en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 265 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 265 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -2 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.75%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.90% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 390 views. Within the first day, a publication typically gains 1 269 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 265
Subscribers
-524 hours
-67 days
-230 days
Posts Archive
አንዳንድ ሰዎች ስሜትሽን ገድለዉ ለምን እንደተቀየርሽ ይጠይቁሻል። = t.me/https_Asselefya1

🔖 እህቴ በክፋታቸዉ ምክንያት መልካምነትሽን እንዳታጪዉ ተጠንቀቂ! =

أفضل عبادة في أيام_التشريق ..

- ﴿يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا هَل أَدُلُّكُم على تجارة تنجيكم من عذاب أليم﴾. - ابن باز رحمه اللّٰه.

ጥያቄ፡- ሴት እርድ ማረድ ትችላለች? ያረደችውን መብላትስ ይፈቀዳል? መልስ፡- ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በትክክለኛ ሱና እንደተገኘው ሴቷም ልክ እንደ ወንዱ ማረድ ትችላለች፡፡ ሙስሊማ ወይም ኪታቢያ ከሆነች እና #ሸሪዐዊ በሆነ መልኩ ካረደች፣ በሷ ቦታ ሊያርድ የሚችል #ወንድ_ቢኖር_እንኳን ያረደችውንም መብላትም ይፈቀዳል፡፡ ያረደችውን ለመብላት ስታርድ ወንድ በመጥፋቱ ማረዷ መስፈርት አይደለም፡፡ ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ (መጅሙዕ፡ 23/82) = https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ወንድ ልጅ ሲሰበር ዝም ነው የሚለው ውስጡ ይጎዳል በጣም ድክምምም ይላል ቢዚ ለመሆን ይሞክራል በሚጎዳው ነገር እንኳን ቢሆን ከዛ በጣም ቁጡ እና ግድ የለሽ. ሊሆን ይችላል በዚህ ምክንያት ብዙ እህቶች ሊጎዳ ይችላል እና ወንድን ልጅ አትጉዱ እህቶቸ እርሱም ሰው ነው ይጎዳል እሺ

🔖 አያመ ተሽሪቅን መፃም አስመልክቶ በወር ሶስት ቀን (11,12,13) መፃምን ያስለመደ ሰው የአያመ ተሽሪቅ 13ኛውን ቀን መፃም ይፈቀድለታልን? 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14546

እርሰዎ ግን ለመተቸት አልፈጠኑም ወይ?¡ የበሉበትን ወጭት ሰባሪ እንዳያስብለዎት ፈራሁ ትናንት የኖሩበትን ዛሬ ሲያቧጭቁት¡¡¡

ገንዘብ ቢኖረውም ባይኖረውም በዒድ ከሚያሳዝኑኝ ሰዎች አንዱ ከቤተሰቡ ተለይቶ የሚኖር ላጤ ነው።ገንዘብ ከሌለው ደግሞ ይበልጥ ያሳዝናል። አላህ መልካም የትዳር አጋር ይወፍቃችሁ። አብሽር! አንድ ቀን ያልፍ ይሆናል! ባይሆን በዚህ ቀን አላህን ከምትጠይቋቸው የአኺራህና የዱንያ ጉዳዮቻችሁ አንዱ አድርጉት። ከልብ ለምኑት! የምር ላጤነት'ኮ ያውም በዒድ አስከፊ ነው። የቀመሰ ይበልጥ ያውቀዋል¡ አቦ ላጤ ምን ዒድ አለው¡ =t.me/AbuSufiyan_Albenan

"ሁሉ ሙሉ ነዉ። ጥሩ ለብሰን ጥሩ በልተን ጥሩ ጠጥተን" ከኡማዉ ተቀላቅለን ሰግደን ግን የሆነ ቅር የሚል ነገር አለ ዒድ ያለ ቤተሰብ !💧 እስኪ ይሁን አልሃምዱሊላህ አብሽሩ ይሄም ያልፋል! =

👉ጣፋጭ ተክቢራ ኢድ የምግብ፣ የመጠጥ፣ የደስታ ብቻ ሳይሆን የኢባዳም ቀን ጭምር ነው 《تقبل الله مني ومنكم صالح الأعمال 》 =