ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 265 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 370 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 265 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -2، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.75‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.90‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 390 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 269 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 265
المشتركون
-524 ساعات
-67 أيام
-230 أيام
أرشيف المشاركات
አንዳንድ ሰዎች ስሜትሽን ገድለዉ ለምን እንደተቀየርሽ ይጠይቁሻል። = t.me/https_Asselefya1

🔖 እህቴ በክፋታቸዉ ምክንያት መልካምነትሽን እንዳታጪዉ ተጠንቀቂ! =

أفضل عبادة في أيام_التشريق ..

🔖እንድህ የምትይበት ቀን ቅርብ ነው አብሽሪ― ~
🔖እንድህ የምትይበት ቀን ቅርብ ነው አብሽሪ― ~

حكم صيام أيام التشريق
حكم صيام أيام التشريق

- ﴿يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا هَل أَدُلُّكُم على تجارة تنجيكم من عذاب أليم﴾. - ابن باز رحمه اللّٰه.

ጥያቄ፡- ሴት እርድ ማረድ ትችላለች? ያረደችውን መብላትስ ይፈቀዳል? መልስ፡- ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በትክክለኛ ሱና እንደተገኘው ሴቷም ልክ እንደ ወንዱ ማረድ ትችላለች፡፡ ሙስሊማ ወይም ኪታቢያ ከሆነች እና #ሸሪዐዊ በሆነ መልኩ ካረደች፣ በሷ ቦታ ሊያርድ የሚችል #ወንድ_ቢኖር_እንኳን ያረደችውንም መብላትም ይፈቀዳል፡፡ ያረደችውን ለመብላት ስታርድ ወንድ በመጥፋቱ ማረዷ መስፈርት አይደለም፡፡ ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ (መጅሙዕ፡ 23/82) = https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ወንድ ልጅ ሲሰበር ዝም ነው የሚለው ውስጡ ይጎዳል በጣም ድክምምም ይላል ቢዚ ለመሆን ይሞክራል በሚጎዳው ነገር እንኳን ቢሆን ከዛ በጣም ቁጡ እና ግድ የለሽ. ሊሆን ይችላል በዚህ ምክንያት ብዙ እህቶች ሊጎዳ ይችላል እና ወንድን ልጅ አትጉዱ እህቶቸ እርሱም ሰው ነው ይጎዳል እሺ

🔖 አያመ ተሽሪቅን መፃም አስመልክቶ በወር ሶስት ቀን (11,12,13) መፃምን ያስለመደ ሰው የአያመ ተሽሪቅ 13ኛውን ቀን መፃም ይፈቀድለታልን? 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14546

እርሰዎ ግን ለመተቸት አልፈጠኑም ወይ?¡ የበሉበትን ወጭት ሰባሪ እንዳያስብለዎት ፈራሁ ትናንት የኖሩበትን ዛሬ ሲያቧጭቁት¡¡¡

ገንዘብ ቢኖረውም ባይኖረውም በዒድ ከሚያሳዝኑኝ ሰዎች አንዱ ከቤተሰቡ ተለይቶ የሚኖር ላጤ ነው።ገንዘብ ከሌለው ደግሞ ይበልጥ ያሳዝናል። አላህ መልካም የትዳር አጋር ይወፍቃችሁ። አብሽር! አንድ ቀን ያልፍ ይሆናል! ባይሆን በዚህ ቀን አላህን ከምትጠይቋቸው የአኺራህና የዱንያ ጉዳዮቻችሁ አንዱ አድርጉት። ከልብ ለምኑት! የምር ላጤነት'ኮ ያውም በዒድ አስከፊ ነው። የቀመሰ ይበልጥ ያውቀዋል¡ አቦ ላጤ ምን ዒድ አለው¡ =t.me/AbuSufiyan_Albenan

"ሁሉ ሙሉ ነዉ። ጥሩ ለብሰን ጥሩ በልተን ጥሩ ጠጥተን" ከኡማዉ ተቀላቅለን ሰግደን ግን የሆነ ቅር የሚል ነገር አለ ዒድ ያለ ቤተሰብ !💧 እስኪ ይሁን አልሃምዱሊላህ አብሽሩ ይሄም ያልፋል! =

👉ጣፋጭ ተክቢራ ኢድ የምግብ፣ የመጠጥ፣ የደስታ ብቻ ሳይሆን የኢባዳም ቀን ጭምር ነው 《تقبل الله مني ومنكم صالح الأعمال 》 =