ar
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

الذهاب إلى القناة على Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Ethio - ዜና 🇪🇹

تُعد قناة Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 105 596 مشتركاً، محتلاً المرتبة 73 في فئة صور والمرتبة 273 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 105 596 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 17 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -2 807، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -73، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 3.31‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 2.31‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 503 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 439 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 25.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 18 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة صور.

105 596
المشتركون
-7324 ساعات
-6767 أيام
-2 80730 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '260
في 2 قنوات
يونيو '26
+64
في 9 قنوات
Get PRO
مايو '26
+129
في 11 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+74
في 12 قنوات
Get PRO
مارس '26
+2 127
في 10 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+8
في 4 قنوات
Get PRO
يناير '26
+2 108
في 54 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+2 159
في 81 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+4 183
في 51 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+4 892
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+7 709
في 3 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+5 654
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+6 591
في 2 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+6 975
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+7 406
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+7 575
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '25
+8 127
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+7 065
في 3 قنوات
Get PRO
يناير '25
+7 127
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+9 050
في 4 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+11 169
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+14 487
في 4 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+12 613
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+11 528
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+4 340
في 29 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+871
في 5 قنوات
Get PRO
مايو '24
+1 669
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+1 824
في 7 قنوات
Get PRO
مارس '24
+3 958
في 6 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+1 530
في 2 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
18 يوليو0
17 يوليو0
16 يوليو0
15 يوليو0
14 يوليو0
13 يوليو0
12 يوليو0
11 يوليو0
10 يوليو0
09 يوليو0
08 يوليو0
07 يوليو0
06 يوليو0
05 يوليو0
04 يوليو0
03 يوليو0
02 يوليو0
01 يوليو0
منشورات القناة
አሜሪካ የኢራንን ድልድዮች ማጥቃት ጀመረች‼️ አሜሪካ የኢራንን ዋና ድልድዮች እንዲሁም የውሃ ማጣሪያ ተቋሟት ላይ ጥቃት በመፈፀም ጉዳት አድርሳለች። @Seledadotio @Seledadotio

2
በደብረ ማርቆስ ከተማ ፍርድ ቤት ውስጥ የጠበቃውን ስልክ የሰረቀችው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች ! በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13 ከሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀም
በደብረ ማርቆስ ከተማ ፍርድ ቤት ውስጥ የጠበቃውን ስልክ የሰረቀችው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች ! በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13 ከሚገኘው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሀምሌ 9 ቀን 2018 ዓም ከቀኑ 5 ሰአት በሚሆንበት ግዜ የወንጀል ድርጊቱ መፈፀሙን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል። የግል ጠበቃ ከሆነው ግለሰብ ስራውን ጨርሶ ጋውን በማውለቅ ላይ እያለ ጉዳይ ለማስፈፀም የመጣችው ተጠርጣሪ ከጠበቃው ቴክኖ ሞባይል ሰርቃ ብትሰወርም.... ፖሊስ ከአካባቢው ማህበረሰብ እና በወቅቱ ከነበሩ የህግ ባለሙያዎች ያገኘውን መረጃ መሰረት አድርጎ ባከናወነው ያልተቋረጠ ክትትል ወዲያውኑ ሞባይሉን የገዛውን ጨምሮ በወንጀሉ የተጠረጠረችዋን ግለሰብ በቁጥጥጥር ስር አውሎ በተፋጠነ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የ1ኛ ፖሊስጣቢያ የወንጀል ምርመራ ክፍል ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ልጃለም ውበቴ ገልፀዋል ፡፡
1 688
3
"ኦሮሚያ ክልል 'ጠፍቶ' ለማየት የሚመኙ አሉ፤ ምኞታቸው ግን በፍጹም አይሳካም" አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙና "ኦሮሚያ" የሚለውን ቃል መስማት የማይፈልጉ አካላት እ
"ኦሮሚያ ክልል 'ጠፍቶ' ለማየት የሚመኙ አሉ፤ ምኞታቸው ግን በፍጹም አይሳካም" አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል "ጠፍቶ" ለማየት የሚመኙና "ኦሮሚያ" የሚለውን ቃል መስማት የማይፈልጉ አካላት እንዳሉ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። በአዳማ ከተማ በተካሄደ የመንግሥት አመራሮች መድረክ ላይ ርዕሰ መሥተዳድሩ በኦሮምኛ ቋንቋ ባደረጉት ንግግር፣ ይህ ምኞት "በፍጹም" ሊሳካ እንደማይችልና ክልሉ ይበልጥ እየጠነከረና ውጤታማ እየሆነ እንደሚሄድ አረጋግጠዋል። አቶ ሽመልስ የእነዚህን አካላት ማንነት በስም ባይጠቅሱም፣ ንግግሩን ያደረጉት የክልሎች አወቃቀር ጉዳይ ለአገራዊ ምክክር ጉባኤ በአጀንዳነት በቀረበ ማግስት ነው።
2 126
4
#ጤናመረጃ ​የሀበሻ ጎመን ዋና ዋና የጤና ጥቅሞች! ​የሀበሻ ጎመን በቪታሚኖች (C, A, K) በማዕድናት (ካልሲየም፣ ብረት) እና በፀረ-ኦክሲዳንት ንጥረ ነገሮች እጅግ የበለፀገ ነው። ​1. ለአጥን
#ጤናመረጃ ​የሀበሻ ጎመን ዋና ዋና የጤና ጥቅሞች! ​የሀበሻ ጎመን በቪታሚኖች (C, A, K) በማዕድናት (ካልሲየም፣ ብረት) እና በፀረ-ኦክሲዳንት ንጥረ ነገሮች እጅግ የበለፀገ ነው። ​1. ለአጥንት ጥንካሬና ጤንነት፦ የሀበሻ ጎመን እጅግ ከፍተኛ የካልሲየም (Calcium) እና የቪታሚን ኬ (Vitamin K) ይዘት ስላለው፣ ለአጥንት መገንባት፣ ለጥንካሬ እና የአጥንት መሳሳትን ለመከላከል አስተዋጽኦ አለው። ​2. በሽታ የመከላከል አቅምን ለማጠናከር፦ በውስጡ ባለው ከፍተኛ የቪታሚን ሲ መጠን ምክንያት፣ የሰውነትን በሽታ የመከላከል ሥርዓት በማገዝ ከኢንፌክሽኖች እና ከተለያዩ በሽታዎች ይጠብቃል። ​3. የደም ማነስን ለመከላከል፦ ጎመን በውስጡ ከፍተኛ የiron ማዕድን ይዟል። ይህም የሰውነታችንን ቀይ የደም ሴል ምርት በማገዝ የደም ማነስ ችግር እንዳይከሰት ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ​4. ለምግብ መፈጨት ሥርዓት፦ ልክ እንደ ጥቅል ጎመን ሁሉ፣ የሀበሻ ጎመንም ከፍተኛ የፋይበር (የቃጫ) ይዘት ስላለው የሆድ ድርቀትን ለመከላከል እና የአንጀትን ጤንነት ለመጠበቅ ይረዳል። ​5. ለአይን ጤንነትና እይታ፦ በአይን ላይ የሚመጡ የዕድሜ መግፋት ጉዳቶችን እና ሌሎች የዓይን በሽታዎችን የመከላከል አቅም ያላቸውን ሉቲን እና ቪታሚን ኤ በበቂ መጠን ይዟል። ​6.ለቆዳና ለፀጉር ውበት፦ በውስጡ የሚገኙት ቪታሚኖች (A,C,E) እና ፀረ-ኦክሲዳንቶች ለቆዳ ጤንነት፣ ለወጣትነት ገጽታ እና ለፀጉር ጥንካሬ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ። ጠቃሚ ምክር :- የሀበሻ ጎመንን ከመጠን በላይ ሳያበስሉ (ሳይሞት) በመጠኑ አብስሎ መመገብ በውስጡ ያሉትን ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች ሙሉ በሙሉ ለማግኘት ይረዳል።(ኢትዮ-መረጃ) ​ጠቃሚ ነውና ለወዳጆ ያካፍሉ! ሼር! @Addis_Reporter @Addis_Reporter
2 195
5
''አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ ነው‼️ በነዳጅ፣ በሪል እስቴት፣ በአልኮልና በትምባሆ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ታክስ ነፃ መብቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ መሆኑ ተሰምቷል። IMF እንደገለጸው የኢትዮጵያ
''አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ ነው‼️ በነዳጅ፣ በሪል እስቴት፣ በአልኮልና በትምባሆ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ታክስ ነፃ መብቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች ሊጣሉ መሆኑ ተሰምቷል። IMF እንደገለጸው የኢትዮጵያ መንግሥት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጭ ብድር ለማግኘት ሲል እነዚህን ሰፊ የታክስ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ለማድረግ ወስኗል። ይህ የሆነው የብድሩ ቅድመ ሁኔታ የሀገሪቱን የውስጥ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ስለሚጠይቅ እንደሆነም ተብራርቷል። በዚህም መሠረት የነዳጅ ድጎማው ሙሉ በሙሉ ተነስቶ ዋጋው በገበያ እንዲወሰን የሚደረግ ሲሆን፣ በሪል እስቴት፣ በመኪና ባለቤትነት እና በተለያዩ ምርቶች ላይ አዳዲስ ቀረጦች የሚጣሉ ይሆናል ተብሏል። • ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአንድ ወቅት የዓለም አቀፉን የገንዘብ ድርጅት (IMF) ብድር ቀላልነት ሲገልጹ «ከአይ.ኤም.ኤፍ መበደር ከእናት መቀነት እንደ መፍታት ነው...» ማለታቸው ይታወሳል። ይሁን እንጂ ዛሬ ላይ የዚያ "ቀላል" ብድር ዋጋና ቅድመ-ሁኔታዎች በዜጎች ኪስ ላይ እየፈጠሩት ያለው ጫና ቀላል አለመሆኑን ብዙዎች እየተናገሩ ይገኛሉ። በየጊዜው የሚጨመሩ ታክሶች፣ አዳዲስ ቀረጦች እና የዋጋ ንረቱ «ለመሆኑ ለብድር ተብሎ በሕዝብ ላይ ታክስ መጫን ተለመደ እንዴ?» የሚል ጥያቄ አስነስቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገሪቱ እየተተገበሩ ያሉ የፖሊሲ ለውጦች (የኤክሳይዝ ታክስ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ማሻሻያዎች እና የተለያዩ የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪዎች) ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያለውን ማህበረሰብ ክፉኛ እየፈተኑት ይገኛሉ። ከውጭ ምንዛሬ ተመን መለቀቅ ጋር ተዳምሮ የሸቀጦች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
2 161
6
ነገ በአዲስ አበባ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ‼️ ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግሥትና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማሳወቅ ”አፈሳ ይቁም ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ ቃል ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፉ ይደረጋል። ሰልፉ ተጀምሮ  እስከ ሚጠናቀቅበት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ። በዚህም መሰረት:- 👉 ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ቅ/ዑራኤል አደባባይ 👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባ ኦሎምፒያ አደባባይ 👉 ከጎተራ  ወደ መስቀል አደባባይ  ለከባድ ተሽከርካሪ  አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ 👉 ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ መስቀል ለገሀር መብራት 👉 ከለገሀር ቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታዲዮም ለገሀር ቴሌ ማቋረጫ 👉 ከአራት ኪሎ ወደ መሰቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት 👉ከካሳንቺስ በመቅረዝ ሆስፒታል ወደ መስቀል አደባባይ መቅረዝ ሆስፒታል አጠገብ 👉ከአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሐራምቤ መብራት የሚወስዱ መንገዶች ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ  ዝግ ይሆናሉ። ከዛሬ ሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በመስቀል አደባባይና በዙሪያው ባሉ መንገዶች ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ረዥም ሠዓት ማቆም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። @Seledadotio @Seledadotio
2 325
7
ሴት መስሎ በመቅረብ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። 10/11/2018ዓ/ም | በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ሴት መስሎ በመቅረብ ህብረተሰቡን ለመሸወድ እና የተለያ+2
ሴት መስሎ በመቅረብ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። 10/11/2018ዓ/ም | በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ሴት መስሎ በመቅረብ ህብረተሰቡን ለመሸወድ እና የተለያየ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ። ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው በሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር በሜጦማ ቀበሌ ልዩ ስሙ መምህራን መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ ታውቋል። አቡሽ የተባለውና የትውልድ ስፍራው በምዕራብ ባደዋቾ ቆቶ ቀበሌ የሆነው ይህ ግለሰብ ወንድነቱን በመደበቅ ራሱን ሙሉ በሙሉ ወደ ሴትነት በመለወጥ ህዝብን ሲያታልል እንደነበር ተገልጿል። ግለሰቡ የወንጀል ዓላማውን ለማሳካት የሴት ቀሚስ ፣ ሰው ሰራሽ ፀጉር (ዊግ) እና የሴት ጡት መያዣ በመጠቀም ራሱን በመለወጥ ስርቆት ለመፈጸም ሲንቀሳቀስ ነበር። የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ም/ኢ/ር አድማሱ ሱሎሮ እንደገለጹት ግለሰቡ በተደረገበት የህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለ ሲሆን በአሁኑ ወቅትም በጸጥታ ኃይሎች ተይዞ ጥልቀት ያለው ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል። Via፦ ሺንሽቾ መንግስት ኮሙኒኬሽን @Seledadotio @Seledadotio
2 680
8
በቀን 3 ቴምር መብላት ለአእምሮ ጥንካሬና ከአልዛይመር ለመከላከል ፍቱን መፍትሔ _ጥናት ​በሎማ ሊንዳ ዩኒቨርሲቲ (ካሊፎርኒያ፣ አሜሪካ) ተመራማሪዎች የተጠናና በቅርቡ ‘ጆርናል ኦፍ ኒውትሪሽን’ ላይ
በቀን 3 ቴምር መብላት ለአእምሮ ጥንካሬና ከአልዛይመር ለመከላከል ፍቱን መፍትሔ _ጥናት ​በሎማ ሊንዳ ዩኒቨርሲቲ (ካሊፎርኒያ፣ አሜሪካ) ተመራማሪዎች የተጠናና በቅርቡ ‘ጆርናል ኦፍ ኒውትሪሽን’ ላይ የታተመ ጥናት እንደሚያመለክተው በቀን ሦስት ቴምር መመገብ ለአእምሮ ጤና ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ከመሆኑም በላይ የትርሳን (የአልዛይመር) በሽታ የመያዝ ተጋላጭነትን በእጅጉ ይቀንሳል። ቴምር የአእምሮ ሴሎችን ከጉዳት የሚጠብቁና እብጠትን የሚከላከሉ እንደ ፍላቮኖይድስ እና ፌኖሊክ አሲድ ያሉ አንቲኦክሲዳንቶች እንዲሁም በርካታ ጠቃሚ ቪታሚኖች በውስጡ ይዟል። ​በሳይንሳዊ ምርምሮች መሠረት፣ ቴምር በአእምሮ ውስጥ የሚፈጠሩትንና ለአልዛይመር በሽታ መከሰት ዋነኛ መንስኤ የሆኑትን የ"አሚሎይድ ፕላኮች" (amyloid plaques) ክምችት የመከላከል ከፍተኛ አቅም አለው። ​ሆኖም ግን ቴምር ከፍተኛ የካሎሪና የስኳር መጠን ስላለው (በ100 ግራም ውስጥ ወደ 66 ግራም ስኳር ይገኛል)፣ በተለይ የስኳር ህመምተኞች እና የጨጓራ ወይም የአንጀት ችግር ያለባቸው ሰዎች በሚመገቡበት ጊዜ መጠን ማወቅና ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ምሁራን ያሳስባሉ። @Seledadotio @Seledadotio
2 607
9
የአሜሪካ ግሪን ካርድ ለማግኘት የ100,000 ዶላር ቅድመ ክፍያ ሊጠየቅ ነው ​የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ስደተኞች ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ ለመግታት አዲስ ጥብቅ መመሪያ እያዘጋ
የአሜሪካ ግሪን ካርድ ለማግኘት የ100,000 ዶላር ቅድመ ክፍያ ሊጠየቅ ነው ​የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ስደተኞች ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ ለመግታት አዲስ ጥብቅ መመሪያ እያዘጋጀ መሆኑ ታወቀ። በታቀደው አዲስ ረቂቅ መመሪያ መሠረት፣ ከዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ሆነው የቋሚ ነዋሪነት ፈቃድ (ግሪን ካርድ) የሚያመለክቱ ግለሰቦች የ100,000 ዶላር የገንዘብ ዋስትና በቅድሚያ እንዲያስይዙ ሊገደዱ ይችላሉ። ​ይህ የተያዘው ገንዘብ አመልካቾቹ የአሜሪካ ዜግነት ሲያገኙ የሚመለስላቸው ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም አዲሶቹ ስደተኞች በራሳቸው መተዳደር የሚችሉ መሆናቸውንና የመንግስትን ድጋፍ እንደማይጠብቁ ለማረጋገጫነት እንዲያገለግል ነው። ​ይህ አሰራር በተለይ ከድሃ ሀገራት ለሚመጡና የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው የቅርብ ዘመዶቻቸውን (ትዳር አጋር፣ ወላጅና እህትማማቾች) ለማስገባት ለሚፈልጉ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ትልቅ እንቅፋት እንደሚሆን ተገልጿል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መመሪያውን መጀመሪያ በጥቂት ሀገራት ላይ ለመፈተሽ አቅዷል። @Seledadotio @Seledadotio
2 624
10
በሀገራዊ ምክክር መድረክ ላይ የተገላገለችው እናት ልጇን "ምክክር" ስትል ሰየመችው:: የሀገር ፍቅር እና የቁርጠኝነት ትልቅ ማሳያ የሆነችው ወጣት ክርኑዶ ኡጁሉ፣ የመውለጃዋ ቀን ተቃርቦ ሳለ “ሀገሬ+8
በሀገራዊ ምክክር መድረክ ላይ የተገላገለችው እናት ልጇን "ምክክር" ስትል ሰየመችው:: የሀገር ፍቅር እና የቁርጠኝነት ትልቅ ማሳያ የሆነችው ወጣት ክርኑዶ ኡጁሉ፣ የመውለጃዋ ቀን ተቃርቦ ሳለ “ሀገሬ ጠርታኝ አልቀርም” በሚል ትልቅ አላማ ከጋምቤላ ክልል ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ ስትሳተፍ ቆይታለች። በጉባኤው ሂደት ላይ እያለችም በዘውዲቱ ሆስፒታል ወንድ ልጅ በሰላም ተገላግላለች። ይህንን ተከትሎም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ እናቲቱ ባረፈችበት ቤት በአካል በመገኘት እንኳን ደስ አለሽ ብለዋታል። ወጣቷ እናት የተለመደውን የቤተሰብ ስም የማውጣት ባህል በመተው፣ የልጇን ስም የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ እንዲያወጣላት በጠየቀችው መሠረት የሕፃኑ ስም "ምክክር" ተብሎ ተሰይሟል። ከጥቂት ቀናት እረፍት በኋላ የመጣችበትን ታላቅ ሀገራዊ ዓላማ ለማሳካት ወደ ምክክር ጉባኤው በልበ ሙሉነት እንደምትመለስ ያረጋገጠች ሲሆን፣ ጉባኤውን አጠናቃ ወደ መጣችበት እስክትመለስ ድረስ ለእሷና ለልጇ የሚያስፈልገው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እንደሚደረግላት ተገልጿል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስተላለፉት መልዕክት፣ ይህ ታሪክ ለሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው፣ እናቲቱ በሰላም ተገላግላ በደስታ እንደተሞላች ሁሉ ሀገሪቱም ከገጠሟት ፈተናዎች በምክክር እና በውይይት ተገላግላ ወደ ተሻለ የሽግግር ምዕራፍ እንደምትሻገር ፅኑ እምነታቸውን ገልጸው ለሕፃኑ እና ለኢትዮጵያ ሕፃናት በሙሉ መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል። @Seledadotio @Seledadotio
2 669
11
የአጭር ጊዜ ቪዲዮዎች (TikTok እና Reels) ራስን የመቆጣጠር እና የዲሲፕሊን ክህሎትን የሚገነባውን የአንጎል ክፍል ስራ እንደሚያደናቅፉ አዲስ ጥናት አመለከተ ተጠቃሚዎች በምስሎቹ ቢደሰቱም ባይ
የአጭር ጊዜ ቪዲዮዎች (TikTok እና Reels) ራስን የመቆጣጠር እና የዲሲፕሊን ክህሎትን የሚገነባውን የአንጎል ክፍል ስራ እንደሚያደናቅፉ አዲስ ጥናት አመለከተ ተጠቃሚዎች በምስሎቹ ቢደሰቱም ባይደሰቱም፥ ቪዲዮዎቹ በአንጎል ላይ የሚያሳድሩት አሉታዊ ተፅዕኖ አይቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል። ​ጥናቱ እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ምስል-ወለድ ይዘቶች የተመልካቹን ቀልብ አንዴ ከሳቡ በኋላ ፈጣን የዶፓሚን ሆርሞን መለቀቅን ያስከትላሉ። ይህም የአንጎልን የተፈጥሮ ውሳኔ ሰጪነት በማደንዘዝ፣ ከዕፅ ሱስ የጠነከረ ከፍተኛ የሱስ የመለከፍ አደጋ ይፈጥራል። ​ይህ የፈጣን መዝናኛ አባዜ የሰውን ልጅ ወደ ማገናዘብ የማይችል “ዞምቢ” እየቀየረው መሆኑን ተመራማሪዎች አስጠንቅቀዋል። ራስን የመግዛት አቅምን ለመጠበቅ ከማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም መገደብ ወሳኝ እንደሆነም ተመክሯል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
2 414
12
በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ‼️ ለሐምሌ 11 የተጠራው ሰልፍ ፈቃድ አገኘ‼️ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ወታደራዊ አፈሳ ለማውገዝ በአዲስ አበባ የተጠራው የተቃውሞ ሰልፍ የተፈናቀሉትን እንደሚ
በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ‼️ ለሐምሌ 11 የተጠራው ሰልፍ ፈቃድ አገኘ‼️ በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ወታደራዊ አፈሳ ለማውገዝ በአዲስ አበባ የተጠራው የተቃውሞ ሰልፍ የተፈናቀሉትን እንደሚያሳትፍ ተሰምቷል። በአዲስ አበባ ከተማ ለመጪው ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም የተጠራውና በሕገ-ወጥ ወታደራዊ ምልመላ እንዲሁም በሰላማዊ ዜጎች እስር ላይ ያተኮረው የተቃውሞ ሰልፍ የመንግስትን ፈቃድ ማግኘቱንና በከተማዋ የሚገኙ በርካታ የትግራይ ተፈናቃዮችም በሰልፉ ላይ እንደሚሳተፉ ታውቋል።። የስምረት ፓርቲን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ ኃይሎችን ያካተተው የትግራይ ሰላምና የለውጥ ምክር ቤት የጠራው ይህ ሰልፍ፤ በትግራይ ክልል እየተፈጸመ ነው ያሉትን ወታደራዊ አፈሳ ለማውገዝ፣ የታሰሩ እናቶችንና ገበሬዎችን ድምጽ ለማሰማት እንዲሁም ለአዲስ አበባ ተፈናቃዮች ተገቢው ድጋፍ እንዲደረግ ለመጠየቅ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። የስምረት ፓርቲ ጽሕፈት ቤት የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ  ሃለፎም ምርአ ለአዲስ ማለዳ እንደተናገሩት፤ የሰልፉ ዋና ዓላማ በትግራይ ክልል ሕጋዊ ያልሆነ አዋጅን መነሻ በማድረግ በወጣቶች ላይ እየተፈጸመ ያለውን አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላና ያለአግባብ የታሰሩ እናቶችንና ገበሬዎችን በደል ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ይፋ ማድረግ ነው። በተጨማሪም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዕውቅና የነፈገውን የህወሃት ቡድን “የፕሪቶሪያው ስምምነት ፈርሷል” በሚል እያከናወነ ያለውን ተግባር ለማውገዝ፣ የፌደራል መንግሥት የበኩሉን ኃላፊነት እንዲወጣ ለመጠየቅና በጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው አዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች አስፈላጊውን ሰብአዊ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማስቻል እንደሆነ ኃላፊው አስረድተዋል። ‎ @Seledadotio @Seledadotio
2 633
13
ነጋዴው አገልግሎት ሰጪ ተቋም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በበጀት
ነጋዴው አገልግሎት ሰጪ ተቋም የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከ42 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በበጀት አመቱ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ፓስፖርት ለዜጎች መሰጠት መቻሉንና የአገልግሎት መስጫ ቅርንጫፎች 23 ማድረሳቸውን ገልጸዋል። አክለውም 1,046,286 ቪዛ፣ 32,952 ትውልደ ኢትዮጵያውያን መታወቂያ እንዲሁም 21,163 ጊዜያዊና ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ መሰጠቱን ተናግረዋል። በአጠቃላይ ከ42 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ በመሰብሰብ ስኬታማ ስራ መሰራቱም የተገለፀ ሲሆን፥ በአየር እና በየብስ ድንበር አለማቀፍ ደረጃን በጠበቀ መልኩ በጉዞ ሰነድ ለ7,225,691 ገቢና ወጪ መንገደኞች አገልግሎት ተሰጥቷል ብለዋል።   ዋና ዳይሬክተሯ በመግለጫቸው፤ 433 የውጭ ዜጎችና 4ሺህ 450 ኢትዮጵያውያን በአጠቃላይ 4ሺህ 883 ዜጎች በሐሰተኛ ሰነድ የማጭበርበር ድርጊት ሲፈጽሙ ተይዘው እርምጃ እንደተወሰደባቸው ተናግረዋል። በተጨማሪም 25ሺህ 407 ኢትዮጵያውያን እና 29ሺህ 606 የውጭ ሀገር ዜጎች በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገር ሊገቡና ሊወጡ ሲሉ ተይዘው ተጠያቂ መደረጋቸውን ገልጸዋል። በበጀት አመቱ ስድስት ሚሊዮን የሲቪል እና ቤተሰብ ምዝገባ የተካሄደ ሲሆን ይህን ሂደት ለመምራት የተለዩ የዲጂታል አማራጭ መተግበሪያ እና ስረአት መዘርጋቱን ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
2 734
14
ጥቆማ‼️ ያለጥርጥር በቴሌግራሙ አለም አሉ ከሚባሉ የመረጃ አቅራቢዎች መሀከል የተለያዩ ወቅታዊ እና እውነተኛ መረጃዎችን በታማኝነትና በፍጥነት ፈልፍሎ የሚያቀርብ የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማቹ 👍 በጥቆ
ጥቆማ‼️ ያለጥርጥር በቴሌግራሙ አለም አሉ ከሚባሉ የመረጃ አቅራቢዎች መሀከል የተለያዩ ወቅታዊ እና እውነተኛ መረጃዎችን በታማኝነትና በፍጥነት ፈልፍሎ የሚያቀርብ የቴሌግራም ቻናል ልጠቁማቹ 👍 በጥቆማዬ ሙሉ በሙሉ እተማማናለሁ "የመረጃ ቋት ቻናል ነው "በዚህ ሊንክ ግቡ 👇👇 👇 https://t.me/seledadotio https://t.me/seledadotio
2 529
15
በሰሜን ኢትዮጵያ የዝናብ መጠን አነስተኛ ነው‼️ የሰሜንና የሰሜን ምስራቅ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ላይ በክረምቱ የሚኖረው ዝናብ አነስተኛ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት ተናገረ፡፡ በዚህም
በሰሜን ኢትዮጵያ የዝናብ መጠን አነስተኛ ነው‼️ የሰሜንና የሰሜን ምስራቅ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ላይ በክረምቱ የሚኖረው ዝናብ አነስተኛ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት ተናገረ፡፡ በዚህም ምክንያት የሚኖረው የዝናብ መጠን አነስተኛ ነው ህብረተሰቡም በቂ ዝግጅት እንዲያደርግ ኢንስቲትዩቱ ተናግሯል፡፡ የክረምት ዝናብ አሁን ላይ ባላገኙ አንዳንድ አካባቢዎች በሚቀጥሉት ቀናት የተሻለ ዝናብ እንደሚያገኙ ጠቅሷል፡፡ የዝናብ እጥረት በሚታይባቸው አካባቢዎችም በመጪዎቹ ቀናት የተሻለ የዝናብ መጠን ሊያገኙ እንደሚችልም ኢንስቲትዩቱ ትንበያውን ነግሮናል፡፡ በመጪዎቹ 10 ቀናት በአብዛኛው የዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች የሚኖረው የዝናብ መጠን ከቀላል እስከ መካከለኛ ነው ተብሏል፡፡ በመካከለኛው የአማራ አካባቢዎች ፣ የምዕራብ ሻዋ ፣ ምዕራብ ኦሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ሊዘንብ እንደሚችል አስረድቷል፡፡ ህብረተሰቡን ከባድ ዝናብ በሚጥልባቸው አካባቢዎች አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲያደርግ ኢንስቲትዩቱ ጠይቋል፡፡ የዝናብ እጥረት ሊከሰትባቸው ይችላል በተባሉ አካባቢዎች ላይ ደግሞ የግብርና ስራዎች ሲሰራ አስፈላጊው ዝግጅትና አማራጮች እንዲወሰድም መክሯል፡፡ ‎ @Seledadotio @Seledadotio
2 607
16
ቤት ሰርቶ ያለማከራየት አይቻልም ተብሏል። 📌አከራዮች ተጠንቀቁ፤ በአዲስ አበባ አዲስ መመሪያ ወጥቷል። ቤት ሰርተው ወይም አድሰው ሳይጠቀሙበት ወይም ሳያከራዩ ለስድስት ወራት ካስቀመጡ፣ መንግስት ቢ
ቤት ሰርቶ ያለማከራየት አይቻልም ተብሏል። 📌አከራዮች ተጠንቀቁ፤ በአዲስ አበባ አዲስ መመሪያ ወጥቷል። ቤት ሰርተው ወይም አድሰው ሳይጠቀሙበት ወይም ሳያከራዩ ለስድስት ወራት ካስቀመጡ፣ መንግስት ቢከራይ ሊያገኝ የሚችለውን ገቢ አስልቶ ግብር እንዲከፍሉ ያደርጋል ተብሏል። ይባስ ብሎ ደግሞ ቤቱ ሳይከራይ ከአምስት አመት በላይ ከቆየ፣ አመታዊ የንብረት ግብሩ ላይ ሃያ አምስት በመቶ ተጨማሪ ቅጣትም ይጣልበታል። አከራዮች 'ቤቴ ነው፣ የፈለኩትን አደርጋለሁ' ማለት አይችሉም ተብሏል። የህግ ባለሙያዎችም ቤት ለማግኘት ህዝቡ እየተቸገረ፣ ቤት ዘግቶ ማስቀመጥ መብት አይደለም እያሉ ይገኛሉ። ቤታችሁን ዘግታችሁ ያስቀመጣችሁ አከራዮች ሰው ይኑርበት ተብላችኋል።
3 104
17
“ኢትዮጵያ ውስጥ ኮሽ ሲል፤ ያደፈጡ፣ የሚነቁ፣ የዘመናት ያልተቋረጠ የጠላትነት ስሜት ያላቸው ሀገራት አሉ” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ኢትዮጵያ “በቀጣይ” አዲስ ህገ መንግስት ሊኖ
“ኢትዮጵያ ውስጥ ኮሽ ሲል፤ ያደፈጡ፣ የሚነቁ፣ የዘመናት ያልተቋረጠ የጠላትነት ስሜት ያላቸው ሀገራት አሉ” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናገሩ። ኢትዮጵያ “በቀጣይ” አዲስ ህገ መንግስት ሊኖራት እንደሚችልም ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 8፤ በይፋ በተከፈተው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥቆማ ሰጥተዋል። ጠ/ሚኒስትሩ በዚሁ ንግግራቸው ከሀገራዊ ጉባኤው የሚጠበቁ ጉዳዮችን እና በምክክሩ ይሳካሉ ብለው የሚጠብቋቸውን ጉዳዮች አንስተዋል። “አሁን የምንመካከረው ስለ ትላንትናው አይደለም። የትላንትን ችግር ፈተን ለነገ መልካም መሰረት ለማኖር ነው” ሲሉ አብይ ከሀገራዊ ጉባኤው የሚጠበቀውን አመልክተዋል። “የአሜሪካ ህገ መንግስት በ55 ሰዎች ቢሰራም ልባም ነበሩና ለምዕተ ዓመታት የሚቆይ ስራ ሰርተዋል። የእኛ አራት ሺህ ሰዎች ከእነሱ በላይ፣ ከእነሱ በተሻለ ጊዜ ይበልጥ ልባም ሆነው፣ ሁሉን ወገን፣ መላው ኢትዮጵያን የሚሰበስብ ምክክር ቢያደርጉ፤ በቀጣይ የሚኖረን ህገመንግስት ከዚህ ቀደም እንደለመድነው የመጣ ሁሉ የሚቀደው ሳይሆን፤ እኛ በአራት ሺህ ጀምረናል፣ በ10 ሺህ ምክክር ሳይደርግ፤ አንድም ሰው መቀየር አይችልም ማለት ነው” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ተናግረዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ በተለይ ሲናገሩ፣ "ኢትዮጵያ ለሺ ዘመናት ያስተዳደረችውን፣ በባለቤትነት የያዘችውን፣ ለራሷም ለከባቢውም መጠቀሚያ ያኖረችውን ቀይ ባህር ያልተመረጠ መንግስት፣ ያልተወያየ መንግስት በሸፍጥ ኢትዮጵያን የጂኦግራፊ እስረኛ እንዲያደርግ ያደረገበት ዋናው ምክንያት በውስጥ ያለን ስንፍና እንጂ የኢትዮጵያን መሻትና ጥቅም ማስቆም የሚችል ኃይል ስለነበረ፣ ስላለ፣ ስለሚኖር አይደለም " ብለዋል። @Seledadotio @Seledadotio
2 864
18
ኢትዮጵያ ዛሬ 180 ሚሊየን ዶላር (29 ቢሊየን ብር) እዳዋን ዘጭ አድርጋ እንደምትከፍል የሚጠበቅበት ቀን ነው! 👉ሌላ 100 ሚሊየን ዶላር ሊኖር ይችላል ኢትዮጵያ እና የዩሮቦንድ ባለይዞታዎች ከሰሞኑ በደረሱበት የቴክኒክ ስምምነት መሰረት ኢትዮጵያ ካለባት እዳ ውስጥ 180 ሚሊየን ዶላሩን ዛሬ መክፈል ይጠበቅባታል፡፡ የእዳ መልሶ ማዋቀር ስምምነቱ ሲደረስ ከታህሳስ 2016 እስከ ታህሳስ 2017 ዓም መከፈል የሚገባቸው ሶስት የወለድ ክፍያዎች በጥቅሉ 100 ሚሊየን ዶላር በአንዴ መከፈል የሚገባው መሆኑ ይታወሳል፡፡ በመርህ ደረጃ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ቀሪ 👉100 ሚሊዮን ዶላር – 15 ጁላይ 2027 👉300 ሚሊዮን ዶላር – 15 ጁላይ 2028 👉300 ሚሊዮን ዶላር – 15 ጁላይ 2029 የሚከፈል ይሆናል። አሁን ጥያቄው የዛሬውን እሺ ያንን የሚያክል ገንዘብ በአንዴ የመክፈል አቅም ይኖረናል ወይ? ነው ጥያቄው።
2 905
19
ትራምፕ ኢራንን በኃይል ማመንጫዎችና ድልድዮች ውድመት እያስፈራሩ ነው ​በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት እያገረሸ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራ
ትራምፕ ኢራንን በኃይል ማመንጫዎችና ድልድዮች ውድመት እያስፈራሩ ነው ​በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው ወታደራዊ ውጥረት እያገረሸ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ወደ የውይይት ጠረጴዛ ካልተመለሰች ከፍተኛ ጥቃት እንደሚሰነዝሩ አስጠነቀቁ። ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በሚቀጥለው ሳምንት ለኢራን ሁኔታው እጅግ ከባድ እንደሚሆን ገልጸው፣ የሀገሪቱን የኃይል ማመንጫዎች እና ድልድዮች በሙሉ እንደሚያወድሙ ዝተዋል። ​ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሲቪል መሰረተ ልማቶችን ሆን ብሎ ማጥቃት የጦር ወንጀል መሆኑን አስታውሷል። አሜሪካ በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ ጥቃቷን ስትቀጥል፣ ኢራን በበኩሏ በባህሬን እና ኩዌት የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮችን መምታቷንና የባህር ወሽመጡን ቁጥጥር እንደማትለቅ አስታውቃለች። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ኦባማ በትራምፕ ውሳኔ ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ገልጸዋል
2 955
20
የአዲስ አበባ ታክሲዎች ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት ክፍያ እንዲሰበስቡ ተወሰነ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የታክሲ አሽከርካሪዎች ከተወሰነው ታሪፍ በላይ እንዲሚያስከፍሉ ከማኅበረሰቡ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት ክፍያው ከመነሻው እንዲሰበሰብ የሚያስገድድ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱን አስታውቋል። አሽከርካሪዎች በታሪፍ መመሪያው መሠረት ብቻ ከመነሻው የትራንስፖርት ክፍያ እንዲሰበስቡ ለማስቻል ተቆጣጣሪዎች በመነሻ መጫኛ ቦታዎች ላይ ተመድበው ሥራ መጀመራቸውን የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው ተናግረዋል። ይህ አሠራር በጉዞ ወቅት "ሒሳብ ጨምሩ" በሚል ከአሽከርካሪዎች የሚነሳውን አግባብነት የሌለው ጥያቄ ለመግታት የጎላ ፋይዳ እንደሚኖረው ታምኖበታል። ይሁን እንጂ አዲሱ አሠራር ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ አንዳንድ ተግዳሮቶች መፈጠራቸውን የቢሮው ኃላፊዎች ጠቁመዋል። በከተማዋ በሚገኙ መነሻዎች ላይ ክፍያውን አስቀድሞ በመሰብሰብ ሂደት የተወሰነ ጊዜ እየወሰደ መሆኑ በማኅበረሰቡ በኩል ቅሬታ መፍጠሩ ተገልጿል። በተመሳሳይ አንዳንድ አሽከርካሪዎች መንገድ ከጀመሩ በኋላ ታሪፍ የመጨመር አዝማሚያዎችን እያሳዩ መሆናቸውን ቢሮው አስታውቋል። ይህንን ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ማኅበረሰቡ የጉዳዩን ፋይዳ በመገንዘብ ተገቢውን ትብብር እንዲያደርግና ህገ-ወጥ አሽከርካሪዎችን በተመለከተ ጥቆማዎችን በመስጠት የዜግነት ኃላፊነቱን እንዲወጣ አቶ ዳኛቸው አሳስበዋል። በሌላ በኩል ከዚህ ቀደም ያለ ረዳት በሚጭኑ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ሲገለጽ መቆየቱ የሚታወስ ቢሆንም፤ ቢሮው በአሁኑ ወቅት ትኩረቱን አዲሱ የአሠራር ሥርዓት ላይ ማድረጉን አመልክቷል። ይሁን እንጂ የረዳት አጠቃቀምን በተመለከተ ግልጽና ወጥ የሆነ የአሠራር ሥርዓት እንደሚያስፈልግ አቶ ዳኛቸው ገልጸዋል።
2 948