምርምር ትልቅ ተስፋን የፈነጠቀ በመሆኑ በማኅበራዊ ሚዲያና በሳይንሱ ዓለም ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል። @Seledadotio @Seledadotio
1 790
4
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገብተዋል❗️ የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የ
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገብተዋል❗️ የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ። 👉ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ካለአግባብ የንጹሃንን ህይወት የቀጠፉ ወንጀለኛና ክብር የለሽ ነፍሰ ገዳዮችን ለመበቀል ቃል እንገባለን ብለዋል። ለሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የሽኝት ሥነ ስርዓት ተጠናቅቆ የኢራን የቀድሞው መሪ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል። 👉አሜሪካና እስራኤል በኢራን ላይ በሰነዘሩት ጥቃት አሊ ኻሜኒ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን ተከታታይ የአጸፋ ርምጃዎችን መውሰዷ ይታወሳል። በሌላ በኩል ኢራን የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ለመግደል አዲስ እቅድ ማውጣቷን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሶኛል ስትል እስራኤል በቅርቡ ለአሜሪካ የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትሰስር ገጻቸው በኩል ኢራን በእሳቸው ላይ የግድያ ሙከራ ካደረገች በሺዎች የሚቆጠሩ ሚሳኤሎችን በኢራን ላይ እንደሚተኩሱ ማስጠንቀቃቸውን የዘገበው አናዶሉ ነው። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
1 869
5
አሜሪካ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ለስድስት አገራት ዜጎች የተሰጠውን በአሜሪካ የመቆየትና የመሥራት ጊዜያዊ ሕጋዊ ከለላ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመ። በአሜሪካ የአገር ውስጥ ደሕንነት መሥሪያ ቤት ሥር የሚገኘ
አሜሪካ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ ለስድስት አገራት ዜጎች የተሰጠውን በአሜሪካ የመቆየትና የመሥራት ጊዜያዊ ሕጋዊ ከለላ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመ።  በአሜሪካ የአገር ውስጥ ደሕንነት መሥሪያ ቤት ሥር የሚገኘው የዜግነትና የፍልሰት አገልግሎት በአገሪቱ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተሰጠው ከለላ በመጪው ሐምሌ 10 ቀን 2018 እንደሚያበቃ ትላንት አርብ አስታውቋል። ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ለሶርያ፣ ሶማሊያ፣ የመን፣ ደቡብ ሱዳን እና ምያንማር ዜጎች የተሰጠው ጊዜያዊ ከለላ በተመሣሣይ ቀን ያበቃል።  ውሳኔው የሚመለከታቸው የሔቲ ዜጎች ከቀሪዎቹ አምስት አገራት አንድ ሳምንት ቀደም ብሎ በአሜሪካ ለመቆየትና ለመሥራት የሚፈቅድላቸውን ከለላ ያጣሉ። ይህ ከለላ የተፈጥሮ አደጋ፣ የትጥቅ ግጭት ወይም ሌሎች ያልተለመዱ አስገዳጅ ሁኔታዎች ከገጠማቸው አገራት ወደ አሜሪካ የገቡ ሰዎች በአገሪቱ እንዲቆዩ እና በሕጋዊ መንገድ እንዲሠሩ የሚፈቅ ነው።  ከለላው የተሰጣቸው በአሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ቢመለሱ “በግል ደሕንነታቸው ብርቱ ሥጋት አይገጥማቸውም” በሚል አመክንዮ በአገሪቱ የመቆየትና የመሥራት ዕድላቸው እንዲያበቃ የተወሰነው ባለፈው ታኅሳስ 2018 ነበር። 
2 318
6
#እንዲያውቁት‼️ የኪራይ ውል ማሻሻያው ለ2 ዓመታት ጸንቶ ይቆያል። 11.5 በመቶ ሆኖ የጸደቀዉ በአዲስ አበባ የ2019 በጀት ዓመት የቤት #ኪራይ ዓመታዊ የጭማሪ ጣሪያ ለ2 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ከ
#እንዲያውቁት‼️ የኪራይ ውል ማሻሻያው ለ2 ዓመታት ጸንቶ ይቆያል። 11.5 በመቶ ሆኖ የጸደቀዉ በአዲስ አበባ የ2019 በጀት ዓመት የቤት #ኪራይ ዓመታዊ የጭማሪ ጣሪያ ለ2 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን ከዚህ ተመን በላይ መጨመር በጥብቅ የተከለከለ ነው ሲል የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። 📣ከህጋዊ አሰራር ውጪ የሚደረጉ "የመንደር ውሎች" የተከለከሉ ሲሆን ውል በማያድሱና ህግ በሚተላለፉ አካላት ላይ ቅጣት ይጣላል። የውል እድሳት ጊዜያቸው አልፎ አከራይም ተከራይም አብረው ኖረው እድሳት ሳይፈጽሙ የተገኙ፦ 💸እስከ 2 ወር ከቆዩ የ1 ወር የቤት ኪራይ፣ 💸3 ወር እና ከዚያ በላይ የቆዩ የ2 ወር የቤት ኪራይ ቅጣት ይከፍላሉ። 💸አዲስ ተከራይ አስገብተው ውል ያላደሱ እና ያላስመዘገቡ የ1 ወር የቤት ኪራይ ይቀጣሉ። 💸በጥቆማ ወይም በክትትል ውል ያላደሱ ወይም ያላስመዘገቡ መሆናቸው ከተረጋገጠ ደግሞ ከ1 እስከ 3 ወር የሚደርስ የኪራይ መጠን ቅጣት እንደሚጣልባቸው ቢሮው አሳውቋል። ‎
2 590
7
በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ሰራቆ ቀበሌ በግ ሰር'ቆ ሲያ'ርድ በህብረተሰቡና በፀጥታ ሀይሎች ትብብር በቁጥጥር ስር የዋለው ሌባ መቀጣጫ ሆነ። ሰ'ርቆ በመግፈፍ ላይ የነበረውን በግ ተሸክ+1
በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ሰራቆ ቀበሌ በግ ሰር'ቆ ሲያ'ርድ በህብረተሰቡና በፀጥታ ሀይሎች ትብብር በቁጥጥር ስር የዋለው ሌባ መቀጣጫ ሆነ። ሰ'ርቆ በመግፈፍ ላይ የነበረውን በግ ተሸክ'ሞ ከተማውን እንዲዞር ተደርጓል። @Seledadotio @Seledadotio
2 598
8
ስፔን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች:: ስፔን 2 - 1 ቤልጅየም ግማሽ ፍፃሜ ፈረንሳይ ከ ስፔን! @Addis_News @Addis_News
ስፔን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች:: ስፔን 2 - 1 ቤልጅየም ግማሽ ፍፃሜ ፈረንሳይ ከ ስፔን! @Addis_News @Addis_News
2 547
9
ኢትዮጵያ ለኢቦላ ወረርሽኝ የመጋለጥ እድሏ ከፍተኛ ነው ተባለ ዓለማቀፉ የፍልሠት ድርጅት ኢትዮጵያ ለበሽታው ከመጋለጥ አንጻር በከፍተኛ ደረጃ "ቅድሚያ" ከሚሠጣቸው አገራት መካከል አንዷ መኾኗን ሰሞኑ
ኢትዮጵያ ለኢቦላ ወረርሽኝ የመጋለጥ እድሏ ከፍተኛ ነው ተባለ ዓለማቀፉ የፍልሠት ድርጅት ኢትዮጵያ ለበሽታው ከመጋለጥ አንጻር በከፍተኛ ደረጃ "ቅድሚያ" ከሚሠጣቸው አገራት መካከል አንዷ መኾኗን ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርት ላይ ገልጿል። ድርጅቱ ኢትዮጵያ ለበሽታው በከፍተኛ ደረጃ ተጋላጭ መኾኗን የገለጠው፣ ዓለማቀፍ ተጓዦች በብዛት የሚያልፉባት፣ ድንበር ተሻጋሪ የንግድና የመጓጓዣ ኮሪደሮች ያሉባትና በሽታው ከተከሠተባቸው አካባቢዎች ጋር ያላት ድንበር ክፍተት ያለበት መኾኑን በመጥቀስ ነው። በድርጅቱ ሪፖርት መሠረት፣ ቦሌ ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ የድሬዳዋ፣ መቀሌ እና የባሕርዳር አውሮፕላን ማረፊያዎች፤ የሞያሌ፣ መተማ፣ ጋላፊ፣ ደዋሌ፣ ፓጋክ እና ኩርሙክ የድንበር መግቢያና መውጫዎች እንዲሁም የድሬዳዋ የባቡር ጣቢያ ቅድሚያ ትኩረት የሚሠጣቸው ቦታዎች ናቸው። ድርጅቱ፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ፣ ምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ለ12 አገሮች በሽታውን ለመከላከልና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የ55 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር እቅድ የነደፈ ሲኾን፣ ከድጋፉ ውስጥ 4 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላሩ የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓትና በድንበርናና ኮሪደሮች አካባቢ የጤና ተቋማትን ለማጠናከር እንደሚውል ገልጧል።
2 808
10
እንደገና ፈተና አለ‼️ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ የተመረቃችሁ ወይም የመውጫ ፈተና ሳትፈተኑ የዲግሪ ባለቤት የሆናችሁ በሙሉ እንደገና+3
እንደገና ፈተና አለ‼️ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2015 ዓ.ም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ የተመረቃችሁ ወይም የመውጫ ፈተና ሳትፈተኑ የዲግሪ ባለቤት የሆናችሁ በሙሉ እንደገና የትምህርት ማስረጃችሁን ለማረጋገጥ ሲባል ሊፈተኑ ነው ተብሏል። በጉዳዩ ላይ አስተያየት ለመስጠት በኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የፌስቡክ ገጽ ላይ በተለቀቀው ሊንክ እየገባችሁ መሙላት ትችላላችሁ። @Seledadotio @Seledadotio
3 056
11
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ በመምሰል የማታለል (በተለምዶ ሿሿ) ተብሎ የሚጠራውን ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ሰኔ 28
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ በመምሰል የማታለል (በተለምዶ ሿሿ) ተብሎ የሚጠራውን ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 9 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 1:40 በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ሪቼ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ነው። የግል ተበዳይ ከአጎና ወደ እስታዲየም ለመሄድ በማሰብ ኮድ 3-83620 ኦሮ ነጭ ሚኒባስ ተሽከርካሪ በማስቆም ትገባለች። ተጠርጣሪዎችም የግለሰቧን ወደ ተሽከርካሪው መግባት ተከትለው በማዋከብ እና ትኩረቷን በማሳጣት ይዛው ከነበረው ቦርሳ ውስጥ 32 ሺ ብር ግምት ያለው ሳምሰንግ ስልክ ሰርቀው ጥለዋት ይሄዳሉ። ይህን የተመለከቱ የትራፊክ ፖሊሶች ተሽከርካሪውን በማስቆም እና ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር የማዋል ስራ ሰርተዋል። ተጠርጣሪዎቹ ከተያዙ በኋላ በተሽከርካሪው ውስጥ በተደረገ ፍተሻ 7 ስልኮች መገኘታቸውን የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታውቋል። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል ነፍሰ ጡር መኖሯ የተገለጸ ሲሆን የቀን ውሎ አበል በመክፈል እና ተሽከርካሪ በመከራየት ወንጀሉን የሚፈፅሙ ግለሰቦች እንዳሉ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ትራንስፖርት ሲጠቀም ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። Addis Ababa police @Seledadotio @Seledadotio
2 765
12
ለእናቱ የገባውን ቃል ለመጠበቅ አስክሬን ቤት አስቀምጦ ለተፈተነው ታዳጊ ካሊድ ቃሲም የመኖሪያ ቤት ሊገነባለት ነው:: ከሦስት ሳምንታት በፊት እናቱ ባረፉበት ዕለት የገባውን ቃል ለማክበር ሲል አስክ+2
ለእናቱ የገባውን ቃል ለመጠበቅ አስክሬን ቤት አስቀምጦ ለተፈተነው ታዳጊ ካሊድ ቃሲም የመኖሪያ ቤት ሊገነባለት ነው:: ከሦስት ሳምንታት በፊት እናቱ ባረፉበት ዕለት የገባውን ቃል ለማክበር ሲል አስክሬን ቤት ውስጥ ትቶ የስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተናውን በመፈተን መላውን የሀገሪቱን ሕዝብ በከፍተኛ ሐዘን ያስለቀሰውና ያስደመመው ታዳጊ ካሊድ ቃሲም፣ አዲስ የመኖሪያ ቤት ሊገነባለት መሆኑ ተሰማ። በሸገር ከተማ አስተዳደር ኤካ ጣፎ ክፍለ ከተማ ከሁለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር የሚኖረው ይህ የ14 ዓመት ታዳጊ፣ በወቅቱ እናቱ በጽኑ ታመው በነበሩበት ወቅት “እኔ አንድ ነገር ብሆን እንኳ ለዓመታት የለፋህበትን ፈተና እንዳታቋርጥ” በማለት ያስገቡትን ጥብቅ ቃል ለመጠበቅ የጠዋት ፈተናውን ተፈትኖ፣ ከሰዓት ደግሞ እናቱን አልቅሶና ቀብሮ በመመለስ የከሰዓት ፈተናውን ማጠናቀቁና “ቃልሽን አላጠፍኩም እማ!” ማለቱ ይታወሳል። ዛሬ በተሰማው አዲስና ተስፋ ሰጪ መረጃ መሠረት፣ ለታዳጊውና ለታናናሽ ወንድሞቹ ቋሚ የቤት መፍትሔ ለመስጠት የሸገር ከተማ የኤካ ጣፎ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለቤት ግንባታ የሚሆን መሬት በይፋ አዘጋጅቶ አስረክቧል። ከዚህ ጋር ተያይዞ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ የመኖሪያ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ገንብቶ ለታዳጊዎቹ ለማስረከብ ቃል ገብቷል። ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ በጅጅጋ ከተማ ሌላ ትዳር መሥርቶ በመኖሩ ምክንያት እናታቸውን አጥተው ብቻቸውን ለቀሩት ለእነዚህ ወንድማማቾች የተደረገው ይህ የመሬትና የቤት ግንባታ ድጋፍ፣ የታዳጊውን ታማኝነትና ብርታት ያከበረ እንዲሁም ማኅበራዊ አጋርነትን በተግባር ያሳየ መሆኑ ተገልጿል። @Seledadotio @Seledadotio
2 766
13
ሕወኃት ኤርትራ እና ሱዳንን ያካተተ ጥምረት ፈጥሯል በማለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ያቀረቡበትን ክስ ውድቅ አደረገ! «እኛ በራሳችን ኃይል ነው የምንተማመነው» ብሏል ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (
ሕወኃት ኤርትራ እና ሱዳንን ያካተተ ጥምረት ፈጥሯል በማለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ያቀረቡበትን ክስ ውድቅ አደረገ! «እኛ በራሳችን ኃይል ነው የምንተማመነው» ብሏል ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወኃት)ከኤርትራ እና ከሱዳን ጋር በጋራ እየሠራ ነው በማለትጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሰነዘሩበትን ክስ ውድቅ አደረገ። ቡድኑ ከየትኛውም የውጭ አካል ወታደራዊ ድጋፍ እንደማይፈልግ እና «በራሱ ኃይል እንደሚተማመን» ገልጿል። ይህ ምላሽ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው ማክሰኞ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ ላይ፥ ሱዳን፣ ሕወኃት እና ኤርትራ በጋራ እየሠሩ መሆኑን በመጥቀስ፤ ይህንን ሁኔታ እ.ኤ.አ. በ1991 የደርግ ሥርዓት እንዲወድቅ ካደረገው ጥምረት ጋር በማመሳሰል ከሰጡት አስተያየት በኋላ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ የተባለው ጥምረት በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የሚያመጣው አደጋ የለም ቢሉም፥ ስማቸውን ያልጠቀሷቸው የውጭ አካላት ከጀርባ ሆነው እየመሩት መሆኑን ጠቁመዋል። ለእነዚህ ክሶች ምላሽ የሰጡት የሕወኃት ቃል አቀባይ ሚካኤል አስገዶም፤ ድርጅታቸው አብረውት ተሰልፈው እንዲዋጉለት የውጭ አካላትን በፍጹም ጋብዞ አያውቅም ብለዋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
2 816
14
በሱዳን የኩርሙክ ግንባር የቀጠለው ጦርነት በርካታ ተዋጊዎች ያለቁበት መሆኑ ተሰማ፤ የአርሚ 70 ተዋጊዎችም ከባድ ጉዳት ድርሶባቸዋል‼️ አዲስ አበባ/ካርቱም | ሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. በሱዳን
በሱዳን የኩርሙክ ግንባር የቀጠለው ጦርነት በርካታ ተዋጊዎች ያለቁበት መሆኑ ተሰማ፤ የአርሚ 70 ተዋጊዎችም ከባድ ጉዳት ድርሶባቸዋል‼️ አዲስ አበባ/ካርቱም | ሐምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም. በሱዳን የብሉ ናይል ክልል በሚገኘው ስትራቴጂካዊ የኩርሙክ አካባቢ ያለው የጦርነት ሁኔታ የኢትዮጵያን ትኩረት እየሳበ ነው። ኩርሙክ በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ የምትገኝ ቁልፍ ስፍራ በመሆኗ፣ መንግሥት ጦርነቱን በንቃት እየተከታተለ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ። በሱዳን የቀጠለው ግጭት በድንበር ደኅንነት፣ በሕዝብ እንቅስቃሴ፣ በስደተኞች ፍሰት እና በታጣቂ ቡድኖች እንቅስቃሴ ላይ ሊያሳድር የሚችለው ተፅዕኖ በኢትዮጵያ በኩል ክትትል የሚሻው ጉዳይ ከመሆኑ ጎን ለጎን፣ በጦርነቱ በተሰለፉ የ”አርሚ 70″ አባላት ላይ ጉዳት መድረሱም ተሰምቷል። ከሕወሓት የጦር ክንፍ ጋር ቅርበት ካለው ከፍተኛ ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ አርሚ ሰባ ኩርሙክን ለመያዝ የጄነራል አልቡርሃን ጦር በሚያደርገው ውጊያ ላይ በግንባር ቀደምትነት ተሰልፏል። በዚሁ መረጃ መሠረት የአርሚ 70 አባላት በጦርነቱ ጉዳት ደርሶባቸዋል። መረጃውን ያጋሩ ምንጮች በውጊያው ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቀ አባላት መገደላቸውንና መቁሰላቸውን አመልክተዋል። የቆሰሉ የአርሚ 70 አባላት በመኪና ወደ ካርቱም ተወስደዋል። ከቆሰሉት መካከል አንዳንዶቹ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው እንዳሉም ተናግረዋል።
2 891
15
ከ738 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ (ዶ/ር) እንዳስታወቁት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 725.25 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ
ከ738 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ (ዶ/ር) እንዳስታወቁት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 725.25 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ 738.144 ቢሊዮን ብር  ተሰብስቧል። የጉምሩክ ህግ ተገዥነትን ለማረጋገጥ በተሰራው ሥራም 27 ቢሊዮን ብር የገቢ እና 1.9 ቢሊዮን ብር የወጪ በአጠቃላይ 28.9 ቢሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች እንዲሁም የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 1 ሺህ 835 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋል እንደተቻለም ተናግረዋል። የጉምሩክ ኮሚሽን በ2019 የበጀት ዓመት ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ዕቅድ መያዙንም ጨምረው ገልጸዋል።
2 972
16
ምን ማስተዋወቅ ይፈልጋሉ❓ 📌 የምንሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች ➠ የ ሙዚቃ ማስታወቂያ ➠ የ ኮንሰርት ማስታወቂያ ➠ የ ድርጅት ማስታወቂያ ➠ የ ዩቲዩብ ቻናል ማስታወቂያ ➠ ትሪትመንቶች እና ሌሎችም የሽያጮች ማስታወቂያ ✔የትምህርት ተቋማት…... ✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…... ✔የትራንስፖርት አገልግሎት….... ✔የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች…… ✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች...... ➲ እንዲሁም የተለያዩ የ Business ስራወችን ከእኛ ጋ መስራት ለምትፈልጉ አናግሩን 👇
2 860
17
#አሳዛኝ ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ። የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤ
#አሳዛኝ ለራሱ ምርቃት የተገዛው በሬ ወግቶት ህይወቱ ያለፈው ተመራቂ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ። የሰው ልጅ ህይወትና መጨረሻዋ ምንኛ የማይታወቅና ተለዋዋጭ ነው? ዛሬ በደስታና በፈገግታ የደመቀ ቤት፣ በአንድ ጀንበር የልቅሶና የዋይታ ድምፅ ሲሰማበት ማየት ልብን እጅግ ይሰብራል። በቅርቡ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ (Electrical Engineering) ዘርፍ በታላቅ ስኬት ተመርቆ፣ ለነገው ህይወቱ ትልቅ ተስፋ ሰንቆ የነበረው ወንድማችን ፍሰሐ አስማማው እጅግ ልብ በሚሰብር አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሀዘን ወሰን የለውም። የነገው የሀገር ተስፋ፣ ለቤተሰቦቹ መከታ እና የብዙዎች ኩራት የነበረው ፍሰሐ፣ የለፋበትን የድካሙን ፍሬ አይቶ ገና ሳይጠግብ እንዲህ በወጣትነቱ መቀጠፉ እጅግ ያማል። ይህ ተስፋ የተጣለበት ወጣት ከሳምንት በፊት ነበር የምርቃት ካባውን የደረበው። ወላጆችና ዘመድ አዝማድም የምርቃቱን ደስታ አብረውት ለማሳለፍ ከጎንደር ጋይንት (ጎብጎብ) ከተማ ወደ ተወለደበት አካባቢ ይዘውት አምርተው ነበር። ነገር ግን በትላንትናው ዕለት ለምርቃቱ ድግስ ተብሎ የተገዛው በሬ በድንገት ወግቶት ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል። ለአምላክ ምስጋና ይሁን ተብሎ ለደስታ ማክበሪያ የተዘጋጀው በሬ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የቤተሰቡን ተስፋና ደስታ ይዞ ተጓዘ። የዚህ ወጣት ስኬትና ህልም በአጭር የተቀጨበት አሳዛኝ የቀብር ስነ-ስርዓት ዛሬ በጋይንት ጎብጎብ ቀራኒዮ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የክፍል ጓደኞቹና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ተፈፅሟል። ለወላጆቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ በሙሉ ፈጣሪ ፍጹም መፅናናትን ይስጥልን። @Seledadotio @Seledadotio
2 814
18
የአዲግራት ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ፍርድ ቤት ቀረቡ! ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በቁጥጥር ሥር የዋሉት የአዲግራት ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር የማነ ገብረማርያም ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታውቋል።
የአዲግራት ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ፍርድ ቤት ቀረቡ! ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በቁጥጥር ሥር የዋሉት የአዲግራት ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር የማነ ገብረማርያም ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታውቋል። ፖሊስ በዶ/ር የማነ ላይ “ከፌደራል መንግሥቱና ከሐራ መሬት ታጣቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው” እንዲሁም “ወደ ሐራ መሬት ታጣቂዎች ሰዎችን እየመለመሉ ይልካሉ” የሚል ከባድ ክስ ማቅረቡን ጠበቃቸውን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል። ይህንኑ ተከትሎ ፖሊስ ከጦርነቱ በፊት የነበረው የክልሉ ምክር ቤት ባወጣው አዋጅ መሠረት፤ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራውን ለማጠናቀቅ የ14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ (የቀጠሮ ቀናት) ፍርድ ቤቱን የጠየቀ ሲሆን፣ ጉዳዩ በክልሉ ከፍተኛ ትኩረትን ስቧል። @Addis_News @Addis_News
2 661
19
ከ 68 ዓመት በኋላ የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብር ወሰን ይሰበር ይሆን? በዓለም ዋንጫ ታሪክ በአንድ መድረክ 13 ግቦችን በማስቆጠር በርቀት የተቀመጠው ተጨዋች ፈረንሳዊው ጀስት ፎንቴ
ከ 68 ዓመት በኋላ የዓለም ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብር ወሰን ይሰበር ይሆን? በዓለም ዋንጫ ታሪክ በአንድ መድረክ 13 ግቦችን በማስቆጠር በርቀት የተቀመጠው ተጨዋች ፈረንሳዊው ጀስት ፎንቴን ነው፡፡ በ1958 ዓለም ዋንጫ 13 ግቦችን ካስቆጠረ በኋላ የትኛውም ተጨዋች እዚህ ቁጥር ላይ መድረስ አይደልም ተጠግቶ አያውቅም፡፡ ሩብ ፍጻሜ ላይ በደረሰው የ2026 ዓለም ዋንጫ ሦስት ተጨዋቾች በጋራ 22 ግቦችን አስቆጥረዋል፡፡ ሊዮኔል ሜሲ በ8 ግቦች ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱነ ሲመራ ኤርሊንግ ሃላንድ እና ኪሊያን ምባፔ በእኩል ሰባት ግቦች ሲከተሉ፣ ሃሪ ኬን በ6 ግቦች 4ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ ምን አልባት ገና የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ላይ ሳይደርሱ እዚህ ቁጥር ላይ መድርሳቸው ለ68 ዓመታት ተይዞ የቆየውን ክብረ ወሰን የሚሰብሩበት ዕድል ሊኖር እንደሚችል ማሳያ ነው፡፡ በተለይ ከቡድኖቻቸው ጋር እስከ ፍጻሜ የሚጓዙ ከሆነ ይህንን ለማድረግ ብዙም የሚቸገሩ አይመስሉም፡፡ ከዚህ በፊት በአንድ የዓለም ዋንጫ 8 እና ከዚያ በላይ ግቦችን ያስቆጠሩት ስምንት ተጫዋቾች ብቻ ናቸው፡፡ ጀስት ፎንቴይን፣ ሳንዶር ኮሲስ፣ ገርድ ሙለር፣ አዴሚር፣ ኤውሴቢዮ፣ ጉለርሞ ስታቢሌ፣ ሮናልዶ እና ምባፔ በዚሀ ዓመት ደግሞ ሊዮኔል ሜሲ ብቻ ናቸው፡፡ @Addis_Reporter @Addis_Reporter
2 838
20
ኢትዮጵያዊ አማካኝ ጋቶች ፓኖም ለኩዌት ክለብ ፈረመ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ጋቶች ፓኖም ወደ ኩዌት ሊግ ማምራቱ ለማወቅ ተችሏል። በሳውዲው ክለብ አል አረቢ ጥሩ ጊዜን በግሉ ያ
ኢትዮጵያዊ አማካኝ ጋቶች ፓኖም ለኩዌት ክለብ ፈረመ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ጋቶች ፓኖም ወደ ኩዌት ሊግ ማምራቱ ለማወቅ ተችሏል። በሳውዲው ክለብ አል አረቢ ጥሩ ጊዜን በግሉ ያሳለፈው ጋቶች ፓኖም ለኩዌቱ አል ፋሂሊ ክለብ ፊርማውን ማኖር ችሏል። ጋቶች ፓኖም በክለቡ ለአንድ አመት ለመቆየት ለአል ፋሂሊ ስፖርት ክለብ ፊርማውን አኑሯል። ጋቶች ፓኖም ከሳምንታት በኃላ ወደ ግብፅ በማቅናት በቅድመ ውድድት ዝግጅት ቡድን እንደሚቀላቀል ይጠበቃል። ጋቶች ፓኖም ከሀገራችን ሊግ አልፎ :- በሩሲያ ኢራቅ ግብፅ እና ሳውዲ አረቢያ ሊጎች ላይ ባለፉት አመታት ተጫውቶ አሳልፏል። “ ጭልፊቶቹ “ የሚል መጠርያ ያለው ክለቡ አስር ክለቦች በሚሳተፉበት የሀገሪቱ ሊግ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን 6ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
3 038