en
Feedback
Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Open in Telegram

Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Channel Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር (@ethioradarinfo) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 52 587 subscribers, ranking 189 in the Marketing & PR category and 630 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 52 587 subscribers.

According to the latest data from 03 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -3 336 over the last 30 days and by -122 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 1.76%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 0.71% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 924 views. Within the first day, a publication typically gains 374 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 3.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 04 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Marketing & PR category.

52 587
Subscribers
-12224 hours
-8477 days
-3 33630 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '260
in 0 channels
August '260
in 0 channels
Get PRO
July '260
in 2 channels
Get PRO
June '260
in 0 channels
Get PRO
May '260
in 0 channels
Get PRO
April '260
in 0 channels
Get PRO
March '260
in 0 channels
Get PRO
February '260
in 0 channels
Get PRO
January '260
in 0 channels
Get PRO
December '250
in 0 channels
Get PRO
November '250
in 0 channels
Get PRO
October '250
in 0 channels
Get PRO
September '250
in 0 channels
Get PRO
August '250
in 0 channels
Get PRO
July '250
in 0 channels
Get PRO
June '250
in 0 channels
Get PRO
May '25
+177
in 19 channels
Get PRO
April '25
+5 928
in 21 channels
Get PRO
March '25
+169
in 14 channels
Get PRO
February '25
+4 294
in 7 channels
Get PRO
January '250
in 1 channels
Get PRO
December '24
+18
in 2 channels
Get PRO
November '24
+69
in 0 channels
Get PRO
October '24
+141
in 0 channels
Get PRO
September '24
+96
in 0 channels
Get PRO
August '24
+139
in 0 channels
Get PRO
July '24
+26 165
in 3 channels
Get PRO
June '24
+1 392
in 249 channels
Get PRO
May '24
+1 289
in 24 channels
Get PRO
April '24
+8 366
in 18 channels
Get PRO
March '24
+12 200
in 5 channels
Get PRO
February '24
+10 734
in 4 channels
Get PRO
January '24
+9 029
in 58 channels
Get PRO
December '23
+11 280
in 0 channels
Get PRO
November '23
+9 639
in 1 channels
Get PRO
October '23
+16 106
in 2 channels
Get PRO
September '23
+24 485
in 0 channels
Get PRO
August '23
+1 243
in 0 channels
Get PRO
July '23
+1 055
in 0 channels
Get PRO
June '23
+149
in 0 channels
Get PRO
May '23
+200
in 0 channels
Get PRO
April '23
+908
in 0 channels
Get PRO
March '23
+468
in 0 channels
Get PRO
February '23
+1 206
in 0 channels
Get PRO
January '23
+618
in 0 channels
Get PRO
December '22
+666
in 0 channels
Get PRO
November '22
+877
in 0 channels
Get PRO
October '22
+670
in 0 channels
Get PRO
September '22
+869
in 0 channels
Get PRO
August '22
+463
in 0 channels
Get PRO
July '22
+290
in 0 channels
Get PRO
June '22
+96
in 0 channels
Get PRO
May '22
+74
in 0 channels
Get PRO
April '22
+308
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
03 September0
02 September0
01 September0
Channel Posts
2
ትናንት ይፋ ከተደረገው የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ጋር በተያያዘ እጅግ በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ማድረሳቸው ተሰምቷል። ​በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸው ሙ
ትናንት ይፋ ከተደረገው የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ጋር በተያያዘ እጅግ በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ማድረሳቸው ተሰምቷል። ​በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ 'Disqualified' የተባለባቸው መሆኑን በመግለፅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። ሌላው ቀርቶ የበርካታ ተማሪዎች የሂሳብ ትምህርት ውጤታቸው ብቻ 'Disqualified' ማለቱ አሳሳቢ ሆኗል። ​የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች የሆኑት ቅሬታ አቅራቢዎቹ፤ በፈተና ወቅት ምንም አይነት የስነ-ምግባር ግድፈት አለመፈጸማቸውን ገልጸው፣ በእርማት ወቅት ቴክኒካል ችግር ከነበረ እንዲታይላቸው በትህትና ጠይቀዋል። ​በዚሁ መሠረት ተማሪዎች ቅሬታቸውን በኦንላይን በ result.ethernet.edu.et ገጽ በመግባት ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን፣ አሰራሩም፦ ከውጤቱ ስር መጨረሻ ላይ ያለውን Submit Complaint የሚለውን በመጫን፣ Select a category በሚለው ስር My result disqualified without reason የሚለውን በመምረጥ፣ አጠር ያለ መግለጫና የስልክ ቁጥር ሞልቶ ማስገባት እንደሚቻል ተገልፆል። ​በትናንትናው ዕለት ይፋ በሆነው መረጃ መሠረት የሪሚዲያል ፕሮግራም የማለፊያ ነጥብ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች (ከ5 የትምህርት አይነቶች) 250 እንዲሁም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች (ከ4 የትምህርት አይነቶች) 200 መሆኑ ታውቋል። ​የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር በተማሪዎቹ በቀረቡ ቅሬታዎች ላይ የሚሰጡትን ምላሽ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ እንደሚያደርስ ገልፆል ። @ethioradarinfo
280
3
​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ጋር በመተባበር 100 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያለው የመጀመሪያውን የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ መስርቷል። ​ከዚሁ
​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ጋር በመተባበር 100 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያለው የመጀመሪያውን የቤት መግዣ ብድር መልሶ ማጠናከሪያ ኩባንያ መስርቷል። ​ከዚሁ ታሪካዊ የስምምነት እና አዲስ ተቋም መመስረት ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የIFC አስተዋፅኦ፦ በዚሁ ስምምነት መሠረት IFC የ200 ሚሊዮን ዶላር አስተዋፅኦ ያደርጋል። ​📌 የተቋሙ ፋይዳ፦ ተቋሙ በባንክ ዘርፍ ያለውን የጥሬ ገንዘብ ፍሰት አለመመጣጠን በመቅረፍ በመላ አገሪቱ ተደራሽ የሆነ የቤት ፋይናንስ ስርዓት እንደሚዘረጋ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታውቀዋል። ​📌 ግብ፦ ይህ አጋርነት በተመጣጣኝ ዋጋ የሚገነቡና የኢትዮጵያውያንን ክብር የጠበቁ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ቤቶችን ለማቅረብ ያለውን ግብ ለማሳካት ያለመ ነው። ​📌 ተጨማሪ ጥቅሞች፦ በፋይናንስ ሥርዓቱ ውስጥ የግል ዘርፉን ተሳትፎ ለማስፋት ያለውን ግብ እንደሚያሳካና ኢትዮጵያ ፈጣን፣ ጠንካራ እና ሁሉንም ያካተተ ኢኮኖሚ መገንባቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አጽንኦት ሰጥተዋል። #አብይአሕመድ #abiyahmed #ethiopia @ethioaradarinfo
274
4
በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው «ቻይና ካምፕ» አካባቢ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ መስራት በጀመረች በ4ኛው ቀን አሰሪዎቿ በተኙበት አጋጣሚ ቻርጅ ላይ የነበረ 85
በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው «ቻይና ካምፕ» አካባቢ በቤት ሰራተኝነት ተቀጥራ መስራት በጀመረች በ4ኛው ቀን አሰሪዎቿ በተኙበት አጋጣሚ ቻርጅ ላይ የነበረ 85 ሺህ ብር የሚገመት አልትራ S21 ሞባይል እና የተለያዩ አልባሳትን ሰርቃ የተሰወረችው ተከሳሽ መልካም አያልነህ በፍርድ ቤት በጽኑ እስራት ተቀጣች። ​የጅማ በር አካባቢ ፖሊስ መምሪያ የምርመራና ክትትል ቡድን በማቋቋም ባደረገው ብርቱ ጥረት ተከሳሿን ከተሰወረችበት ቦታ በአጭር ጊዜ ውስጥ በቁጥጥር ስር በማዋል የተሰረቀውን ሞባይል ማስመለስ ችሏል። በግለሰቧ ላይ አስላጊውን ምርመራ ከተጣራ በኃላም የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ፈጣን ወንጀል ችሎት ጥፋተኝነቷን በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች በማረጋገጥ፣ ተከሳሿን በ5 አመት ከ7 ወር ፅኑ እስራት እንድትቀጣ ውሳኔ አስተላልፎባታል። ​ፖሊስ በቤት ሰራተኝነት ከተቀጠሩ በኋላ መሰል ወንጀሎችን ፈፅመው የሚሰወሩ በመኖራቸው አሰሪዎች የቅርብ ክትትል ከማድረግ ጀምሮ ለንብረታቸው አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው አሳስቧል @ethioradarinfo
437
5
አባይ ቲቪ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን በአባይ ቴሌቪዥን ላይ ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታወቀ። ​ባለስልጣን መሥሪያ ቤቱ ባለፉት ሦስት ወራት ባደረገው የቅርብ ክትትል፣ ጣቢያው
አባይ ቲቪ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን በአባይ ቴሌቪዥን ላይ ጠንከር ያለ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታወቀ። ​ባለስልጣን መሥሪያ ቤቱ ባለፉት ሦስት ወራት ባደረገው የቅርብ ክትትል፣ ጣቢያው በዜናዎቹና በፕሮግራሞቹ ላይ ከባድ የሕግና የሙያ ስነ-ምግባር ጥሰቶችን መፈጸሙን ደርሼበታለሁ ብሏል። ​ባለስልጣኑ የዘገባቸው ዋና ዋና የጥሰት ነጥቦች፦ ​📌 የህግና የስነ-ምግባር ጥሰቶች፦ ከባህላችን ያፈነገጡ ፀያፍ ንግግሮችን ማሰራጨት፣ የሴቶችን ክብር የሚነኩ ይዘቶችን ማቅረብ እና ያልተረጋገጡ የዜና ምንጮችን መጠቀም በጣቢያው ላይ ከተመዘገቡት ዋና ዋና ጥሰቶች መካከል ይጠቀሳሉ። ​📌 የጣቢያው ምላሽ፦ የቴሌቪዥን ጣቢያው ኃላፊዎች የተፈጸሙትን ጥፋቶች አምነው ይቅርታ የጠየቁ ሲሆን፣ ችግሮቹን ለማስተካከልና በአፋጣኝ አስፈላጊውን እርምጃ ለመውሰድ ቃል ገብተዋል። @ethioradarinfo
406
6
ከእስር የሚፈታ ታራሚ አይኖርም ❗️ አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር በርካታ ቤተሰቦች "ዘመዶቻችን በበዓሉ ምክንያት ከእስር ይፈቱልናል" ብለው ተስፋ የሚያደርጉ ቢሆንም፣ የፍትሕ ሚኒስቴር ያሰማው ዜና ግን
ከእስር የሚፈታ ታራሚ አይኖርም ❗️ አዲስ ዓመት በመጣ ቁጥር በርካታ ቤተሰቦች "ዘመዶቻችን በበዓሉ ምክንያት ከእስር ይፈቱልናል" ብለው ተስፋ የሚያደርጉ ቢሆንም፣ የፍትሕ ሚኒስቴር ያሰማው ዜና ግን ለብዙዎች አስደንጋጭ ሆኗል። ​ሚኒስቴሩ ለመናኸሪያ ሬዲዮ በሰጠው ማብራሪያ እንደገለጸው፤ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ብቻ በይቅርታ የሚፈታ አንድም ታራሚ የለም። "ይቅርታ" የሚደረገው በአዲሱ መመሪያ መሠረት በይቅርታ ቦርድ ተመርምሮ ሲወሰን ብቻ እንደሆነ ተብራርቷል። ​ብዙዎቻችን "ምህረት" እና "ይቅርታ" አንድ ይመስለናል። ነገር ግን ምህረት ከፍተኛ የፖለቲካ ውሳኔ ሲሆን፣ ይቅርታ ግን ጥብቅ የሆነ ሕጋዊ አካሄድና መመሪያን የተከተለ አሰራር አለው።​በሌላ በኩል፣ ክልሎች በራሳቸው ርዕሳነ-መስተዳድሮች አማካኝነት ታራሚዎችን ሊፈቱ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። @ethioradarinfo
583
7
No text...
512
8
ተገቢውን የጉምሩክ ሂደት ያላለፉና በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያላቸው ከ700 በላይ የሞባይል ቀፎዎች፣ ከሁለት ሺህ በላይ የቻርጀር ገመዶች፣ ልዩ ልዩ የኤሌክ
ተገቢውን የጉምሩክ ሂደት ያላለፉና በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያላቸው ከ700 በላይ የሞባይል ቀፎዎች፣ ከሁለት ሺህ በላይ የቻርጀር ገመዶች፣ ልዩ ልዩ የኤሌክትሮኒክስ መለዋወጫዎችና አልበሳት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። ​ከዚሁ የኮንትሮባንድ እገታ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የተያዙበት ቦታና ሰዓት፦ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የመሣለሚያ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በክፍለ ከተማው ወረዳ 8 ልዩ ቦታው «አዲስ አበባ የገበያ ማዕከል» አካባቢ ከምሽቱ 1፡00 ሠዓት ላይ ነው እቃዎቹ የተያዙት። ​📌 ተጠርጣሪዎቹና የተጠቀሙበት ተሽከርካሪ፦ አሰፋ ጸጋ እና አማኑኤል ብርሀኑ የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን የሠሌዳ ቁጥር B-77746 አ.አ በሆነ «ሱዙኪ» የጭነት ተሽከርካሪ ጭነው ሲንቀሳቀሱ በሥራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል። ​📌 የሕግ ሂደትና የፖሊስ መልዕክት፦ የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተገቢውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማደራጀት ክስ እንደሚያስመሰርት ገልጻል። ህብረተሰቡም መሰል የወንጀል ድርጊቶች በሀገር ምጣኔ ሀብትና በህጋዊ ነጋዴዎች ላይ የሚያሳድሩትን አሉታዊ ተፅዕኖ በመረዳት መረጃ የመስጠት ባህሉን ሊያጠናክር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል። @ethioradarinfo
480
9
ያለ አምራችነት ፈቃድ በመንደሮች በሚገኙ ሱቆች እና የንግድ ቦታዎች የሚመረት የለውዝ ቅቤ የጥራት እና የጤና ምርመራ ስለማይደረግለት ለጤና ችግር የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ የለውዝ ቅቤ አምራቾች ማኅበር እና የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል። ​ከዚሁ አሳሳቢ የጤና እና የጥራት ማስጠንቀቂያ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የጤና ስጋቱ እና «አፍላቶክሲን»፦ የማኅበሩ ተወካይ አቶ ተስፋዬ አስራት ለአሐዱ ሬዲዮ እንደገለጹት፤ ለውዝ «አፍላቶክሲን» በተባለ መርዛማ ሻጋታ የመጠቃት እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ከእርሻ ጀምሮ ጥብቅ ቁጥጥር ይፈልጋል። በየመንደሩ የሚፈጨው ለውዝ ከምርት ስብሰባ ጀምሮ ሲቆላም ሆነ ሲፈጭ ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገለት ካንሰርን ጨምሮ ለተለያዩ ከባድ የጤና እክሎች ያጋልጣል። ​📌 የማኅበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎች፦ በቲክቶክ እና በሌሎች ማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሱቆች የሚጨመቀውን የለውዝ ቂቤ ለማስተዋወቅ ሲባል የሕጋዊ ድርጅቶችን ስም በማጥፋት የንግድ ጉዳት የሚያደርሱ ያልተገቡ ማስታወቂያዎች እየተስፋፉ በመሆኑ ፈጻሚዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ተጠይቋል። ​📌 የኢንስቲትዩቱ አዲስ አሰራር፦ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት በቀለ፤ አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች እና አምራቾች ስለ «አፍላቶክሲን» በቂ ግንዛቤ እንደሌላቸው ገልጸው፣ ችግሩን ለመፍታት ኢንስቲትዩቱ ለአምራቾች የሙያ የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናግረዋል። ​📌 አስገዳጅ መስፈርቶች፦ ወደፊት ማንኛውም አምራች የንግድ ፈቃድ ከመውጣቱ በፊት የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቱ አስገዳጅ እንደሚሆንና፤ ምርቶች ለገበያ ከመቅረባቸው በፊት የመቆያ ጊዜያቸው፣ የአገልግሎት ማብቂያቸው፣ የተሠሩበት አድራሻ እና የአጠቃቀም መመሪያዎች በግልጽ ሊካተቱባቸው እንደሚገባ ታውቋል።
472
10
No text...
507
11
ያለ አምራችነት ፈቃድ በመንደሮች በሚገኙ ሱቆች እና የንግድ ቦታዎች የሚመረት የለውዝ ቅቤ የጥራት እና የጤና ምርመራ ስለማይደረግለት ለጤና ችግር የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ የለውዝ ቅ
ያለ አምራችነት ፈቃድ በመንደሮች በሚገኙ ሱቆች እና የንግድ ቦታዎች የሚመረት የለውዝ ቅቤ የጥራት እና የጤና ምርመራ ስለማይደረግለት ለጤና ችግር የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ የለውዝ ቅቤ አምራቾች ማኅበር እና የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል። ​ከዚሁ አሳሳቢ የጤና እና የጥራት ማስጠንቀቂያ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የጤና ስጋቱ እና «አፍላቶክሲን»፦ የማኅበሩ ተወካይ አቶ ተስፋዬ አስራት ለአሐዱ ሬዲዮ እንደገለጹት፤ ለውዝ «አፍላቶክሲን» በተባለ መርዛማ ሻጋታ የመጠቃት እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ከእርሻ ጀምሮ ጥብቅ ቁጥጥር ይፈልጋል። በየመንደሩ የሚፈጨው ለውዝ ከምርት ስብሰባ ጀምሮ ሲቆላም ሆነ ሲፈጭ ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገለት ካንሰርን ጨምሮ ለተለያዩ ከባድ የጤና እክሎች ያጋልጣል። ​📌 የማኅበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎች፦ በቲክቶክ እና በሌሎች ማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሱቆች የሚጨመቀውን የለውዝ ቂቤ ለማስተዋወቅ ሲባል የሕጋዊ ድርጅቶችን ስም በማጥፋት የንግድ ጉዳት የሚያደርሱ ያልተገቡ ማስታወቂያዎች እየተስፋፉ በመሆኑ ፈጻሚዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ተጠይቋል። ​📌 የኢንስቲትዩቱ አዲስ አሰራር፦ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት በቀለ፤ አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች እና አምራቾች ስለ «አፍላቶክሲን» በቂ ግንዛቤ እንደሌላቸው ገልጸው፣ ችግሩን ለመፍታት ኢንስቲትዩቱ ለአምራቾች የሙያ የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናግረዋል። ​📌 አስገዳጅ መስፈርቶች፦ ወደፊት ማንኛውም አምራች የንግድ ፈቃድ ከመውጣቱ በፊት የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቱ አስገዳጅ እንደሚሆንና፤ ምርቶች ለገበያ ከመቅረባቸው በፊት የመቆያ ጊዜያቸው፣ የአገልግሎት ማብቂያቸው፣ የተሠሩበት አድራሻ እና የአጠቃቀም መመሪያዎች በግልጽ ሊካተቱባቸው እንደሚገባ ታውቋል።
1
12
''አለሁ'' ከሰሞኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ከመገናኛ ብዙኃን ራቅ ማለታቸውን ተከትሎ የተለያዩ የሐሰት ዜናዎች ሲሰራጭ ሰንብቷል። በዛሬው እለት ብልጽግና ፓርቲ በይፋዊ የቲክቶክ ገጹ ለሰሞንኛ
''አለሁ'' ከሰሞኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ከመገናኛ ብዙኃን ራቅ ማለታቸውን ተከትሎ የተለያዩ የሐሰት ዜናዎች ሲሰራጭ ሰንብቷል። በዛሬው እለት ብልጽግና ፓርቲ በይፋዊ የቲክቶክ ገጹ ለሰሞንኛው አጀንዳ መልስ የሚመስል ቪዲዮ ለቋል። በቪዲው ላይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ! "አለሁ እግዚአብሔር ይመስገን" በማለት ሲናገሩ ተሰምተዋል። @ethioradarinfo
778
13
የምሽቱ ትልቁን ፍልሚያ ጆኒ አሸነፈ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የሰነበተው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ኮከቦች ምሽት በጉጉት በተጠበቀውና በዋናው የዋንጫ ፍልሚያ (Main
የምሽቱ ትልቁን ፍልሚያ ጆኒ አሸነፈ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የሰነበተው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ኮከቦች ምሽት በጉጉት በተጠበቀውና በዋናው የዋንጫ ፍልሚያ (Main Event) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል! በሚድል ዌይት (Middleweight MMA Bout) ዘርፍ በጆኒ እና በሴዶ መካከል የተደረገው ይህ አስደናቂና አቃጣጣኝ ፍልሚያ የመላው ተመልካች ቀልብ የሳበ ነበር። በከፍተኛ የኤምኤምኤ (MMA) ቴክኒክ፣ የላቀ ብቃትና ፍጹም የድል ወኔ ተጋጣሚውን ሴዶን ያሸነፈው ጆኒ፡ የምሽቱን ትልቅ ድል በመቀዳጀት አዲሱ የ ETFC 2 ቻምፒዮን (Champion) በመሆን ዘውዱን ደፍቷል! #ዳጉ_ጆርናል
990
14
በጆኒ አሸናፊነት ተጠናቀቀ‼
በጆኒ አሸናፊነት ተጠናቀቀ‼
719
15
10ኛው ፍልሚያ በኢድሪስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ አሥረኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኢ
10ኛው ፍልሚያ በኢድሪስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ አሥረኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኢድሪስ እና በቦይካ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኢድሪስ ተጋጣሚውን ቦይካን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! #ዳጉ_ጆርናል
675
16
ንቃተ ህሊና ፍልሚያ አሸነፏል በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ዘጠነኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በሮቤል እና በንቃተ
ንቃተ ህሊና ፍልሚያ አሸነፏል በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ዘጠነኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በሮቤል እና በንቃተ ህሊና መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ንቃተ ህሊና ተጋጣሚውን ሮቤልን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! @ethioradarinfo
511
17
ስምንተኛው ፍልሚያ በኤሌዘር (Elezar) አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ስምንተኛ ፍልሚያ በ 75 ኪሎ ግራም የ
ስምንተኛው ፍልሚያ በኤሌዘር (Elezar) አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ስምንተኛ ፍልሚያ በ 75 ኪሎ ግራም የኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኤሌዘር እና በቃላብ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኤሌዘር ተጋጣሚውን ቃላብን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! #ዳጉ_ጆርናል
436
18
ረቢቅ 🏆 በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ሰባተኛ ፍልሚያ በሙአይ ታይ (Muay Thai Match) ዘርፍ በኢትዮጵያዊው ተዋጊ በረቢቂ+1
ረቢቅ 🏆 በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ሰባተኛ ፍልሚያ በሙአይ ታይ (Muay Thai Match) ዘርፍ በኢትዮጵያዊው ተዋጊ በረቢቂ (Rebik) እና በደቡብ ሱዳናዊው ተዋጊ ስቲፈን (Stephen) መካከል የተደረገው ዓለም አቀፋዊ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ተዋጊ ረቢክ ተጋጣሚውን ስቲፈንን በማሸነፍ ለሀገሩ ኢትዮጵያ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! @ethioradarinfo
696
19
አምስተኛው ፍልሚያ በመስፍን አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በ 71 ኪሎ ግራም የቦክስ ዘርፍ በመስፍን እና በአቤኔዘር መ
አምስተኛው ፍልሚያ በመስፍን አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በ 71 ኪሎ ግራም የቦክስ ዘርፍ በመስፍን እና በአቤኔዘር መካከል የተደረገው አምስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ መስፍን ብሩ ተጋጣሚውን አቤኔዘርን በማሸነፍ የምሽቱን ታላቅ ድል ተቀዳጅቷል! #ዳጉ_ጆርናል
544
20
ዛሬ ተጠባቂው የኤምኤምኤ (MMA) ፋይት ይደረጋል። በዚህ ውድድር ላይ ሴዶ እና ጆኒ ተጠባቂ ናቸው።ማን ሊያሸንፍ ይችላል? በኢሞጅዎቹ ግምትዎን ያስቀምጡ። ጆኒ ❤️ ሴዶ 👏
ዛሬ ተጠባቂው የኤምኤምኤ (MMA) ፋይት ይደረጋል። በዚህ ውድድር ላይ ሴዶ እና ጆኒ ተጠባቂ ናቸው።ማን ሊያሸንፍ ይችላል? በኢሞጅዎቹ ግምትዎን ያስቀምጡ።   ጆኒ  ❤️          ሴዶ    👏
547