cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

Show more
Advertising posts
1 589
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
+4630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የልብ ሰኪና እንዲሰማችሁ ከፈለጋችሁ ሙስሊም እህት እና ወንድሞቻችሁን በዱአችሁ ውስጥ አስቧቸው፤እያንዳንዱ ሙስሊም በሌላው ሙስሊም ዱዓ ውስጥ መኖር አለበት።............... ክፍያ አይጠይቅም እኮ፤ጉልበትም አይፈልግም ፤ብዙ ሰአታትንም ወስዶ የስራችሁን ሰአት አይሻማም፤ ግን ኸይር ነገር ስለሆነ ሸይጣን ዳገት አስመስሎ ነው ሚያሳዬን............እስኪ ዱአ አድርጉ ፣የተነፋፈቀ ሁሉ በሰላም እንዲገናኝ፣የተጣላ ሁሉ እንዲታረቅ ፣የታመመ ሁሉ እንዲድን ፣የሞተው ሁሉ የአላህን እዝነት እንዲያገኝ፣ችግር ያቆራመደው ሁሉ አላህ እንዲያከብረው፣የተጨነቀ ሁሉ ከጭንቁ መውጫ እንዲያበጅለት፣ትዳር የዘገየባቸው ሁሉ መዘግየቱ ለኸይር ነው አልሃምዱሊላህ እንኳንም ዘገየሁኝ የሚያስብል የትዳር አጋር ጀሊሉ እንዲረዝቃቸው፣ያለቀሰ ሁሉ እንባው ወደ ሳቅ እንዲቀየርለት፣ጦርነት አላልቅ ያላቸው ሁሉ የሰላም ጊዜ አላህ እንዲያመጣላቸው ፣ነፍሰ ጡሮች ሁሉ በሰላም ልጆቻቸውን እንዲያቅፉ........... ብቻ ለሙስሊም ወገኖቻችሁ ዱአ አድርጉ...........መስገጃችሁ ላይ ተረጋጉና ያ መውላና ብላችሁ ወደ አለማቱ ጌታ እጆቻችሁን ዘርጉላቸው የዛኔ ሸክማችሁ ሁሉ ተራግፎ ቅልል ሲላችሁ ይታወቃችኋል ሞክሩትማ በአላህ #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

ሰው ታዘብኩኝ። አንድ ጩጬ  ምቀርበው ልጅ አለ እናም እንዲህ ብዬ ጠዩኩት ፈገግ እያልኩኝ እስኪ ከፊቴ ምን ይነበባል አልኩት እሱም የሆነ የተናደድክ ትመስላል ብሎ መለሰልኝ። በጣም ገረመኝ እሱ በዚህ እድሜው ፊቴን አንብቦ የተረዳኝ ሌሎቹ ትላልቅ ሚባሉት ከሱ በላይ ፊቴን አንብበው ሊረዱ ይገባ ነበር። ነገር ግን ነገሩ በተቃራኒ ነው። ዱኒያ ላይ እንደዚህ በሩቁ አይተውህ አንተ የሚረዱ ሰዎች እንደማግኘት መታደል የለም። #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
#እሁድ ስለ ትዳር እስኪ ዛሬ ደግሞ ለትዳር ስንመርጥ ምን መምረጥ እንዳለብን እናስተውል ።ሴትም ይሁን ወንድ ለትዳር ካሰበ ቀዳሚው ነገር ዲን ነው አንድሰው ዲኑ ካማረ ሂወቱም ያማረ ይሆናል እናማ ውዶቸ ውዱ ነቢያችንም ለትዳር ዝግጁ ስንሆን የምናስቀድመውን ነግረውናል ። (عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ تُنْكَحُ الْمَرْأَةُ لأَرْبَعٍ لِمَالِهَا وَلِحَسَبِهَا وَجَمَالِهَا وَلِدِينِهَا، فَاظْفَرْ بِذَاتِ الدِّينِ تَرِبَتْ يَدَاكَ) አቢሁረይራ በዘገቡት ሀዲስ ነቢዩ((ﷺ)) እንዲህ ብለዋል:-አንዲት ሴት በ 4 ነገሮቿ ትገባለች እነርሱም በሀብቷ : በቤተሰቧ :በቁንጂናዋ እና በዲኗ , ስለዚህ ዲን ያላትን አስቀድሙ ያለበለዚያ ከሳሪዎች ትሆናላችሁ ። ሰሂህ ቡሀሪ 5090 #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
ባባዬ ሀያእ የሌላት ሴት ካገባህ በቃ አንተ ወንድ ነው ያገባሀው። አለይኩም ሀያእ ባላት ሴት ላይ ወንድሞች። #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
#አንድ_ሰው_እንደሚቀናብህ_የሚያሳዩ_9 ምልክቶች #1_ይኮርጁሀል በስራህ፣ በአለባበስህ ወይም በሌላ ከቀኑብህ አንተን የሚኮርጁበት መንገድ ይፈልጋሉ። ኮፒ ያደርጉሀል። #2_ከልብ_ያልሆኑ_አድናቆቶች_ይሰጣሉ እንደሚወዱህ ያስመስላሉ፤ ጀርባህ በዞረበት ቅጽበት ግን ከጀርባህ ስላንተ ያወራሉ። #3_ስኬትህን_ያሳንሳሉ ስኬቶችህን የሚያሳንሱ ነገሮች ይናገራሉ። በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ሊሆን ይችላል። #4_ስትወድቅ_ደስ_ይላቸዋል ስትሳሳት ወይም ስትወድቅ ይፈነድቃሉ፤ "ነግሬህ ነበር" ለማለት የሚቀድማቸው የለም። #5_እንደ_ተፎካካሪህ_ያዩሃል። በእነሱ ዓይን ተፎካካሪያቸው ነህ፤ ካንተ ለመሻል ስለሆነ የሚጥሩት ሁልጊዜ እንደ ተፎካካሪህ ያዩሃል። #6_ሐሜት_ያሰራጩብሃል ስላንተ ሐሜትን ያሰራጫሉ፤ ሁሉም ሰው በአሉታዊ መንገድ እንዲያይህ ይፈልጋሉ። #7_ስህተት_ይፈልጉብሃል በምትሰራው ነገር ሁሉ ስህተትን ይፈልጋሉ፤ ሰው ሁሉ እድል የቀናህ ትንሽ ሰው እንደሆንክ እንዲያስብህ ይፈልጋሉ። #8_እንዲሁ_ይጠሉሃል ያለምክንያት ይጠሉሃል— አያውቁህም ግን እንዲሁ ይጠሉሃል። #9_ግንኙነትህን_ያበላሻሉ ግንኙነትህን ለማበላሸት ይጥራሉ፤ የፍቅር ግንኙነትህን፣ ጓደኝነቶችህን ወይም ሌላ የሰሙት ግንኙነትህን ለማበላሸት ይሞክራሉ። #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

ብዙ ባለጌ ሴቶችን አይቻለው ግን ሱማሌ አከባቢ ያሉት ግን ዝሙት ኖርማል ነው። ሰርጋቸውን ብታዩ ለብልግናቸው ምስክር ነው ሀያእ ሚባል ነገር እነሱ ዘንድ የለም።Auzubillah!! አሏህ ሙስሊም ሴቶችን ሀያእ ያከናንባቸው። https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
አንዳንድ ሴቶች የሴትነት ጣዕሙ ጠፍቶብናል ሀያዕ አጥተን ለብሰን ራሱ ራቁት ሆነናል አንድ ወንድም በሆነ ጊዜ ላይ እንዲህ አለኝ........"ሴቶች እኮ አላህ በተፈጥሮ አይናፋር አድርጎ ባይፈጥራችሁ ኖሮ ወላሂ ተሸክማችሁ ነበር ምትወስዱን" ያረብ ይህንን ያህል እየታዘቡን ነው በዲን በእውቀት በባህል የምናመጣው አይናፋርነታችን ጨርሶ ተሟጥጦ እዚህ ደረጃ ደርሰናል ወይ? አሁን ደሞ አንዱ...." ሶስት ሴቶች ሆነው መንገድ ላይ እየለከፉኝ ማለፊያ አጣሁኝ አለ" አላህ ይዘንልን ሴቶች ወደቀልባችን እንመለስ አደብ ይኑረን በቤታችን እንሰተር!!! ሰላማለይኩም አዩሀል ሙዕሚናት 🙌 By✍ Faiza #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

➫ በፎቶ ምትመለከቷቸው አባት ሰማቸው በድሩ አብደላ ይባላል (umu Amar Umu Amar Zemzem Bedru) አባት ናቸው። ከአቃቂ ጋራዱባ አካባቢ ዛሬ አመሻሸ ላይ ከሚኖሩበት ቤት እንደወጡ አልተመለሱም ፤ እኚህን አባት ያየ ወይም ያሉበት የሚያውቅ በ 0913374370 ቢያሳውቀን ይላሉ ቤተሰቦቻቸው። Share it.
Show all...
#ጁሙአ_ኹጥባችንን_የምናጋራበት_ቀን የዛሬው ኹጥባችን ስለ መተዋወስ ነበር ሙእሚን ለሌላው ሙዕሚን ስለ አኼራው ጉዳይ ማስታወስ አለበት ጀሊሉ በክቡር ቃሉ እንዲህ ይለናል............... وَذَكِّرْ فَإِنَّ الذِّكْرَىٰ تَنفَعُ الْمُؤْمِنِينَ ገሥጽም፤ ግሣጼ ምእመናንን ትጠቅማለችና፡፡ እዚጋር ግሳፄ የሚለው ቃል መተዋወስ የሚለውን ይተካል ሀቢቡና ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዳሉት................... "ሙስሊም ምናገባኝ አይልም ጥሩ ነገር ሲያይ ያበረታታል መጥፎ ነገር ሲያይ ደሞ ይገስፃል(ይመክራል ፤በጥሩ ያስታውሳል) ዱንያ ማለፊያ ነች አኼራ ደሞ ማረፊያ ነው ስለዚህ በላጩን ጊዜያችንን አኼራችን ላይ በመስራት እናሳልፈው! ጀነትን የተከለከለ ሰው አላህ ከቁርአንና ከሀዲስ ያርቀዋል ጀነትን ለመከልከሉ ምልክቱ ከአላህ ከቁርአን ከሱና ከመስጂድ መራቁ ነው ይላሉ ኡለማዎች!! የዛሬው ኹጥባ በአጭሩ ይህንን ይመስላል ስለ መተዋወስ................... By✍ Faiza #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

#ሱረቱል_ፋቲሀ (የመክፈቻዋ አንቀፅ) ኡሙል ቁርአን (የቁርአን እናት) በመባል ትታወቃለች በማመስገን ጀምራ በዱአ የምትጨርስ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው። "ምስጋና ለአላህ ይገባው የአለማት ጌታ ለሆነው። እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ የፍርዱ ቀን ባለቤት ለሆነው #አንተን_ብቻ_እንገዛለን_አንተንም_ብቻ_እርዳታ_እንለምናለን። ልብ በሉ እዚጋ አንድ ሙስሊም ይህንን የቁርአን አንቀፅ ቢያንስ በቀን ውስጥ ከ17 ጊዜ በላይ ያነበዋል (በሰላቱ ውስጥ) ወላኪን አንተን ብቻ እንገዛለን እርዳታንም ከአንተ ብቻ እንለምናለን እያልን ስንቶቻችን ነን ሸሆቼ እያልን የማይችሉትን ነገር የምንጠይቀው ስንቶቻችን ነን ሳሊህ የሚባሉ የሞቱ ሰዎችን ድረሱልን የምንለው? ለዛውም የሞተውን መስማትና መልስ መስጠት የማይችለውን ስንቶቻችን ነን ሰው ሲታመምብን ጠንቋይ ምናምን እያልን በአላህ ላይ የምናጋራው? በተለይ ወደ ገጠሩ ክፍል እናቶቻችን እና አባቶቻችን ያሉበት ሁኔታ ይህ ነው እርዱኝ እየተባሉ የሚጠሩት ሼይኾች እውነት መርዳት ይችላሉ? ላ መርዳት ሲባል የሰው ልጅ በጉልበቱ ወይም በገንዘቡ ማድረግ የሚችለውን ሳይሆን ከአቅሙ በላይ የሆነውን አላህ ብቻ ማድረግ የሚችለውን ነው የተባለው። እንኳን የአሁን ዘመን ተራ ሰው ይቅርና ነብያቶችም መላኢካዎችም ማድረግ አይችሉም ለምሳሌ ልጅ ስጡኝ። ዝናብን አዝንቡልኝ አፊያዬን መልሱልኝ ሀጃየን አውጡልኝ የሚባለው ለአላህ ብቻ ነው ምክንያቱም ማድረግ የሚችለው እሱ ብቻ ስለሆነ ☝ ሊያማልዱን እንጂ ለሌላ አይደለም የምትሉ ደሞ ምልጃም ቢሆን በአላህ ፈቃድ እንጂ ሰዎቹን አማልዱን ስላላችሁ አያማልዱም። ስለዚህ ይህንን ቁርአን እያነበብክ)(አንተን ብቻ እንገዛለን አንተንም ብቻ እርዳታ እንለምናለን) እያልክ በጎን ደሞ በሰዎች ላይ እየተንጠለጠልክ ስራህን ገደል አትክተተው። "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን የነዚያን በነሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን በሉ) የነዚያን በነሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን በሉ) ይለናል ታላቁ ጌታችን #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ