uz
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Kanalga Telegram’da o‘tish

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 265 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 132-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 370-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 265 obunachiga ega bo‘ldi.

08 Iyul, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -2 ga, so‘nggi 24 soatda esa -5 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.75% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.90% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 269 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 09 Iyul, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 265
Obunachilar
-524 soatlar
-67 kunlar
-230 kunlar
Postlar arxiv
አንዳንድ ሰዎች ስሜትሽን ገድለዉ ለምን እንደተቀየርሽ ይጠይቁሻል። = t.me/https_Asselefya1

🔖 እህቴ በክፋታቸዉ ምክንያት መልካምነትሽን እንዳታጪዉ ተጠንቀቂ! =

أفضل عبادة في أيام_التشريق ..

- ﴿يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا هَل أَدُلُّكُم على تجارة تنجيكم من عذاب أليم﴾. - ابن باز رحمه اللّٰه.

ጥያቄ፡- ሴት እርድ ማረድ ትችላለች? ያረደችውን መብላትስ ይፈቀዳል? መልስ፡- ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በትክክለኛ ሱና እንደተገኘው ሴቷም ልክ እንደ ወንዱ ማረድ ትችላለች፡፡ ሙስሊማ ወይም ኪታቢያ ከሆነች እና #ሸሪዐዊ በሆነ መልኩ ካረደች፣ በሷ ቦታ ሊያርድ የሚችል #ወንድ_ቢኖር_እንኳን ያረደችውንም መብላትም ይፈቀዳል፡፡ ያረደችውን ለመብላት ስታርድ ወንድ በመጥፋቱ ማረዷ መስፈርት አይደለም፡፡ ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ (መጅሙዕ፡ 23/82) = https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

ወንድ ልጅ ሲሰበር ዝም ነው የሚለው ውስጡ ይጎዳል በጣም ድክምምም ይላል ቢዚ ለመሆን ይሞክራል በሚጎዳው ነገር እንኳን ቢሆን ከዛ በጣም ቁጡ እና ግድ የለሽ. ሊሆን ይችላል በዚህ ምክንያት ብዙ እህቶች ሊጎዳ ይችላል እና ወንድን ልጅ አትጉዱ እህቶቸ እርሱም ሰው ነው ይጎዳል እሺ

🔖 አያመ ተሽሪቅን መፃም አስመልክቶ በወር ሶስት ቀን (11,12,13) መፃምን ያስለመደ ሰው የአያመ ተሽሪቅ 13ኛውን ቀን መፃም ይፈቀድለታልን? 🎙አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14546

እርሰዎ ግን ለመተቸት አልፈጠኑም ወይ?¡ የበሉበትን ወጭት ሰባሪ እንዳያስብለዎት ፈራሁ ትናንት የኖሩበትን ዛሬ ሲያቧጭቁት¡¡¡

ገንዘብ ቢኖረውም ባይኖረውም በዒድ ከሚያሳዝኑኝ ሰዎች አንዱ ከቤተሰቡ ተለይቶ የሚኖር ላጤ ነው።ገንዘብ ከሌለው ደግሞ ይበልጥ ያሳዝናል። አላህ መልካም የትዳር አጋር ይወፍቃችሁ። አብሽር! አንድ ቀን ያልፍ ይሆናል! ባይሆን በዚህ ቀን አላህን ከምትጠይቋቸው የአኺራህና የዱንያ ጉዳዮቻችሁ አንዱ አድርጉት። ከልብ ለምኑት! የምር ላጤነት'ኮ ያውም በዒድ አስከፊ ነው። የቀመሰ ይበልጥ ያውቀዋል¡ አቦ ላጤ ምን ዒድ አለው¡ =t.me/AbuSufiyan_Albenan

"ሁሉ ሙሉ ነዉ። ጥሩ ለብሰን ጥሩ በልተን ጥሩ ጠጥተን" ከኡማዉ ተቀላቅለን ሰግደን ግን የሆነ ቅር የሚል ነገር አለ ዒድ ያለ ቤተሰብ !💧 እስኪ ይሁን አልሃምዱሊላህ አብሽሩ ይሄም ያልፋል! =

👉ጣፋጭ ተክቢራ ኢድ የምግብ፣ የመጠጥ፣ የደስታ ብቻ ሳይሆን የኢባዳም ቀን ጭምር ነው 《تقبل الله مني ومنكم صالح الأعمال 》 =