Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)
Open in Telegram
#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ
Show more7 380
Subscribers
+224 hours
+1327 days
+78830 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+143
in 15 channels
August '26
+1 006
in 84 channels
Get PRO
July '26
+809
in 35 channels
Get PRO
June '26
+1 546
in 64 channels
Get PRO
May '26
+1 778
in 38 channels
Get PRO
April '26
+281
in 16 channels
Get PRO
March '26
+203
in 19 channels
Get PRO
February '26
+289
in 24 channels
Get PRO
January '26
+162
in 15 channels
Get PRO
December '25
+260
in 30 channels
Get PRO
November '25
+169
in 14 channels
Get PRO
October '25
+54
in 4 channels
Get PRO
September '25
+41
in 6 channels
Get PRO
August '25
+41
in 5 channels
Get PRO
July '25
+38
in 4 channels
Get PRO
June '25
+56
in 6 channels
Get PRO
May '25
+56
in 3 channels
Get PRO
April '25
+75
in 9 channels
Get PRO
March '25
+40
in 2 channels
Get PRO
February '25
+52
in 4 channels
Get PRO
January '25
+56
in 6 channels
Get PRO
December '24
+66
in 3 channels
Get PRO
November '24
+61
in 4 channels
Get PRO
October '24
+73
in 3 channels
Get PRO
September '24
+88
in 5 channels
Get PRO
August '24
+84
in 5 channels
Get PRO
July '24
+59
in 7 channels
Get PRO
June '24
+93
in 14 channels
Get PRO
May '24
+70
in 5 channels
Get PRO
April '24
+91
in 5 channels
Get PRO
March '24
+94
in 6 channels
Get PRO
February '24
+79
in 6 channels
Get PRO
January '24
+69
in 4 channels
Get PRO
December '23
+44
in 10 channels
Get PRO
November '23
+70
in 4 channels
Get PRO
October '23
+42
in 0 channels
Get PRO
September '23
+78
in 0 channels
Get PRO
August '23
+108
in 0 channels
Get PRO
July '23
+139
in 0 channels
Get PRO
June '23
+89
in 0 channels
Get PRO
May '23
+57
in 0 channels
Get PRO
April '23
+71
in 0 channels
Get PRO
March '23
+46
in 0 channels
Get PRO
February '23
+81
in 0 channels
Get PRO
January '23
+129
in 0 channels
Get PRO
December '22
+186
in 0 channels
Get PRO
November '22
+115
in 0 channels
Get PRO
October '22
+162
in 0 channels
Get PRO
September '22
+500
in 0 channels
Get PRO
August '22
+215
in 0 channels
Get PRO
July '22
+451
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | +13 | |||
| 06 September | +13 | |||
| 05 September | +23 | |||
| 04 September | +7 | |||
| 03 September | +20 | |||
| 02 September | +29 | |||
| 01 September | +38 |
Channel Posts
| 2 | ☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪
☪ሙስሊም የሆናቹ ብቻ OPEN ሚለውን ንኩ☪ | 131 |
| 3 | ይህ ከዑለሞች ንግግሮች ውስጥ ከባሕር ጠብታ ነው ። ባየናቸው የዑለሞች ንግግሮች ሶሓቦችን መተቸት ፣ ክብራቸውን መንካት ፣ ደረጃቸውን ዝቅ ማድረግ ከእስልምና ሊያወጣ የሚችል መሆኑን አውቀናል ። በጣም የሚያሳፍረው ኢኽዋኖች የነብያትና ሶሓቦችን ክብር በመንካት የሚያዋርድና የአላህና የነብዩ ጠላት የሆኑትን ሺዓዎችን የሚያስደስተውን ሰይድ ቁጥብን ኢማም ( የዲን መሪ ) እያሉ ለትውልድ ማስተዋወቃቸው ነው ።
አላህ ካለ ከዚህ በኋላ የሰይድ ቁጥብ ጥመቶችን ከራሱ ኪታቦች አንድ ባንድ ማየት እንጀምራለን ።
https://t.me/bahruteka | 152 |
| 4 | 👉 ሙሐመድ ሓሚዲን የሰይድ ቁጥብ ጠበቃ !
ክፍል አራት
ሙሐመድ ሓሚድን ጥብቅና የቆመው ሰይድ ቁጥብ አላህ መርጦ ያላቃቸውን ነብዩላሂ ሙሳን ላንቋሸሸበት የነብዩን ባልደረቦች ላዋረደበት የሙስሊሙን ኡማ በግልፅ ላከፈረበት የአላህን ብቸኛ ተመላኪነት ለናደበትን ተራራ ለማይሸከመው ወንጀል ነው ። አላህ ካለ ይህን በሙዋዘና በማጣፋት ጥብቅና የቆመበትን ስራው በመረጃ ድባቅ እንመታለን ። ከመምታታችን በፊት ስለ ነብያቶችና ስለነብዩ ባልደረቦች አላህ በቁርኣኑ ከተናገራቸው የአላህ መልእክተኛ ሶሓቦቻቸውን የሚሳደብንና ክብራቸውን የሚነካን በተመለከተ የተናገሩትን ባለፉት ክፍሎች አይተናል ።
አላህ ካለ በዛሬው ክፍል የኢስላም ሊቃውንቶች የነብዩን ባልደረቦች ክብር የሚነካን አስመልክተው ከተናገሯቸው ንግግሮች የተወሰኑት ካየን በኋላ የሰይድ ቁጥብ ንግግሮችን በሙሉ ከራሱ ኪታቦች በሙጀለድና ገፅ መረጃ እያቀረብን ውድቅ እናደርጋለን ።
قال الجَلالُ البلقينيُّ : أن سب الصحابة داخِلٌ تحتَ مُفارَقةِ الجَماعةِ، وهو الابتِداعُ المَدلُولُ عليه بتَركِ السُّنَّةِ، فمَن سَبَّ الصَّحابةَ رضي الله عنهم أَتى كَبِيرةً بلا نِزاعٍ] اهـ
.
الزواجر 3810/2
ኢብኑ ሀጀር አል ሀይሰሚይ የተባለ ዓሊም አልጀላል አልበልቂኒ ከተባለ ዓሊም ይዞ እንዲህ ይላል : –
" ሶሓቦችን መሳደብ ( ከሱና ) ጀማዓ መውጣት ውስጥ ይገባል ። ያ እሱ ሱናን በመተው ቢዳዓ ማምጣት መሆኑ መረጃ የመጣበት ነው ። ሶሓቦችን የሰደበ ከባባድ ወንጀሎች ውስጥ መግባቱ በዑለሞች መካከል ልዩነት የለበትም " ።
قال الإمام أبو زُرعة الرازي - رحمه الله –
" إذا رأيتَ الرجلَ ينتقص أحدًا من أصحاب رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم فاعلم أنه زِنديق؛ وذلك أن الرسولَ صلى الله عليه وآله وسلم عندنا حق، والقرآنَ حق، وإنما أدى إلينا هذا القرآنَ والسننَ أصحابُ رسول الله صلى الله عليه وآله وسلم. وإنما يريدون أن يجرحوا شهودَنا ليبطلوا الكتابَ والسنةَ، والجرحُ بهم أولى، وهم زنادقة " اهـ .
الكفاية ص (49)
ኸጢቡል በጝዳድይ የተባለ ዓሊም ከአቡ ዙርዓ አርራዚ የተባለ ታላቅ የሐዲስ ሊቅ ይዞ እንዲህ ይላል : –
" አንድ ሰው የነብዩን ባልደረቦች ክብር በሚያጎድል መልኩ ሲናገር ካየህ እወቅ እሱ ሙናፊቅነቱ ግልፅ የወጣ ነው ። ምክንያቱም እኛ ዘንድ የአላህ መልእክተኛ ሐቅ ናቸው ። ( ይዘውት የመጡት ዲን ሐቅ ነው) ይዘውት የመጡት ቁርኣንና ሐዲስ ወደኛ ያደረሱት ሶሓቦች ናቸው ። ( የእነርሱን ክብር የሚነኩት ፍላጎታቸው ) ሶሓቦችን ተችተው ቁርኣንና ሐዲስን ውድቅ ማድረግ ነው ። ለመተቸት የተገቡት እነርሱ ናቸው ። እነርሱ ዚንዲቆች ( ሙናፊቅነታቸው ግልፅ የወጣ) ናቸው"።
وقال الإمام أحمد رحمه الله –:
" إذا رأيت رجلا يذكر أحدا من الصحابة بسوء فاتهمه على الإسلام "
.
البداية والنهاية 8 / 142
ኢማሙ አሕመድ ሶሓቦች የሚሳደብን አስመልክቶ እንዲህ ይላል : –
" አንድ ሰው ሶሓቦችን በመጥፎ ሲያነሳ ( ሲያወሳ) ካየኸው በሙስሊምነቱ ጠርጥረው "
و قال بشر بن الحارث –رحمه الله – :
« من شتم أصحاب رسول الله فهو كافرٌ، و إن صام و صلّى و زعم أنه من المسلمين»
الشرح والإبانة ص (162).
ቢሽር ኢብኑ አል ሓሪስ የተባለ ዓሊም እንዲህ ይላል :–
" የነብዩን ሶሓቦች የተሳደበ ቢፆምም ቢሰግድም እኔ ሙስሊም ነኝ ቢልም እሱ ካፊር ነው "።
قال الإمام السّرَخْسي – رحمه الله –
«فمن طعن فيهم فهو ملحد منابذ للإسلام دواؤه السيف إن لم يتب »
أصول السرخسي ( 134/2)
ኢማሙ ሰርኸስይ እንዲህ ይላል : –
"ሶሓቦችን የተቸ እሱ እስልምናን የሚዋጋ ሙልሒድ ነው ። መድሀኒቱ ተውበት አድርጎ ካልተመለሰ ሰይፍ ነው " ።
وقال شيخ الإسلام ابن تيمية – رحمه الله – :
" وذلك أن أول هذه الأمة هم الذين قاموا بالدين تصديقا، وعلما، وعملا، وتبليغا، فالطعن فيهم طعن في الدين، موجب للإعراض عما بعث الله به النبين، وهذا كان مقصود أول من أظهر بدعة التشيع، فإنما كان قصده الصد عن سبيل الله، وإبطال ما جاءت به الرسل عن الله، ولهذا كانوا يظهرون ذلك بحسب ضعف الملة، فظهر في الملاحدة حقيقة هذه البدع المضلة..."
منهاج السنة (1 /18)
ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ –ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" የዚህ እማ የመጀመሪያዎቹ ( ሶሓቦች) እነርሱ ናቸው ( የነብዩን) ዲን እውነት ነው በማለት ፣ በማመን ፣ በመስራትና በማድረስ ከፊት የሆኑት ። እነርሱን መተቸት ዲኑን መተቸት ነው ። አላህ ነብያቶችን የላከበትን አልቀበልም ማለትን ግድ ይላል ። ይህ ነበር ተሸዩዕንን ( የሺዓ ዐቂዳን) ግልፅ ያደረጉ ሰዎች አላማ ። አላማቸው ነብያቶች ይዘውት የመጡትን ውድቅ ማድረግና ሰዎች ወደ አላህ ዲን እንዳይገቡ ማገድ ነበር ።… "
قال الإمام الذهبي – رحمه الله – مبيناً حكم الطاعن في الصحابة والساب لهم :
"فمن طعن فيهم أو سبهم فقد خرج من الدين ومرق من ملة المسلمين لأن الطعن لا يكون إلا عن اعتقاد مساويهم وإضمار الحقد فيهم وإنكار ما ذكره الله تعالى في كتابه من ثنائه عليهم وما لرسول الله صلى الله عليه وسلم من ثنائه عليهم وفضائلهم ومناقبهم وحبهم ولأنهم أرضى الوسائل من المأثور والوسائط من المنقول والطعن في الوسائط طعن في الأصل والإزدراء بالناقل ازدراء بالمنقول وهذا ظاهر لمن تدبره وسلم من النفاق ومن الزندقة والألحاد في عقيدته "
الكبائر ص ( 235 )
ኢማሙ ዘሀብይ ሶሓቦችን የሚተችን ሰው ሸሪዓዊ ብይን አስመልክቶ እንዲህ ይላል : –
" ሶላቦችን የተቸው ወይ የሰደበ በርግጥ ከዲን አፈንግጧል ከእስልምና መንገድም ወጥቷል ። ምክንያቱም በሶሓቦች ላይ ምቀኝነትን በመቋጠርና መጥፎነታቸውን በማመን እንጂ ትችት ስለማይመጣ ነው ። …… " እያለ ይቀጥላል ። | 141 |
| 5 | ስለ እብን ሙነወር ጥመት ሲወራ«በምንድነው ሙብተድዕ የሆነው»የምትሉ ወንድሞች በትንሹ እንኳቹ!
ኢብኑ #ሙነወር ከመንሀጀ-ሰለፍ ወጥቷል (ሙብተድዕ ሆኗል) የተባለባቸው ዋና ዋና ነጥቦች!
1. ከቢድዐ ሰዎች ጋር መወገንና መከላከል
ነጥብ፡ የመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ሰዎችንና እንደ ኢልያስ አህመድ ያሉ አካላትን ይከላከላል፣ ምክንያቶችን ይደራድርላቸዋል።
ማስረጃ፡ ኢማሙ ሷቡኒይ "ደጋግ ቀደምቶች የቢድዐህ ባለቤቶችን በመራቅ፣ በመዝጋትና ባልደረባ አድርጎ አለመያዝ ላይ ተስማምተዋል" ብለዋል (ዐቂደቱ ሰለፍ)። አላህም በቁርኣን፡ «በአላህ አንቀጾች ሲካድባትና ሲፎገዝባት በሰማችሁ ጊዜ... ከእነሱ ጋር አትቀመጡ፤ እናንተ ያንጊዜ ብጤያቸው ናችሁና» ይላል (አን-ኒሳእ፡ 140)።
2. የቢድዐ ሰዎችን የሚያወድስ አይኮነንም የሚል አቋም መያዝ
ነጥብ፡ "የቢድዐ ባለቤቶችን ያወደሰ ከሱንና አይወጣም" የሚል አቋም በማንጸባረቅ የቀደምቶችን ስምምነት ተፃርሯል።
ማስረጃ፡ ኢማም ኢብኑ ባዝ፡ "የቢድዐ ባለቤቶችን ያወደሰና ያሞገሰ ሰው የነሱ ብይን ይይዛል፤ እርሱ ወደ እነሱ ተጣሪ ነው" ብለዋል (ሸርህ ፈድሉል ኢስላም)።
3. አቋም መቀየርና እውነትን ከመናገር መቆጠብ
ነጥብ፡ ቀደም ሲል በመርከዝ ኢብኑ መስዑድ ጥፋቶች ላይ ይናገር የነበረ ቢሆንም፣ በኋላ ግን ምላሽ መስጠት አቁሞ ግልጽ አቋም እንዳያሳይ መሻይኾች ሲጠይቁት ፈቃደኛ አልሆነም።
4. የሱንና መሻይኾችን ማጠልሸት
ነጥብ፡ እንደ ሸይኽ ዐብዱልሐሚድ እና ሸይኽ ሐሰን ገላው ያሉ የሱንና መሻይኾችን በቆሻሻ ቃላት በማጠልሸት ወደ "ሐዳዲይነት" አስጠግቷቸዋል።
ማስረጃ፡ ሰለፎች እንዳሉት ከቢድዐ ባለቤቶች ዋና መገለጫ አንዱ የሱንና ሰዎችንና ዑለማዎችን መተቸትና ማጠልሸት ነው።
5. የሸሪዐ እውቀት ማነስና ከዑለማ አለመማር
ነጥብ፡ ትምህርቱ የታሪክ ጥናት (History) በመሆኑ በሀዲስና በጀርህ ወተዕዲል እውቀት የለውም፤ ከሚታወቁ የአህሉሱና መሻይኾችም አልተማረም።
ማስረጃ፡ ሰለፎች፡ "ይህ እውቀት ዲን ነው፤ ዲናችሁን ከማን እንደምትይዙ ተመልከቱ" ብለዋል።
✍አቡዱልሂሚድ ሸምሱ
https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1 | 234 |
| 6 | ለኢብኑ ሙነወር የተሰጠ ምላሽ
ርእስ:- ሠለፊዮችን መዳኺላ የሚለው ማንነው?
🎙በሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ)
በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
ጥር 17/2016 የተደረገ
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444 | 276 |
| 7 | ሀላል👌 | 392 |
| 8 | 🔰 በሀራም መልኩ ያለ ማንኛውም ነገር ምሳሌው ልክ እንደዚ ነው,👆
🔰 ውድ የሱና ቤተሰቦቸ በማንኛውም መንገድ አሏህ የሚጠላው ጓደኝነት/ግንኙነት መጨረሻው ኪሳራ እንጂ አይደለም.
🔰 መጀመሪያ አከባቢ / ከላይ ሲታይ ጥሩ መስሎ ሊታይ ይችላል,,,,
🔰 ግን ግንኙነቱ በሀራም መልኩ እየቀጠለ በመጣ ቁጥር በውስጡ እጂግ የሚጎዳ ስለት እንዳለው እንዳንረሳ.
🔰 ይህ ማለት በዱኒያ ላይ ሸሪአን የሚፃረር ጓደኝነትን ተጎዳኝተን ስንኖር ነፍስያና ሸይጧንም አስውበው ሰለሚያቀርቡልን ጥሩ ሊመስለን ይችል ይሆናል.
🔰 ግን,,ግን,,, እጂግ የሚያመው እና የሚጎዳው ስለት የሰውነት አካልን በሙሉ የሚቆርጥ የሆነው ነገር እየጠበቀን መሆኑን አንዘንጋ እርሱም(ጀሀነም ነውና).
🔰 እንደሚታወቀው ጀሀነም የተዘጋጀችው አሏህን ለሚያምፁ አካሎች ነውና.
🔰 በሀራም መልኩ ያገኘናቸው ጓደኞችም ካሉ በእነርሱ ላይ አሏህን ልንፈራ ይገባል,, ወደ ሀራሙ ግንኙነት ጥሪ ቢያደርጉልንኳ መሸወድ የለብንም,, እነርሱ ያሉበትም ሀራም መሆኑን በማስገንዘብ ካሉበት የደስታ መሳይ ስቃይ ህይወት እንዲወጡ ሰበብ ልኖናቸው ይገባል.
🔰 የአሏህን ድንበር ከመተላለፍ አሏህን ልንፈራ ይገባል, ሗላ መጨረሻችን ያምር ዘንድ,
🔰አሊያ ከዚ አሻፈረኝ ካልን የሰዎችን ሰውነት በልታ የማትጠግብ ጀሀነም እንደተዘጋጀች ጠንቅቀን ልናውቅ ይገባል::
🔰 በጀሀነም ውስጥ መቀጣት ምንኛ ከፍ!
@momentofagoal | 487 |
| 9 | 🌹ምክር ለወጣቶች
🎙 በሸይኽ አብዱረዛቅ አልበድር (ሐፊዘሁሏህ)
🔗 ለተጨማሪ አስተማሪ መልዕክቶች ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦
https://t.me/NasihaLishebab
https://t.me/NasihaLishebab | 511 |
| 10 | ኻላስ እውነታው ይሄ ነው🙌 | 565 |
| 11 | ኢብን ሙነወር ሙሀመድ ሃሚዲንን ነው ያገዘው።
የኢኽዋኖች ቁንጮ የሆነው ሙሀመድ ሃሚዲን ሰሞኑን በሚዲያ ወጥቶ ሰይድ ቁጥብን በማደናነቅ እሱ ላይም(ሰይድ ቁጥብ ላይ)መልስ የሰጡ ሰዎች ድንበር እንዳለፉበት ተናገረ።ድንበር አለፉበት ያላቸውን ስማቸውን ባይጠቅስም ግን የታወቁ ናቸው እነ ሼኽ ረቢዒን ነው።ኢኽዋኖችም እነ ሼኽ ረቢዕ በሰይድ ቁጥብ ላይ ተሳስተዋሉ እያሉ ያዜማሉ።መዳኺላ የሚል ቅጥያ ስምም ይሰጧቸዋል።
ሙሃመድ ሃሚዲንም ስም አልጠራም እንጂ የፈለገው ኢሄን ነው።
ሙሃመድ ሃሚዲን ኢሄንን ከተናገረ ሳምንት እንኳን ሳይሞላው ኢብን ሙነወር ተብዬው አህመቅ ሙሀመድ ሃሚዲን ላይ ረድ ያረጋል ብለን ስንጠብቅ ጭራሽ እሱን የሚያግዝ ነገር ኢዞብን መጣ።
የኢኽዋኖች የሁሉ ግዜ ዜማ የሆነውን ሰለፊዮችን መዳኺላ እያለ መወረፉ ጀመረ።ኢኽዋኖች ሼኽ ረቢዕ በሰይድ ቁጥብ ላይ ተሳስተዋሉ በጭፉ አትከተሏቸው እያሉ ጆሮዋችንን እያደሙት ኖሩ ኢሄም ጀለፈፉ ሰለፊዮችን ሼኽ ረቢዕን በጭፉን ይከተላሉ ብሎ ኢኽዋንን ጮቤ አስረገጠ።
እሱን እንተወውና እስቲ ተከታዮቹን እንጠይቅ፣እናንተ ዶንቆሮ የሆናቹህ የሙነወር ልጅ ተከታዮች ሆይ፣እናንተ በሰለፊያ ስም የሱፊያ ሙሪድ የሆነቹህ ሙغፈሎች ሆይ እስቲ ኢሄንን ሙተከቢርና ወንበዴ ቀጣፊ የሆነ ኡስታዛቹሁን ጠይቁት እስቲ መች ነው ለሰለፊዮች ሼኽ ረቢዕ ተሳስተዋል ሲባሉ በጭፍን እምቢ ብለው የተከተሏቸው?።
በምን ርእስ ነው የተከተሏቸው?።
ማነው የነገራቸው ኣንተ ነህ ወይስ ሌላ ሰው?።
እምቢ ያሉትስ እነማናቸው?።……
እነዚህን ጥያቄዎች ጠይቁትና መልስ ተቀበሉት ካልሆነ አታለቃቅስብኝ የኡስታዝህን ቀጣፊነት፣አጭበርባሪነት፣ሙተከቢርነትና በኡለማዎች ላይ የሚዋሽ ዋልጌና ውዳቂ መሆኑን እመን።መልስ ካለህ አምጣ ካሌለህ ማለቃቀስ መብትህ ነው
ምናልባት እሱ የፈለገበት እኮ ጭፍንተኝነትን ማውገዝ ነው ትለኝ ይሆናል።
أوردها سعد وسعد مشتمل ما هكذا يا سعد تورد الإبل
http://t.me/ibnawolllll
http://t.me/ibnawolllll | 558 |
| 12 | የድሮ ወንዶች እንዲህ ነበሩ
#ቆንጆ ባልሆነች ሚስቱ ላይ ለ15 ዓመታት የታገሰው ጀግና!⛔️
ታላቁ ሊቅ ኢብኑ አል-ጀውዚ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ሲሉ ዘግበዋል፦
አቡ ዑስማን አል-ኒሳቡሪ የተባሉ ደግ ሰው ነበሩ። ባለቤታቸው መርየም እንዲህ ትላለች፦ "አንድ ቀን አቡ ዑስማን በብቸኝነት ሲያርፉ አገኘሁትና፦ 'አቡ ዑስማን ሆይ! አላህ ዘንድ ይበልጥ ተስፋ የምታደርግበት (ትልቅ ዋጋ ያገኝልኛል የምትለው) ስራህ የትኛው ነው?' ብዬ ጠየቅኩት።"
●#እሱም እንዲህ ሲል አስገራሚ ታሪኩን አጫወታት፦
●#መርየም ሆይ! በወጣትነቴ አል-ረይ በተባለች ከተማ እኖር ነበር። ሰዎች እንዳገባ ቢወተውቱኝም እኔ ግን እምቢኝ ብዬ ነበር። አንድ ቀን አንዲት ሴት ወደ እኔ መጣችና እንዲህ አለችኝ፦
● '#አቡ ዑስማን ሆይ! እንቅልፍና እረፍት እስከማጣ ድረስ እጅግ አፍቅሬሃለሁ። ልቦችን በሚገለባብጠው አላህ እለምንሃለሁ፣ ወደ እሱም እማጸንሃለሁ... እባክህ አግባኝ!'*
●#እኔም፦ 'አባት አለሽ?' አልኳት። እሷም፦ 'አዎን፣ እገሌ የሚባል ስፌት ሰፊ ነው' አለችኝ። ወደ አባቷ መልእክት ልኬ ፈቃዱን ጠየቅኩ፤ እሱም በደስታ ተቀበለኝ። ምስክሮች ተጠርተው ኒካህ ተደረገና ተጋባን።
● #ወደ ቤቷ ገብቼ ሳያት ግን በድንጋጤ ቆምኩ! ሴቲቱ ባለ አንድ ዓይን (ዐውራእ)፣ ሽባ/አንካሳ (ዐርጃእ) እና መልኳ እጅግ የማይስብ (ሾውሃእ) ነበረች። ያኔ ልቤ ደነገጠ፤ ነገር ግን ወዲያውኑ፦ 'አላህ ሆይ! በወሰንክልኝ ነገር ላይ ምስጋና ላንተ ይሁን' አልኩ።
● #የቤተሰቦቼ አባላት እንዲህ ያለች ሴት በማግባቴ ክፉኛ ይወቅሱኝና ይተቹኝ ነበር። እኔ ግን በተቃራኒው ለእሷ ያለኝን ደግነትና እንክብካቤ ጨመርኩላት። እሷም እኔን ከመውደዷ የተነሳ ከጎኗ እንድትርቅ አትፈልግም ነበር። የእሷን ልብ ላለመስበርና ደስተኛ ለማድረግ ስል፣ የምወዳቸውን የእውቀት መድረኮችና የዑለሞች ስብሰባዎችን ትቼ አጠገቧ እቀመጥ ነበር።
● #በዚህ ሁኔታ አስራ አምስት (15) ዓመታት አብረን ኖርን። መርየም ሆይ! በአላህ እምላለሁ... በውስጤ የሚሰማኝን ስቃይ ለእሷ ፈጽሞ ሳላሳይ፣ አንዳንድ ጊዜ ልክ በፍም እሳት (በከሰል) ላይ የቆምኩ ያህል እየተሰማኝ በትዕግስት አሳለፍኩ። ይህ ሁሉ የሆነው የእሷን ስሜት ለመጠበቅና በእኔ ምክንያት እንዳታዝን በማሰብ ብቻ ነበር። በመጨረሻም ሞተች...
● #ስለዚህ አላህ ዘንድ ካሉኝ ስራዎች ሁሉ እጅግ ትልቅ ተስፋ የማደርግበት ተግባሬ፤ ለእሷ የነበረኝን ፍቅር ሳላጎድል፣ ልቧን ሳልሰብርና በእኔ ላይ ያላትን መልካም አመለካከት ሳላበላሽ ለ15 ዓመታት በመቻሌ ነው።"
ከFb የተወሰደ🙌
https://t.me/Abu_Umer1
https://t.me/Abu_Umer1 | 665 |
| 13 | السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
ውድና የተከበራችሁ የኢብኑ ተይሚያ መስጂድ ደርስ ታዳሚያን በሙሉ ለተወሰነ ሳምንታት ከመግሪብ እስከ ዒሻዕ ተቋርጦ የነበረው ደርስ በአላህ ፍቃድ ነገ ሰኞ ጳጉሜ 02/2018 እንደሚጀመር እናሳውቃለን።
ላልሰሙት በማዳረስ በጊዜ ለመገኘት እንሞክር።
መልእክቱን Share Share አድርጉት
https://t.me/ibnuu_teymiyah
https://t.me/ibnuu_teymiyah | 537 |
| 14 | ኡህቲ🌹
https://t.me/SunnahGallerys | 543 |
| 15 | ኪታቡ ተውሂድ የሸይኽ ሙሀመድ አብዱልወሃብ በኡስታዝ ኪርማኒ የተቀራ ካለ ተባበሩኝ 👉@Mujahid_Selefi | 561 |
| 16 | 👉የሰው ልጅ እንስሳ ተብሎ ሲሰደብ ይቆጣል
አንተ አንበሳ ነህ ሲባል ደስ ይለዋል
አንበስ ስትባል ደስ የሚልህ አንበሳ ከእንስሳቶች መካከል አደለም እንዴ?🙌
https://t.me/nejashi_nejashi | 613 |
| 17 | ቁርአን በልጅ አንደበት ሲቀራ እንዴት እንደሚማርክ👌
https://t.me/Sakinah_Quran_Post | 608 |
| 18 | ከባድ ጭንቀት እና ሀሳብ ላጋጠማቹህ አሪፍ ሸሪአዊ ህክምና ይሀውላቹህ👌
https://t.me/NasihaLishebab | 635 |
| 19 | 💎 እውቀት የነቢያት ውርስ ነው!
አሁኑኑ ይቀላቀሉን! 👇 | 162 |
| 20 | ኢብኑ ሐዝም ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
«አላህ ኢስላምን በሙብተዲዕ ረድቶ አያውቅም።»
[الفصل في الملل والأهواء والنحل]📕📕 | 578 |
