Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር
Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር
تُعد قناة Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር (@ethioradarinfo) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 53 012 مشتركاً، محتلاً المرتبة 186 في فئة التسويق و RR والمرتبة 614 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 53 012 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -3 331، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -87، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 1.98%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 0.73% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 050 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 387 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 3.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist.
stay informed,stay on radar!
እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 31 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التسويق و RR.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 31 أغسطس | 0 | |||
| 30 أغسطس | 0 | |||
| 29 أغسطس | 0 | |||
| 28 أغسطس | 0 | |||
| 27 أغسطس | 0 | |||
| 26 أغسطس | 0 | |||
| 25 أغسطس | 0 | |||
| 24 أغسطس | 0 | |||
| 23 أغسطس | 0 | |||
| 22 أغسطس | 0 | |||
| 21 أغسطس | 0 | |||
| 20 أغسطس | 0 | |||
| 19 أغسطس | 0 | |||
| 18 أغسطس | 0 | |||
| 17 أغسطس | 0 | |||
| 16 أغسطس | 0 | |||
| 15 أغسطس | 0 | |||
| 14 أغسطس | 0 | |||
| 13 أغسطس | 0 | |||
| 12 أغسطس | 0 | |||
| 11 أغسطس | 0 | |||
| 10 أغسطس | 0 | |||
| 09 أغسطس | 0 | |||
| 08 أغسطس | 0 | |||
| 07 أغسطس | 0 | |||
| 06 أغسطس | 0 | |||
| 05 أغسطس | 0 | |||
| 04 أغسطس | 0 | |||
| 03 أغسطس | 0 | |||
| 02 أغسطس | 0 | |||
| 01 أغسطس | 0 |
| 2 | የምሽቱ ትልቁን ፍልሚያ ጆኒ አሸነፈ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የሰነበተው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ኮከቦች ምሽት በጉጉት በተጠበቀውና በዋናው የዋንጫ ፍልሚያ (Main Event) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል!
በሚድል ዌይት (Middleweight MMA Bout) ዘርፍ በጆኒ እና በሴዶ መካከል የተደረገው ይህ አስደናቂና አቃጣጣኝ ፍልሚያ የመላው ተመልካች ቀልብ የሳበ ነበር።
በከፍተኛ የኤምኤምኤ (MMA) ቴክኒክ፣ የላቀ ብቃትና ፍጹም የድል ወኔ ተጋጣሚውን ሴዶን ያሸነፈው ጆኒ፡ የምሽቱን ትልቅ ድል በመቀዳጀት አዲሱ የ ETFC 2 ቻምፒዮን (Champion) በመሆን ዘውዱን ደፍቷል!
#ዳጉ_ጆርናል | 625 |
| 3 | በጆኒ አሸናፊነት ተጠናቀቀ‼ | 514 |
| 4 | 10ኛው ፍልሚያ በኢድሪስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ!
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ አሥረኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኢድሪስ እና በቦይካ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኢድሪስ ተጋጣሚውን ቦይካን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
#ዳጉ_ጆርናል | 466 |
| 5 | ንቃተ ህሊና ፍልሚያ አሸነፏል
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ዘጠነኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በሮቤል እና በንቃተ ህሊና መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ንቃተ ህሊና ተጋጣሚውን ሮቤልን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
@ethioradarinfo | 372 |
| 6 | ስምንተኛው ፍልሚያ በኤሌዘር (Elezar) አሸናፊነት ተጠናቀቀ!
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ስምንተኛ ፍልሚያ በ 75 ኪሎ ግራም የኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኤሌዘር እና በቃላብ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኤሌዘር ተጋጣሚውን ቃላብን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
#ዳጉ_ጆርናል | 319 |
| 7 | ረቢቅ 🏆
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ሰባተኛ ፍልሚያ በሙአይ ታይ (Muay Thai Match) ዘርፍ በኢትዮጵያዊው ተዋጊ በረቢቂ (Rebik) እና በደቡብ ሱዳናዊው ተዋጊ ስቲፈን (Stephen) መካከል የተደረገው ዓለም አቀፋዊ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ተዋጊ ረቢክ ተጋጣሚውን ስቲፈንን በማሸነፍ ለሀገሩ ኢትዮጵያ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
@ethioradarinfo | 428 |
| 8 | አምስተኛው ፍልሚያ በመስፍን አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በ 71 ኪሎ ግራም የቦክስ ዘርፍ በመስፍን እና በአቤኔዘር መካከል የተደረገው አምስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ መስፍን ብሩ ተጋጣሚውን አቤኔዘርን በማሸነፍ የምሽቱን ታላቅ ድል ተቀዳጅቷል!
#ዳጉ_ጆርናል | 421 |
| 9 | ዛሬ ተጠባቂው የኤምኤምኤ (MMA) ፋይት ይደረጋል። በዚህ ውድድር ላይ ሴዶ እና ጆኒ ተጠባቂ ናቸው።ማን ሊያሸንፍ ይችላል? በኢሞጅዎቹ ግምትዎን ያስቀምጡ።
ጆኒ ❤️ ሴዶ 👏 | 461 |
| 10 | ሶስተኛው ፍልሚያ በደሳለኝ አሸናፊነት ተጠናቀቀ!
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ (Boxing) ዘርፍ በደሳለኝ እና በሱራፌል መካከል የተደረገው ሶስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ (ሁለተኛው የቦክስ ጨዋታ) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በአስደናቂ የቦክስ ውጊያ ቴክኒክና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ ደሳለኝ ተጋጣሚውን ሱራፌልን በማሸነፍ የምሽቱን የቦክስ ዘርፍ ድል ተቀዳጅቷል!
@ethioradarinfo | 459 |
| 11 | ሁለተኛው ፍልሚያ በእሱባለው አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ ዘርፍ በቢንያም እና በእሱባለው መካከል የተደረገው ሁለተኛው ተጠባቂ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በአስደናቂ የቦክስ ውጊያ ቴክኒክና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ እሱባለው ተጋጣሚውን ቢንያምን በዳኞች ውሳኔ በማሸነፍ የምሽቱን የቦክስ ዘርፍ ድል ተቀዳጅቷል!
Via ETFC 2
#ዳጉ_ጆርናል | 484 |
| 12 | የመጀመሪያው ፍልሚያ በዛህራ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ በደመቀ ሁኔታ እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ውድድር፣ በብዙዎች በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሙአይ ታይ (Muay Thai) የሴቶች ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ፉክክርና ቴክኒክ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ ዛህራ ተጋጣሚዋን ያብስራን በድኞች ውሳኔ በማሸነፍ የምሽቱን የመጀመሪያ ድል ተቀዳጅታለች!
@ethioradarinfo | 504 |
| 13 | ዉጤት ማየት ተጀምሯል!!
የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ማየት ተጀምሯል ::
ማየት የምትፈልጉ 🤘
ኔትዎርክ የሚያስችግራችሁ በዚህ ቻናል ገብታችሁ ላኩልን 👍
https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk
https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 792 |
| 14 | የ 12ተኛ ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ "
የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
https://result.eaes.et/complaint
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms | 750 |
| 15 | ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፤
እንኳን ለ1501 ኛው የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ኢትዮ ራዳር | 701 |
| 16 | لا يوجد نص... | 766 |
| 17 | አስቃቂ የትራፊክ አደጋ ❗️
በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ።
ከዚሁ አደጋ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦
📌 የአደጋው ቦታና ሰዓት፦ አደጋው በዛሬው ዕለት ጠዋት 1 ሰዓት ከ50 ገደማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን አካባቢ የተከሰተ ነው።
📌 አደጋው እንዴት ደረሰ፦ ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ በመጓዝ ላይ የነበረ ሚኒባስ ታክሲ በተጠቀሰው አካባቢ ሲደርስ፣ በመንገድ ሥራ ላይ የነበረ የስካቫተር ማሽን መቆፈሪያ አካል በታክሲው ላይ በመውደቁ ምክንያት አደጋው ሊከሰት ችሏል።
📌 የጉዳቱ መጠን፦ በታክሲው ውስጥ ከነበሩት ተራንስፖርት ተጠቃሚዎች መካከል የ6ቱ ህይወት በቦታው ሲያልፍ፣ ሌሎች ተሳፋሪዎች ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ በዝርዝር እያጣራ እንደሚገኝ አስታውቋል።
@ethioradarinfo | 739 |
| 18 | ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ?
የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
በዌብ ሳይት
👉 https://eaes.edu.et/ ወይም
👉 https://result.neaea.gov.et
👉 https://result.eaes.et
በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 6284
በቴሌግራም https://t.me/eaesbot
@Freshmerejaet
@Freshmerejaet | 761 |
| 19 | ዓመተ ምሕረት (ዓ.ም)» የሚለው የዘመን አቆጣጠር ተቀይሮ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» በሚል እንዲተካ ለ4 ሺሕ ጉባኤተኞች በተነበበውና በኮሚሽኑ በተረከበው የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ ስምምነት መደረሱ ተገለጸ። በተጨማሪም የሒጅራ ዘመን አቆጣጠር እንደ ካላንደር እንዲካተት ሀሳብ መያዙ ተጠቅሷል።
@ethioradarinfo | 809 |
| 20 | የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል።
በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል።
በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል።
ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡
ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio | 976 |
