Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር
Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር
El canal Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር (@ethioradarinfo) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 52 865 suscriptores, ocupando la posición 186 en la categoría Marketing y relaciones públicas y el puesto 617 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 52 865 suscriptores.
Según los últimos datos del 31 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -3 383, y en las últimas 24 horas de -119, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 1.99%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 0.73% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 055 visualizaciones. En el primer día suele acumular 385 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 3.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist.
stay informed,stay on radar!
እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 01 septiembre, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Marketing y relaciones públicas.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 01 septiembre | 0 |
| 2 | Sin texto... | 314 |
| 3 | ተገቢውን የጉምሩክ ሂደት ያላለፉና በህገ-ወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያላቸው ከ700 በላይ የሞባይል ቀፎዎች፣ ከሁለት ሺህ በላይ የቻርጀር ገመዶች፣ ልዩ ልዩ የኤሌክትሮኒክስ መለዋወጫዎችና አልበሳት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ።
ከዚሁ የኮንትሮባንድ እገታ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦
📌 የተያዙበት ቦታና ሰዓት፦ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የመሣለሚያ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በክፍለ ከተማው ወረዳ 8 ልዩ ቦታው «አዲስ አበባ የገበያ ማዕከል» አካባቢ ከምሽቱ 1፡00 ሠዓት ላይ ነው እቃዎቹ የተያዙት።
📌 ተጠርጣሪዎቹና የተጠቀሙበት ተሽከርካሪ፦ አሰፋ ጸጋ እና አማኑኤል ብርሀኑ የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን የሠሌዳ ቁጥር B-77746 አ.አ በሆነ «ሱዙኪ» የጭነት ተሽከርካሪ ጭነው ሲንቀሳቀሱ በሥራ ላይ በነበሩ የፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል።
📌 የሕግ ሂደትና የፖሊስ መልዕክት፦ የክፍለ ከተማው ፖሊስ ዋና መምሪያ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተገቢውን የሰውና የሰነድ ማስረጃ በማደራጀት ክስ እንደሚያስመሰርት ገልጻል። ህብረተሰቡም መሰል የወንጀል ድርጊቶች በሀገር ምጣኔ ሀብትና በህጋዊ ነጋዴዎች ላይ የሚያሳድሩትን አሉታዊ ተፅዕኖ በመረዳት መረጃ የመስጠት ባህሉን ሊያጠናክር እንደሚገባ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን አስተላልፏል።
@ethioradarinfo | 287 |
| 4 | ያለ አምራችነት ፈቃድ በመንደሮች በሚገኙ ሱቆች እና የንግድ ቦታዎች የሚመረት የለውዝ ቅቤ የጥራት እና የጤና ምርመራ ስለማይደረግለት ለጤና ችግር የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ የለውዝ ቅቤ አምራቾች ማኅበር እና የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል።
ከዚሁ አሳሳቢ የጤና እና የጥራት ማስጠንቀቂያ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦
📌 የጤና ስጋቱ እና «አፍላቶክሲን»፦ የማኅበሩ ተወካይ አቶ ተስፋዬ አስራት ለአሐዱ ሬዲዮ እንደገለጹት፤ ለውዝ «አፍላቶክሲን» በተባለ መርዛማ ሻጋታ የመጠቃት እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ከእርሻ ጀምሮ ጥብቅ ቁጥጥር ይፈልጋል። በየመንደሩ የሚፈጨው ለውዝ ከምርት ስብሰባ ጀምሮ ሲቆላም ሆነ ሲፈጭ ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገለት ካንሰርን ጨምሮ ለተለያዩ ከባድ የጤና እክሎች ያጋልጣል።
📌 የማኅበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎች፦ በቲክቶክ እና በሌሎች ማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሱቆች የሚጨመቀውን የለውዝ ቂቤ ለማስተዋወቅ ሲባል የሕጋዊ ድርጅቶችን ስም በማጥፋት የንግድ ጉዳት የሚያደርሱ ያልተገቡ ማስታወቂያዎች እየተስፋፉ በመሆኑ ፈጻሚዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ተጠይቋል።
📌 የኢንስቲትዩቱ አዲስ አሰራር፦ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት በቀለ፤ አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች እና አምራቾች ስለ «አፍላቶክሲን» በቂ ግንዛቤ እንደሌላቸው ገልጸው፣ ችግሩን ለመፍታት ኢንስቲትዩቱ ለአምራቾች የሙያ የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናግረዋል።
📌 አስገዳጅ መስፈርቶች፦ ወደፊት ማንኛውም አምራች የንግድ ፈቃድ ከመውጣቱ በፊት የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቱ አስገዳጅ እንደሚሆንና፤ ምርቶች ለገበያ ከመቅረባቸው በፊት የመቆያ ጊዜያቸው፣ የአገልግሎት ማብቂያቸው፣ የተሠሩበት አድራሻ እና የአጠቃቀም መመሪያዎች በግልጽ ሊካተቱባቸው እንደሚገባ ታውቋል። | 286 |
| 5 | Sin texto... | 282 |
| 6 | ያለ አምራችነት ፈቃድ በመንደሮች በሚገኙ ሱቆች እና የንግድ ቦታዎች የሚመረት የለውዝ ቅቤ የጥራት እና የጤና ምርመራ ስለማይደረግለት ለጤና ችግር የመዳረግ እድሉ ከፍተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ የለውዝ ቅቤ አምራቾች ማኅበር እና የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል።
ከዚሁ አሳሳቢ የጤና እና የጥራት ማስጠንቀቂያ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦
📌 የጤና ስጋቱ እና «አፍላቶክሲን»፦ የማኅበሩ ተወካይ አቶ ተስፋዬ አስራት ለአሐዱ ሬዲዮ እንደገለጹት፤ ለውዝ «አፍላቶክሲን» በተባለ መርዛማ ሻጋታ የመጠቃት እድሉ ከፍተኛ በመሆኑ ከእርሻ ጀምሮ ጥብቅ ቁጥጥር ይፈልጋል። በየመንደሩ የሚፈጨው ለውዝ ከምርት ስብሰባ ጀምሮ ሲቆላም ሆነ ሲፈጭ ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገለት ካንሰርን ጨምሮ ለተለያዩ ከባድ የጤና እክሎች ያጋልጣል።
📌 የማኅበራዊ ሚዲያ ማስታወቂያዎች፦ በቲክቶክ እና በሌሎች ማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሱቆች የሚጨመቀውን የለውዝ ቂቤ ለማስተዋወቅ ሲባል የሕጋዊ ድርጅቶችን ስም በማጥፋት የንግድ ጉዳት የሚያደርሱ ያልተገቡ ማስታወቂያዎች እየተስፋፉ በመሆኑ ፈጻሚዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ተጠይቋል።
📌 የኢንስቲትዩቱ አዲስ አሰራር፦ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሰረት በቀለ፤ አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች እና አምራቾች ስለ «አፍላቶክሲን» በቂ ግንዛቤ እንደሌላቸው ገልጸው፣ ችግሩን ለመፍታት ኢንስቲትዩቱ ለአምራቾች የሙያ የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናግረዋል።
📌 አስገዳጅ መስፈርቶች፦ ወደፊት ማንኛውም አምራች የንግድ ፈቃድ ከመውጣቱ በፊት የብቃት ማረጋገጫ ማግኘቱ አስገዳጅ እንደሚሆንና፤ ምርቶች ለገበያ ከመቅረባቸው በፊት የመቆያ ጊዜያቸው፣ የአገልግሎት ማብቂያቸው፣ የተሠሩበት አድራሻ እና የአጠቃቀም መመሪያዎች በግልጽ ሊካተቱባቸው እንደሚገባ ታውቋል። | 1 |
| 7 | ''አለሁ''
ከሰሞኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ከመገናኛ ብዙኃን ራቅ ማለታቸውን ተከትሎ የተለያዩ የሐሰት ዜናዎች ሲሰራጭ ሰንብቷል። በዛሬው እለት ብልጽግና ፓርቲ በይፋዊ የቲክቶክ ገጹ ለሰሞንኛው አጀንዳ መልስ የሚመስል ቪዲዮ ለቋል። በቪዲው ላይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ! "አለሁ እግዚአብሔር ይመስገን" በማለት ሲናገሩ ተሰምተዋል።
@ethioradarinfo | 568 |
| 8 | የምሽቱ ትልቁን ፍልሚያ ጆኒ አሸነፈ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የሰነበተው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ኮከቦች ምሽት በጉጉት በተጠበቀውና በዋናው የዋንጫ ፍልሚያ (Main Event) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል!
በሚድል ዌይት (Middleweight MMA Bout) ዘርፍ በጆኒ እና በሴዶ መካከል የተደረገው ይህ አስደናቂና አቃጣጣኝ ፍልሚያ የመላው ተመልካች ቀልብ የሳበ ነበር።
በከፍተኛ የኤምኤምኤ (MMA) ቴክኒክ፣ የላቀ ብቃትና ፍጹም የድል ወኔ ተጋጣሚውን ሴዶን ያሸነፈው ጆኒ፡ የምሽቱን ትልቅ ድል በመቀዳጀት አዲሱ የ ETFC 2 ቻምፒዮን (Champion) በመሆን ዘውዱን ደፍቷል!
#ዳጉ_ጆርናል | 770 |
| 9 | በጆኒ አሸናፊነት ተጠናቀቀ‼ | 635 |
| 10 | 10ኛው ፍልሚያ በኢድሪስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ!
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ አሥረኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኢድሪስ እና በቦይካ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኢድሪስ ተጋጣሚውን ቦይካን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
#ዳጉ_ጆርናል | 585 |
| 11 | ንቃተ ህሊና ፍልሚያ አሸነፏል
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ዘጠነኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በሮቤል እና በንቃተ ህሊና መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ንቃተ ህሊና ተጋጣሚውን ሮቤልን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
@ethioradarinfo | 432 |
| 12 | ስምንተኛው ፍልሚያ በኤሌዘር (Elezar) አሸናፊነት ተጠናቀቀ!
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ስምንተኛ ፍልሚያ በ 75 ኪሎ ግራም የኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኤሌዘር እና በቃላብ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኤሌዘር ተጋጣሚውን ቃላብን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
#ዳጉ_ጆርናል | 366 |
| 13 | ረቢቅ 🏆
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ሰባተኛ ፍልሚያ በሙአይ ታይ (Muay Thai Match) ዘርፍ በኢትዮጵያዊው ተዋጊ በረቢቂ (Rebik) እና በደቡብ ሱዳናዊው ተዋጊ ስቲፈን (Stephen) መካከል የተደረገው ዓለም አቀፋዊ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ተዋጊ ረቢክ ተጋጣሚውን ስቲፈንን በማሸነፍ ለሀገሩ ኢትዮጵያ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል!
@ethioradarinfo | 582 |
| 14 | አምስተኛው ፍልሚያ በመስፍን አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በ 71 ኪሎ ግራም የቦክስ ዘርፍ በመስፍን እና በአቤኔዘር መካከል የተደረገው አምስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ መስፍን ብሩ ተጋጣሚውን አቤኔዘርን በማሸነፍ የምሽቱን ታላቅ ድል ተቀዳጅቷል!
#ዳጉ_ጆርናል | 482 |
| 15 | ዛሬ ተጠባቂው የኤምኤምኤ (MMA) ፋይት ይደረጋል። በዚህ ውድድር ላይ ሴዶ እና ጆኒ ተጠባቂ ናቸው።ማን ሊያሸንፍ ይችላል? በኢሞጅዎቹ ግምትዎን ያስቀምጡ።
ጆኒ ❤️ ሴዶ 👏 | 507 |
| 16 | ሶስተኛው ፍልሚያ በደሳለኝ አሸናፊነት ተጠናቀቀ!
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ (Boxing) ዘርፍ በደሳለኝ እና በሱራፌል መካከል የተደረገው ሶስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ (ሁለተኛው የቦክስ ጨዋታ) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በአስደናቂ የቦክስ ውጊያ ቴክኒክና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ ደሳለኝ ተጋጣሚውን ሱራፌልን በማሸነፍ የምሽቱን የቦክስ ዘርፍ ድል ተቀዳጅቷል!
@ethioradarinfo | 503 |
| 17 | ሁለተኛው ፍልሚያ በእሱባለው አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ ዘርፍ በቢንያም እና በእሱባለው መካከል የተደረገው ሁለተኛው ተጠባቂ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በአስደናቂ የቦክስ ውጊያ ቴክኒክና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ እሱባለው ተጋጣሚውን ቢንያምን በዳኞች ውሳኔ በማሸነፍ የምሽቱን የቦክስ ዘርፍ ድል ተቀዳጅቷል!
Via ETFC 2
#ዳጉ_ጆርናል | 559 |
| 18 | የመጀመሪያው ፍልሚያ በዛህራ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዓድዋ ድል መታሰቢያ በደመቀ ሁኔታ እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ውድድር፣ በብዙዎች በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሙአይ ታይ (Muay Thai) የሴቶች ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል።
በከፍተኛ ፉክክርና ቴክኒክ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ ዛህራ ተጋጣሚዋን ያብስራን በድኞች ውሳኔ በማሸነፍ የምሽቱን የመጀመሪያ ድል ተቀዳጅታለች!
@ethioradarinfo | 567 |
| 19 | ዉጤት ማየት ተጀምሯል!!
የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ማየት ተጀምሯል ::
ማየት የምትፈልጉ 🤘
ኔትዎርክ የሚያስችግራችሁ በዚህ ቻናል ገብታችሁ ላኩልን 👍
https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk
https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news | 832 |
| 20 | የ 12ተኛ ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ "
የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
https://result.eaes.et/complaint
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms | 782 |
