en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 265 subscribers, ranking 6 132 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 265 subscribers.

According to the latest data from 08 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -2 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.75%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.90% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 390 views. Within the first day, a publication typically gains 1 269 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 265
Subscribers
-524 hours
-67 days
-230 days
Posts Archive
የቤትሽን ገመና ውጭ አትዝሪ ~ ተሰባስበው ባሎቻቸውን በማማት የሚጠመዱ ሴቶች አሉ። አንዳንዶቹ ከነዚህ የሃሜት ድግሶች መልስ በባሎቻቸው ላይ ያቄማሉ። ውስጣቸው ይደፈርሳል። ቀጥታ ግጭት ውስጥ የሚገቡም አሉ። እነዚህ ሃሜቶች አንዳንዴ ሄደው ሄደው ቤት የሚያፈርሱ ሊሆኑ ይችላሉ። ሴቶች በባሎቻችሁ ላይ እንድትሸፍቱ ከሚያደርጉ አጉል መካሪዎች ተጠንቀቁ። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor

•• قالَ الشَّيخ العلّامَة ابنُ عُثَيْمِين رحمهُ الله : يَنبَغِي لِلإنسانِ يَومَ عَرَفَةَ أنْ يَختارَ الأدعيةَ الوارِدَةَ ومِنها أنَّ النَّبيَّ ﷺ كان يُكـثِـرُ: "رَبَّـنَا آتِـنَا فِي الدُّنْيَا حَسَـنَةً وَفِي الآخِـرَةِ حَسَـنَةً؛ وَقِنَا عَـذَابَ النَّارِ" ومِنَ الذِّكرِ قَولُ النَّبيِّ ﷺ "أَفْضَلُ الدُّعَاءِ دُعَاءُ يَوْمِ عَرَفَةَ وَأَفْضَـلُ مَا قُلْتُ أَنَا وَالنَّبِيُّونَ مِنْ قَبْلِي: لا إِلَهَ إِلَّا الله وَحْـدَهُ لَا شَـرِيكَ لَـهُ؛ لَـهُ الْمُلْكُ وَلَـهُ الْحَمْدُ وَهُـوَ عَـلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيــر". ‏‌‏⤶ الشَّرْحُ المُمتِعُ لابن عُثيمين (٧ /٢٩٥) =

«ነዉር የሌላቸው ሰዎች አጋጥመዉኝ ነበር። የሰው ነዉር መከታተል ሲጀምሩ አላህ ነዉራቸዉን አጋለጠባቸው። ነዉር ያለባቸው ሰዎችም አጋጥመውኛል። ስለ ሰው ነዉር ግድ አልነበራቸዉም። በዚህም የተነሳ ነዉራቸው ተደበቀላቸው።» ኢማም ማሊክ―ረሒመሁሏህ― =t.me/AbuSufiyan_Albenan

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የአፋልጉን ጥሪ በፎቶው የምትመለከቱት ተፈላጊ ሰኢድ እንድሪስ ዕድሜው 16 አመት ሲሆን ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ ሀርቡ ነው። እንደማንኛዉም ሰዉ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته የአፋልጉን ጥሪ   በፎቶው የምትመለከቱት ተፈላጊ ሰኢድ እንድሪስ ዕድሜው 16 አመት ሲሆን   ተወልዶ ያደገው በደቡብ ወሎ ሀርቡ  ነው። እንደማንኛዉም ሰዉ ሰርቼ እለውጣለሁ ብሎ ወደ ሳኡዲ ከወጣ 8ወር አልፈዉታል ምን አልባት ተይዞም ከሆነ ከአምስት ወር በፊት ድበር ደርሻለሁ ብሎ ደዉሎል ከዛ ወደዚህ ድምፁ የለም ከቤት ከወጣ ወራቶች ያለፉት  ሲሆን እስከ አሁን  የት እንደ ደረሰ እና የት እዳለ አናውቅም። ካያችሁት እንድታሳውቁን ዘንድ በአላህ ሥም እንጠይቃችሗለን።   የመልካም ስራችሁን ምንዳ ከአላህ አታጡትምና መልእክቱን ሼር በማድረግ  ተባበሩን። እዲሁም ልጃችን  ወንድማችንን በሰላም ከቤተሠቦቹ ጋር አሏህ እዲያገናኘን በመልካም ዱአችሁ አትርሱን። *የጉርፕና የቻናል ባለቤቶች ሸር ብታደርጉልን* *ፈላጊ ቤተሰቦቹ* 0938925183 0590449577 0582722974

🔖 የአረፋን ቀን በምን አይነት መልኩ መጠቀም እንዳለብን የተዳሰሰበት ነሲሀ قال الرسول ﷺ :" خيرُ الدعاءِ دعاءُ يومِ عرفَةَ وخيرُ ما قلْتُ أنا والنبيونَ من قبلي لا إلهَ إلَّا اللهُ وحدَه لا شريكَ له له الملكُ وله الحمدُ وهو على كلِّ شيءٍ قديرٌ . 🎙 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

🔴👉የአረፋ ቀን መፃም ያለው ምንዳ የተዳሰሰበት ምክር قال الرسول ﷺ : " صيامُ يومِ عرفةَ ، أَحتسبُ على اللهِ أن يُكفِّرَ السنةَ التي قبلَه، والسنةَ التي بعده " 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14533

¶"አሁን ላይ ቃላቶችን አሳምሮ ከሚያወራ ሰው ይልቅ ዝም ማለት የሚችል ሰው ያስደንቀኛል በዚህ ጫጫታ አለም ብዙዎች ለመደመጥ ሰልፍ ላይ በሚታገሉበት ሰዓት ሳይበገሩ ዝም ማለት መቻል መታደል ነው ልብ
¶"አሁን ላይ ቃላቶችን አሳምሮ ከሚያወራ ሰው ይልቅ ዝም ማለት የሚችል ሰው ያስደንቀኛል በዚህ ጫጫታ አለም ብዙዎች ለመደመጥ ሰልፍ ላይ በሚታገሉበት ሰዓት ሳይበገሩ ዝም ማለት መቻል መታደል ነው ልብህ ያርፋል ። https://t.me/Asselefya_39

»»የፈጅር ሰላትን ከማሳለፍ ተጠንቀቅ      »ከፈጅር ሰላት መሳነፍ አደገኛ         »የሆነ የሙናፊቆች ምልክት ነውና»   [{ቡካሪና ሙስሊም ዘግበውታል}]

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ታላቅ የዳዕዋ እና የኒያ ፕሮግራም እነሆ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር፦ ◎ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት እንግዶቻችን ➀) ሸይኽ አወል ቢን አሕመድ ➁)
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته          ታላቅ የዳዕዋ እና የኒያ ፕሮግራም እነሆ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር፦      ◎ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙት እንግዶቻችን ➀) ሸይኽ አወል ቢን አሕመድ         ➁) ኡስታዝ ኸድር ቢን አሕመድ ➂) ኡስታዝ አብዱሽኩር          ➃) ወንድም ሙ/ድ ሲራጅ ➠ ፕሮግራም መሪ፦ ➻አቡ ኡበይዳና አቡ ማሒ       ➠ ማንቂያ፦     ➻ ከረመዷን በኋላ (ሸዋል) አካባቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ታስቦ እንደነበረ ታውቃላችሁ።ግና አሁንም በጣም አንገብጋቢ የሚባሉ ስራዎች ቀድመው እንዲቀላጠፉ በማሰብና እነሱ ላይ በማተኮር የተማሪዎች ቅበላው ከሙሐረም በኋላ እንዲሆን ታስቧል ኢንሻ አላህ።ለእዚህ ስራ ነው ሁሌም እየተረባረብን ያለነው።በነገራችን ላይ ስንት ተማሪዎች ለመቀበል ታስቧል የሚለውንም በፕሮግራሙ ላይ የምትሰሙት ይሆናል።      ይሄን ፕሮግራም ላለመገኘት ቀርቶ ለማርፈድ እንዳታስቡ፡ትጸጸቱበታላችሁ ➠ መርከዙ የደረሰበትን ጉዳይ በተመለከተ ያላሰባችሁትና ያልጠበቃችሁት አጓጊ ዜና አለን።.የስራችሁን ውጤት ለማየት ከፈለጋችሁ ማክሰኞ ምሽትን ከእኛ ጋር...        ማሳሰቢያ፦ ማክሰኞ(ነገ)ምሽቱን ከእኛ ጋር..... 🔍 ስርጭቱ የሚተላለፍበት ሊንክ                              ╰┈➢ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk ╰┈➢ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk

📣 ወንጀልን አታጣጥም ....! =

🛑👉የሚወደድ ሰዉ መሆን እና ዋጋ ያለዉ ሰዉ መሆን ይለያያል። ሁሉም ሰዉ ሊወድሽ ይችላል። ሁሉም ሰዉ ግን ዋጋ ሊሰጥሽ አይችልም። ስለዚህ ዋጋ ያላት ሴት ሁኚ። = https://t.me/https_A
🛑👉የሚወደድ ሰዉ መሆን እና ዋጋ ያለዉ ሰዉ መሆን ይለያያል። ሁሉም ሰዉ ሊወድሽ ይችላል። ሁሉም ሰዉ ግን ዋጋ ሊሰጥሽ አይችልም። ስለዚህ ዋጋ ያላት ሴት ሁኚ። = https://t.me/https_Asselefya1

ነገር ማዋሰድ ማበላሸት ነዉ በተናጠል እንድሁም በማህበረሰቡ ላይ.....!! =