💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 139 subscribers, ranking 6 041 in the Religion & Spirituality category and 2 390 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 139 subscribers.
According to the latest data from 29 August, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -58 over the last 30 days and by -1 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 26.48%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.20% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 3 746 views. Within the first day, a publication typically gains 1 160 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_Selefyaa1bot
@Ass_Selefyaa1bot”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 30 August, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 30 August | 0 | |||
| 29 August | 0 | |||
| 28 August | 0 | |||
| 27 August | +3 | |||
| 26 August | +3 | |||
| 25 August | 0 | |||
| 24 August | 0 | |||
| 23 August | 0 | |||
| 22 August | +4 | |||
| 21 August | +2 | |||
| 20 August | +2 | |||
| 19 August | +2 | |||
| 18 August | 0 | |||
| 17 August | 0 | |||
| 16 August | +2 | |||
| 15 August | 0 | |||
| 14 August | 0 | |||
| 13 August | 0 | |||
| 12 August | +6 | |||
| 11 August | 0 | |||
| 10 August | +10 | |||
| 09 August | +4 | |||
| 08 August | +2 | |||
| 07 August | +5 | |||
| 06 August | 0 | |||
| 05 August | 0 | |||
| 04 August | +7 | |||
| 03 August | +11 | |||
| 02 August | +2 | |||
| 01 August | +1 |
| 2 | 🔖ዓኢሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች፦
«የሞቱትን ሰዎቻችሁን በመልካም ነገር እንጂ በሌላ አትጥቀሷቸው።»
📚 መሳዊኡል አክላቅ ሊል-ኸራኢጢ (90)
" ማለትም፦ ሰው ከሞተ በኋላ በክፉ ነገር ከመናገርና ከመተቸት መቆጠብ፣ በመልካም ነገሩ ብቻ ማስታወስ ይገባል።
=
t.me/https_Asselefya1 | 1 543 |
| 3 | No text... | 1 786 |
| 4 | " በዱኒያ የምንሠራው መልካም ሥራ በቀብር ውስጥ ከእኛ ጋር የሚቀር ብቸኛ ጓደኛችን ነው። ስለዚህ ለዚያ ቀን የሚጠቅመንን መልካም ሥራ ለመሥራት እንትጋ። 🤲🏻🌸
=
t.me/https_Asselefya1 | 1 723 |
| 5 | No text... | 1 926 |
| 6 | No text... | 1 820 |
| 7 | No text... | 1 701 |
| 8 | ~ ትንሽ ወንድሜ የተከለዉ ሽንኩርት ነዉ መርቁለት ክከክ ራሱ ነዉ ፎቶ ያነሳዉ😀 የገጠር ልጆች አኮ ጀግና ናቸዉ🌺 | 1 855 |
| 9 | “መጀመሪያ ላይ ‘አትችይም’ ይሉሻል፤ በመጨረሻ ግን በመደነቅ ሁሉም ያጨበጭብልሻል። በዚህ እርግጠኛ ሁኚ። ”
ማለትም፦ ሰዎች መጀመሪያ ላይ በችሎታሽ ሊጠራጠሩ ይችላሉ፤ አንቺ ግን በራስሽ ታምነሽ በጥረት ከቀጠልሽ፣ በመጨረሻ ውጤትሽን አይተው ያደንቁሻል።
=
t.me/https_Asselefya1 | 2 188 |
| 10 | #ገጠር | 2 024 |
| 11 | السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
እንዴት ናችሁልኝ እኔ ደህና ነኝ እንዳታስቡ ቤተሰብ ሁላ ......ገጠር ስለሆንኩ ነዉ የጠፋሁኝ...እሺ አታስቡ ጥሩ ቆይታ እያሳለፍኩ ነዉ ከቤተሰብ ጋር እሺ
✍ቢንት አራጋዉ | 1 140 |
| 12 | የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
الرَّاحِمونَ يرحَمُهم الرَّحمنُ؛ ارحَموا مَن في الأرضِ يرحَمْكم مَن في السَّماءِ.
"አዛኞችን አዛኙ አላህ ያዝንላቸዋል። በምድር ላይ ላሉት እዘኑ፤ በሰማይ ያለው (አላህ) ይራራላችኋል።" [አቡ ዳውድ፡ 4941] [ቲርሚዚይ: 1924]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor | 4 765 |
| 13 | 🔖 ነቢዩ ﷺ እንዲህ አሉ፦
«ከእናንተ መካከል በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬና መልካም ተስፋ ይዞ እንጂ እንዳይሞት የሚችል ሰው ካለ፣ እንዲህ ያድርግ።» ማለትም፦ ሰው በሕይወቱ ሁሉ በአላህ ምሕረት፣ ቸርነትና ማስተካከያ ላይ መልካም ተስፋ ይኑረው፤ በአላህም ላይ መልካም እምነት ይዞ ይኑር። 📚 ሰሒሕ ኢብኑ ሒባን (662)
=
t.me/https_Asselefya1 | 4 515 |
| 14 | No text... | 4 071 |
| 15 | No text... | 3 453 |
| 16 | No text... | 2 846 |
| 17 | • የወንዶች ጥፋት (መውደቂያ) በሦስት ነገሮች ውስጥ ነው፡
"በብቸኝነት (በስወራ የሚደረጉ ጥፋቶች) – በሴቶች (ያልተገባ ስሜት/ግንኙነት) – በገንዘብ/በፋይናንስ የገንዘብ ዝውውር።"
• የሴቶች ጥፋት (መውደቂያ) ደግሞ በአራት ነገሮች ውስጥ ነው፡
"ምላሰኝነት (አንደበትን አለመጠበቅ) – ማጉረምረም/ብዛት ያለው አማራሪነት – የባልን/የአጣማጅን ውለታ መካድ – አላስፈላጊ ገላን ማሳየት (ተበርሩጅ)።"
እነዚህን የተጠበቀ ሰው = በሁለቱም ዓለም (በዚህች ዓለምም ሆነ በአኺራ) ይድናል!
منقول | 2 963 |
| 18 | • ደስ የሚል ቦታ.....ተጋበዙ🌺 | 3 457 |
| 19 | • ክብር ለሹፌሮች ይሄን ሁሉ መንገድ ታግለዉ ወደ ፈለግንበት አቅጣጫ ለሚያደርሱን !
= | 3 517 |
| 20 | No text... | 2 611 |
