Top Students
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0965654520
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel Top Students
Channel Top Students (@topstudents1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 57 393 subscribers, ranking 2 940 in the Education category and 579 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 57 393 subscribers.
According to the latest data from 04 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -673 over the last 30 days and by -35 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 17.97%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.17% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 10 313 views. Within the first day, a publication typically gains 5 834 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 29.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር::
@UAT_Preparation1
@Freshman_Classroom
@Exit_Exam_Passway
እኛን ለማግኘት
@mulea27 / 0965654520”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 05 September | +7 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | 0 | |||
| 02 September | 0 | |||
| 01 September | 0 |
| 2 | +1 1_UAT_Test_Taker_Schedule_–_AAU_Test_Site_–_September_7–8,_2026.xlsx | 1 543 |
| 3 | UAT exam schedule | 1 454 |
| 4 | በ2019 ዓ.ም ከ9-12 ኛ ክፍል ተማሪዎች አላችሁ??
እስቲ በ Reaction አለን በሉን 🙏 | 3 150 |
| 5 | የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም ቅበላ የመግቢያ ፈተና ጳጉሜን 04/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
በ2019 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች የመግቢያ ፈተና ለመፈተን በኦንላይን የተመዘገባችሁ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ጳጉሜን 04/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልጿል።
በመሆኑም ያመለከታችሁ በሙሉ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ መፈተን የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲዎቹ አሳውቀዋል።
ተፈታኞች በዕለቱ ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያዎች መገኘት ይጠበቅባችኋል። የሞባይል ስልክ እንዲሁም ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል፡፡
አመልካቾች ለፈተና ስትቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት፣ የአድሚሽን ካርድ እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
የመግቢያ ፈተናውን የሚያልፉ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሚደረገው የዩኒቨርሲቲ ምደባ ውስጥ አይካተቱም፡፡
#Share
#Share
JOIN: @TOPSTUDENTS1 | 3 940 |
| 6 | 📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗
--------------------------------------------------
1⃣• FANA EDUCATION
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
2⃣• TOP STUDENTS
🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
3⃣• QUIZ TIME
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
4⃣• A+ ETHIOPIA
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
6⃣• BLUE NILE ACADEMY
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
7⃣• Extreme Book Series
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
8⃣• 2019 ዓ.ም ላይ Freshman ለምትሆኑ ግዴታ ሊኖራችሁ የሚገባ ቻናል
🔗 FRESHMAN 2019
Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌 | 699 |
| 7 | የዩኒቨርሲቲ አመራረጥ በቅደም ተከተል
(University Preference Step By Step)
#Share
#Share
JOIN: @TOPSTUDENTS1 | 6 593 |
| 8 | የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ያድርጉ!
በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሐግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ 👇
ከነሐሴ 28/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም
የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫ የሚያደርጉበት ሊንክ 👇
https://student.ethernet.edu.et/
የሕክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከስድስት ወር በታች ህጻን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል ተብሏል።
#Share
#Share
JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM | 7 374 |
| 9 | 📚 2019 ላይ Freshman ኮርስን በብቃት እንዲትወጡ ይሄ ቻናል በጣም ያስፈልጋችኃል
▪️ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ ውጤት እንዴት እንደሚሰራ ምክር ይሰጣል
▪️መምህራን የሚጠቀሟቸውን መፅሀፍቶችን ያጋራል
▪️ሾርት ኖት፤ Powerpoint እና ፈተናዎችን ከነማብራሪያ ያቀርባል
📌 ተቀላቀሉት👇👇
JOIN @FRESHMAN_CLASSROOM | 7 241 |
| 10 | " ሙሉ ውጤታችን Disqualified ተደርጓል " ያሉ በርካታ የ2018 ዓ.ም #REMEDIAL ተማሪዎች ቅሬታ አቅርበዋል።
ተማሪዎቹ " ይፋ በተደረገው የፈተና ውጤት ላይ የገጠመን ከፍተኛ ችግር እንዲሰማልን እንፈልጋለን " ብለዋል።
ቅሬታቸውን ካቀረቡት መካከል በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳንይንስ ተማሪዎች ውጤታቸው " ሙሉ በሙሉ Disqualified " የተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ከዚህ በተጨማሪ፥ በደብረ ብርሃን፣ ወሎ፣ አርባ ምንጭ፣ ሚዛን ቴፒ፣ ሰመራ፣ ባህርዳር፣ ወልቂጤ፣ ኦዳ ቡልቱም፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ የተለያዩ ተማሪዎች ውጤት ላይ ተመሳሳይ ችግር እንደገጠማቸው አመልክተዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ቅሬታቸውን ተመልክቶ ምክንያቱን በመለየትና በማሳወቅ እንዲሁም በመመርመር አስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።
➡️ ልዩ እገዛ የሚያገኙበት ገፅ 👇👇
JOIN:@FRESHMAN_2019
JOIN: @TOPSTUDENTS1 | 9 082 |
| 11 | ዩኒቨርሲቲ ከመግባታችሁ በፊት እነዚህን ነገሮች የግድ ማወቅ አለባችሁ👇👇
https://youtu.be/MLOZVYDvhAU?si=uV47Xo-k_YdgOE4r | 9 015 |
| 12 | #RemedialResult
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።
➡️ ልዩ እገዛ የሚያገኙበት ገፅ 👇👇
JOIN:@FRESHMAN_2019
JOIN: @TOPSTUDENTS1 | 8 856 |
| 13 | 📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗
--------------------------------------------------
1⃣• FANA EDUCATION
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
2⃣• TOP STUDENTS
🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
3⃣• QUIZ TIME
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
4⃣• A+ ETHIOPIA
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
6⃣• BLUE NILE ACADEMY
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
7⃣• Extreme Book Series
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
8⃣• 2019 ዓ.ም ላይ Freshman ለምትሆኑ ግዴታ ሊኖራችሁ የሚገባ ቻናል
🔗 FRESHMAN 2019
Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌 | 811 |
| 14 | +5 ➡️ AASTU and ASTU Entrance Exam
➡️ እራሳችሁን ፈትሹበት
📌AASTU ወይም ASTU ለመግባት
ላሰቡ ተማሪዎች share አድርጉ::
share
share
➡️ ልዩ እገዛ የሚያገኙበት ገፅ 👇👇
JOIN: @FRESHMAN_2019
JOIN: @TOPSTUDENTS1 | 12 808 |
| 15 | የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና ምዝገባ
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገባችሁ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ለ2019 ዓ.ም መቀበል ይፈልጋሉ፡፡
የትምህርች ዘርፎች
በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች
ለትምህርት መስኮች ዝርዝር 👇
https://www.facebook.com/share/p/19EMVmakWg/ or
https://www.facebook.com/share/p/18zZo4rxUj/
የምዝገባ ጊዜ
ከነሐሴ 25 እስከ ጳጉሜን 03/2018 ዓ.ም ለሊት 6:00 ሰዓት ድረስ
የምዝገባ ቦታ
የምዝገባ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በኦንላይን https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et በመጠቀም መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን የምዝገባው ጊዜ ካበቃ በኋላ ይገለጻል ተብሏል።
ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ
በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ።
በቂ አመላካቾች የሌሉባቸው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡
🔔 አመልካቾች የመግቢያ ፈተና በሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች ማለትም (ከ9-12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብ እና እንግሊዝኛ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ ዩኒቨርሲቲዎቹ መክረዋል።
አመልካቾች ለፈተና ስትቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት፣ የፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
JOIN: @TOPSTUDENTS1 | 8 819 |
| 16 | 🚨 ስለ የትኛው ዩኒቨርሲቲ መረጃ ማወቅ ትፈልጋላችሁ? 🤔💭
🎓 የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ከማድረጋችሁ በፊት ከዚህ በታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን የዩኒቨርሲቲዎቹን ሙሉ መረጃ ይወቁ! 👇ቀጥሎም ከእርስዎ ፍላጎት እና ውጤት ጋር የሚስማማውን ምርጥ ዩኒቨርሲቲ ይምረጡ! 🎯
👇 የዩኒቨርሲቲዎቹ ዝርዝር መረጃ ይሄው ልንኮችን በመንካት ያንብቡ፦
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
3. ዲላ ዩኒቨርሲቲ
4. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ
5. አምቦ ዩኒቨርሲቲ
6. ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
8. አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ
9. መቀሌ ዩኒቨርሲቲ
10. ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
11. ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ
12. ጅማ ዩኒቨርሲቲ
13. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
14. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
📌 መረጃውን ለክፍል ጕደኞቻችሁ ሼር አድርጉት:: 🙏❤️
#Share
#Share
JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM | 8 804 |
| 17 | #ጥቆማ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 የትምህርት ዘመን በቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር (በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል ክፍያ) እንዲሁም በማታና ተከታታይ መርሐግብር አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
መስፈርቶች
➻ በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም ደረጃ 4 አጠናቀው (COC) ያለፉ
➻ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ይወስዳሉ
የምዝገባ ጊዜ 👇
እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ድረስ
ኦንላይን ይመዝገቡ 👇
https://admission.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ፈተና (UAT) ከጳጉሜን 02-04/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
JOIN: @TOPSTUDENTS1
-------------------------------------------- | 9 442 |
| 18 | ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia | 9 900 |
| 19 | ውድ ቤተሰቦቻችን 🥰
የ10 ቀን የፈተና ዝግጅት Challenge ዛሬ እንጀምራለን:: ከኛ ጋር ዝግጅት ከጀመራችሁ በእርግጠኝነት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (UAT EXAM) ሰቅላችሁ ታልፋላችሁ:: አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቀላሉ እንዲትገቡ Special Class አዘጋጅተናል:: በዉስጡ በየርዕሱ አጠር አጠር ያሉ ማራኪ ኖቶች እና ከ1000+ በላይ የመለማመጃ ጥያቄዎችን አካተናል:: ከዚህ በተጨማሪም የ2016, 2017 እና 2018 አ.ም ጥያቄዎች ትክክለኛ መልስ ከማብራሪያ ጋር እኛ ጋር ያገኛሉ::
ለመመዝገብ: @AAU_UAT_prep
ለማነኛውም ጥያቄ 👇👇👇
📞 ስልክ: 0908398610
JOIN: @UAT_PREPARATION1 | 9 832 |
| 20 | 📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗
--------------------------------------------------
1⃣• FANA EDUCATION
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
2⃣• TOP STUDENTS
🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
3⃣• QUIZ TIME
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
4⃣• A+ ETHIOPIA
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
6⃣• BLUE NILE ACADEMY
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
7⃣• Extreme Book Series
🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ
8⃣• የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና (UAT EXAM) SAMPLE ጥያቄዎችን ይመልከቱ 👇👇👇
https://t.me/UAT_Preparation1/78?single
Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌 | 879 |
