fa
Feedback
Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

رفتن به کانال در Telegram

Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

کانال Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር (@ethioradarinfo) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 53 495 مشترک است و جایگاه 184 را در دسته بازاریابی و PR و رتبه 606 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 53 495 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -3 463 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -82 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.05% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 0.75% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 095 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 402 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 3 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته بازاریابی و PR تبدیل کرده‌اند.

53 495
مشترکین
-8224 ساعت
-7617 روز
-3 46330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '260
در 0 کانال‌ها
ژوئیه '260
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+177
در 19 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+5 928
در 21 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+169
در 14 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+4 294
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '250
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+18
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+141
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+139
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+26 165
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+1 392
در 249 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 289
در 24 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+8 366
در 18 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+12 200
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+10 734
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+9 029
در 58 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+11 280
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+9 639
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+16 106
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+24 485
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+1 243
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+1 055
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+149
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+200
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+908
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+468
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+1 206
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+618
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+666
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+877
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+670
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+869
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+463
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+290
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+308
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
26 اوت0
25 اوت0
24 اوت0
23 اوت0
22 اوت0
21 اوت0
20 اوت0
19 اوت0
18 اوت0
17 اوت0
16 اوت0
15 اوت0
14 اوت0
13 اوت0
12 اوت0
11 اوت0
10 اوت0
09 اوت0
08 اوت0
07 اوت0
06 اوت0
05 اوت0
04 اوت0
03 اوت0
02 اوت0
01 اوت0
پست‌های کانال
ዉጤት ማየት ተጀምሯል!! የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ማየት ተጀምሯል :: ማየት የምትፈልጉ 🤘 ኔትዎርክ የሚያስችግራችሁ በዚህ ቻናል ገብታችሁ ላኩልን 👍 https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk
ዉጤት ማየት ተጀምሯል!! የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ማየት ተጀምሯል :: ማየት የምትፈልጉ 🤘 ኔትዎርክ የሚያስችግራችሁ በዚህ ቻናል ገብታችሁ ላኩልን 👍 https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

2
የ 12ተኛ ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ 12ተኛ ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- https://result.eaes.et/complaint - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
522
3
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፤ እንኳን ለ1501 ኛው የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢትዮ ራዳር
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፤ እንኳን ለ1501 ኛው የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢትዮ ራዳር
497
4
بدون متن...
576
5
አስቃቂ የትራፊክ አደጋ ❗️ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ። ​ከ
አስቃቂ የትራፊክ አደጋ ❗️ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ። ​ከዚሁ አደጋ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የአደጋው ቦታና ሰዓት፦ አደጋው በዛሬው ዕለት ጠዋት 1 ሰዓት ከ50 ገደማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን አካባቢ የተከሰተ ነው። ​📌 አደጋው እንዴት ደረሰ፦ ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ በመጓዝ ላይ የነበረ ሚኒባስ ታክሲ በተጠቀሰው አካባቢ ሲደርስ፣ በመንገድ ሥራ ላይ የነበረ የስካቫተር ማሽን መቆፈሪያ አካል በታክሲው ላይ በመውደቁ ምክንያት አደጋው ሊከሰት ችሏል። ​📌 የጉዳቱ መጠን፦ በታክሲው ውስጥ ከነበሩት ተራንስፖርት ተጠቃሚዎች መካከል የ6ቱ ህይወት በቦታው ሲያልፍ፣ ሌሎች ተሳፋሪዎች ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ​የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ በዝርዝር እያጣራ እንደሚገኝ አስታውቋል። @ethioradarinfo
563
6
ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ? የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/ ወይም 👉 h+1
ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ? የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/ ወይም 👉 https://result.neaea.gov.et 👉 https://result.eaes.et በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 6284 በቴሌግራም https://t.me/eaesbot @Freshmerejaet @Freshmerejaet
556
7
ዓመተ ምሕረት (ዓ.ም)» የሚለው የዘመን አቆጣጠር ተቀይሮ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» በሚል እንዲተካ ለ4 ሺሕ ጉባኤተኞች በተነበበውና በኮሚሽኑ በተረከበው የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ ስምምነት መ
ዓመተ ምሕረት (ዓ.ም)» የሚለው የዘመን አቆጣጠር ተቀይሮ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» በሚል እንዲተካ ለ4 ሺሕ ጉባኤተኞች በተነበበውና በኮሚሽኑ በተረከበው የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ ስምምነት መደረሱ ተገለጸ። በተጨማሪም የሒጅራ ዘመን አቆጣጠር እንደ ካላንደር እንዲካተት ሀሳብ መያዙ ተጠቅሷል። @ethioradarinfo
578
8
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል። በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል። በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል። ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡ ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio
816
9
የአፋልጉኝ ተማጽኖ #Ethiopia | “ከአባቴ ጋር ወደ አዲስ አበባ እሄዳለሁ” ብላ ከቤቷ ወጣች ስም፡ ሆናልያት ዮናስ ዋሲሁን እድሜ፡ 12 ዓመት አድራሻ፡ አዳማ ከተማ ገንደ ሐራ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ+1
የአፋልጉኝ ተማጽኖ #Ethiopia | “ከአባቴ ጋር ወደ አዲስ አበባ እሄዳለሁ” ብላ ከቤቷ ወጣች ስም፡ ሆናልያት ዮናስ ዋሲሁን እድሜ፡ 12 ዓመት አድራሻ፡ አዳማ ከተማ ገንደ ሐራ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሆናልያት ዛሬ ጠዋት 1፡00 ሰዓት ላይ፣ “ከአባቴ ጋር ወደ አዲስ አበባ እሄዳለሁ” ብላ ከቤቷ ከወጣች በኋላ እስካሁን ልናገኛት አልቻልንም። ሆናልያትን ያያችሁ ወይም ስለእሷ መረጃ ያላችሁ ሰዎች እባካችሁ ወደሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፦ አዳማ የቦሌ ክፍለ ከተማ ፓሊስ መምሪያ አመልክተናል 📞 +251 910 276 304 📞 +251 932 260 525 📞 +251 913 867 421 🙏 እባካችሁ ለማግኘት እንዲረዳ ፖስቱን በሰፊው ሼር ያድርጉት! 🙏
883
10
የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ❗️❗️ ​የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የ11ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለሥራው ዓለም የሚያዘጋጅ አዲስ የአተገባበር ማንዋል ይፋ ማድረጉን አስታወቀ። ​ይህ አዲስ መመሪያ ተማሪዎች ትም
የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ❗️❗️ ​የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የ11ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለሥራው ዓለም የሚያዘጋጅ አዲስ የአተገባበር ማንዋል ይፋ ማድረጉን አስታወቀ። ​ይህ አዲስ መመሪያ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ የራሳቸውን ሥራ መፍጠር እንዲችሉና የ21ኛ ክፍለ ዘመን ክህሎት እንዲጨብጡ ለማስቻል ያለመ ሲሆን፤ በውስጡ የያዛቸው ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ተብራርተዋል፦ ​📌 11 አዳዲስ የሙያ ዓይነቶች፦ በግንባታ፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ ቢዝነስ፣ IT፣ ግብርና እና ጤና ሳይንስ ዘርፎች ተዘጋጅተው ለተማሪዎች እንዲቀርቡ ተደርጓል። ​📌 የተማሪዎች ምርጫ፦ ማንኛውም ተማሪ ከአቅሙና ከፍላጎቱ ጋር የሚሄድ አንድ የሙያ ዓይነት ብቻ መርጦ የሚማር ይሆናል። ​📌 የትምህርት ቤቶች አተገባበር፦ ትምህርት ቤቶች ሁሉንም 11 ሙያዎች በአንድ ጊዜ እንዲያስተምሩ አይገደዱም፤ ይልቁንም እንደ አቅማቸውና እንደ አካባቢው ሁኔታ ተስማሚ የሆኑትን መርጠው እንዲተገብሩ ተፈቅዶላቸዋል። @ethioradarinfo
1 221
11
በአደጋው የሰዎች ሕይወት ሊያልፍ ችሏል በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ዳሌ ወረዳ አካባቢ ነሐሴ 9 ቀን ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ገደማ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ በ4 ሰዎች ላይ
በአደጋው የሰዎች ሕይወት ሊያልፍ ችሏል በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ዳሌ ወረዳ አካባቢ ነሐሴ 9 ቀን ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ገደማ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ በ4 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል። አደጋው ከሐዋሳ ወደ ዓለታ ወንዶ በሚጓዝ የዶልፊን ተሽከርካሪ እና በተቃራኒ አቅጣጫ በሚጓዝ የኤፍኤስአር መኪና መካከል በተፈጠረ መጋጨት የተነሳ መንገድ ዘግተው በቆሙ ሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ አንድ የሲኖትራክ መኪና ተደርቦ በመጋጨቱ የተከሰተ ሲሆን፣ በአጠቃላይ በ11 ተሽከርካሪዎች ላይ ከፍተኛ የንብረት ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል። @ethioradarinfo
872
12
4 ኪሎ ወርቅ ተያዘ❗️ ከዱባይ ወደ አዲስ አበባ የተጓዘ አንድ ግለሰብ በህገ-ወጥ መንገድ ሊያሳልፈው የነበረ 4 ኪሎ ግራም ጥፍጥፍ ወርቅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫ
4 ኪሎ ወርቅ ተያዘ❗️ ከዱባይ ወደ አዲስ አበባ የተጓዘ አንድ ግለሰብ በህገ-ወጥ መንገድ ሊያሳልፈው የነበረ 4 ኪሎ ግራም ጥፍጥፍ ወርቅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ተጠርጣሪው ከፍተኛ ዋጋ ያለውን ይህን ወርቅ በለበሰው ውስጥ ሱሪ ውስጥ በመሸሸግ ለማሳለፍ ሲሞክር በኤርፖርቱ ጉምሩክ ሰራተኞች በተደረገበት ጥብቅ አካላዊ ፍተሻ እጅ ከፍንጅ ሊያዝ ችሏል። በአሁኑ ወቅት ግለሰቡ በህግ ጥላ ስር ውሎ የምርመራ ስራዎች እየተከናወኑበት የሚገኝ ሲሆን፣ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮንትሮባንድን በመግታት ረገድ ላበረከቱት አስተዋፅኦ ለኤርፖርቱ ሰራተኞች እና አመራሮች ምስጋና ማቅረቡን ሀገሬ ቲቪ ዘግቧል። @ethioradarinfo
934
13
💵የገንዘብ የመግዛት አቅም 21.05% በየአመቱ እየቀነሰ ገንዘቦትን ባንክ ማስቀመጥ ኪሳራ ነው።💵 ታዲያ ‼️6 ሳይቶችን ሰርተን አስረክበን አሁን ደግሞ (ያለምንም ወለድ እና inflation ) በተዋዋሉበት ብቻ የሚከፍሉትን ሳይት ይዘንሎ መተናል‼️ ከቤተመንግስት አቅራቢያ 📍(አዋሬ) ባለ 3 መኝታ (ከ121ካሬ -157 ካሬ) ከ121ካሬ ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍሉ 8,415,000ብር ረጋ ብለው ለሚከፍሉ-12,947,000 ቅድመ ክፍያ-2,589,400(20%)              እስከ 157 ካሬ ሙሉ ለሚከፍሉ-10,919,000 ረጋ ብለው ለሚከፍሉ  -16,799,000 ቅድመ ክፍያ-3,359,000 ብር     📍በቡልጋሪያ (68ካሬ -142ካሬ)       ባለ 1መኝታ ከ68 ካሬ ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍል-5,474,000ብር ረጋብለው ለሚከፍሉ-7,820,000 ቅድመ ክፍያ-1,564,000 ብር ባለ 2 መኝታ ከ87 ካሬ ጀምሮ ሙሉ ለሚከፍሉ-7,003,500ብር ረጋ ብለው ለሚከፍሉ-10,350,000 ቅድመ ክፍያ-2,000,000 ብር ባለ3 መኝታ ከ121 ካሬ ጀምሮ ሙሉለሚከፍሉ-9,740,000ብር ረጋ ብለው-13,915,000ብር ቅድመ ክፍያ-2,783,000ብር 📍በሀያት 49 ባለ 3 መኝታ 146&180 ካሬ 📍በፒያሳ ባለ3 መኝታ 136&142 ካሬ ✂️የንግድ ሱቅ 📍በፒያሳ አጠቃላይ ክፍያ-4,800,000 በቅድመ ክፍያ-1,400,000 📍በቡልጋሪያ አጠቃላይ ክፍያ-3,900,000 ቅድመ ክፍያ-900,000 📍በገላን ሙሉ ክፍያ-2,500,000 ቅድመ ክፍያ-500,000 ለበለጠ መረጃ            ☎️ +251938049922                Telegram @yovma
1 496
14
بدون متن...
1 066
15
ወጣቱ ተፅእኖ ፈጣሪ ቲክቶከር አዋርድ ማሸነፍ ችሏል በዲጂታል ሚዲያና በማህበራዊ ዘርፍ በወጣቶች ዘንድ አዎንታዊ ተፅዕኖ ሲፈጥር የቆየው አዶናይ በርሃነ ሀይለሚካኤል፣ በካናዳ በሚዘጋጀው ስመ-ጥር ዓለ
ወጣቱ ተፅእኖ ፈጣሪ ቲክቶከር አዋርድ ማሸነፍ ችሏል በዲጂታል ሚዲያና በማህበራዊ ዘርፍ በወጣቶች ዘንድ አዎንታዊ ተፅዕኖ ሲፈጥር የቆየው አዶናይ በርሃነ ሀይለሚካኤል፣ በካናዳ በሚዘጋጀው ስመ-ጥር ዓለም አቀፍ የ2026 «ቢኪላ አዋርድ» (Bikila Award) የዓመቱ «Youth Impact Award» አሸናፊ በመሆን ስሙ ይፋ ተደርጓል። ​ከዚህ ቀደም እንደ አርቲስት ቴዲ አፍሮ ያሉ ግዙፍ የሀገራችን ባለሙያዎች የተቀበሉትን ይህንን የክብር ሽልማት አዶናይ መረከቡ፣ በዲጂታል ሚዲያው ዘርፍ ላሳየው የላቀ እንቅስቃሴ የተሰጠው ትልቅ ዕውቅና ተደርጎ ተወስዷል። ​በዘንድሮው የቢኪላ አዋርድ ዙሪያ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የስነ-ስርዓቱ ዝርዝር፦ የሽልማት ስነ-ስርዓቱ በቶሮንቶ ካናዳ «Daniels Spectrum» አዳራሽ፣ ቅዳሜ Sep 26, 2026 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ይካሄዳል። የካናዳ ፓርላማ አባል ክብርት ዶሊ Begum በዋና ተናጋሪነት እንዲሁም አንጋፋው የቴክኖሎጂ ባለሙያ ሳምሶን ደሚሴ ተፈራ በዋና አቅራቢነት ይመሩታል። ​📌 ሌሎች የክብር ተሸላሚዎች፦ ​ሎሬት አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ (ከሞት በኋላ)፦ ለአፍሪካ ጥበብና ባህል ላበረከቱት አስተዋጽኦ ​አቶ ሳሙኤል ታፈሰ (የሳንሻይን ኢንቨስትመንት ግሩፕ መሥራች)፦ የሕይወት ዘመን ዕውቅና ​አና ጌታነህ (የ African Mosaique መሥራች)፦ የሙያ ብቃት ዕውቅና ​ዶክተር ምህረት ደበበ፣ ገዛሁ በቀለ፣ አብነት ታደለ እና በ GTA የሚኖሩ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ በተለያዩ ዘርፎች የላቀ ዕውቅና አግኝተዋል። ​📌 የትምህርት ብቃት አሸናፊዎች፦ ቢኤምነት አስፋው፣ ኦሊያድ ሩንዳሳ፣ ናትናኤል ተሾመ፣ ኤደን በላይ እና ዮምኒ መኮንን የዘንድሮው የትምህርት ብቃት አሸናፊዎች ሆነዋል። @ethioradarinfo
1 158
16
ፊንቴክ ❗️ በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሽፋን በተፈጸመ ማጭበርበር የተጠረጠሩት አርቲስቶችና ቲክቶከሮች ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጉ ተሰማ። ​የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤ
ፊንቴክ ❗️ በፊንቴክ ኢንቨስትመንት ሽፋን በተፈጸመ ማጭበርበር የተጠረጠሩት አርቲስቶችና ቲክቶከሮች ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ውድቅ ማድረጉ ተሰማ። ​የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በዋሉት ችሎት የሰጣቸው ውሳኔዎችና ያከናወናቸው አሰራሮች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፦ ​📌 የመቃወሚያው ውድቅ መደረግ፦ ተከሳሾች "የሠራነው የማስታወቂያ ሥራ እንጂ የኮምፒውተር ማጭበርበር ወንጀል አልፈጸምንም" ሲሉ ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ውድቅ አድርጎታል። ​📌 የዐቃቤ ሕግ አቤቱታ፦ ተከሳሾቹ "እግረኛው" በተሰኘ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ መግለጫ መስጠታቸውን ተከትሎ፣ ድርጊቱ በፍትሕ ሂደቱ ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል በሚል ዐቃቤ ሕግ ባለ 5 ገጽ አቤቱታ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል። ​📌 የችሎቱ ተለዋጭ ቀጠሮ፦ ፍርድ ቤቱ የቀረበውን አቤቱታና ጉዳዩን ለማጣራት ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ እና ጠበቃ አበባው አበበ በችሎት ተገኝተው የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ለጥቅምት 02 ቀን 2019 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። @ethioradarinfo
924
17
ሴኔጋልን ጨምሮ የ30 የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ለንግድና ለጉብኝት (B1 እና B2) ወደ አሜሪካ ለመጓዝ የቪዛ ማመልከቻ በሚያስገቡበት ወቅት እስከ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የዋስትና ማስያዣ እንዲከፍሉ
ሴኔጋልን ጨምሮ የ30 የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ለንግድና ለጉብኝት (B1 እና B2) ወደ አሜሪካ ለመጓዝ የቪዛ ማመልከቻ በሚያስገቡበት ወቅት እስከ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የዋስትና ማስያዣ እንዲከፍሉ የሚያስገድድ አዲስ መመሪያ ተጣለ። ​የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ይህ አሰራር የቪዛ ጊዜያቸውን አጠናቀው በህገ-ወጥ መንገድ የሚቀሩ ሰዎችን ቁጥር ለመቀነስ ያለመ ነው ሲል የገለጸ ሲሆን፤ በአንጻሩ የስደተኞች እና የጉዞ መብት ተሟጋቾች ውሳኔው ህጋዊ ተጓዦችን በማስደንግጥና ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና በመፍጠር ህጋዊ የሆኑ ጉዞዎችን የሚያስቀር ነው ሲሉ ተችተውታል። @ethioradarinfo
1 012
18
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙሉ የራስ-ገዝነት (Autonomy) መብቱን ተግባራዊ ለማድረግ ባካሄደው አዲስ የመዋቅር ማስተካከያ ምክንያት፣ ከ500 በላይ የሥራ አመራርና አስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም 5
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሙሉ የራስ-ገዝነት (Autonomy) መብቱን ተግባራዊ ለማድረግ ባካሄደው አዲስ የመዋቅር ማስተካከያ ምክንያት፣ ከ500 በላይ የሥራ አመራርና አስተዳደር ሠራተኞች እንዲሁም 50 መምህራን ያለ ምደባ መቅረታቸው ተገለጸ። ​ከዚሁ የሪፎርም እርምጃ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የምደባው መስፈርት፦ ምደባው ለአስተዳደር ሠራተኞች በፈተና ውጤት፣ ለመምህራን ደግሞ በተማሩት የትምህርት ዘርፍ አግባብነትና ዝግጅት ላይ ብቻ ተመስርቶ የተከናወነ መሆኑ ተጠቅሷል። ​📌 የፕሬዚዳንቱ ማብራሪያ፦ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ በጉዳዩ ላይ በሰጡት ምላሽ «ማንም ሠራተኛ አልተባረረም» ያሉት ሲሆን፣ ያለ ምደባ የቀሩት ሠራተኞች በጡረታ፣ በካሳ ክፍያ ወይም ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ በሚጀምራቸው የንግድ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ተካተው መፍትሔ እንደሚሰጣቸው አረጋግጠዋል። ​📌 ለሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች አቅጣጫ ጠቋሚ፦ በሀገሪቱ ከሚገኙ 46 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የመጀመሪያው ሞዴል የራስ-ገዝ ተቋም የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሪፎርም እርምጃ፣ ቀጣይ ተመሳሳይ እርምጃ ለመውሰድ በመዘጋጀት ላይ ለሚገኙት እንደ ጂማ፣ መቐለ፣ ባህር ዳር እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲዎች ትልቅ ማሳያ እንደሚሆን ተገልጿል። @ethioradarinfo
1 153
19
አማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሆኗል ተማሪዎች ውጤታቸውን https://amhara.ministry.et/#/result የሚለውን አድራሻ በመፃፍ ፤ በሚመጣው ቅጽ ላይ  የተማሪ መለያ ቁጥር (Registration Number) እና ስም በአማርኛ በማስገባት ፤ ዉጤት ይመልከቱ (Check your result) የሚለውን ቁልፍ በመጫን ማየት ይችላሉ፡፡
1 261
20
በቀድሞ የህወሓት አመራሮች የተመሰረተው ስምረት ፓርቲ፣ የትግራይ ሕዝብ የማይፈልገውና የማይመኘው አዲስ ወታደራዊ ግጭት መከሰቱን አስመልካች እጅግ ጠንካራ መግለጫ አውጥቷል። ​የፓርቲው መሪ አቶ ጌታቸው ረዳ ባስተላለፉት መልዕክትና በመግለጫው የተካተቱት ዋና ዋና ነጥቦች፦ ​📌 «የሳተላይት ክትትል ውጤቱን ጠብቁ»፦ ግጭቱን ማንና መቼ እንደጀመረው ለማወቅ አስቀድሞ ተዘጋጅቶ የወጣውን የኋላቀሩ ቡድን መግለጫ ከመስማት ይልቅ፣ ገለልተኛ አካላት የሚያደርጉትን የሳተላይት ክትትልና የክትትሉን ውጤት መጠበቅ ተገቢ መሆኑ ተገልጿል። ​📌 የውጭ ኃይሎች እጅና የፕሪቶሪያ ውል ጥሰት፦ አሁን የተከፈተው ጦርነት በውጭ ኃይሎች ፍላጎትና እቅድ የሚመራ መሆኑን በመጥቀስ፤ ቡድኑ የፕሪቶሪያውን የሰላም ውል በመጣስና የጊዜያዊ አስተዳደሩን ሥልጣን በኃይል ገልብጦ ህገ-ወጥ አስተዳደር ከመሠረተ በኋላ አሁን "ግዛታዊ አንድነትን ማስከበር" በሚል ሽፋን አዲስ ጦርነት ደግሷል ሲል ከሷል። ​📌 «ወደ አራት ኪሎ እንመለሳለን የሚለው ቅዠት ይቁም»፦ አቶ ጌታቸው ረዳ ለትግራይ ሠራዊት አመራሮችና አባላት ባስተላለፉት መልዕክት፣ በግዳጅ ወጣቱን በመመልመል "ወደ አራት ኪሎ እንመለሳለን" የሚለውን ቅዠት በአስቸኳይ ማቆም እንደሚገባ አሳስበዋል። ​📌 «ለወንጀለኞች ህልውና አትሙቱ»፦ አቶ ጌታቸው አክለውም፣ ለሠራዊቱ አባላት ሊያሳስባቸው የሚገባው በጣት የሚቆጠሩ ወንጀለኞች ህልውና ሳይሆን የትግራይ ሕዝብ ሰላምና ህልውና በመሆኑ በሕይወታቸውና በአካላቸው ላይ የሚጫወቱ አካላትን "ይበቃል" ሊሏቸው እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል። ​ፓርቲው አክሎም በሃውልቲ የመሸገው ቡድን የዲፕሎማሲ በሮችን ዘግቶና ከውጭ አካላት በሚጠበቅ እርዳታ ተመክቶ ሁኔታዎችን ካበላሸ በኋላ "ዓለም ስማኝ" ማለቱ የአስተዋይነት ማነስን የሚያሳይ ነው ሲል ድርጊቱን በጽኑ ኮንኗል።
1 225