cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

Show more
Advertising posts
1 598
Subscribers
+424 hours
No data7 days
+1330 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
「📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 」 ╭┈⟢ │📚شرح الأصول الثلاثة │ │📚 ሸርሁ ኡሱል አሰላሳህ  ╰─────────────────╯    ╭🎙የደርሱ አቅራቢ:- ├─┈┈┈✑ሸኽ አቡ ዐብዱልሃሊም │ዐብዱልሐሚድ ብን  ያሲን │አል'ለተሚይ አሱኒይ │ │https://t.me/abdulham ╰────────────── ╭🎙የኪታቡ ፀሃፊ ├─┈┈┈✑አሸይኽ ሑሰይን ቢን │ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አስ-ሲልጢይ │ │https://t.me/HussinAssilty ╰────────────── ╭🎙አዘጋጅ ├─┈┈┈✑የሰለፍዮች App develop │ │https://t.me/safya_app ╰────────────── ╭⧿⧿⛉ ┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተካፍይ ይሁኑ! │ │📨 መሰል  ቂራአት እና ሙሀደራወች │ለማሰራት የሚከተልውን አድራሻ │ይጠቀሙ    👇👇👇👇👇 │     @selfy_app_developer ╰─────────── ╭╼╺╼╺╼╺╼╺╼ ╺╼╺╼ ┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን ┃ ┡🖇 https://t.me/safya_app ╰─╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼
360Loading...
02
#የሕይወት_መመሪያ_እንዲህ_ይላል፦ ሞኝ በንግግሩ፣ ብልህ ደግሞ በዝምታው ይታወቃሉ! በየመንገዱ እየቆሞክ ለሚጮህብህ ውሻ ሁሉ ድንጋይ ከወረወርክ ካሰብክበት አትደርስም! ዝም ብለህ ቀጥል!!! ሰባሁል ኸይር https://t.me/Abu_Umer1
411Loading...
03
አላሁ አክበር አንድ ወንድሜ ሙሉልኝ ባልኩት መልኩ ሞልቶ ልኮልኛል እሷን ካላገኘህ ሂወት ምኑን ኖርከው ያለህ እየመሰለህ በቁምህ የሞትከው ምን ሀብትህ ቢበዛ  ቢትረፈረፍ ሞልቶ ቪላው ቢገነባ መኪናው ተገዝቶ ሰለፍዪት ወጣት ከሌለች በቤቱ ዱንያው እስርቤት ነው አትልፋ በከንቱ መልኳ አባብሎህ ከመንገድ ያወካት በቻይና ብጣሽ ጨርቅ አይተህ ያበድክላት አላህን ማትፈራ መንሃጅዋን የማታቅ በየ አጥር ጥጉ ካገኘችው ምትስቅ ምስጋና የሌላት ለብሳ ያለበሰች ሃያ የማታደርግ ፀጉሯ የቆለለች ስልጣኔ መስሏት እጅግ የረቀቀች ፋሺን አባራሪ በዲኗ ያፈረች ንግግሯ ማይጥም ምላሷ ያልገራ አላፊ አግዳሚው ሁሉን ምታዋራ ከእውቀት የራቀች ከቁርአን ተኳርፋ ነጋ ጠባ ወሬ በከንቱ ምትለፋ። ዲግሪ የሸወዳት እሯሷን ያሞኘች በሳይንስ አጥር እሯሷን ያጠረች። አታምጣት ይቺማ ዘርህ ይበላሻል ምትክ ታጣለህ ዱንያህ ይጨልማል። በስተመጨረሻ ቤተሰብም ያፍራል። አግባት ያቺ እንቁ ሰለፍዋ ወጣት ለዲኗ የቆመች መዛነፍ የሌላት አቂዳዋ ንፁህ በእውቀት ተመስርቶ ፊትና ማይበግራት ማትሸበር ከቶ እራሷን ጠባቂ በሂጃብ ያማረች ፋሺን ማይሸውዳት ዲኗን የተማረች በኒቃቧ ደምቃ ራሷን ያስከበረች በየ ጎዳናው ወንበዴ ባይለክፋት አምጣት ይቺ ወጣት ሰለፍይዋ ጀግኒ ለሃገር አለኝታ አምጣት ይቺ ወጣት ከቶ አታመንታ ✍️binu(Abu_Abdelah)
1161Loading...
04
አሏህ በሚስት አይፈትንህ ዲን ኖራት አህላቀ እሳት ሚስት ከባድ ናት በጣም ትፈታተንሃለች። ላንተ ክብር አይኖራትም ትእዛዝህን አፈፅምም ባጭሩ ድርቅና ያለባት ሚስት ናት። በጣም ከባድ ነች እሳን ከመሸከም ተራራ መሸከም አቤት ሲቀል። አንዳንድ የዋህ ወንዶች ደረቅ ሚስት ኖራቸው ትዳራቸው እንዳይበተን ብለው አንገታቸውን ይደፋሉ።እህቶች ሆይ እባካችሁ ድርቅና ካለባችሁ ይሄን ነገራቹን ለመተው ሞክሩ አልያም ቀንሱት። በጣም ባሎችን ይፈታተናል በዚህ ፀባያቹ ጥሩ ባል ካልገጠማችሁ የዱኒያን ጀሀነም ትኖራታላቹህ። ወንድሞችም ሚስታችሁ ደረቅ ከሆነች በዱአ ላይ በርቱ አሏህ እንዲያቃናት እንዲሁም ለስለስ ብላቹ ግሯት። አብሽሩ የዋሆቹ ወንድሞቼ። https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
4766Loading...
05
ይህንን ሀዲስ ተመልከቱማ። : قال رسول الله صلى الله عليه وسلم:  دعوات المكروب اللهم رحمتك أرجو فلا تكلني إلى نفسي طرفة عين، وأصلح لي شأني كله لا إله إلا أنت. رواه أبو داود والنسائي في السنن الكبرى، وابن حبان وصححه، وحسنه الألباني ☝️አብዛኞቻችን ነፍሳችንን እናጥራራለን።በራስ መተማመናችን የጉድ ነው። confidence confidence እያልን በደካማ አቅላችን በጠፊው ቁሳቁሳችን,በረጋፊው መልካችን, ብቻ በብዙ ነገራቶች ተደልለን። እራሳችን ችለን የቆምን ያህል ይሰማናል። ነብያችን ግን አላህ ብዙ ቅዋዎች ሰጥቷቸው ስያበቃ ይበልጥ ወዷቸው ስያበቃ።እንዲህ ይሉ ነበር። 👉فلا تكلني إلى نفسي طرفة عين (ለቅፅበት እንኳን ወደ ነፍሴ አትተወኝ) እናም ሁሌም በአላህ ላይ መንጠልጠል አለብን።
1782Loading...
06
አጂብ ዱኒያ አንድ ትልቅ ችግር ደርሶብኝ ነበር እናም ለረዥም ጊዜ ህይወቴ ላይ መሰናክል ሆኖብኝ ነበር። አሏህ በቅርቡ ከዛ ችግር ገላገለኝ ነገር ግን በቀናት ልዩነት አዲስ ነገር ተከሰተብኝ። በጣም ተገረምኩኝ በቃ ዱኒያ ላይ ረፍት የለም ከአንዱ ወጣው ስትል ሌላው ይመጣብሃል በቃ ዱኒያ የትግል ሜዳ ነች የታገሰባት ያሸንፋል ያልታገሰ ደግሞ ከሽፎ ይሰበራል። እናንተ አማኞች ሆይ ታገሱ ታገሱ ታገሱ
1672Loading...
07
ዛሬ አዳማ አንዳንድ የማውቃቸው የሱና ሰዎች ቤት እንደፈረሰ ሰማው በጣም አዘንኩኝ ከምንም በላይ ያሳዘነኝ ደግሞ የአንዱ ሁለት ቤተሰብ ያለው ወንድማችን ሁለቱም ቤት  መፍረሱ ነው።ከባድ ነው በዚህ በተወደደ ኑሮ ሁለት ቤተሰብ ይዞ ቤት አልባ መሆን።መድረሳ ይመጡ የነበሩ ቁርአን ሚያፍዙ ልጆችም ቤታቸው መፍረሱ የበለጠ ልቤ ሰበረው። በቃ ሂፍዛቸው ሊጉላላባቸው ነው ብዬ ተጨነኩኝ። ግን የእውነት አላማው መንግስት ህገ ወጥነትን መቃወሙ ነው ወይስ ከጀርባው ሌላ አላማ አለ?? በተለይ ሙስሊሞችን ታርጌታ ማድረጉ ያስጠረጥረዋል። ይህ ሁሉ ቅጣት የመጣብን እጃችን በሰራችው ስራ ነው አሏህ ወደ እሱ ይመልሰን። https://t.me/Abu_Umer1
1943Loading...
08
የመኖር ሚስጥሩ የኑሮ ጅማሮ የማማሩ የሰማዩ ጥራት የከዋክብት ድምቀት የምድር ስፋቱ የባህር ጥልቀቱ የተራራ ግዝፈት የሸለቆው ጥልቀት የፍጥረቱ ስርአት የአራዊት ብዛት በምድር ሚጓዙት በሰማይ ሚበሩት በባህር ሚኖሩት። የተክሎች ድምቀት የአረንጓዴው ስበት የአበቦች ፍካት የፍጥረታት ውበት ወደር አልባው ስርአት አስገራሚ ስርአት የረቀቀ እጅግ አስደናቂ የደመቀ መዛነፍ የሌለው ኡደት መንሻፈፍ የሌለው ዙረት መጋጨት የሌለው ፍሰት ስርአቱን የያዘ የተሟላ አደቡን ያልጣሰ ያልተጉላላ እንደ ጅረት የሚፈስው አንዱ ሲቀድም ከዛምሌላው የክረምቱ ፅልመት የደመናው ጥቁረት የዝናቡ ጭጋግ የወንዞች ሙላት የነጎድጓድ ጩኸት ፀደዩም ሲመጣ ብርሃኑ ሲወጣ ሳር ቅጠሉ አብቦ በውበት ተከቦ ደግሞ መጥቶ በጋው ሲተካ በተራው ውሃው ሲደርቅ መሬቱ ሲሰነጣጠቅ አበቦች ሲጠወልጉ ደመናው ጠፍቶ ጭጋጉ ወንዞች ደርቀው ሲጠፉ ደግሞ የነፋስ መክነፉ ተነስቶ ሲጨስ አቧራው ምድረ በዳ ሆኖ ማሳው ሲተካካ ዘመን ሲዞር አንዱ ሲሄድ ሌላው ሳይቀር አንዱ ሲሞት ሁሉን ትቶ ደግሞ ሌላ ተተክቶ ይሄ ሁሉ በእጁ ያለው ሁሉን ቻይ ጥበበኛው አለምን አስተናባሪው አንድ አላህ ነው አዎ አንድ አላህ ነው። ሀያሉ ጌታችን ተጋሪ የሌለው መመኪያችን አቻ የሌለው ብቸኛ ስራው አስገራሚ ጥበበኛ አዛኝ ነው ከናት በላይ በጥሩ አዛዥ ከመጥፎ ከልካይ ለባሪያው ፈጣን ደራሽ ይቅር ባይ ነው ለተመላሽ ተመልካች ነው ኬትም ስውር ሰማይ ቢሆን ወይም ምድር አዳማጭ ነው ለሚጠራው መልስ ይሰጣል በየተራው                 ✍️ቢኑ (አቡ_አብደላህ) ግጥሜን እንዴት አያቹት?? ኮሜንት ስጡ https://t.me/zina_and_campus
1992Loading...
09
ቢድአን ሙብተዲእን እንጠንቀቅ ሚዛናዊ የሆንን እየመሰለን እንዳንወድቅ። መጠንከር ባለብን አካላት ላይ ጠንከር እበል። 📝الدرس اليومي للشيخ رسلان        ⭐️حفظه الله⭐️ ⚡الأهواء كلها ردية تدعو كلها إلى السيف. ⚡إذا ظهر لك من إنسان شيء من البدع فاحذره، فإن ما أخفى عنك أكثر مما أظهر لك. 💡قال ابن عباس رضي الله عنهما: لا تجالس أهل الأهواء، فإن مجالستهم ممرضة للقلب. 💡قال شيخ الإسلام رحمه الله تعالى: البدعة التي يعد بها الرجل من أهل الأهواء: ما اشتهر عند أهل العلم بالسنة مخالفتها للكتاب والسنة. 👈 كبدعة الخوارج، والروافض، والقدرية، والجهمية، والمرجئة. 💥كان ابن سيرين رحمه الله يرى أن أسرع الناس ردة: ((أهل الأهواء)). 💡قال عمرو بن قيس الملائي رحمه الله تعالى: لا تجالس صاحب زيغ فيزيغ قلبك. 💡قال الإمام أحمد رحمه الله تعالى: أهل البدع لا ينبغي لأحد أن يجالسهم، أو يخالطهم، أو يأنس بهم. 💡وقال مجاهد رحمه الله تعالى عن أهل الأهواء: إن لهم عُرَّةً كعُرة الجَرب. 💡قال أبو قلابة الجرمي رحمه الله: لاتجالسوا أهل الأهواء ولا تجادلوهم، فإني لا آمن أن يلبسوكم في ضلالتهم، أو يلبسوا عليكم ما تعرفون. 💡قال الفضيل رحمه الله تعالى: إن لله ملائكة يلتمسون مجالس الذكر، فانظر مع من يكون مجلسك؟ لا يكون مع صاحب بدعة، فإن الله لا ينظر إليهم. ⚡وعلامة ((النفاق)) أن يقوم الرجل ويقعد مع صاحب بدعة. 💡وقال الفضيل أيضا: لا تجلس مع صاحب بدعة فإني أخاف أن تنزل عليك اللعنة. 💡وقال الفضيل رحمه الله تعالى: آكل مع يهودي ونصراني ولا آكل مع مبتدع. ⌛وأحب أن يكون بيني وبين صاحب بدعة حصن من حديد. 💡قال القاضي أبو حسين رحمه الله تعالى: لا تختلف الرواية في وجوب هجر أهل البدع، وفساق الملة. 💡قال الإمام ابن بطة رحمه الله تعالى: ولقد رأيت جماعة من الناس _ من أهل السنة_  كانوا يلعنون أهل الأهواء ويسبونهم، فجالسوهم على سبيل الإنكار والرد عليهم فما زالت بهم المباسطة، وخفي المكر، ودقيق الكفر حتى صَبَوا إليهم. 💥قيل للإمام أحمد بن حنبل رحمه الله: الرجل يصوم ويصلي ويعتكف أحب إليك أو يتكلم في أهل البدع؟ 👈 فقال: إذا قام وصلى واعتكف فإنما هو لنفسه، وإذا تكلم في أهل البدع فإنما هو للمسلمين، ((هذا أفضل)). 💡قال الإمام البربهاري رحمه الله تعالى: ⚡إذا رأيت الرجل من أهل السنة رديء الطريق والمذهب، فاسقاً فاجراً، صاحب معاصٍ، ضالاً، وهو على السنة فاصحبه، واجلس معه، فإنه ليس يضرك معصيته. ⚡وإذا رأيت الرجل مجتهداً في العبادة متقشفاً محترقاً بالعبادة صاحب هوى، فلا تجالسه، ولا تقعد معه، ولا تسمع كلامه، ولا تمش معه في طريق. ⚠️فإني لا آمن أن تستحلي طريقه فتهلك معه. 💡قال ابن بطة - رحمه الله - لا تشاور أحدا من أهل البدع في دينك، ولا ترافقه في سفرك، وإن أمكنك أن لا تقربه في جوارك. 💡قال عمرو بن قيس الملائي رحمه الله تعالى: إذا رأيت الشاب أول ما ينشأ مع أهل السنة فارجه. وإذا رأيته مع أهل البدعة فايأس منه. copy https://t.me/PolytheismIsMajorSin
2213Loading...
10
ቁርአን ቀርታቹዋል?? ያልቀራቹ ቅሩ ለምን አንድ ገፅ አይሆንም
1920Loading...
11
Tiktok ላይ በቪድዮ ብቅ የምትሉ ሴቶች እንዲሁም በFB ፎቶ ምትፖስቱ ሴቶች ወንድሜ ብላቹ ይከፋችዋል? ያው ሀያእ ሚባለውን ነገር በድፍረት አውልቃቹ ጥላቹ እንደ ወንድ ካልሆንን ስላላቹ https://t.me/Abu_Umer1
1651Loading...
12
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته እንደት ናችሁ የተከበራችሁ እህት ወንድሞች ኢንሻአሏህ በቅርቡ በዚህ ቻናል የኦንላይ ደርስ እንጀምራለን ለጀማሪዎች ትንንሽ ኪታቦችን አጠር አጠር ባለ ትርጉም ሸር እያደረጋችሁ አድልሱልኝ በተለይ የኔ አገር ልጆች እሚቀሩበት አጥጥው በተለይ እህቶች በሀዳድዮችና በሙመይዐዎች እንደሚቀሩ ደርሶኛል ሸር በማድረግ ተባበሩኝ የድሬ ሮቃ የአረሪት አየውላውላ እንድሁም ባጠቃካይ የሰዶማ ልጆች ኑ እንማማርና ቤተሰቦቻችን ካሉበት ከሽርክና ከቢድአ እናውጣቸው አሁን የሙታን መንፈስ ነው እያመለኩ እሚገኙት አሏህ ካዘነለት ሰው ውጭ ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ ተቀላቀሉ ባረከሏሁ ፊኩም قال محمد بن سيرين رحمه الله إن هذا العلم دين فنظروا عن من تأخذون دينكم https://t.me/+MkkGOVyRYQw3ZGVk
2061Loading...
13
👌 ታላቅ ብስራት ➹➹➹ اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ‎ 🏝 የተከበራችሁ የሱና ዳዕዋ ወዳድ እህት ወንድሞች፤ አባት እናቶች እነሆ የፊታችን ቅዳሜ 24/09/2016 E.C በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና በአካባቢው ማህበረሰብ የተዘጋጀ ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቃችኋል። 🎓 ፕሮግራሙ ተመራቂ ተማሪዎችን ታሳቢ ያደረገና መገኘት የሚችሉ ሁሉ የሚሳተፉበት ይሆናል። 👍 በፕሮግራሙ የተጋበዙ! 🎙  ሸይኽ አብዱልሐሚድ ብን ያሲን አል`ለተሚይ አላህ ይጠብቃቸው ከሌራ 🎙 ኡስታዝ ባህሩ ተካ ( አቡ ዐበይዳህ አላህ ይጠብቀው ) ! ከአዲስ አበባ 🎙 ሸይኽ ሙባረክ ሑሴን ከወልቂጤ ( አላህ ይጠብቃቸው አድራሻ፦ በኤዋን ቀበሌ በሺሄ መንደር ላይ የሚገኝ በሆነው ሰዕድ መስጂድ ላይ ከኤዋን ህንፃ ግራ በኩል ባለው አዲሱ መንገድ ቀጥ ብሎ መውረድ ነው የሚጠበቅባችሁ! 📱ለበለጠ መረጃ 📱0988766422 ወንድም አብድረዛቅ 📱0985555161ወንድም ነጅሙዲን t.me/Deawaaselefiyah t.me/Deawaaselefiyah
1480Loading...
14
አንዲት ስለ ዲኗ ጠለቅ ያለ ግንዛቤ ያልነበራት እህት ሰለፍይ ወጣትን አግብታ ስለ ትዳር ህይወቷ እንዲህ ትላለች። « 25ኛ አመቴን እንደያዝኩ አንድ ሰለፍይ ወጣት ለትዳር ጠየቀኝ። ወጣቱ ጥቁር ረዘም ያለ ፂም አለው። ሰዎች የሚያከብሩትና የሚፈሩት ወንዳወንድነት ያለው ወጣት ነው። ባቱ አጋማሽ ድረስ የሚደርስ ነጭና የሚያብረቀርቅ ጀለብያን ይለብሳል።በገፅታው ሰለፍይ እንደመሆኑ ሱናን ኮቴ በኮቴ ይተገብራል። ለትዳር በጠየቀኝ ግዜ እሱን ማግባት አልፈለኩም። ምክንያቱም ሰለፍይ ማለት አክራሪና ወግ አጥባቂ ነው የሚለው በአእምሮ ተቀርፆ ነበር። አባቴ ግን እሱን እንጂ ለሌላ እንደማይድረኝ አስፈራርቶ ነግሮኛል። ጉዳዩም ስላስጨነቀኝ ለጓደኞቼ ብነግራቸው “ በፋፁም እሱን እንዳታገቢ! እሱን አገባሽ ማለት ከቤት መውጣት አትችይም። ቀሄውን ማየት ራሱ አይፈቀድልሽም። ሌላው ቀርቶ የፀሃይ ብርሃንን እንኳን አታዪም። የፈለግሽውን የወደድሽውን የመልበስ ነፃነት አይኖርሽም።” ብለው አስፈራሩኝ። ነገር ግን ምንም የማድረግ አቅም አልነበረኝምና ሳልወድ በግድ አገባሁት። ዛሬ ግን ከእርሱ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ በሌለው አንድ አላህ እምላለሁ! አባቴ በዚህ ጋብቻ ላይ ጠንካራ አቋም ስለያዘ እስካሁን ድረስ አላህን አመሰግነዋለሁ። ምክንያቱም ይህ ባለቤቴ በቤት ውስጥ ምንም አይነት ስራ አይኖርብኝም የሚያግዘኝ ቢሆን እንጂ። ወላሂ! ምግብ ከኔ የተሻለ ያበስላል። ሁል ግዜ ሀራራ ሲሆንና ሙቀቱ ሲያግላላ አብረን ለመናፈስ እንወጣለን። አንድም ቀን ዝምድናን ከመቀጠልም ሆነ ከቤት ከመውጣት ከልክሎኝ አያውቅም። ነገር ግን ስወጣ ሸሪአ የደነገገውን አለባበስ ለብሼ ነው የምወጣው። ለስራ ሲሄድ የፍቅር መልእክቶችን እየላከ ፍቅሩን ይገልፅልኛል። ሳዝን ልቤ ሲሰበር እቅፍ አድርጎ ቁርአንን እያነበበ ያፅናናኛል። ተናድጄ ስጮህበት ዝም ይለኛል። ዝም የሚለኝ ለኔ አስተያየት (ስሜት) ስለሚያስብ እንጂ ፈረቶኝ አይደለም። ምንም ነገር ለማድረግ አያስብም ከማድረጉ በፊት ያማከረኝ ቢሆን እንጂ። ፈፅሞ መቶኝ ወይ አጭረፍርፎኝ አያውቅም። ሳጠፋ በመፋቂያው ጫፍ በትንሹ ኮርኮም አድርጎ ጥፋት መሆኑን ያሳየኛል። ለሶላት አንቅቶኛል ቁርአንን አስተምሮኛል። ዲናዊ ኪታቦችን እየገዛ ይሰጠኛል። በልብስ ስፌት ችሎታ ረድቶኛል። የሚያስፈልጉኝን ነገራቶች በአጠቃላይ እየገዛ ያሟላልኛል። አልሃምዱሊላህ! አላህ ያሲንና ፋጢማ የተባሉ ሁለት ልጆችን ከሱ ሰጥቶኛል። ትናንት እሱን አንዳላገባ ሲያስፈራሩኝ የነበሩ ጓደኞቼ አብዛሃኞች በትዳራቸው ችግር እየገጠማቸው ነው። ደስተኛ የሆነ የትዳር ህይወትን እየኖሩ አይደለም። አንዳንዶቹ ደግሞ ትዳራቸውን ከነጭራሹ ፈተዋል። እህቴ ሆይ! ሰለፍዩን እንድታገቢ እምክርሻለሁ። ሰለፍዮች የመልእክተኛውን ፈለግ የሚከተሉ ከሰዎች ሁላ የመልእክተኛው ስነምግባር የታደሉ ናቸው። አላህ ሆይ ባሌን ጠብቅልኝ!» ኮፒ Comment 👉 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
7588Loading...
15
ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ እንዴት ብሎ ነው ሙስሊም አላህ የከለከለውን ከባድን ወንጀል ያውም ብዙ አጥሮች ያሉትን አጥሩን ሰብሮ ዚና ላይ የሚወድቀው!? አላህ ዝሙት አትስሩ ብቻ ሳይሆን አትቅረቡ ነው ያለው። አንተም አትቅረብ!/አትቅረቢ! አጅ ነቢ ወንድን አታናግሪ አትነካኪ በዘመኑ አነጋገርም አትደዋወይ አትፃፃፊ "ወንድና ሴት ተገልለው አይቀመጡም ሶስተኛው ሸይጧን ቢሆን እንጂ" ብለዋል ነብያችን ይሄ አነጋገር በስልክም ካልተፈቀደልሽ ወንድጋ በምታወሪበት ሰአት ሶስተኛው ሸይጧን ነው። ሸይጧል ልብሽን እያደከመው መሆኑን አትርሺ። አንድ ክፍል አንድ ወንድጋ አትቀመጭ፣ አንድ የታጠረ ቦታ ላይ ከወንድጋ አትቀመጭ፣ አንድ መኪና አንድ ባጃጅ ላይ ከወንድጋ አትሂጂ፣ ሲጀመርም ሃያእ ያላት ሴት አታደርገውም! የስጋ ወንድሟ ያልሆነ፣ ባሏ ያልሆነ፣ አጎቷ ካልሆነ ፣ ልጇ ያልሆነ ወንድጋር አንድ መኪና ጋር አንድ ባጃጅ ላይ በር ዘግታ አትሄድም! ሃያዋ አደቧ ክብሯ የቤተሰቧ መልካም አስተዳደግ ይከለክላታል! ነገር ግን አሁን ባለንበት ጊዜ እነዚህ ነገሮች እየፈረሱ ይገኛሉ። ብዙ ወንዶችም ይሄን የሃያእ ሂጃባቸውን ለማስወለቅ ብዙ ጥረትን እያደረጉ ነው። አንተ ወንድሜ ለእህትህ የማትወደውን ለምን ለሙስሊም እህትህ ታደርገዋለህ! አንቺ ውድ እህቴም ሃያዕሽ ከሚያጠፉበሽ መንገዶች እራቂ። የሚገርመው ትንሽ በዲን ጠንከር ያለችዋን ልጅ እሷ ድንግል ካልሆነችማ ሌሎች ሊሆኑ አይችሉም የሚል አስተሳሰብ ላይ ደርሰናል። ሌሎችስ ቢሆኑ እንዴት ድንግልናቸው ከትዳር በፊት ሊጠፋ ይችላል!? ይሆኮ በዲን ደካማነትጋ የሚገናኝ ነገር የለውም በባህልም ብንወስደው በጣም ከባድ የሆነ ነውርና አስፀያፊ ተግባር ነው አንዲት ሴት ከኒካህ በፊት ከወንድጋር መተኛቷ። ለቤተሰብም ውርደት ነው እንዴት አንገታቸውን የመድፋታቸው ሰበብ ልንሆን እንችላለን? ይሄ ነው የሚገባቸው? እሽ ዱንያ ላይ ያለውን ውርደት እንተወው አኼራ ላይና ቀብር ላይ ያለው ቅጣት ቀላል ነውንዴ? ዚናኮ በጣም ከባድ ወንጀል ከመሆኑ በዱንያም በቀብርም በአኼራም ላይ ከባድና አሰቃቂ ቅጣት አላህ አድርጎበታል። ታዲያ ሙስሊም ከዚህ በላይ ምን ሊያስፈራውን ሊያስደነግጠው ይችላል።? በዚህ መንገድ ገብተንም ከሆነ መጨረሻችን ሳይበላሽብን አላህ የሰጠነን ጊዜ ለተውበት እንጠቀምበት! ወላሂ ብዙ አሉ ዚና ላይ እንዳሉ ተውበት ሳያደርጉ አላህጋር የተገናኙ። ታዲያ የኛስ መጨረሻ በምን እናውቃለን የዚናን መንገድ ካለዘጋንና ዚናን ካራቅነው።?   ወላሂ ዚና የሁለት ወይም የ3 ደይቃ ደስታ ነው ከዛ በኋላ መቸም ከደም ስራችን የማይወጣ ጭንቀት አላህ ይለቅብናል። ስላገባን ስለወለድን ከዛ ጭንቀት አንወጣም ትክክለኛ ተውበት አድርገን በመመለስ ቢሆን እንጂ። የስሜት ጥፍጥናው ሳያልቅ ምሬቱ ያደፈርሰዋል እንመለስ ወደ አላህ ባረከላሁ ፊኩም!   አላህ(ሱብሃነ ወተኣላ)ወንጀሎችን በጠቅላላ ይምራል! አብሽሩ ሰበብ አድርሱ አላህም ያግዘናል።   (አላህ የላቀና ይበልጥ አዋቂ ነው) ኮፒ Comment 👉 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 12310Loading...
16
👆👆👆👆👆👆👆 ⭕የሙስሊም ወንድሙ ጭንቀት ለሚያሳስበው ሁሉ የእርዳታ ጥሪ📢 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ ውድ ሙስሊም  ወንድምና እህቶች እነሆ "በዚህች ምድር የወንድሙን ጭንቀት ያስወገደ አላህ በመጪው አለም(በአኺራ) የሱን ጭንቀት ያስወግድለታል" ሲሉ አዛኙ ነብይ  ﷺ ነግረውናል። 🔥በመሆኑም ተማሪ አህመድ እስሌማን በባህር_ዳር ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ምህንድስና 5ኛ አመት ተማሪ (የዘንድሮ ተመራቂ፦ ማለትም የ2016 E.C) ሲሆን ባደረበት ህመም በባህር_ዳር ጥበበ ጊዮን ሆስፒታል ሲረዳ ቢቆይም ህመሙ ከግዜ ወደ ግዜ እየተባባሰ በመምጣቱ ወደ አዲስ አበባ ሄዶ እንዲታከም ሪፍር ተፅፎለት ምርመራውን አድርጎ በደም ካንሰር (Leukemia) መያዙ ስለታወቀ ካንሰሩ በፍጥነት ካልታከመ ባጭር ግዜ የሚያድግ እና ህይወቱን አደጋ ላይ የሚጥል ስለሆነ ባስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት በሀኪሞቹ ተወስኗል በመሆኑም ለህክምናው ከ 2 ሚልዮን ብር በላይ ያስፈልጋል ተብሉዋል ። ይህንን የተጠየቀውን ገንዘብ ወጪ በቤተሰቦቹ አቅም የሚሸፈን ስላልሆነ በቤተሰቦች ላይ አስቸጋሪ ሁኖ ተገኝቱዋል ። በመሆኑም ውድ ወንድምና እህቶች ፣ ለዚህ ለተጨነቀ ወንድማችን ትንሽ ትልቅ ሳንል የህክምና ወጪውን በመሸፈን ካለበት ጭንቀት ወጥቶ ለቤተሰቡም ለዲኑም የሚያገለግል ወንድማችን እንዲሆን  የአቅማቹህን እንድታበረክቱ  ስንል ለሁሉም ኸይር ፈላጊ ወንድምና እህቶች  የእርዳታ ጥሪያችንን በአላህ ስም እናስተላልፋለን። ወንድማችን አህመድን ለመርዳት        👇የባንክ አካውንት ስም 👇 ➕TAJU ESILEMAN MUHAMMED 1⃣የንግድ   ባንክ አካውንት ቁጥር :- 1000455535647 (CBE) 2⃣የአቢሲኒያ ባንክ አካውንት ቁጥር፦ 43148117 (ABSINIYA) 3⃣የአዋሽ ባንክአካውንት ቁጥር ፦ 01425778677200 👉በገንዘብ መርዳት ባትችሉ #share በማድረግ እንተባበረው ። "በዚህች ምድር የወንድሙን ጭንቀት ያስወገደ አላህ በመጪው አለም(በአኺራ) የሱን ጭንቀት ያስወግድለታል" ሲሉ አዛኙ ነብይ  ﷺ ነግረውናል ። ይሄንን ፅሁፍ ያነበባችሁ ሁሉ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ በተለያዩ ቻናሎች እና ግሩፖች ሼር እንድታደርጉልን በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
1 37311Loading...
17
#የህይወት_ተሞክሮ ቆይታ ከ ሀኑ ጋር እኔ 🎤...........አሰላሙአለይኪ ሀኑ እሷ🎤.............ወአለይኪሰላም እኔ🎤...............በመጀመሪያ ስምሽንና የትውልድ ቦታሽን አስተዋዉቂ እሷ🎤..............ሃናን በሻህ የትውልድ ቦታ ሸዋሮቢት እኔ🎤.............እስልምናን እንዴት ተቀበልሽ አጫውቺን እስኪ እሷ🎤..............በንፅፅርቢስሚላሂ ራህማን ራሂም..... አላሀምዱሊላሂ ረበ አል ዓለሚን አልሀምዱሊላህ አለዚ ሀዳኒ ሚነ አል ኩርሪ ኢለል ኢማኒ ወኑር 🤲 እኔ ወደ ኢስላም የተቀላቀልኩት በቅርብ ነው በኢስላም እይታ ህይወት እንዴት እንደሆነ በደንብ ላልገልፀው እችላለሁ ..... ✍️ እኔ ከመስለሜ በፊት ያለውን ህወቴን ብመረምረው እና የተደሰትኩባቸውን ቀናቶች አስታውሼ ሁሉንም ብደምራቸው ሸሀዳተይን ብየ ወደ ኢስላም የገባሁባትን ሰአት በዛች ቅፅበት የተሰማኝን ደስታ ሩብዕ አያክልም! እኔ የጎደለኝን የምፈልገውን የምመኘውን ሁሉን ነገረ በኢስላም አግኝቼዋለሁ መጀመሪያ እንዴልኩት ማብራራት አልችልም ብቻ ግን ከሰለምኩ ቡሀላ ሰላም የተረጋጋ አና ደስ የሚል ህይወት እየኖርኩ ነው ደስተኛ ለመሆን አላህን መታዘዜ ብቻ በቂ ነው ብዬ አምናለሁ.... እኔ 🎤..............እሺ ቤተሰቦችሽ ከሰለምሽ በኋላ ምንም አይነት ጫና አላሳደሩብሽም በመስለምሽስ የደረሰብሽ ችግር አለ? እሷ🎤............ምንም አይነት ችግር አልደረሰብኝም የቅርብ የምላቸው ሰዎች ርቀውኛል ከሙስሊምም ከክርስቲያንም በመራቃቸውም ጥንካሬ እንጂ ያገኘሁት የተሰማኝ ነገር የለም እኔ🎤..........እሺ አሁን ቂርአት ላይ እንዴት ነሽ ጊዜሽንሽ እንዴት ነው ምትጠቀሚው? እሷ🎤.......አዎ እየቀራሁ ነው ለሁሉም የተመቻቸ ጊዜ አለኝ በቀን ከ 2 እስከ 4 ግሩፖች ላይ በድምፅ እቀራለሁ እኔ🎤............ማሻ አላህ አላህ ያበርታሽ የትዳር ሁኔታሽስ? እሷ🎤...........አሚን ለአሁኑ ላጤ ነኝ እኔ🎤........ለግሩፑ አባላቶች ምን ትመክሪልናለሽ? እሷ🎤..............ምንም አይነት ችግር ቢገጥማቸው አላህን እንዳያማርሩ እና ወንጀሌ ብዙ ነው ብለው ከአላህ መሀርታ አመጠየቅን እንዲያስወግዱ እኔ🎤................ማስተላለፍ የምትፈልጊው መልእክት ካለ እድሉን ልስጥሽና እንሰነባበታለን እሷ🎤.............አመስጋኝ ሁኑ አመስጋኞች ይጨመርላቸዋል እኔ🎤.................እሺ ሀኑ ፈቃደኛ ሆነሽ እንግዳዬ ስለነበርሽ አመሠግናለሁ እሷ🎤............ምንም አይደል እኔም ስለ ጋበዝሽኝ አመሠግናለሁ #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
9334Loading...
18
10 የሰሀቦችን ስም ጥራ ሲባል "እእእ" ሚለውኮ ነው የኳስ ተጫዋቾችን ስም ጥራ ቢባል እስከ ትውልድ ቦታው ሚጠራው። ወንድሞቼ ግን ይሄ ነገር ተገቢ ነው እስኪ ከየትኛው ሰአታችን ተርፎን ይሆን ለኳስ ጊዜ ሚኖረን። ራሳቹን ጠይቁ በቀን አንድ ዳእዋ ታዳምጣላችሁ ቁርአንስ ትቀራላችሁ ኪታብስ ትቀራላችሁ? የአብዛኞቻቹ መልስ ሚሆነው ትምሮኮ ቢዚ አደረገኝ እ ቀኑን ሙሉ ስራ ስለምውል ሰአት አልነበረኝም እሺ ለኳስስ ሲሆን ከየት አገኘህ ሀቢቢ? እኛ ችላ ብለነውንጂ ቁርአን ለመቅራት 10 min በቂ ነው ኪታብም ለመቅራት ካሰባቹ ደግሞ 20 min በቂ ነው ለምን ሶስት መስመር አይሆንም ምትቀሩት እውቀት አይናቅም እነኚህ ሶስት መስመሮች ተደምረው ነገ በአሏህ ፍቃድ ትልቅ እውቀት ይሆናሉ።በተረፈ ኪታብ መቅራት ምፈልጉ የአካል ያልተመቻችሁ ኦንላይን ወይም በሪከርድ መቅራት ትችላላችሁ እኔም በቻልኩት አቅም የምትፈልጉትን ደርስ ሪከርድ አቀብላቹዋለው @Abu_Umer4 በዚህ አናግሩኝ። https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
9987Loading...
19
#እነዚህን_አጉል_ልማዶች_ተው! 1- የፍርሃት ባሪያ መሆንህን 2- ብዙ ጊዜ አለኝ ብለህ ማሰብህን 3- በሕልም ዓለም ውስጥ መኖርህን 4- ለራስህ የምትነግረውን አሉታዊ ንግግር 5- ቁርጠኝነት ማጣትህን ሰምተሃል?! Copy https://t.me/Abu_Umer1
8966Loading...
20
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን። ምናልባት ባደባባይ ዚና ቢሰራ ሁላችንም ኢንካር እናደርግ ነበር። ይሄ ግን ከዛ የባሰ ሆኖ ሳለ መስሎ አልታየንም ይሆናል። አላህ ሃገራችን ድራሻን አለማጥፋቱ ራሱ እጅግ አዛኝ ስለሆነ ነው። በዚህ ዘመን ሰው ከሀቅ ርቆ በቴክኖሎጂ ታግዞ ሰዎችን ወደ ቀብር አምልኮ መጣራት። በውሸት ተረቶች መደለል። እንደረት ይቀፋል። ይህን ሲታይ የሃገራችን የሱና ደእዋ ገና ብዙ እንደሚቀረው ያሳያል። የተወሰነ የሱና ሽታ ያገኛቹ ወጣቶች ። ወንድ ሴት ለአላህ ዲን ለነብዩ ፋና እንዲሁም ለህዝባችን ብለን  ለተውሂድ ወገባችን አስረን እንንቀሳቀስ። ሱፍያን የድንቁርና ጉዞ እንገርስሰው። ሰው ከቁርአን ሀዲስ እናስተዋውቀው። አብሽሩ እንቀሳቀስ። ከቤተሰብ እንጀምር ከዛም ሚድያዎች ላይ ሁሉ የተውሂድ ጥሪ እናድርግ። أبي هريرة ، عن النبي ﷺ قال: قاتل الله اليهودَ اتَّخذوا قبور أنبيائهم مساجد:  متفق عليه من حديث جندب بن عبد الله رضي الله عنه أنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم قبل أن يموت بخمس يقول: "ألا وإن من كان قبلكم كانوا يتخذون قبور أنبيائهم وصالحيهم مساجد ، ألا فلا تتخذوا القبور مساجد فإني أنهاكم عن ذلك. صحيح مسلم https://t.me/zina_and_campus
1 09813Loading...
21
#Iam_Proud_To_Be_A_Muslim_Salafi
4230Loading...
22
ልብ ትረጥባልች اللهم آت نفوسنا تقواها وزكها أنت خير زكاها https://t.me/abuabdurahmen
3902Loading...
23
ዚና ሰርታ ከዛን ተውበት ያደረገችን ሴት አምኖ ማግባት አይከብድም? እስኪ ምን ትላላቹ ሀሳባቹን ከምክንያት ጋር አጋሩን https://t.me/Abu_Umer1
3421Loading...
24
ሚስታቹ ምታምፃቹ ወንድሞች አቅም ካላቹ ሁለተኛ በማግባት ተኮስ አድርጓት
762Loading...
25
ለሚስትህ የምታደርግላት 22 ነገሮች ባሎች አንብባችሁ ተጠቀሟት እስኪ ይህችን ፁሁፍ በጥሞና ተከታተሉ 1- በስሟ አትጥራት፤ በቃ አለ አይደል አቆላምጣት፡፡ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ሚስታቸውን አኢሻን ሲጠሯት "አዒሽ" እያሉ በማቆላመጥ ነበር.! . 2.ከሚስትህ ጋር ሀላል ጨዋታ ተጫወት አስታውስ መልዕክተኛው(ﷺ) ከሚስታቸው ጋር ሩጫ ይወዳደሩ ነበር.! 3. ከሷ ጋር ያለህን አኗኗር በእዝነትና ልቧን በሚያረጋጋ ሁኔታ አድርገው (አስታውስ ነብያችን ﷺ በመጨረሻ ጊዜያቸው የነገሩን አደራና ማስጠንቀቂያ ነው) . 4.ስጦታዎችን ግዛላት፤ ከረሜላም ቢሆን አንዳንዴ ሴቶች እንደህፃን ትሪት ስናደርጋቸው ደስ ይላቸዋል (ልብ በሉ እኔ አይደለም ያልኩት ) . 5. በፆታዊ ግንኙነት ወቅት ራስወዳድ ሆነህ የሷን ስሜትመጠበቅ አትርሳ። ይሄ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ የተሰጠን ትልቅ ቁምነገር ነው.! (መልዕክተኛ ላኩ የሚለውን ሀዲስ ፈላልገህ አንብብ ) . 6. በቤት ውስጥ የግል ስራዎች (ማብሰል፣ አቃ ማጠብ ወዘተ) አግዛት (ይሄ ሱና ነው) . 7. ቤተሰቦቿን አክብር አቅም ካለህም በኢኮኖሚ አግዛቸው፡፡ . 8. ላደረገችልህ መልካም ስራ ማመሰግን አትርሳ፤ ከማመስገን አትሰልች አስታውስ ሰዎችን ያላመሠገነ አላህን አያመሰግንም፡፡ . 9. እሷ ላንተ ምን ማለት እንደሆነች አሳውቃት፤ ምን ያክል እንደምትወዳት ንገራት፣ እሷን በማግኘትህ ምን ያህል እድለኝነት እንደሚሰማህ ዘርዝርላት፡፡" . 10. አንዳንዴ ልክ እንደህፃን ተሸክመህ አልጋዋ ድረስ አድርሳት። . 11. ከመምከርህ በፊት ስለሰራችው ስራ አሞጋግሳት፡፡ . 12. ራስክን ለሷ ውብ አድርግላት የሰውነትም የአፍህም ጠረን ንፁህና ራሱን የሚጠብቅ ተወዳጅ ወንድ ሁንላት፡፡ . 13. ጊዜ በመስጠት አውራት፤ ብቻችሁን የምታወሩበትን መንገድ ፍጠር . 14. አንተ ቤት በማትኖርበት ሰአት መደወልና ቴክስት ማድረግ አትርሳ.! . 15.ስራዎችን አብረህ መፈፀም አትርሳ ልክ በጋራ ቁርአን መቅራት፣ በጋራ መብላት፣ በጋራ ሻወር መውሰድ ወዘተ .. . 16. ጥፋቷን በሰዎች ፊት በፍፁም ከመናገር መቆጠብ" አለብህ፡፡ . 17. ፕሮግራም መድበህ ዲኗን አስተምራት፤ በዲን ጉዳዬች ላይ ለምትሰራቸው ስራዎች አበረታታት፡፡ . 18. መምታት መደብደብና እሷን መጉዳት በፍፁም የለብህም ፤እጅግ ተገቢ ነገር አይደለምና፡፡ . 19. ሒጃቧን በስርአት እንድትለብስ፣ አምስት ወቅት ሶላት እንድትሰግድና ረመዷንን እንድትፆም አነሳሳት ምክንያቱም እነኝህ ፈርድ ናቸውና፡፡ . 20. በሷ በኩል ስለሰጠህ ኒዕማ አላህን አመስግን . 21. ሁሌም በዱአህ አትርሳት፡፡ . 22. ወደ ጀነት የምትዳረስበት ጥሩ መንገድ ሁንላት። ┈┈┈┈┈┈••✦🌹✦••┈┈┈┈┈ Copy https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 32154Loading...
26
#Alhamdulillah ሺአዎች ጠላቶቻችን ናቸው የሙስሊሞች ጠላቶች ናቸው። ምንጫቸው አይሁድ የሆኑ ጠማማ አንጃ ናቸው። https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 0374Loading...
27
🌺🌺አሏህ ሆይ ከሀራሙ ጠብቀህ ያለ ጅንጀና ያለ ዚና ያለ ኮተታኮተት በሀላሉ ሰትረን።✅✅
1 2934Loading...
28
እስኪ ስንቶቻችን ነን ከሱብሂ በኃላ ቁርአን ምንቀራው?? ያልቀራን እንቀራንጂ የምን Online ለወሬ መጣድ
4871Loading...
29
የጨረቃ ቤት ልሰሩ ያሰባቹ አስቡበት። እየሰራቹም ያላቹ አስቡበት በተለይ ኡረብ ሀገር ያላቹ ወንድም እና እህቶች። ገንዘባቹ ባክኖ ከሚቀር የጨረቃ ቤት ቢቀርባቹ ይሻላል። ግንባታ ያስጀመራቹም ካላቹ ግንባታውን ነገሮች እስኪጣሩ ብታቆሙ ኸይር ነው።
1 5812Loading...
30
የጨረቃ ቤት ልሰሩ ያሰባቹ አስቡበት። እየሰራቹም ያላቹ አስቡበት በተለይ ኡረብ ሀገር ያላቹ ወንድም እና እህቶች። ገንዘባቹ ባክኖ ከሚቀር የጨረቃ ቤት ቢቀርባቹ ይሻላል። ግንባታ ያስጀመራቹም ካላቹ ግንባታውን ነገሮች እስኪጣሩ ብታቆሙ ኸይር ነው።
10Loading...
31
🔷  ሱፍይና አሕባሾች የዼንጤ ድልድዮች       በአሁኑ ጊዜ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ዼንጤዮች ጌታዋን የተማመነች ጊደር ጅራትዋን ውጪ ታሳድራለች እንደሚባለው የልብ ልብ ተሰምቷቸው እየዘመቱ ነው ። የአክፍሮት ዘመቻቸው በዋነኝነት ቀብር አምላኪዮችን ትኩረት ያደረገ ነው ።       ኢስላም ከጅምሩ የተዋጋው ኩፍር ቢኖር ቀብር አምልኮትን ነው ። የሚያሳዝነው ግን አሕባሽና ሱፍዮች ቀብር አምልኮትን ኢስላም አድርገው ለማህበረሰቡ በማቅረብ ዘጠና ከመቶ የሚሆነው ሙስሊም ቀብር አምላኪ እንዲሆን አድርገውታል ።      አሕባሽና ሱፍዮች ይህን ቀብር አምልኮ የሚቃወምን ከእስልምና የሚያስወጣ ተግባርና ክልክል መሆኑን የሚያስተምሩ የተውሒድ ሰዎችን ካፊር ይላሉ ። ማህበረሰቡ የዚህ አይነቱን አስተምሮ እንዳይሰማ በዚህ የተውሒድ ዳዕዋ የተሰማሩ የነብያት ወራሾችን ወሀብዮች በማለት እንደጭራቅ እንዲታዩ ያደርጋሉ ። ከዚህ አልፎ ተርፎ የተለያዩ አጋጣሚዮችን በመጠቀም እድሉን ሲያገኙ በማሳሰር በማስገረፍ የቻሉትን ይሰራሉ ።      የሱፍይና የአሕባሽ መሪዮች ወሀብዮች ከአባታችሁ የወረሳችሁትን እምነት ሊያስለቅቁዋችሁ ነው በምትችሉት ታገሏቸው ብለው የተውሒድ ሰዎችን እንዲገሉ ያበረታቱዋቸዋል ። ሞራል ይሰጡዋቸዋል ። ምስኪኖቹ የቀብር አምላኪዮች እስልምናችንን ሊያጠፉብን ነው ብለው የህይወት ዋጋ እስከመክፈል ራሳቸውን ያዘጋጃሉ ።     አላህን በብቸኝነት ተገዙ የሚሉ ዱዓቶችን ከከሀዲያን የበለጠ ይጠላሉ ።‼ የሚሉትን ለመስማት ቀርቶ ማየት አይፈልጉም ። 124 ሺህ ነብያት ሊዋጉት የተላኩበትን ቀብር አምልኮ ኢስላም ነው ብለው የነብያት ተከታዮችን ይዋጋሉ ። ነብዩ የተወጉለትን ፣ ደማቸው የፈሰሰለትን ፣ የተራቡለትና የተጠሙለትን ፣ የተሰደዱለትን ፣ ሶሓቦች የሞቱለትን ፣ ሰባ ሰማኒያ ቦታቸው የተወጉለትንና የተሰየፉለትን ተውሒድ ኩፍር ነው ይላሉ ። ‼     በተቃራኒው ያወገዙትና ኩፍር ነው ያሉትን ቀብር አምልኮ ኢስላም ነው ይላሉ ።      ይህ የሱፍይና የአሕባሽ መሪዮች አስተምሮና ተግባር ለዼንጤዮች ወርቃማ እድል ሆኖላቸዋል ። ይህን ክፍተት ተጠቅመው ቀብር አምላኪ ምስኪኖች ጋር ቀርበው እናንተ ሞቶ የበሰበሰን ከምታመልኩ ዒሳ ጌታ ነው ብላችሁ ለምን አትድኑም ቀናቶችን ከፋፍላችሁ ቁጭ ብላችሁ ጫት በመቃም እድሜያችሁን ከምትጨርሱ የሙታን መንፈስ እያመለካችሁ የሲኦል ከምትሆኑ እየሱስ ጌታ ነው ብላችሁ ለምን አትድኑም ይሏቸዋል ። ‼     ምስኪኖቹ አንድ ቀን ተውበት አድርገው ወደ አላህ ተመልሰው ዘላለማዊ ሕይወት የሚወርሱበትን እድል ትተው የዘላለማዊ ጀሀነም መሆንን ይመርጣሉ ።      ዒሳ ሁሉን ቻይ የሆነው ጌታ ኣደምን ያለ አባትና እናት ፣ ሓዋን ያለ እናት እንደፈጠረው ሁሉ ያለ አባት ከእናት ብቻ ሁን በሚለው ቃሉ ፈጥሮ ነብይ ያደረጋቸው መሆኑን የሚያስተምረውን ኢስላም ትተው በመርየም ማህፀን ውስጥ ማንኛውም ህፃን የሚያልፈውን ሂደት አልፈው ተረግዘው የተወለዱትን ዒሳን ፈጣሪ ብለው ይከፍራሉ ።     እነዚህ ምስኪኖች ዒሳ በመርየም ማህፀን ውስጥ ከረጋ ደም ጀምሮ የነበሩ ሂደቶችን አለረፈው ደሙ ስጋ ሆኖ ፣ ስጋው አጥንት ለብሶ ፣ ስጋና አጥንቱ ቅርፅ ይዞ የተለያየ የሰውነት ክፍል እንደ ልብ ፣ ሳንባ ፣ ጉበት ፣ ኩላሊት ፣ ዐይን ፣ ጆሮ ፣ አፍና አፍንጫ ፣ ጭንቅላትና አእምሮ ፣ እጅና እግር ፣ ሴልና ነርቭ ፣ የውስጥ ሜካኒካል ክፍልና የአእምሮ ኤሌክትሪካል ክፍል ተሟልቶለት ሙሉ ሰው እስኪሆኑ ፍጥረተ ዓለሙን ማን ነበር የሚያስተናብረው ? ‼     ብለው መጠየቅ አልቻሉም ። እየሱስ ጌታ ነው ሲባሉ እሺ ብለው ተቀበሉ ። ለዚህ የዳረጋቸው ከሱፍያና አሕባሽ የወረሱት የሙታን መንፈስ አምልኮት ነው ።      እነዚህ የሱፍይና አሕባሽ መሪዮች ወሀብዮችን በሚያስጠቁቁበት ልክ ከዼንጤ አያስጠነቅቁም ። ዼንጤ ልጆቻቸውን ሲከፍር ዱላ ይዘው አይወጡም ። እምነታችሁ ተነጠቀ አይሉም ። ዐቂዳችሁ ተነካ አይሉም ። በምትችሉት ታገሏቸው አይሉም ። የእነርሱ ወኔ በነብያት ወራሽ የተውሒድ ሰዎች ላይ ነው ።      ለዘህ ነው እነዚህ አካላት የዼንጤዮች ድልድዮች ናቸው ያልኩት ። የአሕባሽና ሱፍዮች የኩፍር ተግባር ነው ምስኪን ቀብር አምላኪያንን ወደ ከፋ ኩፍር ይዟቸው የሚሄደው ።       በጣም የሚያሳዝነው ነሲሓዎች ከእነዚህ ጋር ነው አንድ ነን ብለው ከኢኽዋንና ሱፍይ እንዲሁም አሕባሽ ጋር አንድነት በመፍጠር እኛ የኢትዮዽያ ሙስሊሞች ነን ያሉት ።‼      በየአካባቢያችሁ ያሉትን የነሲሓ ዱዓቶችን ዳዕዋ አዳምጡ የቀብር አፈር በጥብጦ መጠጣት ፣ በአንዬ ፣ ዳንዬ ፣ አልከስዬ ፣ ቃጥባርዬ ፣ አብሬትዬ ፣ አባድርዬ ፣ ሾንክዬ ፣ ሸከና ሑሰይንዬ ፣ ጀማ ንጉስዬ ፣ ከረምዬ ቀብር ላይ ጠዋፍ ማድረግ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ ነው የሚል የለውም ።      ይህን ካሉ ከሱፍይና አሕባሽ እንዲሁም ኢኽዋን ጋር ስለሚጣሉ ። እየአንዳንዱን ወልይ ተብለው የሚመለኩ መሻኢኾችን ስም ጠርተው እዱኝ ፣ አክብሩኝ ፣ አሽሩኝ ፣ እጄን ያዙኝ ዋስ ጠበቃ ሁኑኝ ማለት ኩፍር ነው አይሉም ። የአንድነት  ስምምነቱን ስለሚያፈርስ ። በጥቅሉ ሽርክ ከባድ ወንጀል ነው ይላሉ ። ተውሒድ የነብያት ዳዕዋ ነው ይላሉ ። በዚህም ተከታዮቻቸውን ይሸውዳሉ ። የቱ ምን አይነቱ ተግባር ሽርክ እንደሆነ በዝርዝር አይናገሩም ።      በመሆኑም ሰለፍዮች ሆይ ኡማውን ከቀብር አምልኮና ከአክፍሮት ሀይላት ለማዳን ያለባችሁ ሀላፊነት ከምን ጊዜውም የከበደ ነው ። ከዚህ ጎን ለጎን ይህን የነብያት ተልእኮ ለዱንያዊ ጥቅም ብለው በመተው በኢስላም የሚነግዱትን ነሲሓዎችንና የእንጀራ አባታቸው ኢኽዋኖችን እንዲሁን እንባ ጠባቂዮቻቸው የሙነወር ልጅና ግብረአበሮቹ ማንነት ለሱናው ማህበረሰብ ግልፅ ማድረግ ሌላው ትልቅ ሀላፊነት መሆኑን መዘንጋት የለባችሁም ።        አላህ ዲኑን ይረዳል ተውሒድም የበላይ ይሆናል ። https://t.me/bahruteka #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 2986Loading...
32
አያቹ ወላጆች ልጆችን ቲቪ ፊልም የማሳየት መጨረሻ!! ነገ ደግሞ እናቱን ሲገል አይተው እናታቸውን ካልገደልን ይላሉ። ወላጆች ሆይ አሏህን ፍሩ ለራሳቹ ዲንን ባትማሩ ራሱ ልጆቻቹን ዲን አስተምሩንጂ ፊልም ቲክቶክ ገለመሌ አታሳዩ
1 25612Loading...
33
አሏህ ሆይ በሙስሊም እህቶቼ ላይ የሚጫወትን ወንድ ህይወታቸውን የሚያበላሽ ወንድ በዚና የሚያቆሽሻቸውን ወንድ ወዳንተ በተውበት ሚመለስ ከሆነ ምርጥ ባሪያህ አድርገው ያጠፋውንም ስህተት የሚያስተካክል አድርገው ካልሆነ ግን በዱኒያም በአኼራም አሳማሚን ቅጣት ቅጣው። 💔እህ የስንቱን ህይወት አጨለመ እህ💔 እህቶችም አብሽሩ እሺ ያጠፋቹትን ጥፋት ከከባባድ ወንጀል ቢመደብም አሏህ አዛኝ እና መሀሪ ስለሆነ በተውበት ራሳቹን አፅዱ ቀሪ ህይወታቹንም ምርጥ እንስት ለሌሎች ተምሳሌት የምትሆን ዲናን የተማረች በኒቃብ የተዋበች ሰለፊይ እንስት በመሆን አሳልፋ። #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 0848Loading...
34
የ”አል ናቅባ” ክስተት እና የጋዛው ጦርነት  ፍልስጤም በክርስትና፣ እስልምና እና አይሁድ እምነት ተከታዮች ዘንድ እንደ ቅዱስ ስፍራ የሚቆጠር፤ በኦቶማን ቱርኮች ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ነው። የኦቶማን ቱርክ ግዛት መፈራረስን ተከትሎ ብሪታንያ አካባቢውን ማስተዳደር መጀምሯ ይታወሳል። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በአይሁዳውያን ላይ ከተፈጸመው የጅምላ እልቂት በኋላ መጠለያ አገር ፍለጋ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የሚገቡት አይሁዶች ቁጥር እየጨመረ ሲሄድም በብሪታንያ ላይ ጫናው ይበረታል። ይህም ፍልስጤም የሚደግፉ የአረብ ሀገራትና እስራኤልን ጦር ማማዘዙ ይታወሳል። እስራኤል የመጀመሪያውን የአረብ - እስራኤል ጦርነት አሸንፋ ግንቦት 14 1948 እንደ ሀገር መመስረቷን ማወጇም አይዘነጋም። በነጻነት አዋጁ ማግስትና ከዚያ ቀጥለው በተካሄዱ ጦርነቶች ከ700 ሺህ በላይ ፍልስጤማውያን ከቀያቸው እንዲወጡ ያደረገችበት ክስተት በፍልስጤማውያን ዘንድ “አል ናቅባ” ወይም “መቅሰፍት” እየተባለ ይጠራል። ከ1948ቱ ጦርነት በኋላ የተፈናቀሉ ፍልስጤማውያን ወደ ቀደመ ቤታቸው እንዲመለሱ ሳይፈቀድላቸው በሊባኖስ፣ ሶሪያ እና ዮርዳኖስ ስደተኛ እንዲሆኑ ተገደዋል። ይህ ታሪካዊ ክስተትም የፍልስጤማውያን የነጻነት ትግል መሰረት ሆኗል። ፍልስጤማውያን ከ76 አመት በፊት ያጋጠማቸው ታሪካዊ ክስተት አሁንም እንዳልቆመ ይናገራሉ። የጥቅምት 7ቱን የሃማስ ጥቃት ተከትሎ እስራኤል በጋዛ እየወሰደችው ያለውን ጥቃት ሽሽት ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ፍልስጤማውያን ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። ይህም ከ1948ቱ የ”አል ናቅባ” ክስተት በእጥፍ ጭማሪ ያለው ነው የሚሉት ፍልስጤማውያን፥ ጦርነቱ ቆሞ ወደቤታቸው ቢመለሱ እንኳን ለመኖሪያ እንዳይሆን መፈራረሱን ያነሳሉ። የመንግስታቱ ድርጅት በቅርቡ ባወጣው መረጃም ጋዛን መልሶ ለመገንባት ቢያንስ 16 አመታት ያስፈልጋል ማለቱ አይዘነጋም። እስራኤል ከ76 አመት በፊት ፍልስጤማውያንን ከቀያቸው አፈናቅላ እንደሀገር ከተመሰረተች በኋላ የመሬት ወረራዋ እንዳልቆመም ነው ተደጋግሞ የሚነሳው።  የ1967ቱ የስድስት ቀናት ጦርነት የፍልስጤማውያንን ዌስትባንክ እና ምስራቅ እየሩሳሌም፣ የሶሪያን የጎላን ኮረብቶች እንዲሁም የግብጽ ሲናይ በርሃን (በ1984 እስክትመልሰው ድረስ) በቁጥጥሯ ስር አስገብታለች።  እስራኤል ከአረቦች ጋር ያደረገቻቸውን አራት ታላላቅ ጦርነቶች የሚያወሱ ተንታኞች የጋዛው ጦርነት አላማ ሃማስን የመደምሰስ  አላማ አለው ቢባልም ዋነኛ ትኩረቱ የመሬት ወረራ ነው ይላሉ። Al Ain #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 1766Loading...
35
ለምን እንሰስታለን... ቀልድና ፌዝ እዚህ ግባ የማይባሉ ነገራቶች በተፖሰቱ ጊዜ ፅሁፉ እንኳን በቅጡ ሳናነበው ሰማያዊ ሪአክት ኬር እንገጫለን .... ጠቃሚ ነገር ለሕይወት መርህ የሆኑ ዲናዊ ነገር በተፖሰተ ጊዜ ወይ አንብበን ብቻ እናልፋለን አለያ ግን አንብበን ሰማያዊ እንኳን ሳንገጭ ላሽሽ እንላለን የማንከፍልበት ላይክ እንሰስታለን እንዴ ሚገርመው ነገር ፌመስ የሆነ አካል እዚህ ግባ የማይባል ነገር ሲፖስት ግን በላይክና በሼር እያበረታታን ግን ምርጥ መካሪ የሆኑ ወንድም እህቶች ግን ወርቃማ ፅሁፋቸው ሲያቀርቡልን ላይኩን ይከብደናል ሼር ማድረግ ቢያቅተን /ቢከብደን ኮመንት ላይ ገብተን ሜንሽን ፎሎወር በመጥራት እሱም ካቃተን ላይኩን አንሰስት እነዚህ ተግባሮች በምንጠቀም ጊዜ ጠቃማ ፅሁፉ / ፖስቱ ተደራሽነቱ የሰፋ ይሆናል አንተ አንቺ ብቻ አንብበሽ እፍን አናድርገው ለወንድም እህቶቻችንም እንዲደርስ እናድርግ Copy #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
9414Loading...
36
ርእስ ለእናት ለአባት መልካም እንስራ በኡስታዝ ሙሀመድ ሳኒ حفظه الله እናት አመቱን ጠብቀን አንድ ቀን ለይተን የምናከብርበት ነገር የለም ሁሌ ክብር የሚገባት ፍጡር ኡሚ ናት https://t.me/Tewhid_Firstt #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
4062Loading...
37
#ሕይወትህ_ውስጥ_ያሉ_3_የሰው_ዓይነቶች ናቸው 1- ቅጠል ሰዎች 2- ቅርንጫፍ ሰዎች 3- ሥር ሰዎች #ቅጠል_ሰዎች እነዚህ ሰዎች ወቅት ጠብቀው ወደ ሕይወትህ የሚመጡ ሰዎች ናቸው። ደካማ ስለሆኑ ልትደገፍባቸው አትችልም። የሚመጡት የሚፈልጉትን ለመውሰድ ሲሆን ነፋስ በመጣ ወቅት ይሸሻሉ። እነዚህ ሰዎች የሚወዱህ ደኅና በሆንክበት ጊዜ ሲሆን ነፋስ ባገኘህ ወቅት ይተውሃል። #ቅርንጫፍ_ሰዎች ጠንካሮች ናቸው ግን ሕይወት ከባድ ስትሆን ይሰበራሉ፤ ብዙ ክብደትም መሸከም አይችሉም። የተወሰኑ ወቅቶች ላይ አብረውህ ይሆናሉ፣ የበለጠ ከባድ ሲሆን ግን ይሄዳሉ። #ሥር_ሰዎች እነዚህ ሰዎች ለመታየት ብለው ነገሮችን አያደርጉምና እጅግ ጠቃሚ ሰዎች ናቸው። በከባድ ጊዜ ስታልፍ እንኳ አጋዦች ናቸው። ውኃ ያጠጡሃል፤ ያለህበት ቦታ አያስጨንቃቸውም፣ እንዲሁ እንደሆንከው ይወዱሃል። ሁሉም ሰው አብሮህ አይቆይም። ወቅቱ ምንም ሆነ ምንም ሳይቀያየሩ የሚቆዩት የሥር ዓይነት ሰዎች ብቻ ናቸው። Copy #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 1699Loading...
38
ሱሪ ከለበሰች በእርግጥ ረከሰች ኒቃብ ከለበሰች በእውነት ተከበረች @Abu_Umer1 @Abu_Umer1
9433Loading...
39
ልጆችሽ በመልካም ነገሯ የሚከተሏት እናት ነሽ ወይስ ከዚ በተቃራኒ ነሽ?...........ወላጆች የልጆቻቸው የመጀመሪያ ትምህርት ቤት ናቸው ይባላል specially እናት!...... ልጅሽ አንቺ ያደረግሽውን ሁሉ ማድረግ ትፈልጋለች ፣ አለባበስሽን፣አሰጋገድሽን፣አመጋገብሽን፣ሀታ ለባልሽን ያለሽን ሁኔታ ሁሉ ካንቺ ነው ኮፒ የምታደርገው። ባልሽን የምትገላምጪው ከሆነ እሷም ትገላምጠዋለች ፣ ኻዲሞቻችሁን በቤት ውስጥ የምታነውሪ የምትሳደቢ ከሆነ እሷም ሁለተኛ እናት ሆና ለምትንከባከባት በእጇ ለምታሳድጋት ኻዲም ጥሩ አመለካከት አይኖራትም።............የጥፍር አሰራርሽ ፣የፀጉርሽ ሁኔታ ፣የልብሶች አመራረጥ ላይ በደንብ ትኩረት ልታደርጊ ይገባል። ልጆችን ማስተካከል የሚቻለው ገና በለጋ እድሜያቸው ነው ስለዚህማ ለልጆቿ በመልካም ነገር ምሳሌ የምትሆን እናት ሁኚ! ........አንተም አባትዬው የውመል ቂያማ የአለማቱ ጌታ ፊት ስትቆሙ "ምግብ እያመጣ ይመግበኝ ነበር ፣ ዱንያዊ ፍላጎቴን ብቻ ያሟላልኝ ነበር እንጂ ዲኔን አላስተማረኝም " ብለው ሚስትክና ልጆችክ ክስ እንዳያቀርቡብክ የአላህን ሃቅ ተጠንቀቅ ያ አኺ!! By✍ Faiza #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
1 1047Loading...
40
አብሽሩ አምፁት እንደፈለጋቹ ሁኑ ስፈልጉ ሽርጥ በኒቃብም ልበሱ አማኢማ ከመጠምጠምም አልፎ ግን አንድ ነገር አትርሱ ቀብር እንደለባቹ ቂያማ እንዳለባቹ አትርሱ። አሏህ ለምን እንዲህ ለበሳቹ ብሎ ቢጠይቃቹ መልሳቹ ምን ይሆን። ለምንስ ለዝሙት መስፋፋት ሰበብ ትሆናላቹህ በእናንተ ቅጥ ያጣ አለባበስ ወንዱ በእናንተ ይፈተናል ወደናንተ ይመጣል በገዛ እጃቹ ባለጌዎችን በአለባበሳቹ ና አንተ ልጅ አብረን እንተኛ የሚል መልእክት ትልካላቹ። አዎ እናንተ ያን ዚና ባትፈልጉ እንካን አለባበሳቹ ግን ሰዎችን ወደዛ ይጋብዛል። እረ እህቶች አሏህ ፍሩሩሩሩሩ! እውነትም ያ ዘመን መጣ ለብሰው ያለበሱ ሴቶች የሚኖሩበት አጂብ!!አሏህ ሆይ ሙስሊም እህቶቻችንን በኒቃብ ሰትርልን።
3601Loading...
「📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 」 ╭┈⟢ │📚شرح الأصول الثلاثة │ │📚 ሸርሁ ኡሱል አሰላሳህ  ╰─────────────────╯    ╭🎙የደርሱ አቅራቢ:- ├─┈┈┈✑ሸኽ አቡ ዐብዱልሃሊም │ዐብዱልሐሚድ ብን  ያሲን │አል'ለተሚይ አሱኒይ │ │https://t.me/abdulham ╰────────────── ╭🎙የኪታቡ ፀሃፊ ├─┈┈┈✑አሸይኽ ሑሰይን ቢን │ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አስ-ሲልጢይ │ │https://t.me/HussinAssilty ╰────────────── ╭🎙አዘጋጅ ├─┈┈┈✑የሰለፍዮች App develop │ │https://t.me/safya_app ╰────────────── ╭⧿⧿⛉ ┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተካፍይ ይሁኑ! │ │📨 መሰል  ቂራአት እና ሙሀደራወች │ለማሰራት የሚከተልውን አድራሻ │ይጠቀሙ    👇👇👇👇👇 │     @selfy_app_developer ╰─────────── ╭╼╺╼╺╼╺╼╺╼ ╺╼╺╼ ┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን ┃ ┡🖇 https://t.me/safya_app ╰─╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼
Show all...
#የሕይወት_መመሪያ_እንዲህ_ይላል፦ ሞኝ በንግግሩ፣ ብልህ ደግሞ በዝምታው ይታወቃሉ! በየመንገዱ እየቆሞክ ለሚጮህብህ ውሻ ሁሉ ድንጋይ ከወረወርክ ካሰብክበት አትደርስም! ዝም ብለህ ቀጥል!!! ሰባሁል ኸይር https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
አላሁ አክበር አንድ ወንድሜ ሙሉልኝ ባልኩት መልኩ ሞልቶ ልኮልኛል እሷን ካላገኘህ ሂወት ምኑን ኖርከው ያለህ እየመሰለህ በቁምህ የሞትከው ምን ሀብትህ ቢበዛ  ቢትረፈረፍ ሞልቶ ቪላው ቢገነባ መኪናው ተገዝቶ ሰለፍዪት ወጣት ከሌለች በቤቱ ዱንያው እስርቤት ነው አትልፋ በከንቱ መልኳ አባብሎህ ከመንገድ ያወካት በቻይና ብጣሽ ጨርቅ አይተህ ያበድክላት አላህን ማትፈራ መንሃጅዋን የማታቅ በየ አጥር ጥጉ ካገኘችው ምትስቅ ምስጋና የሌላት ለብሳ ያለበሰች ሃያ የማታደርግ ፀጉሯ የቆለለች ስልጣኔ መስሏት እጅግ የረቀቀች ፋሺን አባራሪ በዲኗ ያፈረች ንግግሯ ማይጥም ምላሷ ያልገራ አላፊ አግዳሚው ሁሉን ምታዋራ ከእውቀት የራቀች ከቁርአን ተኳርፋ ነጋ ጠባ ወሬ በከንቱ ምትለፋ። ዲግሪ የሸወዳት እሯሷን ያሞኘች በሳይንስ አጥር እሯሷን ያጠረች። አታምጣት ይቺማ ዘርህ ይበላሻል ምትክ ታጣለህ ዱንያህ ይጨልማል። በስተመጨረሻ ቤተሰብም ያፍራል። አግባት ያቺ እንቁ ሰለፍዋ ወጣት ለዲኗ የቆመች መዛነፍ የሌላት አቂዳዋ ንፁህ በእውቀት ተመስርቶ ፊትና ማይበግራት ማትሸበር ከቶ እራሷን ጠባቂ በሂጃብ ያማረች ፋሺን ማይሸውዳት ዲኗን የተማረች በኒቃቧ ደምቃ ራሷን ያስከበረች በየ ጎዳናው ወንበዴ ባይለክፋት አምጣት ይቺ ወጣት ሰለፍይዋ ጀግኒ ለሃገር አለኝታ አምጣት ይቺ ወጣት ከቶ አታመንታ ✍️binu(Abu_Abdelah)
Show all...
አሏህ በሚስት አይፈትንህ ዲን ኖራት አህላቀ እሳት ሚስት ከባድ ናት በጣም ትፈታተንሃለች። ላንተ ክብር አይኖራትም ትእዛዝህን አፈፅምም ባጭሩ ድርቅና ያለባት ሚስት ናት። በጣም ከባድ ነች እሳን ከመሸከም ተራራ መሸከም አቤት ሲቀል። አንዳንድ የዋህ ወንዶች ደረቅ ሚስት ኖራቸው ትዳራቸው እንዳይበተን ብለው አንገታቸውን ይደፋሉ።እህቶች ሆይ እባካችሁ ድርቅና ካለባችሁ ይሄን ነገራቹን ለመተው ሞክሩ አልያም ቀንሱት። በጣም ባሎችን ይፈታተናል በዚህ ፀባያቹ ጥሩ ባል ካልገጠማችሁ የዱኒያን ጀሀነም ትኖራታላቹህ። ወንድሞችም ሚስታችሁ ደረቅ ከሆነች በዱአ ላይ በርቱ አሏህ እንዲያቃናት እንዲሁም ለስለስ ብላቹ ግሯት። አብሽሩ የዋሆቹ ወንድሞቼ። https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

Show all...
(وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا)

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 የዚህ ግሩፕ አላማ በሀገራችን ዩኒቨርሲዎችና ኮሌጆች በሙስሊም ወጣቶች መሀከል የሚፈጠረውን የሀራም ግንኙነት በአላህ ፈቃድ ለመከላከልና በዚህም አስቀያሚ ሂወት ውስጥ ለገቡት #በአላህ እገዛ ሰበብ ሆኖ ካሉበት ለማውጣት ነው።። አድድ በማድረግ ሀላፊነታችን እንወጣ።።።።። 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

አጂብ ዱኒያ አንድ ትልቅ ችግር ደርሶብኝ ነበር እናም ለረዥም ጊዜ ህይወቴ ላይ መሰናክል ሆኖብኝ ነበር። አሏህ በቅርቡ ከዛ ችግር ገላገለኝ ነገር ግን በቀናት ልዩነት አዲስ ነገር ተከሰተብኝ። በጣም ተገረምኩኝ በቃ ዱኒያ ላይ ረፍት የለም ከአንዱ ወጣው ስትል ሌላው ይመጣብሃል በቃ ዱኒያ የትግል ሜዳ ነች የታገሰባት ያሸንፋል ያልታገሰ ደግሞ ከሽፎ ይሰበራል። እናንተ አማኞች ሆይ ታገሱ ታገሱ ታገሱ
Show all...
ዛሬ አዳማ አንዳንድ የማውቃቸው የሱና ሰዎች ቤት እንደፈረሰ ሰማው በጣም አዘንኩኝ ከምንም በላይ ያሳዘነኝ ደግሞ የአንዱ ሁለት ቤተሰብ ያለው ወንድማችን ሁለቱም ቤት  መፍረሱ ነው።ከባድ ነው በዚህ በተወደደ ኑሮ ሁለት ቤተሰብ ይዞ ቤት አልባ መሆን።መድረሳ ይመጡ የነበሩ ቁርአን ሚያፍዙ ልጆችም ቤታቸው መፍረሱ የበለጠ ልቤ ሰበረው። በቃ ሂፍዛቸው ሊጉላላባቸው ነው ብዬ ተጨነኩኝ። ግን የእውነት አላማው መንግስት ህገ ወጥነትን መቃወሙ ነው ወይስ ከጀርባው ሌላ አላማ አለ?? በተለይ ሙስሊሞችን ታርጌታ ማድረጉ ያስጠረጥረዋል። ይህ ሁሉ ቅጣት የመጣብን እጃችን በሰራችው ስራ ነው አሏህ ወደ እሱ ይመልሰን። https://t.me/Abu_Umer1
Show all...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

የመኖር ሚስጥሩ የኑሮ ጅማሮ የማማሩ የሰማዩ ጥራት የከዋክብት ድምቀት የምድር ስፋቱ የባህር ጥልቀቱ የተራራ ግዝፈት የሸለቆው ጥልቀት የፍጥረቱ ስርአት የአራዊት ብዛት በምድር ሚጓዙት በሰማይ ሚበሩት በባህር ሚኖሩት። የተክሎች ድምቀት የአረንጓዴው ስበት የአበቦች ፍካት የፍጥረታት ውበት ወደር አልባው ስርአት አስገራሚ ስርአት የረቀቀ እጅግ አስደናቂ የደመቀ መዛነፍ የሌለው ኡደት መንሻፈፍ የሌለው ዙረት መጋጨት የሌለው ፍሰት ስርአቱን የያዘ የተሟላ አደቡን ያልጣሰ ያልተጉላላ እንደ ጅረት የሚፈስው አንዱ ሲቀድም ከዛምሌላው የክረምቱ ፅልመት የደመናው ጥቁረት የዝናቡ ጭጋግ የወንዞች ሙላት የነጎድጓድ ጩኸት ፀደዩም ሲመጣ ብርሃኑ ሲወጣ ሳር ቅጠሉ አብቦ በውበት ተከቦ ደግሞ መጥቶ በጋው ሲተካ በተራው ውሃው ሲደርቅ መሬቱ ሲሰነጣጠቅ አበቦች ሲጠወልጉ ደመናው ጠፍቶ ጭጋጉ ወንዞች ደርቀው ሲጠፉ ደግሞ የነፋስ መክነፉ ተነስቶ ሲጨስ አቧራው ምድረ በዳ ሆኖ ማሳው ሲተካካ ዘመን ሲዞር አንዱ ሲሄድ ሌላው ሳይቀር አንዱ ሲሞት ሁሉን ትቶ ደግሞ ሌላ ተተክቶ ይሄ ሁሉ በእጁ ያለው ሁሉን ቻይ ጥበበኛው አለምን አስተናባሪው አንድ አላህ ነው አዎ አንድ አላህ ነው። ሀያሉ ጌታችን ተጋሪ የሌለው መመኪያችን አቻ የሌለው ብቸኛ ስራው አስገራሚ ጥበበኛ አዛኝ ነው ከናት በላይ በጥሩ አዛዥ ከመጥፎ ከልካይ ለባሪያው ፈጣን ደራሽ ይቅር ባይ ነው ለተመላሽ ተመልካች ነው ኬትም ስውር ሰማይ ቢሆን ወይም ምድር አዳማጭ ነው ለሚጠራው መልስ ይሰጣል በየተራው                 ✍️ቢኑ (አቡ_አብደላህ) ግጥሜን እንዴት አያቹት?? ኮሜንት ስጡ https://t.me/zina_and_campus
Show all...
(وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَا)

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 የዚህ ግሩፕ አላማ በሀገራችን ዩኒቨርሲዎችና ኮሌጆች በሙስሊም ወጣቶች መሀከል የሚፈጠረውን የሀራም ግንኙነት በአላህ ፈቃድ ለመከላከልና በዚህም አስቀያሚ ሂወት ውስጥ ለገቡት #በአላህ እገዛ ሰበብ ሆኖ ካሉበት ለማውጣት ነው።። አድድ በማድረግ ሀላፊነታችን እንወጣ።።።።። 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

ቢድአን ሙብተዲእን እንጠንቀቅ ሚዛናዊ የሆንን እየመሰለን እንዳንወድቅ። መጠንከር ባለብን አካላት ላይ ጠንከር እበል። 📝الدرس اليومي للشيخ رسلان        ⭐️حفظه الله⭐️ ⚡الأهواء كلها ردية تدعو كلها إلى السيف. ⚡إذا ظهر لك من إنسان شيء من البدع فاحذره، فإن ما أخفى عنك أكثر مما أظهر لك. 💡قال ابن عباس رضي الله عنهما: لا تجالس أهل الأهواء، فإن مجالستهم ممرضة للقلب. 💡قال شيخ الإسلام رحمه الله تعالى: البدعة التي يعد بها الرجل من أهل الأهواء: ما اشتهر عند أهل العلم بالسنة مخالفتها للكتاب والسنة. 👈 كبدعة الخوارج، والروافض، والقدرية، والجهمية، والمرجئة. 💥كان ابن سيرين رحمه الله يرى أن أسرع الناس ردة: ((أهل الأهواء)). 💡قال عمرو بن قيس الملائي رحمه الله تعالى: لا تجالس صاحب زيغ فيزيغ قلبك. 💡قال الإمام أحمد رحمه الله تعالى: أهل البدع لا ينبغي لأحد أن يجالسهم، أو يخالطهم، أو يأنس بهم. 💡وقال مجاهد رحمه الله تعالى عن أهل الأهواء: إن لهم عُرَّةً كعُرة الجَرب. 💡قال أبو قلابة الجرمي رحمه الله: لاتجالسوا أهل الأهواء ولا تجادلوهم، فإني لا آمن أن يلبسوكم في ضلالتهم، أو يلبسوا عليكم ما تعرفون. 💡قال الفضيل رحمه الله تعالى: إن لله ملائكة يلتمسون مجالس الذكر، فانظر مع من يكون مجلسك؟ لا يكون مع صاحب بدعة، فإن الله لا ينظر إليهم. ⚡وعلامة ((النفاق)) أن يقوم الرجل ويقعد مع صاحب بدعة. 💡وقال الفضيل أيضا: لا تجلس مع صاحب بدعة فإني أخاف أن تنزل عليك اللعنة. 💡وقال الفضيل رحمه الله تعالى: آكل مع يهودي ونصراني ولا آكل مع مبتدع. ⌛وأحب أن يكون بيني وبين صاحب بدعة حصن من حديد. 💡قال القاضي أبو حسين رحمه الله تعالى: لا تختلف الرواية في وجوب هجر أهل البدع، وفساق الملة. 💡قال الإمام ابن بطة رحمه الله تعالى: ولقد رأيت جماعة من الناس _ من أهل السنة_  كانوا يلعنون أهل الأهواء ويسبونهم، فجالسوهم على سبيل الإنكار والرد عليهم فما زالت بهم المباسطة، وخفي المكر، ودقيق الكفر حتى صَبَوا إليهم. 💥قيل للإمام أحمد بن حنبل رحمه الله: الرجل يصوم ويصلي ويعتكف أحب إليك أو يتكلم في أهل البدع؟ 👈 فقال: إذا قام وصلى واعتكف فإنما هو لنفسه، وإذا تكلم في أهل البدع فإنما هو للمسلمين، ((هذا أفضل)). 💡قال الإمام البربهاري رحمه الله تعالى: ⚡إذا رأيت الرجل من أهل السنة رديء الطريق والمذهب، فاسقاً فاجراً، صاحب معاصٍ، ضالاً، وهو على السنة فاصحبه، واجلس معه، فإنه ليس يضرك معصيته. ⚡وإذا رأيت الرجل مجتهداً في العبادة متقشفاً محترقاً بالعبادة صاحب هوى، فلا تجالسه، ولا تقعد معه، ولا تسمع كلامه، ولا تمش معه في طريق. ⚠️فإني لا آمن أن تستحلي طريقه فتهلك معه. 💡قال ابن بطة - رحمه الله - لا تشاور أحدا من أهل البدع في دينك، ولا ترافقه في سفرك، وإن أمكنك أن لا تقربه في جوارك. 💡قال عمرو بن قيس الملائي رحمه الله تعالى: إذا رأيت الشاب أول ما ينشأ مع أهل السنة فارجه. وإذا رأيته مع أهل البدعة فايأس منه. copy https://t.me/PolytheismIsMajorSin
Show all...
الۡفِرۡقَتُ نَاجِيَا

የሰለፎችን ኮቴ እንከተል

ቁርአን ቀርታቹዋል?? ያልቀራቹ ቅሩ ለምን አንድ ገፅ አይሆንም
Show all...