en
Feedback
Comparative Religion

Comparative Religion

Open in Telegram

{እዚሁ ውስጥ ያላችሁ ክርስቲያን ወገኖቻችን በእስልምና ዙሪያ ጥያቄ ካላችሁ,መስለም ከፈለጋችሁ እና በተጨማሪ ነፃ የምክር አገልግሎት ከፈለጋችሁ በውስጥ መስመር ጥቆማ መስጣት ትችላላችሁ ።} @AMDALA6_BOT

Show more
4 530
Subscribers
+624 hours
+37 days
+4530 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
July '26
July '26
+125
in 1 channels
June '26
+218
in 3 channels
Get PRO
May '26
+142
in 1 channels
Get PRO
April '26
+75
in 1 channels
Get PRO
March '26
+80
in 5 channels
Get PRO
February '26
+102
in 2 channels
Get PRO
January '26
+103
in 2 channels
Get PRO
December '25
+86
in 3 channels
Get PRO
November '25
+87
in 4 channels
Get PRO
October '25
+106
in 7 channels
Get PRO
September '25
+100
in 6 channels
Get PRO
August '25
+198
in 7 channels
Get PRO
July '25
+307
in 6 channels
Get PRO
June '25
+221
in 5 channels
Get PRO
May '25
+414
in 4 channels
Get PRO
April '25
+531
in 4 channels
Get PRO
March '25
+518
in 2 channels
Get PRO
February '25
+418
in 3 channels
Get PRO
January '25
+772
in 1 channels
Get PRO
December '24
+546
in 2 channels
Get PRO
November '24
+691
in 2 channels
Get PRO
October '24
+77
in 0 channels
Get PRO
September '24
+96
in 0 channels
Get PRO
August '24
+138
in 2 channels
Get PRO
July '24
+51
in 2 channels
Get PRO
June '24
+60
in 4 channels
Get PRO
May '24
+306
in 7 channels
Get PRO
April '24
+144
in 6 channels
Get PRO
March '24
+129
in 3 channels
Get PRO
February '24
+126
in 3 channels
Get PRO
January '24
+80
in 4 channels
Get PRO
December '23
+127
in 4 channels
Get PRO
November '23
+60
in 3 channels
Get PRO
October '23
+268
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
23 July+2
22 July+8
21 July+3
20 July+2
19 July+3
18 July+1
17 July+8
16 July+8
15 July+15
14 July+3
13 July+4
12 July+1
11 July+1
10 July+2
09 July+18
08 July+9
07 July+5
06 July+5
05 July+10
04 July+3
03 July+7
02 July+4
01 July+3
Channel Posts
ፈጥኖ ማን ይመልስ! ⁉️ ጥያቄ፦ ሙዚቃ መዝፈንም ይሁን ማዳመጥ ሐራም ነዉ። ቻናል ለመቀላቀል  

2
የአግላይነት ግፍ እና ስቃይ ስታይ ፍትሃዊ መሪ ‹ሙሐመድ ኢብን አብዱላህ አል-መህዲ›› መጥቶ አለምን በፍትህ ቢመራት ያሰኛል። ችግሩ ግን የቅያማ ምልክት በመሆኑ ምን ከይር ስራዎችን ሰራን የሚለውን ነጥብ ጥያቄ ውስጥ ያስገቀዋል።
252
3
መህዲ ማነው? ‹‹መህዲ›› በመጨረሻው ዘመን ከደጃልና ዒሳ መምጣት አስቀድሞ የሚነሳ ታላቅ ‹‹ኸሊፋ›› ነው። ‹‹መህዲ›› የማዕረግ ስሙ ሲሆን ‹‹ሁዳ›› ከሚለው ቃል የተገኘና ‹‹የተመራ ቅን ኸሊፋ›› ማለት ነው። መጠሪያ ሙሉ ስሙ ደግሞ ‹‹ሙሐመድ ኢብን አብዱላህ አል-መህዲ›› ነው። ስለ መህዲ በቁርኣን የተነገረ ምንም ነገር አናገኝም። መረጃዎቹ በሙሉ ከሐዲስ የተገኙ ሲሆን ከሃያ በላይ የተረጋገጡ ዘገባዎች ይገኛሉ። ብዙ የሱንና ዑለማዎች ስለ መህዲ የፃፉ ሲሆን ቲርሚዚና አቡ-ዳውድ ራሱን የቻለ ምዕራፍ ሰጥተውታል። ከሁሉም ታዋቂው ሐዲስ አቡ-ዳውድ የዘገቡት ሲሆን ነቢዩ (ዐሰወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ትንሳኤ ሊቆም አንድ ቀን ቢቀረው እንኳን አላህ ከቤተሰቤ የሆነን፤ ስሙ ከእኔና ከአባቴ ጋር የሚመሳሰል መሪን ሳያስነሳና በበደል የተዋጠችውን ምድር በፍትህ ሳይሞላት አይተዋትም።›› (አቡ-ዳውድ 4282) ከዚህ ሐዲስ እንደምንረዳው መህዲ የነቢዩ (ዐሰወ) ቤተሰብ ነው። ስሙም የነቢዩን (ዐሰወ) እና አባታቸውን የያዘ ሲሆን ‹‹ሙሐመድ ኢብን አብዱላህ›› ወይም ‹‹አህመድ ኢብን አብዱላህ›› ነው። የሚመጣውም ዓለም በዙልም በተዋጠችበት በመጨረሻው ዘመን ሲሆን የአላህን ቃል ከፍ በማድረግ ፍትህን ያነግሳል። ኡሙ ሰላማ (ረዐ) እንደተናገረችው ነቢዩ (ዐሰወ) ‹‹መህዲ በፋጡማ በኩል የሚገኝ ቤተሰቤ ነው።›› ብለዋል። ኢብኑል ቀይም ይሄንን ሐዲስ ሲያብራሩ ‹‹መህዲ የሐሰን ዘር ሲሆን አል-ሐሰን ለሙስሊሙ አንድነት ሲሉ ኸሊፋነታቸውን አሳልፈው በመስጠታቸው ምክንያት አላህም በመጨረሻው ዘመን ከቤተሰባቸው ታላቅ ኸሊፋ በማስነሳት ክሷቸዋል።›› ሲሉ ፅፈዋል። (አቡ-ዳወድ 11/373) አቡ-ሰዓድ አልኩድሪ በዘገቡት ሐዲስ ነቢዩ (ዐሰወ) ስለ መህዲ ገፅታ ሲናገሩ ‹‹ቁመቱ ረጂም፣ ትከሻው ሰፊ፣ አፍንጫው አጠፍ ያለ ነው።›› ብለዋል። (አቡ-ዳውድ 4265) መህዲ የሚነሳበትን ቦታ በተመለከተ የተለያዩ ዘገባዎች አሉ። ከፊሎቹ ከሻም ከፊሉ ከኹራሳን ሌላው ደግሞ ከመዲና እንደሆነ ይናገራሉ። ኢብን ከሲር የሁሉንም ሐዲሶች ጥቅል ሀሳብ ሲያስቀምጡ ‹‹የሚነሳው ከምስራቅ ነው። ከዚያም ወደ መካ ይሄዳል። ሰዎችም በከዓባ ዙሪያ ቃልኪዳን ይገቡለታል።›› ብለዋል። እንዲሁም በሌላ መጽሐፋቸው ‹‹በሐዲስ በተጠቀሰው መሰረት ባንዲራው ጥቁር ነው።›› በማለት አብራርተዋል። (አልቢዳያህ ወልኒያህ 19/63፤ አልፊታን ወልመላሂም 1/49) ኢማም አህመድ እንደዘገቡት መህዲ መሪነት ሲመረጥ ፍላጎቱም ክህሎቱም አልነበረውም። እናም ‹‹አላህ በአንድ ሌሊት ይመራዋል።›› ብለዋል (ዐሰወ)። ኢብን ከሲር ሐዲሱን ሲያብራሩ፡- ‹‹ይህ ማለት አላህ ይረዳዋል፣ ከዚህ በፊት ያልነበረውን ችሎታም ይሰጠዋል ማለት ነው።›› ብለዋል። (አህመድ 2/58/ አልፊታን ወልመላሂም 1/29) መህዲ ኸሊፋነትን ከተረከበ በኋላ ሙስሊም አገራትን በአንድ በማፅናት በቀደመው ኢስላማዊ አስተዳደር ስር ያስገባቸዋል። ከዚያም በቡኻሪ እና ሙስሊም (2897) እንደተዘገበው ከሮማውያን ጋር የመጨረሻው ታላቁ ጦርነት ‹‹አል-መልሃማ አል-ኩብራ›› ይካሄዳል። ሙስሊሞችም ዳቢቅ ላይ ድል ደርጋሉ። ከዚህ በፊት ያልተከፈቱ አገራትንም ይከፍታሉ። ከዚያ በኋላ ሙስሊሞች በየትኛውም ኃይል አይሸነፉም። አላህ አማኞችን ከፍተኛ የሀብት መትረፍረፍ ይባርካቸዋል። ሸይህ ዑመር ሱለይማን አል-አሽቀር ሐዲሱን መሰረት በማድረግ እንደተናገሩት ‹‹ይህ ጦርነት ከባድ ውድመትን ስለሚያስከትል ዓለም አሁን ካለችው ስልጣኔ ወደኋላ በመመለስ እንደ ጥንቱ በጦር በጋሻ በፈረስ መጠቀም ይጀምራሉ።›› ብለዋል። (አል-ቂያማህ አስ-ሱግራ 275) መህዲ ታላቅ ጦርነት አድርጎ ሙስሊሞችን የበላይ ቢያደርግም ጊዜው የቂያማህ ቀን መቃረቢያ በመሆኑ ከባባዶቹ ፊትናዎች ይከሰታሉ። ከእነዚህም መካከል ቀዳሚው የደጃል መነሳት ነው። እሱን ተከትለው የዕጁጅና መዕጁጆች ከጉድጓዳቸው ይወጣሉ። በዚህ ጊዜ አላህ ዒሳን (ዐሰ) ለእርዳታ ይልከዋል። በሐዲስ እንደተጠቀሰው ዒሳ (ዐሰ) ወደ ምድር የሚወርደው በፈጅር ሰላት ወቅት ነው። ነቢዩ (ዐሰወ) ስናገሩ ‹‹መህዲ ዒሳን አሰግደን ይለዋል። ዒሳም እናንተ መሪዎች መሆናችሁ ከቂያማህ ምልክቱ ነውና አንተ አሰግደን ይለዋል። ዒሳም ከመህዲ ኋላ ተከትሎ ይሰግዳል።›› ብለዋል። (ሙስሊም 225) ከዚያ በኋላ ዒሳ ከሙስሊሞች ጋር በመሆን የዕጁጆችንና ደጃልን በመጋደል በአላህ ዕርዳታ ያጠፋቸዋል። ነቢዩ (ዐሰወ) እንደተናገሩት ‹‹ሙስሊሞች ለሰባት ዓመታት ያህል የየዕጁጆችን አጥንት ቀስትና ጋሻ ለማገዶነት ይጠቀሙበታል። መህዲ በኸሊፋነት የሚቆይባቸው ዓመታት ‹‹ሰባት›› እንደሆኑ አብዛኛዎቹ የሐዲስ ምሁራን ይናገራሉ። ከእነሱ መካከል አንዱ የኢብኑ ማጃህ ሲሆኑ ነቢዩ (ዐሰወ) ‹‹መህዲ ሰባት አጭር ጊዜያትን ይቆያል።›› ማለታቸውን ዘግበዋል። (ኢብን ማጃህ 4039)© ሰልማን t.me/comparativeRelgion t.me/comparativeRelgion
332
4
ወንድም ለወንድሙ እንደ መስታወት ነው። ይሁን እንጂ መስታወቱ ፊትህ ላይ ያለብህን ቆሻሻ ሲያሳይህ "አይ መስታወቱ ነው የተሳሳተው እንጂ ፊቴ ምንም የለበትም"። ካልክ የመስታወት መቀያያር ለውጥ አያመጣም። ለዚህ ሀሳብ የሚያደርገን አንድ ትልቅ በሽታ "ተከቡር" ነው።ተከቡር ማለት "እኔ አዋቂ ነኝ። ከእኔ በላይ የለም።" ማለት ነው። የመጀመሪያው ኩራት የታየው በኢብሊስ (ሰይጣን) ላይ ነው። ለአዳም እንዲሰግድ በታዘዘ ጊዜ "እኔ ከእሱ እበልጣለሁ፤ እኔን ከእሳት ፈጠርከኝ እሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው" በማለት በኩራት እምቢ አለ። ስለዚህ ኩራት የሰይጣን ባህሪ ነው። አብረሃቸው በደዕዋ ዘርፍ በተለይም በንፅፅር እየተንቀሳቀስክ ያለሃቸውን ወንድሞች ላጠፋሀው ጥፋት እና ስህተት በምክንያታዊነት ስነገርህ "አይ ጥፋት የለብኝም" ማለት መስታወቱ ያሳይኝ የነበረው ቆሻሻ ቆሻሻ አይደለም ብሎ  እነደመከራከር ነው። ይህ በእስልምና "ተከቡር" تكبر  ይባላል። ይህ በሽታ ስጠራቀም  "ጥላቻን ይወልዳል" የሚባለው ለዛ ነው። "الکبر يورث البغض" ወላሂ ስም መጥቀስ ስላልፈለኩኝ እንጂ በስመ ንፅፅር ውስጥ ሆነን ይሄንን አረማመድ የምናራምድ ወንድሞች ልንቆጠብ ይገባል። ስህተትህን የሚያርሙ ወንድሞች ላይ በምክንያታዊነት መሟገት እያለብህ ከነ ጭራሹም "እኔ ብቻ ልክ ነኝ" ብሎ በ block መሸኘት የጅህልና አስተሳሰብ ነው። ኢማሙ ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ ላይ ነብዩ እንዲህ ይላሉ ፦ «الْكِبْرُ بَطَرُ الْحَقِّ، وَغَمْطُ النَّاسِ» "ትዕቢት ማለት እውነትን መቃወም (አለመቀበል) እና ሰዎችን መናቅ (ማሳነስ) ነው።" ለዚህ አይነት አመለካከት ግን ተከታዮቹን ሁለት የነብዩን ሀዲስ ማስታወስ በቂ ነበር። «لَا يَدْخُلُ الْجَنَّةَ مَنْ كَانَ فِي قَلْبِهِ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ مِنْ كِبْرٍ» "በልቡ ውስጥ የብናኝ ያህል ኩራት (ትዕቢት) ያለበት ሰው ጀነት (ገነት) አይገባም"። «أَلَا أُخْبِرُكُمْ بِأَهْلِ النَّارِ؟ كُلُّ عُتُلٍّ جَوَّاظٍ مُسْتَكْبِرٍ» (رواه البخاري ومسلم) «የጀሀነምን ሰዎች ልንገራችሁን? እነርሱም፡ ጨካኝ፣ ስግብግብ እና ትዕቢተኛ (እብሪተኛ) የሆኑት ናቸው።» (ቡኻሪና ሙስሊም) ማጠቃለያ እነዚህ የነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮቶች እንደሚያሳዩት «تكبر» (ትዕቢት) የአላህን ቁጣ የሚያስከትል፣ ሰውን ወደ ጀሀነም የሚነዳ እና በዱንያም በአኼራም ውርደትን የሚያከናንብ መጥፎ ተግባር ነው። የዚህ ተቃራኒ የሆነው «ተዋዱዕ» (ትሕትና) ደግሞ ሰውን ከፍ የሚያደርግና የጀነት የሚያደርግ የተወደደ ባህሪ ነው። ስለዚህ ሀቅ እንደ ሀቅነቱ ከማንም ይምጣ ሀቅ ነው። የመቀበልም ግዴታ አለብን። አይ "እኔ ብቻ ልክ ነኝ" ብሎ በ block መሸኘት የጅህልና አስተሳሰብ ነው። ይሄንን ለመፃፍ የተገደድኩት በንፅፅር ስም ውስጥ በወንድሞች መካከል "እኔ ካለሁኝ እኔን አዳምጡ ማውራትም ይሁን መፃፍ አይቻል" የሚል አመለካከት ያለው እና ራሱን እንደ አዋቂ ሌሎችን ደሞ ጃሂል አድርጎ በሚያስብ  ግለሰብ ነው።ይሁን አንጂ መልዕክቱ ለሁሉም ነው።በውስጥ አንዳይመከር በ "block" ስለተሸኜሁኝ ነው። 📕ወንድም አምዳላ ናሲር t.me/comparativeRelgion
423
5
➔ ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?⁴   ➔ ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?³ ➔ ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?² ➔ ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?¹ ➔ ቁርአን  እና ሳይንስ³   ➔ ቁርአን  እና ሳይንስ² ➔ ቁርአን  እና ሳይንስ¹ ተጭናችሁ አንብቡ ለሌሎችም አስነብቡ። 📕ወንድም አምዳላ ናሲር t.me/comparativeRelgion
585
6
ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?⁴   ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?³ ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?² ነብዩ ﷺ ማን ናቸው?¹ ቁርአን  እና ሳይንስ³   ቁርአን  እና ሳይንስ² ቁርአን  እና ሳይንስ¹
4
7
ዛሬ አድ #ታአምር ላሳያቹ ጀማአው #ገራሚ_ታአምር ነው #ከታች ያለው የስልክ መልክቱ ስነኩት ወደ #ከራሚ ነገር ለአይቻቹ የሚማርክ ነገር ይቀየራል ቢዬ መዋሸት አልፈልግም በዲናችን ውሸት ሀራም ነውና  ግን የስልክ ምልክቱ ስትነኩት ጠቃሚ ነገር ታገኛላቹ የስልክ📲 ሁሉም ስለሚጠቅማቹ መቀላቀላቹን አትርሱ ይቀላቀላሉ ለመ🀄️ላ🀄️ል 👇👇👇     ╭━━━━━━━╮     ┃   ● ══  ▪           ┃███████┃     ┃███████┃   👈የስልክ ምልክቱ     ┃███████┃     ┃███████┃     👈በመንካት     ┃███████┃     ┃███████┃    👈ጠቃሚውን     ┃███████┃     ┃███████┃      ተጠቀሙበት     ┃███████┃     ┃        🔘       ┃     ╰━━━━━━━╯ እዳያመልጡዋቹ ለመቀላቀል 📲 👈በመንካት ተቀላቀሉ የካፊሮች ቅጥፈት መልስ የሚሰጥበታ ቻናል ነው ተቀላቀሉ➢@mustefa_Apologetics
35
8
አረቦች እንዲህ ይላሉ። " الصمت أبلغ من الكلام " «አንዳንዴ ዝምታ ከንግግር ይበልጣል» ስለዚህ በነገሮች ላይ ፊትናን ላለመጫር እስከ ግዜው ዝምታን መርጠናል። 📕ወንድም አምዳላ ናሲር t.me/comparativeRelgion
792
9
በንፅፅር ዘርፍ ጥያቄ ላለችሁ እና መሰራት አለበት የምትሉዋቸውን ጥያቄዎች ካሉ አንድ ሰዎ እስከ አምስት ጥያቄዎችን የሚያቀርብበት ሁኔታ ተመቻችቷል። ስለሆነም ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ(link) ነክታችሁ አጠር እና ግልፅ በሆነ መልኩ ጥያቄያቹሁን በቀረቡ ተረቁጥሮች ላይ ማቅረብ ትችላላችሁ። ከጥያቄዎቹ መሃል ወሳኝ ወሳኞችን መርጠን ከተለያዩ ኡስታዞች ጋር በመሆን ምላሽ እንሰጥባቸዋለን። https://forms.gle/aUdcqJAcLuJDZmNv6 ጥያቄ አለኝ ለሚል ሁሉ ፎርሙን ያዳርሱ።
1 482
10
ፈጥኖ ማን ይመልስ! ⁉️ ✅በቁርዓን ውስጥ ስንት ነብያት በስም ተጠቅሷወሉ⁉️ የካፊሮች ቅጥፈት መልስ የሚሰጥበታ ቻናል ነው ተቀላቀሉ➢@mustefa_Apologetics
116
11
ለአንዳንድ ሰዎች ለትችታቸው እና ለቅጥፈታቸው መልስ መስጣት በራሱ እነሱን ማስተዋወቅ ነው። አንድ የቤተክርስቲያን  መምህር  መምህር በትረ ማርያም አበባው በፌስቡክ ገፁ ላይ የሚከተለውን ንግግር ተናግሮ ነበር፦ «ለእግዚአብሔር እንደሰው የተወሰነ፣ የተከፋፈለ፣ ቅርጽ ያለው አካል የለውም አልን እንጂ አካል የለውም አላልንም። ያ አካሉ ደግሞ ድንቡልቡል ነው አንልም። ያ በምልአት ያለው አካል ወሰን የሌለበት ዓይን፣ እጅ፣ እግር አለው። ሃይማኖተ አበው የሚገልጽልን ይህንን ነው። ዐይኑ ከሆነ ቦታ፣ እጁ ከሆነ ቦታ፣ እግሩ ከሆነ ቦታ ተከፋፍሎ አለ ማለት ግን ክሕደት ይሆናል። ዐይኑ ካለበት ቦታ ሁሉ እጁ እግሩ አለ። አንዱ ኖሮ ሌላው የሌለበት ቦታ የለም። ይህንን ካልን መከፋፈል፣ ቅርጽ ማውጣት ውስጥ መግባት ነውና። ይህ ደግሞ አእምሯችን የፈጠረው እንጂ ለእግዚአብሔር አይነገርም። ዐይን፣ እጅ፣ እግር፣...ወዘተ እንዳለው እናምናለን። ዐይኑ፣ እጁ፣ እግሩ፣...ግን የተከፋፈለ፣ ቅርጽ ያለው፣ የተወሰነ ነው አንልም» ይሄንን ያነበቡ አንዳንድ ተሳዳቢዎች እና አላዋቂዎች(ስማቸውን መጥቀስ ስለመያስፈልግ ነው) ምላሽ በሚል ይሄንን ፅፈው አገኜሁት፦ «ለሥላሴ የክፍል አካላት የሚሰጡ አንዳንድ መምህራን መኖራቸው ሲያስገርመን የነበረ ቢሆንም ጭራሽ ጾታ አላቸው የሚሉ... በመስማታችን አስደንግጦናል» ይሄንን ንግግሩ ይዘው የኛ የንፅፅር ወንድሞች እና እህቶች ከቴሌግራም ገፁ ላይ አንዳለ screenshot አድርገው የቻናሉን ስም ሰያጠፉ በተለያዩ የሚድያ ገፆች ላይ ስበትኑት የእሱ የቻናሉ ተከታይ(subscribe) 6,117 ነበር። ከተበተነ በሁለት እና በሥስት ቀን ውስጥ ግን 7,841 ደረሰ። ስለዚህ ምን ለማለት ፈልገህ ነው ካላችሁ የተኛውም ሰው ስህተት ቢናገር እና ቢቀጥፍ ለእሱ መልስ በተሰጠው ቁጥር በሌላ መንገድ ማስታወቂያ(promotion) እየተሰራለት መሆኑን አውቀን ቢያንስ ቻናሉ ላይ ያለውን የቴሌግራም ስም ማጥፈ አለብን። አላዋቂዎች በተሰየመው የቴሌግራም ቻናል ስም እየፈለጉ(search) አድረገው የሚገቡ ብዙዎች አሉ። የእነሱ መግባት ግን እሱን ያበረታታዋል። ማጠቃለያ ይህ መልዕክት በዋናነት ንፅፅር ላይ ያለን ወንድም እና እህቶች ብሆንም በተጨማሪም የኢስላም ዳዒዎች አንድን ሙብተዲዕ ሙብተዲዕነቱን ስታስጠነቅቁ በሌላ መንገድ ለእሱ ማስታወቂያ(promotion) እያደረጋችሁ እንደሆነ ተገንዝባችሁ ለቀጠፈው ቅጥፈት ሀሳቡን እና የቀጠፈውን ደሞ ከገፁ ላይ እንደ ማስረጃነት ስታቀርቡ ቢያንስ የቻናሉን ስም እጥፍታችሁ ብሆን ይመረጣል።ይህ መልዕክት የግል አመለካከቴ እንደመሆኑ መጠን ተጠያቂውም እኔ ነኝ። 📕ወንድም አምዳላ ናሲር t.me/comparativeRelgion
1 238
12
❝ጳውሎስ ማን ነው? በሚል ከክፍል አንድ እስከ ክፍል ሥድስት ተዳስሷል ተጭነው ያንብቡ ለሌሎችም በማስነበብ የሕዳያ ሠበብ ይሁኑ❞ ~ ጳውሎስ ማን ነው ¹ ? ~ ጳውሎስ ማን ነው ² ? ~ ጳውሎስ ማን ነው ³ ? ~ ጳውሎስ ማን ነው ⁴ ? ~ ጳውሎስ ማን ነው ⁵ ? ~ ጳውሎስ ማን ነው ⁶ ? 📕ወንድም አምዳላ ናሲር
1 268
13
ጥያቄ ተሳተፉ‼ ከአላህ ውጭ ባለ ፍጡር መማል "ሺርክ" ነው።⁉ የካፊሮች ቅጥፈት መልስ የሚሰጥበታ ቻናል ነው ጎራ በሉ ➢@mustefa_Apologetics
153
14
ፈጥኖ ማን ይመልስ! ⁉️ ✅በቁርዓን ውስጥ ስንት ነብያት በስም ተጠቅሷወሉ⁉️ የካፊሮች ቅጥፈት መልስ የሚሰጥበታ ቻናል ነው ተቀላቀሉ➢@mustefa_Apologetics
104
15
የቁርኣን አንጸባራቂ ቃላት ​"በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡" (بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ) (ቁርኣን 1፡1) ​"ቢስሚላህ" በመጠኑ አጭር ቢመስልም፣ በውስጡ እጅግ ሰፊ ትርጉምን እና ጥልቅ የቋንቋ አወቃቀርን ያዘለ መለኮታዊ ቃል ነው። ይህችን አንቀጽ በቋንቋ፣ በታሪክ እና በተፍሲር መነጽር የተደረጉ እይታዎችን ስንመለከት አእምሮን የሚያስደምም ጥበብ እናገኛለን። ​በዓረብኛ ሰዋስው "ቢ" (بِ) የሚለው ፊደል መስተዋድድ ነው። በቋንቋው ህግ መሰረት፣ ማንኛውም መስተዋድድ ከእርሱ በፊት ወይም በኋላ የሚመጣ "አድራጊ ግስ" ያስፈልገዋል። ነገር ግን ቁርኣን "በአላህ ስም..." አለ እንጂ፣ በአላህ ስም ምን እንደምናደርግ (እበላለሁ፣ አነባለሁ፣ እጓዛለሁ) የሚለውን ግስ አልገለጸም። ይህ ለምን ሆነ? ​የተፍሲር ሊቃውንት ይህንን ሲያብራሩ፤ ግሱ ሆን ተብሎ የተደበቀው ቃሉ ለሁሉም ሁኔታዎች አገልጋይ እንዲሆን ነው ይላሉ። አንባቢው የሚያደርገውን ማንኛውንም በጎ ተግባር በዚያ ባዶ ቦታ ላይ መሙላት ይችላል። በተጨማሪም፣ ሐሳቡን ቀጥታ በ"አላህ ስም" በማስጀመር ሌላ ማንኛውም ነገር ከእርሱ ስም እንዳይቀድም እና በረካው ሙሉ እንዲሆን የተደረገበት እጅግ ውብ የቋንቋ ስልት ነው። ​በአንቀጹ ውስጥ ሶስት ታላላቅ የአላህ ስሞች በተከታታይ መጥተዋል፦ አላህ፣ በመቀጠል አር-ረሕማን፣ ከዚያም አር-ረሒም። ይህ ቅደም ተከተል ድንገተኛ አይደለም። • ​መጀመሪያ "አላህ" (اللَّه) የሚለው የባህሪያቱ ሁሉ ሰብሳቢ የሆነው እና የፈጣሪነት ምንነቱ ተገለጸ። • ​ቀጥሎ "አር-ረሕማን" (الرَّحْمَٰن) የሚለው፣ አላህ ለፍጡራኑ ሁሉ ያካተተውን እጅግ ሰፊ እና አጠቃላይ የሆነውን እዝነቱን የሚያሳየው ስም መጣ። • ​በመጨረሻም "አር-ረሒም" (الرَّحِيم) የሚለው፣ አላህ በተለየ ሁኔታ ዘላቂ፣ ቀጣይነት ያለው እና ለምእመናን የሚያደርገውን ልዩ እዝነት የሚያሳየው ስም ተከተለ። ይህ ከጠቅላላው ወደ ዝርዝሩ፣ ከሰፊው ወደ ቋሚው የሚሄድ ማራኪ የቋንቋ አገላለጽን ይፈጥራል። ​ቁርኣን "ቢስሚላህ"ን ሲገልጽ አዲስ ቃል ተፈጥሮ ሳይሆን፣ ከእርሱ በፊት በነበሩት ነቢያት ሲወርድ የነበረውን መለኮታዊ እውነት ማረጋገጡን እናያለን። • ​ነቢዩ ኑህ (ዐ.ሰ) መርከቢቱን ሲያሽከረክሩ፦ "መሄዷም መቆሟም በአላህ ስም ነው..." (بِسْمِ اللَّهِ مَجْرَاهَا) (ቁርኣን 11፡41) በማለት ተጠቅመውታል። • ​ነቢዩ ሱለይማንም ለንግስት ቢልቂስ በላኩት ደብዳቤ ላይ፦ "እርሱም በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡... (بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ)" (ቁርኣን 27፡30) በማለት ጀምረዋል። ​ከዚህም ባሻገር፣ ዕብራይስጥ፣ አራማይክ እና ዓረብኛ ሁሉም የሴማዊ ቋንቋ ቤተሰቦች ናቸው። ‹ር-ሕ-ም› (ر ح م) የሚለው የስርወ-ቃል በነዚህ ሁሉ ቋንቋዎች ውስጥ ለፈጣሪ እዝነት መግለጫነት ያገለግላል። ይህም ይህ ቃል በነቢዩ ኢብራሂም (ዐ.ሰ) እና በሌሎችም ነቢያት በኩል ሲወራረስ የመጣ ጥንታዊ እና መለኮታዊ ሀረግ መሆኑን በታሪክ ያረጋግጥልናል። ቢስሚላህ በሐዲስ ​የቢስሚላህን ታላቅነት በተመለከተ ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በተለያዩ ሐዲሶቻቸው አስተምረውናል። ከነዚህም ውስጥ የሰው ልጅ ይህንን ቃል ሲጠቀም የሚኖረውን መለኮታዊ ጥበቃ በተመለከተ ጃቢር ኢብኑ አብዲላህ (ረ.ዐ) ባስተላለፉት ሶሒሕ ሐዲስ ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦ ​"አንድ ሰው ወደ ቤቱ ሲገባ እና ምግቡን ሲበላ የአላህን ስም (ቢስሚላህ) ካወሳ፤ ሸይጧን (ለተከታዮቹ)፡- ‹ለእናንተ እዚህ ቤት ማደሪያም ሆነ እራት የላችሁም› ይላቸዋል።" (ሶሒሕ ሙስሊም፥ 2018) ​ይህ የሚያሳየን "ቢስሚላህ" ሸይጧንን ጭምር የሚያግድ ትልቅ ጋሻ መሆኑን ነው! ©የሕያ ኢብኑ ኑህ t.me/comparativeRelgion t.me/comparativeRelgion
1 378
16
ይህ ማስታወቂያ ልያልቅ ሁለት ቀናት ብቻ ነው የቀሩት። ለመማር ፍላጎት ያላችሁ በቀሩት ቀናት ከላይ በተቀመጠው ሊንክ አማካኝነት ወደ መመልመያ ግሩፕ መቀላቀል ትችላላችሁ።
276
17
ጥያቄ ተሳተፉ‼ ከአላህ ውጭ ባለ ፍጡር መማል "ሺርክ" ነው።⁉ የካፊሮች ቅጥፈት መልስ የሚሰጥበታ ቻናል ነው ጎራ በሉ ➢@mustefa_Apologetics
137
18
🌟  ነፃ የትምህርት ዕድል! 🌟 የ«አል-ኢዝሃር ኢስላማዊ ጥናት እና ምርምር ተቋም» የ4ተኛ ዙር የንፅፅር ትምህርት (Comparative Religion) ምዝገባ ጀምሯል! 💫 ምን ይማራሉ? በእስልምና እና በክርስትና መካከል ያለውን አንድነትና ልዩነት በንፅፅር። 🔹 ቆይታ፦ ለ5 ወራት (weekly 2-3) 🔹 ክፍያ፦ ሙሉ በሙሉ ነፃ (Free)! 🔹 የት?፦ በኦንላይን (online)። 🔹የምስክርነት ወረቀት፦ በአግባቡ ተምረው ካለፉ በሰርተፍኬት ይመረቃሉ። ➔ ልዩ ትኩረት ለመንግስት ሰራተኞች፣ ለተማሪዎችና ለእህቶች ልዩ ክትትል እናደርጋለን። ➔ የምዝገባ ጊዜ፦ ከዛሬ ሰኔ 3 ጀምሮ እስከ ሰኔ 8 ለ አምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ። የምንሰጣቸው የትምህርት ዓይነቶች ➔ ነገረ-ክርስቶስ(christology) ሙሉ ጥናት ➔ ሥላሴ(Trinity) ሙሉ ጥናት ➔ መሰረታዊ የግሪክ ቋንቋ--- ናቸው አል-ኢዝሃር ኢስላማዊ ጥናት እና ምርምር ተቋም ሰኔ 03/2018 ዓ.ል ይሄንን ሊንክ በመንካት ወደ መመዝገቢያ ግሩፕ ይግቡ። https://t.me/+WxUlgdaUFsU5MjQ0
2 197
19
✅🫱ዕስካሁን በዚ ቻናል ስለለ⭐አለማት ብርሀን ተደርገው የተላኩት ነቢያችን📿 ነብይነታቸው የተዳሰሱ 🫱ዕርእሶች ለማግኘት👇🎙ፅሁፉን ተጭነው ያንብቡ👇👇 1➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው➊ 2➾
✅🫱ዕስካሁን በዚ ቻናል ስለለ⭐አለማት ብርሀን ተደርገው የተላኩት ነቢያችን📿 ነብይነታቸው የተዳሰሱ 🫱ዕርእሶች ለማግኘት👇🎙ፅሁፉን ተጭነው ያንብቡ👇👇 1➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው➊ 2➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❷ 3➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❸ 4➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❹ 5➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❺ 6➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❻ 7➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❼ 8➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❽ 9➾ስለ ነቢያችን..ﷺ ነብይነታቸው❾ 10➾ስለ ነቢያችንﷺ ነብይነታቸው❿ 11➾ስለ ነቢያችንﷺ ነብይነታቸው⓫ 12➾ስለ ነቢያችንﷺ ነብይነታቸው⓬ 13➾ስለ ነቢያችንﷺ ነብይነታቸው⓭ 14➾ስለ ነቢያችንﷺ ነብይነታቸው⓮ 15➾ስለ ነቢያችንﷺ ነብይነታቸው⓯ ኢሻአላህ ይቀጥላል... ቢሂዚኒላህ በዱአቹ አትርሱኝ ሼር በማረግ አዳርሱት
38
20
ጎሽተ ሞተ ነቃን? በአላህ ሱም ስረም ጥሽት ሩህሩህ ስረም ጥሽት ተመራሪ በሆነይ፡፡ እነይ ቡቆ መንቄ ባሶት በሼሽት ኡስቤ ላፍታትነ ሊንዤነይሙ ኡሁንም፦ የቂነም ጎሽተ ሞታን? ፣ የሞተቢ መሰከ ምንግዝን? ሀቀም ጎሽተ ሼሽተ አሮት ዋ ሼሽተ ማልተ በቀብር ኡስጥ ናረን? ሊሎነይ ሱልቸ  ቡርኩት ኩችብቸ ለንቀልነ ሊንዥነ። 1,የቂነም ጎሽተ ሞታን? ሰመዬይ፣ ደቼይ፤ ከልቀይ በሁንዱሉሌከ የሀለቀይ ጎሽተ ኡሀ በሀለቀይ ከልቅ ሞተ እላነይ የነሳራሮይ አሽር «ኡማር በፈየ አፍሸ እሶከ ትበላት» ኢላነይ መክማቾት ያቴክሳን።መሳምከ በፈያይ አፍ ቦዝ አሳወ በሎትም ጎሽተ ሞተ በሎትኒ። ቁርአን ዋ ሀዲስ ምን እላን? መውት፦ በሎት « م و ت » ቲላን የአረብኘ ቃል የትረሀበ ቲዮን ቡር ቀውልከ «موت»ን። መውት "የሀቂቀኜ መውት "الموت الحقيقي/الطبيعي ዋ "ቀሊ መውት (ሚኜት)"الموتة الصغرى በበሎት በሆሽት ሳድነ ልንዥነይሙ።ጎሽተ ተእታይ ቶሆሽትሚ የጠለለን። የሀቂቀኜ መውት ሀቂቀኜ መውት እሉያነይ በአረብኘ «الموت الحقيقي» በበሎት እጠሩያ ቲዮን ሂነይ መንቄ ባሶት አሏህ ሂንኩ እላን ሱራ አል-አንዓም (6)፥ 61   "...حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَكُمُ الْمَوْتُ تَوَفَّتْهُ رُسُلُنَا وَهُمْ لَا يُفَرِّطُونَ"  "...ተአቱሙም አደይ መውትት በመጠቢ ወክት  መላይካኮይ ዮስዱያን፤ ኡሁኑም እለዛገጉ፡፡" ቢእታይ ቁርአን ኡስጥ «مَوْتُ» የትባለይ ሀቂቀኜኒ መውት። ጎሽተንገ ተሀቂቀኜም ዋ ተቀልሚ (ተምኜት) የጠለለን። ለእታመይኮ አሏህ በቀውልከ ኡስጥ ሂንኩ ኢላነይ፦ ሱረቱል 25:58 وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا ነሳራርቸንገ «ጎሽተ ሞታኔ በሼሽት ማልት ዋ አሮት ዞፎ ተሞተ ነቃን» እሎን።ሀቀም ሼሽተ ማልተ ዋ አሮት ቄራን? ሊላነይ ሱል በገነ አሽር ሙሻወሬ እልነብያን።እነካሌይ አሳወ ቡርኩት ሱልቸ እነቅላን። ለባይትከ ጎሽተ በሞተቢ ሳት ጎሽታይ ማኒ ናር? ፣ ጎሽታን ኡሀ የሀለቀይ ከልቅ ቀተለይ በሎት መቅቡልነት አለይ? በኪታብኒሙ ኡስጥ በ 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥17 “ብቸከ ጎሽተ ለሆነይ ለይጠፋነይ ለይትራነይ----"ኢላን። በእታይ ኤት «ለይጠፋነይ» ሊላነይ ቀውል በፈረንጂ አፍ(እንግሊዝኛይ፦ KJV, NIV, ESV) የገበይ ቀውል «immortal» ቲዮን የቀውሊ አወል(ቃሙሰኜ) አነግን ሰተተኜ ማእነከ "አይሞታን ፣ኢነብራን" በሎትን።ዡቦይ የበዘ ላትፋህሞት የ ግሪኪ ኪታብ "ለይጠፋነይ" ሊላነይ የገበይ ቀውል "ἀφθάρτῳ" (አፍታርቶ) ኢላነኒ። ይታይ ቀውል በአማራይ አፍ "የማይጠፋው" ቢለይም በፈረንጂ አፍ ዋ በግሪኪ አፍ በጠቀለ ሃለት "አይሞታነይ" በበሎት ተከተባን። Οἴδαμεν δὲ ὅτι καλὸς ὁ νόμος, ἐάν τις αὐτῷ νομίμως χρῆται, Τῷ δὲ βασιλεῖ τῶν αἰώνων, ἀφθάρτῳ, ἀοράτῳ, μόνῳ σοφῷ Θεῷ, τιμὴ καὶ δόξα εἰς τοὺς αἰῶνας τῶν αἰώνων· ἀμήν. Α Προσ Τιμοθεον Επιστολη 1,17 እታይ አይጠፋነይ ጉሽተ ለሼሽት አሮት ዋ ማልት ሞተ ነቃን በሎተ ተሀቅ የራቀን ዡቦ። ሆነም ታሌ የመርየምነ ልጅ ኢሰ (ዐ.ሰ) የልሞተኮ ዋ የልትሰቀለኮ በቁርአን ኡስጥ በቡርኩት ኤትቸ ተጬቀማን።ለባይትከ፦ሱረቱል ኒሳ 4:157 وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ لَفِي شَكٍّ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا اتِّبَاعَ الظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًا «እኘ የአለሃነይ ሉክተኘ የመርየምነ ልጄ አልመሲሕ ኢሳነ ቀተልነ» በበሎትኒሙ ( አጠፋነይሙ)፡፡ አልቀተሉያነም አልሰቀሉያነም፡፡---- ቢእታይ ቁርአን ኡስጥ «وَمَا قَتَلُوهُ» በሎትም «አልቀተሉያነም» ቲል በመንቄም አለህ የገበኒ አህድ ናረ። ኢታሚ አህድ ዩሃነ (ሆሽትለኜይ ሰመይ) ኤት ሊነቅለይ አህደ የገበኒኮ በቁርአኒ ኡስጥ ኢንኩ በበሎት ተጎበላን(ተከተባን)፦ ሱረቱል አል-ኢምራን 3:55 إِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَىٰ إِنِّي مُتَوَفِّيكَ وَرَافِعُكَ إِلَيَّ وَمُطَهِّرُكَ مِنَ الَّذِينَ كَفَرُوا ---- «--- አላሀም በባለ ወክት ኢክስ ኢሳ ሆይ! እሄ ዮስደሃው የሄነም ኤት እነቅለሃው፡፡---» በኢታይ ቁርአን ኡስጥ አላህ የገበኒ አህድ «مُتَوَفِّيكَ» "ዮስደሃው" ዋ «وَرَافِعُكَ» "እነቅለሃው" እሎነን ሱር። ኢነይ አህደ በሱረቱል ኒሳ 4:158 بَل رَّفَعَهُ اللَّهُ إِلَيْهِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًا « አላህ (ኢሳን) ዩሃን ኤት ነቀለይ፡፡»---- አላህ የገበኒ አህደ «رَّفَعَهُ اللَّهُ» በሎትም «ነቀለይ» በበሎት አትጎበለያን።በእታይ ዱም በሎትም «የሀቂቀኜ መው» በጎሽተ ዬለቢኮ ዋ ሂንኩምንገ በመሪያም ልጅ በኢሰ(አ.ሰ) አኩ ጃንጎ ባለይ ሀቂቀኜ መውት የልነቼይኮ አንዤናን። ሆነምታሌ የገናሚ ሰበኮ ኡሃም ኢሞትቢያን ወክት ያለይኮ ያለሃይ ሉክተኘ ኤወዱናን። ቀሊ መውት (ምኜት)"الموتة الصغرى ምኜተኝ በቁአን ኡስጥ በቡርኩት ኤትቸ "መውት" በበሎት አላህ ጠራያን። ለባይትከ፦ اللَّهُ يَتَوَفَّى الْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَالَّتِي لَمْ تَمُتْ فِي مَنَامِهَا ۖ 39:42 « አላህ ሩህቻይ በሞቱ ወክት ዮስደይማን፡፡----» በእታይ ቁርአን ኡስጥ «حِينَ مَوْتِهَا» የትባለይ)"الموتة الصغرى" በሎትም ምኜተይኒ። የመርየም ልጅ ኢሰ(አ.ሰ) ምኜት ናረቢ። ነሳራርቸ ኢሰ ጎሽታን ባሎ ያምኖን። ጎሽተንገ ተምኜት የጠለለን። የነሳራርቻይ ኪታብ ኢሰ አነግነ ቡሁኒ መጥሬ ኢየሱስ እኛኔ ሰብ ነቀለይ እላን። ሀቀም ሰመዬይ ዋ ደቼይ(አርዱላን) የሀለቀይ ጎሽተ ዪኛኔ ኡሀ በሀለቀይ ከልቅ ኢብራጋን? ማርቆስ 4:38 "ቢእታሚ ወክት ኢየሱስ፥ በሰፊናይ በሬር አዘርከ ትራስ ተራሳኔ እኜ ነር፤ ተኬታይቻምከ አብራገጉይ-" መስበቼ (አክቾት) ለደር በነቀልነይ ዱም በሎትም «የቂነም ጎሽተ ሞታነን? ቢላነይ ኩትብ "መውት በሎት ምን በሎት ዮነኮ" ዋ መውትንገ የሮሬ(ሀቂቀኜ) "الموت الحقيقي" ዋ ቀሊ መውት(ምኜት) "الموتة الصغرى" በበሎት በሆሽት እትሳዳነኩ አንዤናን። ጎሽተ ቲእታይ ግዝቸ የጠለለ ቲዮን ገሽተ ኢሞታን ዋ ዪኛን በሎት በጎሽተ ደር ክዝበ አዋልኮት። ሊእታይኮ የመሪየም ልጅ ኢሰ(አ.ሰ) የሁዳዶ የልቀተሉይኮ ዋ የልሰቀሉይኮ በቁርአን ዋ በፎልኒሙይ ኪታብ ተከተባን አንዤናነም ጃንጎ። የመሪየም ልጅ ኢሰ(አ.ሰ) ዪኝ የናረኮ በኪታብኒሙ አንዤናን። ጎሽተ ቢኜ የሀለቀይ ከልቅ ማኒ ኢቄራይ ናር? ኢላነይ ሱል ኢነቅላን። ጎሽተነ «لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ» በበሎት ተከተባን። ቢቄጥላነይ ኩትብ የቀሩይ ሆሽተይ ዱምቸ ያንዥናን። አስናጂሎ የናሲሪ አምዳለ t.me/comparativeRelgion
1 549