fa
Feedback
Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

رفتن به کانال در Telegram

Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

کانال Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር (@ethioradarinfo) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 56 958 مشترک است و جایگاه 169 را در دسته بازاریابی و PR و رتبه 558 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 56 958 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -1 366 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -193 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 2.05% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 0.84% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 172 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 479 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 3 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته بازاریابی و PR تبدیل کرده‌اند.

56 958
مشترکین
-19324 ساعت
-1 0727 روز
-1 36630 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '260
در 0 کانال‌ها
ژوئن '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+177
در 19 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+5 928
در 21 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+169
در 14 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+4 294
در 7 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '250
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+18
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+69
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+141
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+139
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+26 165
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+1 392
در 249 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 289
در 24 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+8 366
در 18 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+12 200
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+10 734
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+9 029
در 58 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+11 280
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+9 639
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+16 106
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+24 485
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+1 243
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+1 055
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+149
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+200
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+908
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+468
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+1 206
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+618
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+666
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+877
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+670
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+869
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+463
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+290
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+308
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
27 ژوئیه0
26 ژوئیه0
25 ژوئیه0
24 ژوئیه0
23 ژوئیه0
22 ژوئیه0
21 ژوئیه0
20 ژوئیه0
19 ژوئیه0
پست‌های کانال
ቴምር ፕሮፐርቲስ #Temir_Properties 💥 አዲስ የቤት ባለቤት የሚሆኑበት ወርቃማ ዕድል በሳርቤት አደባባይ! #09-90-22-09-02 በከተማዋ እምብርት ሳርቤት አደባባይ ላይ እጅግ ዘመናዊና ምቹ የሆኑ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ለሽያጭ አቅርቧል። ✨  3B + G + 23 👉 100% ሙሉ ክፍያ =30% ልዩ ቅናሽ 👉20% ቅድመ ክፍያ — ቀሪውን በሒደት የሚከፍሉበት ምቹ ሁኔታ። ✅ የካሬ አማራጮች: 🔥ባለ 1 መኝታ: 73 ካሬ               👍ጠቅላላ ዋጋ=8,760,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =1,752,000               ✅ሙሉ ለሚከፍል =6,132,000     ➡️: 93 ካሬ               👍ጠቅላላ ዋጋ=11,160,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =2,232,000               ✅ሙሉ ለሚከፍል =7,812,000 🔥ባለ 2 መኝታ:  102 ካሬ               👍ጠቅላላ ዋጋ=12,240,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =2,448,000               ✅ሙሉ ለሚከፍል =8,568,000      ➡️: 112 ካሬ               👍ጠቅላላ ዋጋ=13,450,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =2,688,000               ✅ሙሉ ለሚከፍል =9,408,000 🔥ባለ 3 መኝታ: 134               👍ጠቅላላ ዋጋ=16,080,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =3,216,000              ✅ሙሉ ለሚከፍል=11,256,000 ➡️: 151 ካሬ               👍ጠቅላላ ዋጋ=18,120,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =3,624,000              ✅ሙሉ ለሚከፍል=12,684,000       ➡️: 175ካሬ               👍ጠቅላላ ዋጋ=21,000,000               👍ቅ/ክፍያ(20%) =4,200,000              ✅ሙሉ ለሚከፍል=14,700,000 ➡️ ከ30% በላይ ሲከፍሉ ከ15-20% ቅናሽ እናደርጋለን። 🔑  በ3 ዓመት ውስጥ የሚረከቡት         ⏩ ማሳሰቢያ: ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ አናደርግም! ☎️09-38-04-99-22

2
بدون متن...
224
3
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ መቐለ ዩኒቨርሲቲ ግቢዎች መግባት መጀመራቸውን የዩኒቨርሲቲው ምንጮች አስታውቀዋል። ​ወደ ተመደቡበት ግቢ ለሚገቡት ተፈታ
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን በወረቀት የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ መቐለ ዩኒቨርሲቲ ግቢዎች መግባት መጀመራቸውን የዩኒቨርሲቲው ምንጮች አስታውቀዋል። ​ወደ ተመደቡበት ግቢ ለሚገቡት ተፈታኞች እስከ ነገ ድረስ አቀባበል የሚደረግላቸው ሲሆን፣ ስለ ፈተናው ሂደት አስፈላጊው ገለፃና ማብራሪያ ከተሰጣቸው በኋላ ከሐምሌ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል። ​ሕወሓት ከሳምንታት በፊት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን በራሴ ፈተና አውጥቼ እፈትናለሁ፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ እመድባለሁ ሲል የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ተማሪዎቹ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚሰጠው ብሔራዊ ፈተና ለመካፈል ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባት ጀምረዋል። ​#ethioradar
278
4
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በጅማ ከተማ በሚገኘው ሔርማታ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ሲሆን፣ ተማሪ ሙአዝ ቢላል የተባለው ተከሳሽ የሚማርበትን ክፍል ሲረብሽ ቆይቶ በመስኮት በኩል ዘሎ ወ
የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በጅማ ከተማ በሚገኘው ሔርማታ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ሲሆን፣ ተማሪ ሙአዝ ቢላል የተባለው ተከሳሽ የሚማርበትን ክፍል ሲረብሽ ቆይቶ በመስኮት በኩል ዘሎ ወደ ውጭ ይወጣል። ​ይህን የተመለከተው የክፍሉ አለቃ ተማሪ ሙሳብ መሀመድ ድርጊቱ ትክክል እንዳልሆነ በመንገርና በመቆጣት የተሰጠውን ኃላፊነት ይወጣል። በዚህ ምክንያት በተማሪዎቹ መካከል ግጭት የተፈጠረ ሲሆን፣ "ልትናገረኝ አይገባም" በማለት የተበሳጨው ተማሪ ሙአዝ ቢላል፣ አስቀድሞ ደብቆ ይዞት የገባውን ጩቤ በመመዘዝ የክፍል አለቃውን ተማሪ ሙሳብ መሀመድን በያዘው ስለት ወግቶ ሕይወቱ እንዲያልፍ አድርጓል። ​ወንጀሉን የፈጸመው ተማሪ በፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ ሲጣራበት የቆየ ሲሆን፣ ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ተማሪ ሙአዝ ቢላል ጥፋተኛ መሆኑን በማረጋገጥ በ15 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል። #ethioradar
324
5
ፍቅርና ይቅርባይነት ​ዛሬ በሰይፉ ሾው ላይ የቀረበው የሀብታሙ እና የቤተልሔም ታሪክ፣ በብዙዎች ልብ ውስጥ ትልቅ ትምህርት እና ተስፋን ያጫረ እውነተኛ የፍቅር ምስክርነት ሆኖ አልፏል። ​በተለይም ቤ
ፍቅርና ይቅርባይነት ​ዛሬ በሰይፉ ሾው ላይ የቀረበው የሀብታሙ እና የቤተልሔም ታሪክ፣ በብዙዎች ልብ ውስጥ ትልቅ ትምህርት እና ተስፋን ያጫረ እውነተኛ የፍቅር ምስክርነት ሆኖ አልፏል። ​በተለይም ቤተልሔም ልጅ በሚወለድበትና የእናትነትን ፈተና በምትወጣበት ያንን ሁሉ መከራና ስቃይ ብቻዋን አልፋ፣ ዛሬ ላይ በልቧ ምንም ዓይነት ቅሬታ ሳይያዝ ይቅርታን መታደሏ ምን ያህል ታላቅና የሰፋ ደግ ልብ እንዳላት ያሳየበት አጋጣሚ ነበር።«ለዓይን አያሳየኝ» በሚባልበት በዚህ ዘመን፣ እንዲህ ዓይነት አርቆ አሳቢነት፣ አስተዋይነት እና የይቅር ባይነት መንፈስ ማሳየት የእውነተኛ ፍቅር መገለጫ መሆኑ ተገልጿል። ​በሌላ በኩል ሀብታሙ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በዚያ አስቸጋሪ ወቅት አጠገቧ ባይኖርም፣ ዛሬ ላይ ስህተቱን አምኖ ይቅርታ ለመጠየቅ መደፈሩ እና በቤተልሔም ይቅር ባይነት የተከናወነው እርቅ እውነተኛ ፍቅር በፈተናዎች ውስጥ አልፎ እንደሚጸና አስመስክሯል። ​ለዚህ ውብ አጋጣሚ እና እርቅ መሳካት፣ ሁለት በፍቅር የተሳሰሩ ልቦችን በማገናኘትና ውብ ቤተሰብን መልሶ በመገንባት በኩል ትልቁን አስተዋጽኦ ላደረገው ለሰይፉ ፋንታሁን ከፍተኛ ምስጋናና ክብር ተቸሮታል።​ሁለቱም ጠንክረው፣ እጅ ለእጅ ተያይዘው ልጃቸውን በፍቅርና በደስታ የሚያሳድጉበት መልካም ጊዜ እንዲሆንላቸው አድናቂዎቻቸውና ተከታታዮቻቸው መልካም ምኞታቸውን ገልጸውላቸዋል። #ethioradar
381
6
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ 👉4B+4SB+18 የሆነ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት 👉 በመገናኛ ጫካ ፕሮጀክት ከቴምር ሪልስቴት 💥 የንግድ ሱቆች ⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።     #ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ        👇👇👇👇👇👇 ☎️09-38-04-99-22 ☎️09-90-22-09-02
407
7
በሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ የተሳተፉ ንዑሳን ቡድኖች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ፣ አርማ እና መዝሙር እንዲሁም የክልሎች ምልክቶችን በተመለከተ በርካታ አማራጭ ሃሳቦችን አቅርበዋል። ​በፖለቲካ ፓርቲ
በሀገራዊ የምክክር መድረክ ላይ የተሳተፉ ንዑሳን ቡድኖች የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ፣ አርማ እና መዝሙር እንዲሁም የክልሎች ምልክቶችን በተመለከተ በርካታ አማራጭ ሃሳቦችን አቅርበዋል። ​በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ተወካይ አቶ ፈይሰል አብዱላዚዝ እንደገለጹት፣ በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ላይ አጠቃላይ ስምምነት ቢኖርም በአርማውና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ግን የሚከተሉት ዋና ዋና ሃሳቦች ተነስተዋል፦ ​የአርማ አማራጮች፦ አሁን ያለው የኮከብ አርማ ተነስቶ እንደ አሜሪካ ባንዲራ የሁሉም ብሔረሰቦች አርማ እንዲቀመጥ፣ ወይም የሰላም ምልክት የሆነችው «እርግብ» እንድትሆን፣ አሊያም ሁሉንም ክልሎች ሊወክል የሚችል አዲስ አርማ እንዲዘጋጅ ሀሳብ ቀርቧል። ​የክልል ባንዲራ፦ ከሀገሪቱ አንድ ሰንደቅ ዓላማ ውጭ ሌላ መኖር የለበትም የሚል ሀሳብ የተነሳ ሲሆን፣ ክልሎችም ተመሳሳይ የሶስቱን ቀለማት ባንዲራ በመጠቀም የየራሳቸውን አርማ ብቻ እንዲጨምሩበት ተመክሯል። ​ብሔራዊ መዝሙር፦ የአሁኑ ሀገራዊ መዝሙር እንዲቀጥል እና የክልሎች መዝሙር ደግሞ ይዘቱ «ጠብ አጫሪ» እንዳይሆን መደረግ እንዳለበት ስምምነት ላይ ተደርሷል። ​እነዚህ በንዑሳን ቡድኖች የጸደቁ አጀንዳዎች በመቀጠል 250 አባላት ወዳሉት አጠቃላይ የውይይት ቡድን ተሸጋግረው ተጨማሪ ውይይት እንደሚደረግባቸው ታውቋል። #ethioradar
465
8
​በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት (ELMIS) ፕሮጀክት ኃላፊ እና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዋና ሥራ ፈጻሚን ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ አመራሮች በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር
​በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት (ELMIS) ፕሮጀክት ኃላፊ እና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዋና ሥራ ፈጻሚን ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ አመራሮች በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ። ​ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት፦ ​📌 በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት እና በ ELMIS ሲስተም ላይ የመረጃ ማጥፋት ወንጀል፤ ​📌 በከባድ ሙስና እና በሕገ-ወጥ የሰው ዝውውር መሳተፍ፤ ​📌 የመንግሥትን የውጭ ምንዛሬ ለግል ጥቅም በማዋል ወንጀሎች ተጠርጥረው መሆኑ ታውቋል። ​በአሁኑ ወቅት በፌደራል ፖሊስ አማካኝነት በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ እና በጥፋቱ ተጠራጣሪዎች ላይ ከፍተኛ የምርመራ ሂደት እየተካሄደ ይገኛል። #ethioradar
455
9
​የፌደራል ሲቪል ሠርቪስ ኮሚሽን ሁሉም የሲቪል ሠርቪስ መስሪያ ቤቶች የሠራተኞቻቸውን ማስረጃዎች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አረጋግጠው እንዲያጠናቅቁ አሳሰበ። ​ኮሚሽኑ ዛሬ በጉዳዩ ዙሪያ ባካሄደው
​የፌደራል ሲቪል ሠርቪስ ኮሚሽን ሁሉም የሲቪል ሠርቪስ መስሪያ ቤቶች የሠራተኞቻቸውን ማስረጃዎች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አረጋግጠው እንዲያጠናቅቁ አሳሰበ። ​ኮሚሽኑ ዛሬ በጉዳዩ ዙሪያ ባካሄደው የውይይት መድረክ ላይ እንዳስታወቀው፤ እስከ አሁን ያሉ "የተሳሳቱ" የመንግሥት ሠራተኞች መረጃዎች መንግሥት አስተማማኝ የሆነ የሠራተኛ መረጃ እንዳይኖረው ማድረጋቸው አልፎ፣ ለትክክለኛ ሠራተኞች ብቻ ደሞዝ የመክፈል ሂደቱን እንቅፋት ሆኖበታል። ​ይህንን አሰራር ሙሉ በሙሉ ዘመናዊና ግልጽ ለማድረግ ሲባል፣ ኮሚሽኑ በዘረጋው አዲስ ዲጂታል ሥርዓት መሠረት ለእያንዳንዱ የመንግሥት ሠራተኛ ልዩ የመለያ ቁጥር የሚሰጥ ይሆናል። ​የሲቪል ሠርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት፣ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የሠራተኞቹን መረጃዎችና ማስረጃዎች በፍጥነት ወደ ዲጂታል ሥርዓት በማስገባት የተቋሙን የመረጃ ጥራት እንዲያረጋግጥ አጥብቀው አሳስበዋል። #ethioradar
477
10
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ 👉4B+4SB+18 የሆነ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት 👉 በመገናኛ ጫካ ፕሮጀክት ከቴምር ሪልስቴት 💥 የንግድ ሱቆች ⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።     #ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ        👇👇👇👇👇👇 ☎️09-38-04-99-22 ☎️09-90-22-09-02
627
11
አንጋፋዋ አርቲስት ከዚህ አለም በሞት ተለይታለች አንጋፋዋ ድምጻዊት፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ ሳጅን አልማዝ ተፈራ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት
አንጋፋዋ አርቲስት ከዚህ አለም በሞት ተለይታለች አንጋፋዋ ድምጻዊት፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ ሳጅን አልማዝ ተፈራ ባደረባት ሕመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። ​የሕይወት ታሪክ እና የሙዚቃ ጉዞ፦ ድምጻዊት አልማዝ ተፈራ በነገሌ ቦረና ተወልዳ ያደገች ሲሆን፣ ትምህርቷን በይርጋለም ከተማ ተከታትላለች። በመቀጠልም በጅማ ፖሊስ ኦኬስትራ ባንድ ከምስረታው ጀምሮ ለበርካታ ዓመታት በድምጻዊነት፣ በግጥምና ዜማ ደራሲነት እንዲሁም በጃዝ ሙዚቃ ተጫዋችነት ከፍተኛ አገልግሎት አበርክታለች። ​በሙዚቃ ዘመኗ ሶስት አልበሞችን ለአድማጭ ያደረሰች ሲሆን፦ ​የመጀመሪያ አልበም (1978 ዓ.ም)፦ በጅማው መንዝ ሙዚቃ ቤት የታተመና ‘ጅማ ላይ ነው ቤቱ’፣ ‘አካል መውደድ’ እና ‘የፍቅር ጽገሬዳ’ የመሳሰሉ ተወዳጅ ዜማዎችን ያካተተ ነበር። ​ሁለተኛ አልበም (1982 ዓ.ም)፦ በዚሁ መንዝ ሙዚቃ ቤት ታትሞ ለአድማጭ ደርሷል። ​ሦስተኛ አልበም (1993 ዓ.ም)፦ ወደ አዲስ አበባ በመዛወር በፖሊስ ኦኬስትራ ውስጥ ማገልገል በጀመረችበት ወቅት በአፍሪካ ኤሌክትሮኒክስ አሳታሚነት የቀረበ ነው። ​ከራሷ አልበሞችና ነጠላ ዜማዎች በተጨማሪ፣ በድርሰት ብቃቷ ለሌሎች ድምጻውያንም ተወዳጅ ሥራዎችን አበርክታለች። ከእነዚህም መካከል የአንጋፋዋ ድምጻዊት ሒሩት በቀለን ‘እንደ ንጋት ጮራ’፣ ‘የባቄላ አበባ’ እና ‘ቃልኪዳን አክባሪ’ የተሰኙ ዘፈኖችን ግጥምና ዜማ ደርሳለች። ​የሁለት ሴት ልጆች እናት የነበረችው የአርቲስት ሳጅን አልማዝ ተፈራ ሥርዓተ ቀብር፣ ዛሬ ቀን 10:00 ሰዓት ላይ በቅዱስ ዮሴፍ መካነ መቃብር እንደሚፈጸም ከቤተሰቦቿ የተገኘው መረጃ ያመላክታል። #ethioradar
735
12
አስቸኳይ የአፋልጉኝ ጥሪ ❗️❗️❗️ በጀሞ 3 የ11 ዓመት ህፃን በጎርፍ ተወሰደ! ሼር❗️ ሼር ❗️
አስቸኳይ የአፋልጉኝ ጥሪ ❗️❗️❗️ በጀሞ 3 የ11 ዓመት ህፃን በጎርፍ ተወሰደ! ሼር❗️ ሼር ❗️
758
13
ኢትዮቴሌኮም ስጦታ አበርክቷል የሀገራችን የቴሌኮም ግዙፍ ተቋም የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም በያዝነው በጀት ዓመት 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አበሰረ። ተቋሙ ያስመዘገበውን ከፍተኛ የገቢ እድገት
ኢትዮቴሌኮም ስጦታ አበርክቷል የሀገራችን የቴሌኮም ግዙፍ ተቋም የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም በያዝነው በጀት ዓመት 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አበሰረ። ተቋሙ ያስመዘገበውን ከፍተኛ የገቢ እድገት እና ትርፋማነት አስመልክቶ፣ የስኬቱ ዋና አካል ለሆኑት ከ90 ሚሊዮን በላይ ደንበኞቹ ነፃ የስጦታ ፓኬጅ ማዘጋጀቱን ገልጿል። ​የተዘጋጀው የቴሌ ስጦታ፦ ​📌 1.5 ጊጋ ባይት (GB) የኢንተርኔት ዳታ፤ ​📌 15 ደቂቃ የሀገር ውስጥ ጥሪ፤ ​📌 30 የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) ናቸው። ​የስጦታው መጠቀሚያ ጊዜ እና ደንብ፦ ​የሚቆይበት ቀን፦ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ፤ ​የአገልግሎት ሰዓት፦ በየቀኑ ከሌሊቱ 6:00 እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ አገልግሎት ላይ የሚውል ይሆናል። #ethioradar
732
14
እገዳ ተጥሏል ❗️ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ ውስጥ ያለ ሕጋዊ ፈቃድ የሚካሄዱ የዲጂታል እና ምናባዊ ንብረት (Virtual Assets) ግብይቶች ላይ የማይቀናጅ ጥብቅ እገዳ መጣሉን ይፋ አደ
እገዳ ተጥሏል ❗️ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሀገሪቱ ውስጥ ያለ ሕጋዊ ፈቃድ የሚካሄዱ የዲጂታል እና ምናባዊ ንብረት (Virtual Assets) ግብይቶች ላይ የማይቀናጅ ጥብቅ እገዳ መጣሉን ይፋ አደረገ። ባንኩ ባወጣው ድንገተኛ መግለጫ፣ ክልከላው የዲጂታል ገንዘብ ልውውጦችን ብቻ ሳይሆን ማንኛውንም ዓይነት የምናባዊ ንብረት ሽያጭ፣ ዝውውር እና ተያያዥ የፋይናንስ አገልግሎቶችን የሚያጠቃልል መሆኑን አስታውቋል።​ባንኩ አክሎም እነዚህ ያልተፈቀዱ የዲጂታል ግብይቶች የዜጎችን ሀብት ለከፍተኛ የገንዘብ ማጭበርበር እና ለሳይበር መጠለፍ አደጋ የሚያጋልጡ በመሆናቸው፣ በእንቅስቃሴው ላይ የተሰማሩ አካላት ድርጊታቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙና ከሕገ-ወጥ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ ማሳሰቢያ ሰጥቷል። ​ለመሆኑ "ምናባዊ ንብረት" የሚባሉት የትኞቹ ናቸው? ምናባዊ ንብረት (Virtual Asset) ማለት በአካል የማይጨበጡ፣ ነገር ግን በኢንተርኔትና በኮምፒውተር ቴክኖሎጂ አማካኝነት ከፍተኛ የገንዘብ እሴት ተሰጥቷቸው የሚገበያዩባቸው የዲጂታል ሀብቶች ናቸው።​ከእነዚህም መካከል፦ ​ክሪፕቶከረንሲዎች፦ እንደ ቢትኮይን (Bitcoin)፣ ኢቴሪየም (Ethereum) እና ቴዘር (USDT) ያሉ ታዋቂ የዲጂታል ገንዘብ አይነቶች ​ዲጂታል ቶከኖች (NFTs)፦ በዲጂታል መድረክ የተዘጋጁ የኪነ-ጥበብ፣ የሙዚቃ ወይም የንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው። #ethioradar
637
15
ትራምፕ ታዋቂውን የዓለም ዋንጫ አዘጋጅ የፊፋ መሪ ለተመድ ዋና ጸሐፊነት ይፈልጋሉ ተባለ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፊፋውን ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖን ቀጣዩ የተባበሩት መንግሥታት ድር
ትራምፕ ታዋቂውን የዓለም ዋንጫ አዘጋጅ የፊፋ መሪ ለተመድ ዋና ጸሐፊነት ይፈልጋሉ ተባለ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፊፋውን ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖን ቀጣዩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አድርገው የመሾም ፍላጎት እንዳላቸው ለፕሬዝዳንቱ ቅርብ የሆኑ ምንጮችን ዋቢ በማድረግ ዘገባዎች አመላክተዋል። ​እንደ ምንጮቹ ገለጻ ከሆነ፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢንፋንቲኖ "በመላው ዓለም የሚገኙ አካላት የሚያከብሯቸው እና ሰዎችን በአንድ ላይ የማምጣት ልዩ ብቃት ያላቸው አዛዥ ሰው ናቸው" በሚል አቋም ይዘዋል። ​ኢንፋንቲኖ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር በዓለም ዋንጫ አዘጋጅነት እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ጥብቅ ቁርኝት የፈጠሩ ቢሆንም፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) ዋና ጸሐፊን የመምረጥ ሂደት ግን የራሱ የሆነ ጥብቅ የሕግ ሥነ-ሥርዓት አለው። ​በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተር መሠረት፣ ዋና ጸሐፊው የሚሾመው በጸጥታው ምክር ቤት አቀራረብነት በጠቅላላ ጉባኤው ውሳኔ ነው። ይህም ማለት ማንኛውም ዕጩ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባላትን (ቻይናን እና ሩሲያን ጨምሮ) ድጋፍ ማግኘት ይኖርበታል። ​ይህ በዲፕሎማሲው ዓለም ትልቅ የመነጋገሪያ ርዕስ የሆነው ዘገባ ቢወጣም፣ የኢንፋንቲኖ ዋና ትኩረት አሁንም ቢሆን የፊፋን አጠቃላይ እንቅስቃሴዎችን እና የዓለም ዋንጫ ውድድርን በበላይነት መምራት ላይ እንደሆነ ይታመናል። #ethioradar
500
16
የጀነራሉ መሠወር አዲስ ስጋት ቀስቅሷል ​የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ በመቀሌ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው መሰወራቸው ተሰማ።እስከ ማክሰኞ ጠዋት
የጀነራሉ መሠወር አዲስ ስጋት ቀስቅሷል ​የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ በመቀሌ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው መሰወራቸው ተሰማ።እስከ ማክሰኞ ጠዋት ድረስ መኖሪያ ቤታቸውን በጥበቃ ተሽከርካሪዎች ከበበው የነበሩ ጥበቃዎችና ሰራተኞች ከምሽቱ ጀምሮ ከአካባቢው ሙሉ በሙሉ ጠፍተዋል። ​ጄነራሉ ከቀናት በፊት ከአሜሪካው አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር እንዳይገናኙ በትግራይ ጸጥታ ቢሮ ተከልክለው እንደነበርና ቤተሰቦቻቸውም ስለ ደህንነታቸው ስጋት አድሮባቸው እንደነበር ይታወቃል። በፌደራል መንግሥት ከተሾሙ በኋላ በሕወሓት ከኃላፊነታቸው የተነሱት ጄነራሉ፤ ከድርጊቱ በፊት ጊዜያዊ አስተዳደሩን በኃይል ለመገልበጥ የሚደረግ ሙከራ ክልሉን ወደ አዲስ ጦርነት እንደሚያስገባ አስጠንቅቀው ነበር። ​በሕወሓት እና በፌደራል መንግሥት መካከል የፖለቲካ ውጥረት በነገሰበት በዚህ ወቅት፣ የጄነራሉ ከአካባቢው መሰወር በክልሉ አዲስ የጸጥታ ስጋት ፈጥሯል ተብሏል።
543
17
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ 👉4B+4SB+18 የሆነ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት 👉 በመገናኛ ጫካ ፕሮጀክት ከቴምር ሪልስቴት 💥 የንግድ ሱቆች ⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።     #ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ        👇👇👇👇👇👇 ☎️09-38-04-99-22 ☎️09-90-22-09-02
609
18
ሱዳን በሃይል አቅርቦት ዙሪያ ኢትዮጵያን ተጠያቂ አደረገች ሱዳን በአንዳንድ አካባቢዎች በቀን እስከ 18 ሰዓታት የደረሰ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ያጋጠማት በክረምቱ የፍላጎት መጨመር፣ የጥገና ሥራዎች፣
ሱዳን በሃይል አቅርቦት ዙሪያ ኢትዮጵያን ተጠያቂ አደረገች ሱዳን በአንዳንድ አካባቢዎች በቀን እስከ 18 ሰዓታት የደረሰ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ያጋጠማት በክረምቱ የፍላጎት መጨመር፣ የጥገና ሥራዎች፣ የመሰረተ ልማት ውድመቶች እና ከኢትዮጵያ ይገባ የነበረው የኃይል አቅርቦት በመቋረጡ ምክንያት እንደሆነ የሀገሪቱ የኢነርጂ እና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ጉዳት የደረሰባቸውን መስመሮች በመጠገን የኃይል አቅሙን ዳግም ለመመለስ እየሰራ ቢሆንም ሂደቱ እስኪጠናቀቅ የመቆራረጡ ችግር እንደሚቀጥል ገልጿል። ​ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ንግድ መሰረተ ልማት ማጠናቀቋን ብታስታውቅም፣ ከሱዳን ጋር ያለው የኃይል አቅርቦት መቋረጡ ተሰምቷል። ሱዳን ላለፉት ሦስት ዓመታት የኤሌክትሪክ ክፍያ ባለመክፈሏ ከ90 ሚሊዮን ዶላር በላይ ዕዳ ያለባት ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጦርነት ለተጎዳችው ሱዳን አቅርቦቱን ለመቀጠል ፍላጎት እንደነበረው ይታወቃል። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የኤሌክትሪክ ኤክስፖርቷን ወደ ኬንያ፣ ጂቡቲ እና ታንዛኒያ በማስፋፋት ላይ ትገኛለች። #ethioradar
703
19
የሬድዮ ጣቢያው ለስድስት ወራት ታገደ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የጄኤፍኤም (JFM 106.7) ሬድዮ ጣቢያ የብሮድካስት ስርጭት ከሐምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ሙ
የሬድዮ ጣቢያው ለስድስት ወራት ታገደ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የጄኤፍኤም (JFM 106.7) ሬድዮ ጣቢያ የብሮድካስት ስርጭት ከሐምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ሙሉ ለሙሉ እንዲታገድ መወሰኑን አስታወቀ። ​ባለሥልጣኑ ውሳኔውን ያስ አስተላለፈው ጣቢያው በተደጋጋሚ የተሰጡትን የቃልና የጽሁፍ ማስጠንቀቂያዎች ሳይቀበል በመቅረቱ እና በአዋጅ ቁጥር 1238/2013 የተጣሉበትን የፈቃድ ውል ግዴታዎች ባለመወጣቱ እንደሆነ ገልጿል። ​የእግዱ ዋና ዋና ምክንያቶች፦ ​ባለሥልጣኑ ባደረገው የይዘት ክትትልና የአካል ኢንስፔክሽን ምልከታ መሠረት ጣቢያው የሚከተሉትን ጥሰቶች መፈጸሙ ተረጋግጧል፦ ​በሕግ የተጣለበትን የሀገራዊ ይዘት ሽፋን አለማካተት፤​ሕዝብን የሚያስተምሩና የሚያዝናኑ ፕሮግራሞችን ከማቅረብ መቆጠብ፤​ለሀገራዊ እሴቶችና ለፖለቲካዊ-ኢኮኖሚያዊ እድገት አስተዋጽኦ የማድረግ ግዴታን አለመወጣት። ​በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ኮሚዩኒኬሽን ባለሥልጣን ጣቢያው የተመደበለትን 106.7 የሬድዮ ሞገድ በእግዱ ወቅት እንዳይጠቀም ማሳሰቢያ የሰጠ ሲሆን፣ ጣቢያው ለሕግ ተገዢ በመሆን ስርጭቱን በአስቸኳይ እንዲያቆም ታዟል። #ethioradar
597
20
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉
አዲስሳይት 👉Studio 32ካሬ ✅1 መኝታ 60ካሬ ጀምሮ ✅2 መኝታ 90ካሬ ጀምሮ እና ✅3 መኝታ ከ 112ካሬ ጀምሮ 👉40% ለምትከፍሉ 10% ቅናሽ ቀሪውን 60% ቤቱን ስትረከቡ የምትከፍሉት 👉100% ለሚከፍሉ እስከ 35% ቅናሽ 👉4B+4SB+18 የሆነ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት 👉 በመገናኛ ጫካ ፕሮጀክት ከቴምር ሪልስቴት 💥 የንግድ ሱቆች ⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣ ⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።     #ቴምርሪልስቴት #ቴምርፕሮፐርቲስ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ        👇👇👇👇👇👇 ☎️09-38-04-99-22 ☎️09-90-22-09-02
573