ru
Feedback
Ethio - ዜና 🇪🇹

Ethio - ዜና 🇪🇹

Открыть в Telegram

የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Ethio - ዜና 🇪🇹

Канал Ethio - ዜና 🇪🇹 (@ethio_zena23) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 105 207 подписчиков, занимая 72 место в категории Картинки и 277 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 105 207 подписчиков.

Согласно последним данным от 25 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -2 520, а за последние 24 часа — -123, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 3.20%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 2.23% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 362 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 350 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 24.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን Ethio ዜና ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! ምርት እና አገልግሎታችሁን ገጻችን ላይ ለማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Ethiozenaa_bot

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 26 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Картинки.

105 207
Подписчики
-12324 часа
-3897 дней
-2 52030 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+201
в 4 каналах
июнь '26
+64
в 9 каналах
Get PRO
май '26
+129
в 11 каналах
Get PRO
апрель '26
+74
в 12 каналах
Get PRO
март '26
+2 127
в 10 каналах
Get PRO
февраль '26
+8
в 4 каналах
Get PRO
январь '26
+2 108
в 54 каналах
Get PRO
декабрь '25
+2 159
в 81 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+4 183
в 51 каналах
Get PRO
октябрь '25
+4 892
в 3 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+7 709
в 3 каналах
Get PRO
август '25
+5 654
в 1 каналах
Get PRO
июль '25
+6 591
в 2 каналах
Get PRO
июнь '25
+6 975
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+7 406
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+7 575
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+8 127
в 1 каналах
Get PRO
февраль '25
+7 065
в 3 каналах
Get PRO
январь '25
+7 127
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '24
+9 050
в 4 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+11 169
в 2 каналах
Get PRO
октябрь '24
+14 487
в 4 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+12 613
в 0 каналах
Get PRO
август '24
+11 528
в 5 каналах
Get PRO
июль '24
+4 340
в 29 каналах
Get PRO
июнь '24
+871
в 5 каналах
Get PRO
май '24
+1 669
в 5 каналах
Get PRO
апрель '24
+1 824
в 7 каналах
Get PRO
март '24
+3 958
в 6 каналах
Get PRO
февраль '24
+1 530
в 2 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
25 июля0
24 июля0
23 июля+201
22 июля0
21 июля0
20 июля0
19 июля0
18 июля0
17 июля0
16 июля0
15 июля0
14 июля0
13 июля0
12 июля0
11 июля0
10 июля0
09 июля0
08 июля0
07 июля0
06 июля0
05 июля0
04 июля0
03 июля0
02 июля0
01 июля0
Посты канала
የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ‼️ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /Nati
የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ‼️          የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ  ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ፡-  https://ngat.ethernet.edu.et #ማሳሰቢያ:- ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ። የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም       ይሆናል                                                       ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio

2
የሳኡዲው ልዑል አብደላህ ቢን ፋህድ በለንደን ሆቴል ሞቶ ተገኘ በለንደን ኬንሲንግተን በሚገኘው ማሪዮት ሆቴል የ29 ዓመቱ የሳዑዲ ልዑል አብደላህ ቢን ፋህድ ሕይወት ማለፉን የብሪታንያ የሕክምና ምርመ
የሳኡዲው ልዑል አብደላህ ቢን ፋህድ በለንደን ሆቴል ሞቶ ተገኘ በለንደን ኬንሲንግተን በሚገኘው ማሪዮት ሆቴል የ29 ዓመቱ የሳዑዲ ልዑል አብደላህ ቢን ፋህድ ሕይወት ማለፉን የብሪታንያ የሕክምና ምርመራ ባለሥልጣን አስታወቀ። ዋና ዋና ነጥቦች፡ የሞቱ ምክንያት፡ ታህሳስ 15 ቀን 2025 (እ.አ.አ) በሆቴል መታጠቢያ ቤት ውስጥ ሞቶ ሆኖ የተገኘው ልዑሉ፣ ሕይወቱ ያለፈው ከፍተኛ መጠን ያለው አልኮል እና የአደንዛዥ ዕፅ ከአልኮል ጋር በመቀላቀሉ በተከሰተ የልብ ምት መቆም ነው። የተገኙ ንጥረ ነገሮች፡ በደም ምርመራው መሰረት ከአልኮል እና ከGHB በተጨማሪ የካናቢስ እና የጭንቀት ማስታገሻ መድሃኒቶች (እንደ Xanax ያሉ) በስርዓተ-ህዋሱ ውስጥ ተገኝተዋል። የህክምና ታሪክ፡ ልዑሉ ከዚህ ቀደም ከአልኮልና ከሐኪም ማዘዣ መድሃኒቶች ሱሰኝነት ጋር ይታገል ነበር፤ በለንደን እና በሰሜን ማገገሚያ ማዕከላትም ሕክምናዎችን ተከታትሎ ነበር። የባለሥልጣኑ ውሳኔ፡ የሕክምና ባለሙያዎች እሱ ከህክምና ሲወጣ ራሱን የማጥፋት አደጋ ላይ እንዳልነበር ቢናገሩም፣ ረዳት ባለሥልጣኑ ጂን ሀርኪን ክስተቱን እንደ «አደጋ» ፈርጀውታል።
1 774
3
የራቁታቹን ፎቶ በሶሻል ሚድያ እለቃለሁ በማለት አስፈራርቶ ክብረ ንጽህና የገረሰሳ እና የግብረስጋ ድፍረት በደል ወንጀል የፈጸመው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ   በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 7ኛ ወንጀል ችሎት የቀረበው ተከሳሽ ፀጋዬ ሲሳይ ስዩም እንቁላል ፋብሪካ ይገዙ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው መኖሪያ ቤቱ የ14 አመት እድሜ ያላቸውን የግል ተበዳዬችን ‹‹ላስጠናችሁ›› በማለት ለእህቱ ልጅ በማስጠራት በ2018 ዓ.ም የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ስለፈጸመባቸው በዐቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበታል፡፡   ተከሳሽ ግንቦት  30 ቀን 2018 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 10፡00 ሲሆን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ልዩ ቦታው እንቁላል ፋብሪካ ይገዙ ሜዳ አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ውስጥ የ14 አመት እድሜ ያላትን የግል ተበዳይ  ‹‹ላስጠናሽ›› ብሎ በማስጠራት እና ከወንጀል ድርጊቱ በፊት ገላዋን ስትታጠብ ያነሳትን ፎቶ ‹‹ፌስቡክ ላይ እለቅብሻለሁ›› በማለት በልጅነት አእምሮዋ አስፈራርቶ የግብረ ስጋ ግንኙነት የፈጸመባት እና ክብረ ንጽህናዋ እንዲገረሰስ ያደረገ በመሆኑ በፈጸመው የግብረ ስጋ  ድፍረት ወንጀል ዐቃቤ ህግ ከሶታል፡፡   በሁለተኛ ክስ ተከሳሽ የወንጀል ህግ አንቀጽ 626/1/ን በመተላለፍ  ሚያዚያ ወር 2018 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 11፡00 ሲሆን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ልዩ ቦታው እንቁላል ፋብሪካ ይገዙ ሜዳ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ውስጥ የ14 ዓመት እድሜ ያላትን የግል ተበዳይ ‹‹ላስጠናሽ›› ብሎ በእህቱ ልጅ በማስጠራት የግብረ ስጋ ግንኙነት የፈጸመባት እና ክብረ ንጽህናዋ እንዲገረሰስ ያደረገ በመሆኑ በግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መስርቶበታል፡፡   ዐቃቤ ህግም በጉዳዩ ላይ የሰው እና የሰነድ ማሰረጃዎችን ያቀረበ ሲሆን ተከሳሽም በዐቃቤ ህግ የቀረበበትን የሰው እና የሰነድ ማሰረጃ ማሰተባበል ባለመቻሉ ድረጊቱን መፈጸሙ በማስረጃ ተረጋግጦ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበታል  ተከሳሽ ጥፋተኛ የተባለበት ሁለቱም የወንጀል ህጎች ሲሆኑ ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ የተከሰሰው በተደራራቢ ክሶች ስለሆነ   በወ/ህ/አንቀጽ 85 መሰረት ከብዶ እንዲወሰን ያቀረበውን ጥያቄ ፍ/ቤቱ ተቀብሎ ሀምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀለኛው የቀደመ ሪከርድ ስለሌለበት አንድ ማቅለያ በመያዝ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
2 590
4
Нет текста...
2 415
5
የዓለም የምግብ ፕሮግራም፣ በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብዓዊ ድጋፎቼን ለመቀጠል 182 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል አለ። ድርጅቱ፣ በተያዘው አውሮፓዊያን ዓመት ለኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳ
የዓለም የምግብ ፕሮግራም፣ በቀጣዮቹ ስድስት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብዓዊ ድጋፎቼን ለመቀጠል 182 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል አለ። ድርጅቱ፣ በተያዘው አውሮፓዊያን ዓመት ለኢትዮጵያ የሰብዓዊ እርዳታዎቹ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት እንደገጠመው ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርት ላይ ገልጧል። እስከ ቀጣዩ ነሃሴ ወር በአገሪቱ ውስጥ የስብዓዊ እርዳታውን ለማስቀጠል ለእያንዳንዱ የምግብ እህል ተረጂ ከመደበው መደበኛ ራሽን ላይ 60 በመቶውን ለመቀነስ እንደተገደደም ድርጅቱ ጠቅሷል። የአገሪቱ የሰብዓዊ እርዳታ ፍላጎት ከፍተኛ የኾነው፣ ግጭት፣ መፈናቀል እንዲሁም የኢኮኖሚ እና ከአየር ንብረት ጋር የተያያዙ ጫናዎች በተጋላጭ ማኅበረሰቦች ላይ በሚያሳድሩት ጉዳት ሳቢያ ነው ብሏል።
2 506
6
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በጓንጓ ወረዳ በጣለው ከባድ ዝናብ በቤትና በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ በአማራ ክልል በሚገኘው በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በጓንጓ ወረዳ በሰሜን ደገራ ቀበሌ ነፋስና በ+1
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በጓንጓ ወረዳ በጣለው ከባድ ዝናብ በቤትና በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ በአማራ ክልል በሚገኘው በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በጓንጓ ወረዳ በሰሜን ደገራ ቀበሌ ነፋስና በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ ዝናብ በቤትና በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን የጓንጓ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። በዞኑ በጓንጓ ወረዳ በጣለው ኃይለኛ የዝናብ፣ የነፋስና የበረዶ ድብልቅ ምክንያት በአካባቢው በሚገኙ አርሶ አደሮች ቤትና ሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ጽሕፈት ቤቱ ይፋ ያደረገው መረጃ ያመለክታል። የጓንጓ ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አበባው አምሳል እንደገለጹት፣ በደረሰው ጉዳት ምክንያት መሬት ባዶውን ወይም ፆም እንዳያድር ሁሉም የግብርና ባለሙያዎች በየአካባቢው ተገኝተው ክስተቱን በመከታተል ለአርሶ አደሮች አስፈላጊውን ሙያዊ ምክረ ሃሳብና ድጋፍ መስጠት አለባቸው።
2 739
7
ክርስቲያኖ ሮናልዶ ምናልባት ከአንድ ጨዋታ በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ሊያገል እንደሚችል ተዘግቧል። የ 5 ጊዜ ባሎንዶር አሸናፊዉ ፖርቱጋላዊው ጥበበኛ በወርሃ መስከረም ሀገሩ በኔሽንስ ሊግ ዌልስን
ክርስቲያኖ ሮናልዶ ምናልባት ከአንድ ጨዋታ በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ሊያገል እንደሚችል ተዘግቧል። የ 5 ጊዜ ባሎንዶር አሸናፊዉ ፖርቱጋላዊው ጥበበኛ በወርሃ መስከረም ሀገሩ በኔሽንስ ሊግ ዌልስን በስፖርቲንግ ሊዝበን ሜዳ የምታስተናግድ ሲሆን ይህም ምናልባት የሮናልዶ የመጨረሻው የብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ሊሆን ይችላል ተብሎ ተገምቷል። በስፖርቲንግ ሊዝበን የእግርኳስ ህይወቱን ለጀመረዉ ሮናናልዶ በዛዉ ስታዲየም ላይ የብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ጨዋታው ሊሆን ይችላል ተብሏል። ሮናልዶ እስካሁን ለሀገሩ በ 233 ጨዋታዎች 146 ግቦችን አስቆጥሮ የዩሮ ዋንጫንም ለሀገሩ አምጥቷል።
2 782
8
ምን ማስተዋወቅ ይፈልጋሉ❓ 📌 የምንሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች ➠ የ ሙዚቃ ማስታወቂያ ➠ የ ኮንሰርት ማስታወቂያ ➠ የ ድርጅት ማስታወቂያ ➠ የ ዩቲዩብ ቻናል ማስታወቂያ ➠ ትሪትመንቶች እና ሌሎችም የሽያጮች ማስታወቂያ ✔የትምህርት ተቋማት…... ✔የህክምና ማዕከላት (ባህላዊ /ዘመናዊ)…... ✔የትራንስፖርት አገልግሎት….... ✔የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች…… ✔ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች...... ➲ እንዲሁም የተለያዩ የ Business ስራወችን ከእኛ ጋ መስራት ለምትፈልጉ አናግሩን 👇 @Ethiozenaa_bot
2 633
9
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዲጂታል ገንዘቦች እና በቨርቹዋል ሀብቶች ዝውውር ላይ ጥብቅ እገዳ ጣለ ​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህግ ከተፈቀደው ውጪ በማናቸውም የቨርቹዋል ሀብቶች ግብይት ማድረግ በጥብ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዲጂታል ገንዘቦች እና በቨርቹዋል ሀብቶች ዝውውር ላይ ጥብቅ እገዳ ጣለ ​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህግ ከተፈቀደው ውጪ በማናቸውም የቨርቹዋል ሀብቶች ግብይት ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታወቀ። ​እገዳው ቢትኮይንን ጨምሮ ሌሎች ክሪፕቶከረንሲዎችን ብቻ ሳይሆን፣ ለማንኛውም ክፍያና ኢንቨስትመንት የሚያገለግሉ በዲጂታል መልኩ የሚተላለፉ መግለጫዎችንም ያካትታል። ​በተለይም የሚከተሉት ተግባራት ሙሉ በሙሉ የተከለከሉ ናቸው ብሏል ባንኩ; 👉በቨርቹዋል ሀብት እና በመደበኛ ገንዘብ መካከል የሚደረግ መመንዘር 👉​በቨርቹዋል ሀብቶች መካከል የሚደረግ ልውውጥና ዝውውር 👉​የቨርቹዋል ሀብቶችን ማስቀመጥ፣ ማስተዳደር እና የፋይናንስ አገልግሎት መስጠት ​ህብረተሰቡ ከህጋዊ ተጠያቂነት፣ ከማጭበርበር፣ ከሳይበር ጥቃት እና ከከባድ የገንዘብ ኪሳራ ለመጠበቅ ከነዚህ እንቅስቃሴዎች እንዲቆጠብ ባንኩ አሳስቧል።
2 561
10
የወረቀት ሳሙናን ለገበያ ያቀረበችው የባቲ ከተማዋ ወጣት አብዛኞቻችን ሳሙናን በደረቅ (በቁራጭ)፣ በዱቄት ወይም በፈሳሽ መልክ ብቻ አውቀን ለለመድነው አጠቃቀም፣ የባቲ ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ኢክራም ሙ
የወረቀት ሳሙናን ለገበያ ያቀረበችው የባቲ ከተማዋ ወጣት አብዛኞቻችን ሳሙናን በደረቅ (በቁራጭ)፣ በዱቄት ወይም በፈሳሽ መልክ ብቻ አውቀን ለለመድነው አጠቃቀም፣ የባቲ ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ኢክራም ሙሐመድ አዲስና ምቹ አማራጭ ይዛ ብቅ ብላለች። ወጣቷ ከአካባቢዋ ችግሮች በመነሳት ለእጅ መታጠቢያ የሚሆን «የወረቀት ሳሙና» በመፍጠር የብዙዎችን ትኩረት ስባለች። ኢክራም ለዚህ የፈጠራ ሥራዋ መነሻ የሆነውን አጋጣሚ ስታብራራ፤ በተለያዩ ቦታዎች ለስራና ለጉዞ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት እጅ ለመታጠብ የሚሆን ሳሙና ማጣት የተለመደ ፈተና በመሆኑ፣ ይህንን ክፍተት የሚሞላ መፍትሔ ለመፈለግ መነሳቷን ትናገራለች። ይህ የወረቀት ሳሙና ከባህላዊ የሳሙና አይነቶች የሚለዩት በርካታ አዎንታዊ ጎኖች አሉት፦ ቀደም ሲል ከምናውቃቸውና ለተላላፊ በሽታዎች ሊያጋልጡ ከሚችሉ የጋራ መጠቀሚያ ሳሙናዎች በተለየ፣ እያንዳንዱ ሰው ለብቻው በግል ለመጠቀም በሚመች መልኩ የተዘጋጀ ነው። በቦታ፣ በሁኔታዎችና በቦርሳ ጥበት ሳይገደቡ በየትኛውም ስፍራ ይዞ ለመንቀሳቀስ እና ለመጠቀም አጅግ ምቹ ነው። ከአንዱ ጥቅል ላይ አንድ ቀጭን ወረቀት በመለየት በእጅ ላይ አድርጎ በጥቂት ውሃ በማሸት ብቻ በቀላሉ መጠቀም ይቻላል። ምርቱን ለማዘጋጀት በአካባቢዋ በቀላሉ የሚገኙ ጥሬ እቃዎችን የተጠቀመች ሲሆን፣ የእጅ ቆዳን በማይጎዳ መልኩ የኬሚካል ውህዶችን በራሷ በማቀናጀት ለወረቀት ሳሙናው የሚፈለገውን ቅርጽ አስይዛዋለች። ለዚህ ስኬቷም የአባቷ እገዛና ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበረ ትገልጻለች። ምርቷን በአካባቢዋ መጠሪያ «ገንደዳዩ» በሚል ስያሜ ሰይማ ወደ ገበያ ያቀረበችው ወጣት ኢክራም፤ በተለያዩ ባዛሮች ላይ በማሳተፍ ከተጠቃሚዎች እጅግ አዎንታዊ እና አበረታች ግብረ-መልስ ማግኘቷን ተናግራለች።
2 639
11
ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት ስኬቱን በማስመልከት ለደንበኞቹ የነጻ የኢንተርኔት እና የድምጽ አገልግሎቶችን አቅርቧል። ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ ያቀረበው አገልግሎት • 1.5 ጂቢ (GB) የኢን
ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት ስኬቱን በማስመልከት ለደንበኞቹ የነጻ የኢንተርኔት እና የድምጽ አገልግሎቶችን አቅርቧል። ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ ያቀረበው አገልግሎት • 1.5 ጂቢ (GB) የኢንተርኔት ዳታ፣ • 15 ደቂቃ የድምፅ ጥሪ፣ እና • 30 አጭር የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) ያካተተ ነው። የቴሌብር ሱፐርአፕ (telebirr SuperApp) ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ተጨማሪ 500 ሜጋ ባይት (MB) ዳታ የተሰጠ ሲሆን፣ ያልተገደበ ጥቅል ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ደግሞ የ10 ደቂቃ ነፃ የዓለም አቀፍ ጥሪ ስጦታ መዘጋጀቱን ገልጿል። ይህ ነጻ አገልግሎት ከሐምሌ 17 እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ፣ ከለሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ድረስ የሚያገለግል መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል። @Seledadotio @Seledadotio
2 752
12
ኢራን ‘በመካከለኛው ምስራቅ እጅግ ሀብታም ሀገር ልትሆን ትችላለች’ስትል አሜሪካ ተናገረች የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢራን “በአክራሪመሪዎች የምትመራ ሀገር” መሆኗን በመግለጽ፣ እነዚህ መሪዎች
ኢራን ‘በመካከለኛው ምስራቅ እጅግ ሀብታም ሀገር ልትሆን ትችላለች’ስትል አሜሪካ ተናገረች   የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢራን “በአክራሪመሪዎች የምትመራ ሀገር” መሆኗን በመግለጽ፣ እነዚህ መሪዎች ስለ ኢኮኖሚ ጉዳዮች “ምንም ግንዛቤ የሌላቸው” መሆናቸውን ተናግረዋል።“ሀገራቸውን እያወደሙ ነው” ያሉት ሩቢዮ፣ “ኢራን ብትፈልግ ኖሮ በመካከለኛው ምስራቅ እጅግ ሀብታም ሀገር ልትሆን ትችል ነበር” ሲሉ አክለው ገልጸዋል።   “ነገር ግን በምትኩ ገንዘባቸውን ወስደው ለሂዝቦላህ፣ ለሃማስ እና ለሁቲዎች ይሰጡታል። ለሺዓ ታጣቂ ቡድኖች እንዲሁም በመላው ዓለም ሽብርተኝነት ለመደገፍ ያውሉታል።” ሲሉ አክለዋል፡፡ሩቢዮ ንግግራቸውን ሲቀጥሉ፣ የአሜሪካ ዋና ትኩረት “ከኑክሌር ነጻ የሆነች ኢራን” መሆኗን አስረድተዋል።   “የኑክሌር ጦር መሳሪያ ሊኖራቸው አይገባም፤ እስቲ ለዓለም ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ አስቡት።” ሲሉም ስጋትነቱን ጠቅሰዋል፡፡የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቅርቡ ከሳዑዲ አረቢያ ጋር ስለታወጀው የኒውክሌር ስምምነት መግለጫ ሰጥተዋል።ዋሽንግተን እና ሪያድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር በሚያደርጉት ጥረት መካከል፣ አሜሪካ እና ሳውዲ አረቢያ በሲቪል የኑክሌር ትብብር ላይ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል፡፡   የአሜሪካ የኢነርጂ መምሪያ፣ የአሜሪካ ኩባንያዎች ለሳውዲ አረቢያ የኑክሌር ቴክኖሎጂ እንደሚያቀርቡ በመግለጽ ስምምነቱን ታሪካዊ ሲል አወድሶታል። https://t.me/Ethio_Zena23 https://t.me/Ethio_Zena23
2 748
13
ታላቅ ተአምር በሂርና መንገድ፦ ወደ ቁልቢ ገብርኤል ሲጓዝ የነበረ ባስ ቢገለበጥም ተጓዦች ሙሉ በሙሉ በሰላም ተረፉ! [ሀረርጌ/ሂርና] — ዛሬ ቀን 16/11/2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ+2
ታላቅ ተአምር በሂርና መንገድ፦ ወደ ቁልቢ ገብርኤል ሲጓዝ የነበረ ባስ ቢገለበጥም ተጓዦች ሙሉ በሙሉ በሰላም ተረፉ! [ሀረርጌ/ሂርና] — ዛሬ ቀን 16/11/2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ተነስተው ወደ ቅዱስ ገብርኤል ንግስ በማመራት ላይ በነበሩ ምዕመናን ላይ ታላቅ የእግዚአብሔር ጥበቃና ተአምር ተፈጽሟል። ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ገደማ በሂርና አካባቢ በሚገኘው አደገኛ ቁልቁለትና ጠመዝማዛ መንገድ ላይ፣ ተጓዦችን የጫነው «ልዩ ባስ» የሕዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪ ከፍተኛ የሆነ የመገልበጥ አደጋ አጋጥሞታል። ነገር ግን የቅዱስ ገብርኤል ተአምርና የፈጣሪ ምህረት ታክሎበት፣ በባሱ ውስጥ በነበሩ ተጓዦች ላይ ምንም ዓይነት የአካልም ሆነ የሕይወት አደጋ ሳይደርስ በሰላም መተርፋቸውን ከተደረሰን መረጃ ለማወቅ ተችሏል። በአሁኑ ወቅት ወቅቱ የክረምት ዝናብ በመሆኑ፣ መንገዱ የሚያንሸራተት እና ጠመዝማዛ ከመሆኑም በላይ ወደ ቁልቢ ገብርኤል የሚያመራው የትራፊክ ፍሰት በጣም ከፍተኛ ነው። ስለሆነም ወደ ስፍራው የምታመሩ አሽከርካሪዎች ሁሉ፦ ሙሉ እርጋታን በመላበስ፣ ትኩረታችሁን መንገድ ላይ ብቻ በማድረግ፣ እና ፍጥነትን በመቀነስ በኃላፊነት ስሜት እንድታሽከረክሩ አጥብቀን እናሳስባለን።
2 986
14
ለምክክር ጉባዔ መጥታ ወንድ ልጅ የተገላገለችው እናት የልጇን ሥም "ኮሚሽን" አለችዉ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተወክላ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች የምትገኘው ወ/ሮ ሀዳ አልማህዲ ወንድ
ለምክክር ጉባዔ መጥታ ወንድ ልጅ የተገላገለችው እናት የልጇን ሥም "ኮሚሽን" አለችዉ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተወክላ በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች የምትገኘው ወ/ሮ ሀዳ አልማህዲ ወንድ ልጅ በሰላም የተገላገለች ሲሆን ስሙንም "ኮሚሽን" ብላዋለች። ባሳለፍነው ሳምንት በሀገራዊ ምክክሩ ላይ በመሳተፍ ላይ የነበረች የጋምቤላ ክልል ተወካይዋ ወ/ሮ ክርኑዶ ኡጁሉ ወንድ ልጅ በሰላም ተገላግላ ስሙም "ምክክር" መባሉ የሚታወስ ነው። ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኡራ ወረዳ የመጣችው ሌላኛዋ የምክክሩ ተሳታፊ ወ/ሮ ሀዳ አልማህዲ በተመሳሳይ ወንድ ልጅ በሰላም የተገላገለች ሲሆን፥ ስሙንም "ኮሚሽን" ብላዋለች። የመውለጃ ጊዜዬ እየደረሰ መሆኑን ባውቅም ለኢትዮጵያዊያን አብሮነትና ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም በጋራ በሚመከርበት በዚህ ጉባኤ መሳተፍ አለብኝ በሚል አቋም ተገኝቻለሁ ብላለች፡፡ በጉባኤው አጀንዳዎች ላይ ለሀገራችን ይበጃል የምትለውን ሀሳብ በመስጠት ንቁ ተሳትፎ ስታደርግ የቆየች ሲሆን፥ በዚህ ታሪካዊ ወቅት ልጇን በመገላገሏ መደሰቷን ገልጻለች። ዘገባዉ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚዲያ ነዉ። @Seledadotio @Seledadotio
2 915
15
ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 ዓመት 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ 👉 በቴሌብር 4.9 ትሪሊዮን ብር የገንዘብ ዝውውር ተደርጓል የኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀዉ የ2018 በበጀት ዓመት 215.8
ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 ዓመት 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ      👉 በቴሌብር 4.9 ትሪሊዮን ብር የገንዘብ ዝውውር ተደርጓል   የኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀዉ የ2018 በበጀት ዓመት 215.8ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት ችሏል። ይህዉ ገቢዉ ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ33.2 በመቶ ጭማሬ አሳይቷል። በዚህም 99.2 በመቶ እቅዱን ማሳካት ችሏል።   የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወይዘሮ ፍሬህይወት ታምሩ እንደገለጹት ከተገኘው ጠቅላላ ገቢ ውስጥ የኢንተርኔት አገልግሎት 31.1 በመቶ፣ ድምጽ 23.5 በመቶ፣ ቴሌብር 3.6 በመቶ እና ዲቫይስ 4 በመቶ ድርሻ ይዘዋል።የኢትዮ ቴሌኮም ዲጂታል ፋይናንስ መድረክ የሆነው ቴሌብር በ2018 በጀት ዓመት 60.5 ሚሊዮን ደንበኞች ቁጥር የደረሰ ሲሆን  ይህ የዲጂታል ክፍያና የፋይናንስ አገልግሎት ተደራሽነት እየጨመረ መሆኑ እንደሚያሳይ መናገራቸዉን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል፡፡   በበጀት ዓመቱ በቴሌብር 4.9 ትሪሊዮን ብር የገንዘብ ዝውውር መከናወኑን የገለጹት ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ አገልግሎቱ በ410 ሺህ ኤጀንቶች እና ከ31 ባንኮች ጋር በትብብር እየተሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል። ይህም የቴሌብር አገልግሎት በመላ ሀገሪቱ በስፋት መዳረሱንና ከባንክ ሥርዓቱ ጋር በተቀናጀ መልኩ እየሰራ መሆኑን ያመላክታል።  
3 015
16
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ስለ ህወሃት‼️👇 ህወሓት አዲስ ነገር ለመስማት እና ለማየት ፍላጎት የለውም'-ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር)‼️ ህወሃት ወደ መሬት መውረድ በማይችል ያረጀ አስተሳሰብና ሀሳብ የታጠረ ድርጅት ነው። ይህ ብቻ ሳይሆን ራሱን ወደ አደጋ የሚከቱ እርምጃዎችን ሲወስድ ቆይቷል፣አሁንም እየወሰደ ይገኛል። ይህ ደግሞ ጤና ያለው ድርጅት ባህሪ አይደለም። አዲስ ነገር ለመስማት ጆሮ የለውም፣አዲስ ነገር ለማየት አይን የለውም፣ፍላጎትም የለውም። አዲስ ነገር ለመስማት ዝግጁ ያልሆነ ድርጅት ለህዝቡ ጥሩ ስራ ይሰራል ተብሎ አይጠበቅም። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ሐምሌ 15 ስለህወሓት በትግርኛ ከተናገሩት ተተርጉሞ የተወሰደ
2 935
17
የጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ሥራ ሊያቆሙ መሆኑን አሣውቀዋል። የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር የታሪፍ ማሻሻያ ጥያቄን ምላሽ ባለማግኘቱ አባላቱ ከገበያ ሊወጡ እንደሚችሉ ተናግረዋ
የጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ሥራ ሊያቆሙ መሆኑን አሣውቀዋል። የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማህበር የታሪፍ ማሻሻያ ጥያቄን ምላሽ ባለማግኘቱ አባላቱ ከገበያ ሊወጡ እንደሚችሉ ተናግረዋል። ​ማህበሩ ከትራንስፖርት፣ ንግድና ነዳጅ ቁጥጥር መስሪያ ቤቶች ጋር ጥናት አቅርቦ ምላሽ ማጣቱንም ገልጿል። አሁን ባለው የነዳጅ ፍላጎት መጨመር፣ የመለዋወጫ እቃዎች ዋጋ መናር እና ድርብ ጫናዎች ምክንያት ሥራውን መቀጠል አስቸጋሪ ሆኗልም ተብሏል። ​በተጨማሪም ባለንብረቶች እውቅናቸው ውጪ በሹፌሮች በሚፈጸም የኮንትሮባንድ ወንጀል ምክንያት ተሽከርካሪና ነዳጅ እየተወረሰባቸው እንደሚገኝም ተናግረዋል።
2 876
18
መረጃ‼️ 59 በመቶው የኢትዮጵያ ሕዝብ በአንድ ክፍል ቤት ውስጥ እንደሚኖር የፌደራል ስታትስቲክስ አገልግሎት ከአውሮፓዊያኑ 2024 እስከ 2025 ያካሄደው ጥናት አመለከተ። የመኖሪያ ቤቶች መጨናነቅ በተለይ በከተሞች አካባቢ እንዲባባስ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ፣ ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ያልተቋረጠ ፍልሠት መኾኑን ዋዜማ ከጥናቱ ላይ ተመልክታለች። በተጠቀሠው ጊዜ ውስጥ በጥናቱ 31 በመቶ የሴቶች እና 24 በመቶ የወንዶች ፍልሠት ተመዝግቧል። የተሻለ የሥራ ዕድል፣ ትምህርትና የመሠረተ ልማት አቅርቦትን ፍለጋ የሚደረገው ፍልሠት፣ በከተሞች ላይ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ ጫና በመፍጠሩ በባለ ሁለት ክፍል ቤቶች የሚኖሩ ዜጎች ድርሻ 31 በመቶ መድረሱን ሪፖርቱ ያትቷል። @Seledadotio @Seledadotio
2 645
19
#የውቅያኖስ ወለል ምስጢር፦ የዓለምን ኢንተርኔት የሚያንቀሳቅሱት የባህር ስር መስመሮች❗❗ ብዙዎቻችን በየቀኑ በስልካችን የምንጠቀመው ኢንተርኔት፣ ማህበራዊ ሚዲያ እና ዓለም አቀፍ የመረጃ ፍሰት በሳተ+4
#የውቅያኖስ ወለል ምስጢር፦ የዓለምን ኢንተርኔት የሚያንቀሳቅሱት የባህር ስር መስመሮች❗❗ ብዙዎቻችን በየቀኑ በስልካችን የምንጠቀመው ኢንተርኔት፣ ማህበራዊ ሚዲያ እና ዓለም አቀፍ የመረጃ ፍሰት በሳተላይት በኩል በአየር ላይ የሚጓዝ ቢመስለንም፣ እውነታው ግን ከዚህ እጅግ የራቀ ነው። የዓለማችን 99 በመቶ የሚያህለው የኢንተርኔት ዳታ የሚጓዘው በጨለማውና በጥቁሩ የውቅያኖሶች ወለል ላይ በተዘረጉ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመሮች በኩል ነው። በዓለም ዙሪያ በውቅያኖሶች ስር የተዘረጉት እነዚህ ከ550 በላይ ንቁ ካብሎች ከ1.4 ሚሊዮን ኪሎሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው ሲሆን፣ በሴኮንድ በመቶ ቴራባይት የሚቆጥር ዳታ የሚያስተላልፉት እነዚህ መስመሮች እንደተጠበቀው ትልቅ ሳይሆኑ የመጠጥ ውሃ ማስተላለፊያ ወይም የጓሮ ቧንቧ ያህል ውፍረት ብቻ ያላቸው ናቸው። በኬብሉ መሃል የሚገኙት የመረጃ ማስተላለፊያ የብርጭቆ ጫፎች ወይም ቀጫጭን የብርጭቆ ገመዶች የሰው ፀጉር ያህል ቀጫጭን ሲሆኑ፣ መረጃን በብርሃን ፍጥነት ያጓጉዛሉ።እነዚህ መስመሮች ለአደጋ ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ በመሆኑ በየዓመቱ በአማካይ ከ100 በላይ የመቆረጥ አደጋዎች ያጋጥሟቸዋል ተብሏል። የመርከብ መልሕቆች መሬት ሲቧጥጡ፣ የባህር ስር የመሬት መንቀጥቀጥ ሲከሰት ወይም አልፎ አልፎ የሻርክ አሳዎች ሲነክሷቸው መስመሮቹ የሚበጠሱ ሲሆን፣ አንድ የባህር ስር ኬብል ከተቋረጠ የሙሉ ሀገር ወይም ቀጠና ኢንተርኔት ሙሉ በሙሉ ሊቋረጥ ወይም ሊዘገይ ይችላል ነው የተባለው። በአሁኑ ወቅት እንደ Google፣ Meta፣ Microsoft እና Amazon ያሉ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች የራሳቸውን የባህር ስር ኬብሎች በመዘርጋት የዓለምን የመረጃ መረብ በባለቤትነት እየተቆጣጠሩት ይገኛሉ። @Addis_Reporter @Addis_Reporter
3 054
20
የዝናብ ሁኔታ‼️ በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ። በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ። ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መረጃ መሰረት፣ ከሐምሌ 14 እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት አስር ቀናት ውስጥ የዝናብ ሁኔታን የሚፈጥሩ ሁኔታዎች የበለጠ እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ አሰታወቋል። በዚህም መሰረት በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን፣ መካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ እና ምስራቅ የሀገሪቷ ክፍሎች የተሻለ የዝናብ ሥርጭት መጠን  ይኖራቸዋል። በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብና ሰሜን የሀገራችን አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል። በተጨማሪም በመካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ፣ ምስራቅ እና ደቡብ የሀገሪቷ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያመለክታሉ ብሏል። በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች  ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙም ነው ኢንስቲትዩቱ የጠቆመው። በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቷ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል። በተጨማሪም በኤሊ ዳር፣ ዱብቲ፣ ሰመራ፣ ቡሬ፣ አሳይታ፣ ሁንዱፎ፣ ገዋኔ፣ ሚሌ፣ ዳሊፋጊ፣ አይሻ፣ ጉሊና፣ አዋሽ አርባ፣ ባቲ፣ ዶሎ አዶ፣ ዳዋ፣ አሶሶ፣ ጎዴ፣ ቋራ፣ አዋሽ ፈንታሌ፣ ጭፍራ፣ ላሬ፣ መተሀራ እና፣ ላሬ፣ ፉኙዶ አካባቢዎች  ከሚኖረው የቀን ከፍተኛ የፀሀይ ሀይል ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ሙቀት ይኖራቸዋል። ኢንስቲትዩቱ በቀጣይ ቀናት የሚኖረውን መልካም አጋጣሚዎችን ለመጠቀም እና የሚጠበቁ አሉታዊ ተጽዕኖዎችን ለመከላከል የግብርና ሚቲዎሮሎጂ ምክር ሀሳብን ከወዲሁ መተግበር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።
2 628