cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
1 600
المشتركون
-324 ساعات
+37 أيام
+2630 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ እንዴት ብሎ ነው ሙስሊም አላህ የከለከለውን ከባድን ወንጀል ያውም ብዙ አጥሮች ያሉትን አጥሩን ሰብሮ ዚና ላይ የሚወድቀው!? አላህ ዝሙት አትስሩ ብቻ ሳይሆን አትቅረቡ ነው ያለው። አንተም አትቅረብ!/አትቅረቢ! አጅ ነቢ ወንድን አታናግሪ አትነካኪ በዘመኑ አነጋገርም አትደዋወይ አትፃፃፊ "ወንድና ሴት ተገልለው አይቀመጡም ሶስተኛው ሸይጧን ቢሆን እንጂ" ብለዋል ነብያችን ይሄ አነጋገር በስልክም ካልተፈቀደልሽ ወንድጋ በምታወሪበት ሰአት ሶስተኛው ሸይጧን ነው። ሸይጧል ልብሽን እያደከመው መሆኑን አትርሺ። አንድ ክፍል አንድ ወንድጋ አትቀመጭ፣ አንድ የታጠረ ቦታ ላይ ከወንድጋ አትቀመጭ፣ አንድ መኪና አንድ ባጃጅ ላይ ከወንድጋ አትሂጂ፣ ሲጀመርም ሃያእ ያላት ሴት አታደርገውም! የስጋ ወንድሟ ያልሆነ፣ ባሏ ያልሆነ፣ አጎቷ ካልሆነ ፣ ልጇ ያልሆነ ወንድጋር አንድ መኪና ጋር አንድ ባጃጅ ላይ በር ዘግታ አትሄድም! ሃያዋ አደቧ ክብሯ የቤተሰቧ መልካም አስተዳደግ ይከለክላታል! ነገር ግን አሁን ባለንበት ጊዜ እነዚህ ነገሮች እየፈረሱ ይገኛሉ። ብዙ ወንዶችም ይሄን የሃያእ ሂጃባቸውን ለማስወለቅ ብዙ ጥረትን እያደረጉ ነው። አንተ ወንድሜ ለእህትህ የማትወደውን ለምን ለሙስሊም እህትህ ታደርገዋለህ! አንቺ ውድ እህቴም ሃያዕሽ ከሚያጠፉበሽ መንገዶች እራቂ። የሚገርመው ትንሽ በዲን ጠንከር ያለችዋን ልጅ እሷ ድንግል ካልሆነችማ ሌሎች ሊሆኑ አይችሉም የሚል አስተሳሰብ ላይ ደርሰናል። ሌሎችስ ቢሆኑ እንዴት ድንግልናቸው ከትዳር በፊት ሊጠፋ ይችላል!? ይሆኮ በዲን ደካማነትጋ የሚገናኝ ነገር የለውም በባህልም ብንወስደው በጣም ከባድ የሆነ ነውርና አስፀያፊ ተግባር ነው አንዲት ሴት ከኒካህ በፊት ከወንድጋር መተኛቷ። ለቤተሰብም ውርደት ነው እንዴት አንገታቸውን የመድፋታቸው ሰበብ ልንሆን እንችላለን? ይሄ ነው የሚገባቸው? እሽ ዱንያ ላይ ያለውን ውርደት እንተወው አኼራ ላይና ቀብር ላይ ያለው ቅጣት ቀላል ነውንዴ? ዚናኮ በጣም ከባድ ወንጀል ከመሆኑ በዱንያም በቀብርም በአኼራም ላይ ከባድና አሰቃቂ ቅጣት አላህ አድርጎበታል። ታዲያ ሙስሊም ከዚህ በላይ ምን ሊያስፈራውን ሊያስደነግጠው ይችላል።? በዚህ መንገድ ገብተንም ከሆነ መጨረሻችን ሳይበላሽብን አላህ የሰጠነን ጊዜ ለተውበት እንጠቀምበት! ወላሂ ብዙ አሉ ዚና ላይ እንዳሉ ተውበት ሳያደርጉ አላህጋር የተገናኙ። ታዲያ የኛስ መጨረሻ በምን እናውቃለን የዚናን መንገድ ካለዘጋንና ዚናን ካራቅነው።?   ወላሂ ዚና የሁለት ወይም የ3 ደይቃ ደስታ ነው ከዛ በኋላ መቸም ከደም ስራችን የማይወጣ ጭንቀት አላህ ይለቅብናል። ስላገባን ስለወለድን ከዛ ጭንቀት አንወጣም ትክክለኛ ተውበት አድርገን በመመለስ ቢሆን እንጂ። የስሜት ጥፍጥናው ሳያልቅ ምሬቱ ያደፈርሰዋል እንመለስ ወደ አላህ ባረከላሁ ፊኩም!   አላህ(ሱብሃነ ወተኣላ)ወንጀሎችን በጠቅላላ ይምራል! አብሽሩ ሰበብ አድርሱ አላህም ያግዘናል።   (አላህ የላቀና ይበልጥ አዋቂ ነው) ኮፒ Comment 👉 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
إظهار الكل...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

👆👆👆👆👆👆👆 ⭕የሙስሊም ወንድሙ ጭንቀት ለሚያሳስበው ሁሉ የእርዳታ ጥሪ📢 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ ውድ ሙስሊም  ወንድምና እህቶች እነሆ "በዚህች ምድር የወንድሙን ጭንቀት ያስወገደ አላህ በመጪው አለም(በአኺራ) የሱን ጭንቀት ያስወግድለታል" ሲሉ አዛኙ ነብይ  ﷺ ነግረውናል። 🔥በመሆኑም ተማሪ አህመድ እስሌማን በባህር_ዳር ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ምህንድስና 5ኛ አመት ተማሪ (የዘንድሮ ተመራቂ፦ ማለትም የ2016 E.C) ሲሆን ባደረበት ህመም በባህር_ዳር ጥበበ ጊዮን ሆስፒታል ሲረዳ ቢቆይም ህመሙ ከግዜ ወደ ግዜ እየተባባሰ በመምጣቱ ወደ አዲስ አበባ ሄዶ እንዲታከም ሪፍር ተፅፎለት ምርመራውን አድርጎ በደም ካንሰር (Leukemia) መያዙ ስለታወቀ ካንሰሩ በፍጥነት ካልታከመ ባጭር ግዜ የሚያድግ እና ህይወቱን አደጋ ላይ የሚጥል ስለሆነ ባስቸኳይ ወደ ውጪ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት በሀኪሞቹ ተወስኗል በመሆኑም ለህክምናው ከ 2 ሚልዮን ብር በላይ ያስፈልጋል ተብሉዋል ። ይህንን የተጠየቀውን ገንዘብ ወጪ በቤተሰቦቹ አቅም የሚሸፈን ስላልሆነ በቤተሰቦች ላይ አስቸጋሪ ሁኖ ተገኝቱዋል ። በመሆኑም ውድ ወንድምና እህቶች ፣ ለዚህ ለተጨነቀ ወንድማችን ትንሽ ትልቅ ሳንል የህክምና ወጪውን በመሸፈን ካለበት ጭንቀት ወጥቶ ለቤተሰቡም ለዲኑም የሚያገለግል ወንድማችን እንዲሆን  የአቅማቹህን እንድታበረክቱ  ስንል ለሁሉም ኸይር ፈላጊ ወንድምና እህቶች  የእርዳታ ጥሪያችንን በአላህ ስም እናስተላልፋለን። ወንድማችን አህመድን ለመርዳት        👇የባንክ አካውንት ስም 👇 ➕TAJU ESILEMAN MUHAMMED 1⃣የንግድ   ባንክ አካውንት ቁጥር :- 1000455535647 (CBE) 2⃣የአቢሲኒያ ባንክ አካውንት ቁጥር፦ 43148117 (ABSINIYA) 3⃣የአዋሽ ባንክአካውንት ቁጥር ፦ 01425778677200 👉በገንዘብ መርዳት ባትችሉ #share በማድረግ እንተባበረው ። "በዚህች ምድር የወንድሙን ጭንቀት ያስወገደ አላህ በመጪው አለም(በአኺራ) የሱን ጭንቀት ያስወግድለታል" ሲሉ አዛኙ ነብይ  ﷺ ነግረውናል ። ይሄንን ፅሁፍ ያነበባችሁ ሁሉ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ በተለያዩ ቻናሎች እና ግሩፖች ሼር እንድታደርጉልን በአላህ ስም እንጠይቃለን ።
إظهار الكل...
#የህይወት_ተሞክሮ ቆይታ ከ ሀኑ ጋር እኔ 🎤...........አሰላሙአለይኪ ሀኑ እሷ🎤.............ወአለይኪሰላም እኔ🎤...............በመጀመሪያ ስምሽንና የትውልድ ቦታሽን አስተዋዉቂ እሷ🎤..............ሃናን በሻህ የትውልድ ቦታ ሸዋሮቢት እኔ🎤.............እስልምናን እንዴት ተቀበልሽ አጫውቺን እስኪ እሷ🎤..............በንፅፅርቢስሚላሂ ራህማን ራሂም..... አላሀምዱሊላሂ ረበ አል ዓለሚን አልሀምዱሊላህ አለዚ ሀዳኒ ሚነ አል ኩርሪ ኢለል ኢማኒ ወኑር 🤲 እኔ ወደ ኢስላም የተቀላቀልኩት በቅርብ ነው በኢስላም እይታ ህይወት እንዴት እንደሆነ በደንብ ላልገልፀው እችላለሁ ..... ✍️ እኔ ከመስለሜ በፊት ያለውን ህወቴን ብመረምረው እና የተደሰትኩባቸውን ቀናቶች አስታውሼ ሁሉንም ብደምራቸው ሸሀዳተይን ብየ ወደ ኢስላም የገባሁባትን ሰአት በዛች ቅፅበት የተሰማኝን ደስታ ሩብዕ አያክልም! እኔ የጎደለኝን የምፈልገውን የምመኘውን ሁሉን ነገረ በኢስላም አግኝቼዋለሁ መጀመሪያ እንዴልኩት ማብራራት አልችልም ብቻ ግን ከሰለምኩ ቡሀላ ሰላም የተረጋጋ አና ደስ የሚል ህይወት እየኖርኩ ነው ደስተኛ ለመሆን አላህን መታዘዜ ብቻ በቂ ነው ብዬ አምናለሁ.... እኔ 🎤..............እሺ ቤተሰቦችሽ ከሰለምሽ በኋላ ምንም አይነት ጫና አላሳደሩብሽም በመስለምሽስ የደረሰብሽ ችግር አለ? እሷ🎤............ምንም አይነት ችግር አልደረሰብኝም የቅርብ የምላቸው ሰዎች ርቀውኛል ከሙስሊምም ከክርስቲያንም በመራቃቸውም ጥንካሬ እንጂ ያገኘሁት የተሰማኝ ነገር የለም እኔ🎤..........እሺ አሁን ቂርአት ላይ እንዴት ነሽ ጊዜሽንሽ እንዴት ነው ምትጠቀሚው? እሷ🎤.......አዎ እየቀራሁ ነው ለሁሉም የተመቻቸ ጊዜ አለኝ በቀን ከ 2 እስከ 4 ግሩፖች ላይ በድምፅ እቀራለሁ እኔ🎤............ማሻ አላህ አላህ ያበርታሽ የትዳር ሁኔታሽስ? እሷ🎤...........አሚን ለአሁኑ ላጤ ነኝ እኔ🎤........ለግሩፑ አባላቶች ምን ትመክሪልናለሽ? እሷ🎤..............ምንም አይነት ችግር ቢገጥማቸው አላህን እንዳያማርሩ እና ወንጀሌ ብዙ ነው ብለው ከአላህ መሀርታ አመጠየቅን እንዲያስወግዱ እኔ🎤................ማስተላለፍ የምትፈልጊው መልእክት ካለ እድሉን ልስጥሽና እንሰነባበታለን እሷ🎤.............አመስጋኝ ሁኑ አመስጋኞች ይጨመርላቸዋል እኔ🎤.................እሺ ሀኑ ፈቃደኛ ሆነሽ እንግዳዬ ስለነበርሽ አመሠግናለሁ እሷ🎤............ምንም አይደል እኔም ስለ ጋበዝሽኝ አመሠግናለሁ #Share #Comment 👇👇👇👇👇 @Abu_Umer4 https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
إظهار الكل...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

10 የሰሀቦችን ስም ጥራ ሲባል "እእእ" ሚለውኮ ነው የኳስ ተጫዋቾችን ስም ጥራ ቢባል እስከ ትውልድ ቦታው ሚጠራው። ወንድሞቼ ግን ይሄ ነገር ተገቢ ነው እስኪ ከየትኛው ሰአታችን ተርፎን ይሆን ለኳስ ጊዜ ሚኖረን። ራሳቹን ጠይቁ በቀን አንድ ዳእዋ ታዳምጣላችሁ ቁርአንስ ትቀራላችሁ ኪታብስ ትቀራላችሁ? የአብዛኞቻቹ መልስ ሚሆነው ትምሮኮ ቢዚ አደረገኝ እ ቀኑን ሙሉ ስራ ስለምውል ሰአት አልነበረኝም እሺ ለኳስስ ሲሆን ከየት አገኘህ ሀቢቢ? እኛ ችላ ብለነውንጂ ቁርአን ለመቅራት 10 min በቂ ነው ኪታብም ለመቅራት ካሰባቹ ደግሞ 20 min በቂ ነው ለምን ሶስት መስመር አይሆንም ምትቀሩት እውቀት አይናቅም እነኚህ ሶስት መስመሮች ተደምረው ነገ በአሏህ ፍቃድ ትልቅ እውቀት ይሆናሉ።በተረፈ ኪታብ መቅራት ምፈልጉ የአካል ያልተመቻችሁ ኦንላይን ወይም በሪከርድ መቅራት ትችላላችሁ እኔም በቻልኩት አቅም የምትፈልጉትን ደርስ ሪከርድ አቀብላቹዋለው @Abu_Umer4 በዚህ አናግሩኝ። https://t.me/Abu_Umer1 https://t.me/Abu_Umer1
إظهار الكل...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

#እነዚህን_አጉል_ልማዶች_ተው! 1- የፍርሃት ባሪያ መሆንህን 2- ብዙ ጊዜ አለኝ ብለህ ማሰብህን 3- በሕልም ዓለም ውስጥ መኖርህን 4- ለራስህ የምትነግረውን አሉታዊ ንግግር 5- ቁርጠኝነት ማጣትህን ሰምተሃል?! Copy https://t.me/Abu_Umer1
إظهار الكل...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

01:02
Video unavailableShow in Telegram
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂኡን። ምናልባት ባደባባይ ዚና ቢሰራ ሁላችንም ኢንካር እናደርግ ነበር። ይሄ ግን ከዛ የባሰ ሆኖ ሳለ መስሎ አልታየንም ይሆናል። አላህ ሃገራችን ድራሻን አለማጥፋቱ ራሱ እጅግ አዛኝ ስለሆነ ነው። በዚህ ዘመን ሰው ከሀቅ ርቆ በቴክኖሎጂ ታግዞ ሰዎችን ወደ ቀብር አምልኮ መጣራት። በውሸት ተረቶች መደለል። እንደረት ይቀፋል። ይህን ሲታይ የሃገራችን የሱና ደእዋ ገና ብዙ እንደሚቀረው ያሳያል። የተወሰነ የሱና ሽታ ያገኛቹ ወጣቶች ። ወንድ ሴት ለአላህ ዲን ለነብዩ ፋና እንዲሁም ለህዝባችን ብለን  ለተውሂድ ወገባችን አስረን እንንቀሳቀስ። ሱፍያን የድንቁርና ጉዞ እንገርስሰው። ሰው ከቁርአን ሀዲስ እናስተዋውቀው። አብሽሩ እንቀሳቀስ። ከቤተሰብ እንጀምር ከዛም ሚድያዎች ላይ ሁሉ የተውሂድ ጥሪ እናድርግ። أبي هريرة ، عن النبي ﷺ قال: قاتل الله اليهودَ اتَّخذوا قبور أنبيائهم مساجد:  متفق عليه من حديث جندب بن عبد الله رضي الله عنه أنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم قبل أن يموت بخمس يقول: "ألا وإن من كان قبلكم كانوا يتخذون قبور أنبيائهم وصالحيهم مساجد ، ألا فلا تتخذوا القبور مساجد فإني أنهاكم عن ذلك. صحيح مسلم https://t.me/zina_and_campus
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
#Iam_Proud_To_Be_A_Muslim_Salafi
إظهار الكل...
ልብ ትረጥባልች اللهم آت نفوسنا تقواها وزكها أنت خير زكاها https://t.me/abuabdurahmen
إظهار الكل...
ዚና ሰርታ ከዛን ተውበት ያደረገችን ሴት አምኖ ማግባት አይከብድም? እስኪ ምን ትላላቹ ሀሳባቹን ከምክንያት ጋር አጋሩን https://t.me/Abu_Umer1
إظهار الكل...
Abu Umer Ibnu Sadik Manhaj Salaf Is My Way(መንሀጀ ሰለፍ መንገዴ ናት)

#ቁርአንእናሀዲስ #ቅድሚያ_ለተውሂድ_እና_ለሱና #የሰለፊይ_ኡስታዞች_ሙሀደራዎች ፡ ፡ ፡ ፡ #የተለያዩ_ዲናዊ_ፅሁፎች #የደጋግ_የቀደምቶች_ታሪክ

Photo unavailableShow in Telegram
ሚስታቹ ምታምፃቹ ወንድሞች አቅም ካላቹ ሁለተኛ በማግባት ተኮስ አድርጓት
إظهار الكل...