cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

Show more
Advertising posts
3 755
Subscribers
+424 hours
+907 days
+31330 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አል _ሐጁል መብሩር....! 〰️〰️〰️〰️〰️〰️ ነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ ~መብሩር የሆነ ሐጅ ምንዳዉ ጀነት እንጂ ሌላ አይደለም። ~ሐጅ መብሩር ማለት፦ የሐጅ መሠረቶችንና ግዴታዎችን በጠበቀ መልኩ የተከናወነና ከወንጀሎችና ከግድፈቶችም የጠራ ሐጅ ማለት ነዉ። 🔖ሐጅ መብሩር እንዲሆን ትፈልጋለህ?ዎን ያልክ እንደሆነ ቀጥሎ ያሉትን ሁለት# ጥያቄዎች እራስህን ጠይቅ! ⓵ኛ እንዴት ነዉ ሐጄን ነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም በሠሩት መልኩ መስራት የምችለዉ ? ⓶ኛ ሐጅ ሠረቸ ያገኘሁትን ምንዳ እንዳይበላሽና ተቀባይነት እንዳያጣ ምን ማድረግ ይኖርብኛል? ~ብዙ ሠዎች ለሐጅ ሐርመዉ ሳለ ነገር ግን የጀመሩትን ትልቅ ኢባዳ የማክበር ምልክት አይታይባቸዉም ፦ሐራምን መራቅና ኸይር ስራ ላይ መበርታትም ይጎድላቸዋል። እያንዳንዱን የሐጅ ኡምራ ተግባርም ነብያችን ስለሏሁ አለይሂ ወሠለም በፈፀሙት መሠረት የመፈጸም ጉጉት አይታይባቸዉም። እንደዚሁም በርካታ ሠዎች ሐጅ ካደረጉ በኋላ አንዳንድ የድሮ መጥፎ ስራዎችና ጥሩ የማይባሉ ባህሪዎቻቸዉ ከሐጁም በኋላ እነሱ ላይ ይታያል። ይህ ሐጃቸዉ መብሩ ያለመሆኑ ምልክት ሊሆን ይችላል ! ስለዚህ ከሐጁ ተጠቃሚ ልንሆን ዘንድ ማወቅና መተግበር ይጠበቅብናል። = t.me/https_Asselfya
Show all...
🔴 አሁን ቀጥታ ስርጭት 📚 የፈትሑል መጂድ ኪታብ ደርስ -ክፍል 13- 🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሼር በማድረግ ሌሎችንም ተጠቃሚ ያድርጉ የላይቩ ሊንክ https://t.me/SheikhMuhammedZainAdam?livestream
Show all...
የወንጀሌ ብዛት  ቁጥር ስፍር የለው መልካም ስራ የለኝ  የምተማመነው በማይጠቅምበት ቀን  ወዳጅ ከጓደኛ በእዝነትህ ካልሆነ  የለኝም መዳኛ ሰዎች ሲገምቱኝ  መልካም እውነተኛ፤ እኔ ግን ሌላ ነኝ  ምስኪን ወንጀለኛ። ጌታዬ ሆይ ማረኝ  ድክመቴን እይና፤ መዳኛው ተስፋዬ  ምህረትህ ነውና።
Show all...
سُبْحَانَكَ اللَّهُمَّ وَبِحَمْدِكَ، أَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَـهَ إِلاَّ أَنْتَ، أَسْتَغْفِرُكَ وَأَتُوْبُ إِلَيْكَ.
Show all...
~ህይወት በመደጋገፍ የተሞላች ናትና ! ወንድምህን ለመርዳት ወደሗላ አትበል። ~
Show all...
🔖እየጮሁ ማልቀስ የሚቀይረዉ ነገር የለም።በዚያ ላይ አመፅ ነዉ  እንደዉም ከትልልቅ ወንጀል ነዉ። ~እየጮኸች የምታለቅስ ሴት..!ከመሞቷ በፊት ወደ አላህ ቶብታ ያልተመለሠች ከሆነ  በሷ ላይ ቀሚስ ኑሮ ይህ ቀሚስ የቀለጠ ነሐስ ነዉ ብለዉታል ኢብኑ አባስ ፦ከጀረብ የሆነ ቀሚስ ለብሳ የዉመል ቂያማ እንድቆም ይደረጋል።እነዚህ ነገሮች እሳቱን የማቀጣጠል የገዘፈ  ሀይል አላቸዉ። ~ግን እስካልቶበተች ድረስ ነዉ የቶበተች እንደሆን ከዚህ የገዘፈ ወንጀልን ሠርተን ወደ አላህ ከተመለስን አላህ ተዉበታችንን ይቀበለናል። ጌታችን እንዲህ ይላል። قُلْ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ أَسْرَفُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا۟ مِن رَّحْمَةِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يَغْفِرُ ٱلذُّنُوبَ جَمِيعً = t.me/https_Asselfya
Show all...
~እዉቀታችን ፍሬ ያፈራ ዘንድ ..ለአደብ ትኩረት እንስጥ.! =
Show all...
🔴 አሁን ቀጥታ ስርጭት 📚 የፈትሑል መጂድ ኪታብ ደርስ -ክፍል 12- 🎙በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም ሼር በማድረግ ሌሎችንም ተጠቃሚ ያድርጉ የላይቩ ሊንክ https://t.me/SheikhMuhammedZainAdam?livestream
Show all...