en
Feedback
Top Students

Top Students

Open in Telegram

#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0908398610

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Students

Channel Top Students (@topstudents1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 57 053 subscribers, ranking 2 945 in the Education category and 582 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 57 053 subscribers.

According to the latest data from 16 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -595 over the last 30 days and by -49 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 18.93%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.62% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 10 802 views. Within the first day, a publication typically gains 4 916 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 21.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
#ይህ ቻናል ከ9-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የተለያዩ ትምህርታዊ መረጃዎችን እና ቁሳቁሶችን የሚያጋራ የተማሪዎች ገፅ ነዉ:: በትምህርት ዓለም ትናንትም ነገም ዛሬ ነው:: ስለዚህ ዛሬውኑ አቅደህ ጀምር:: @UAT_Preparation1 @Freshman_Classroom @Exit_Exam_Passway እኛን ለማግኘት @mulea27 / 0908398610

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 17 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

57 053
Subscribers
-4924 hours
-2557 days
-59530 days
Posts Archive
📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗 -------------------------------------------------- 1⃣• FANA EDUCATION 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 2⃣• QUIZ TIME 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 3⃣• A+ ETHIOPIA 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 4⃣• ETHIOPIAN STUDENTS 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 5⃣• BLUE NILE ACADEMY 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 6⃣• Extreme Book Series       🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 7⃣• ALL UNIVERSITY FRESHMAN FIRST SEMESTER COURSES Click Here Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌

⛔ማስታወቂያ በ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በሪሚዲያል (Remedial) መርሃ-ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎ
⛔ማስታወቂያ በ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በሪሚዲያል (Remedial) መርሃ-ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡- የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምደባ ምርጫችሁን ከመስከረም 7/ 2019 ዓ.ም. እስከ መስከረም 11 ቀን 2019 ዓ.ም. ድረስ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም እራሳችሁ እንድትሞሉ እንገልጻለን። የማስፈንጠሪያ ሊንክ (Link): https://student.ethernet.edu.et/preferences JOIN: @Remedial_Classroom

በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በመጀመሪያ ሰሚስቴር የሚሰጡ ኮርሶችን ይሄን ሊንክ በመንካት ማየት ትችላላችሁ:: 👇👇👇👇 https://t.me/freshman_classroom/1649

የዩኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል ገብታችሁ እዩ። Here is the link https://student.ethernet.edu.et/view-placement JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM
የዩኒቨርሲቲ ምደባ ተለቋል ገብታችሁ እዩ። Here is the link https://student.ethernet.edu.et/view-placement JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM

የ Freshman ውጤታችሁ ሙሉ የUniversity ቆይታችሁን ይወስነዋል || እንዴት አሪፍ ውጤት እንደምታመጡ ልንገራችሁ 👇👇👇 https://youtu.be/QQ5_mcrPqn8?si=UsxpD1WZT1GtCvYv

#AAU በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐግብር በ2019 ዓ.ም ለመማር ቅበላ ያገኛችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች (ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች) መስከረም 06 እና 07
+1
#AAU በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐግብር በ2019 ዓ.ም ለመማር ቅበላ ያገኛችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች (ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች) መስከረም 06 እና 07/2019 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል፡፡ ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ● የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ● አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ● የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይኖርባችኋል። በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጭ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች እንዲሁም በቦሌ የአውሮፕላን ማረፊያ ዩኒቨርሲቲው ወደ አዲስ አበባ እና ቢሾፍቱ ወደሚገኙት ካምፓሶቹ የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት መስከረም 07/2019 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማር ሒደት ገለጻ አርብ መስከረም 08/2019 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘግይቶ ምዝገባ መስከረም 11/2019 ዓ.ም ሲሆን፣ የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት በዕለቱ ይጀመራል፡፡ @tikvahuniversity

#ነገ ትምህርት ይጀመራል! 🎒📖 መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ!!!

የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨ
+1
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። በዚህም መሰረት ከታችን የተገለጸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለሪሚዲያል መርሃ ግብርየዩኒቨርሲቲ ቅበላ ብቁ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። 1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%) 2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%) በልዩ ድጋፍ የሚታይ የተማሪ ምድብ 1. ከአፋር፣ ሶማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) 2. ከአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) 3. በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ ዓይነ ስውር ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ500 ውስጥ 185 እና ከዚያ በላይ (37%) 4. በተፈጥሮ ወይም በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ መስማት የተሳናቸው ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) ቲክቫህ ኢትዮጵያ መስከረም 4 ቀን 2019 ዓ/ም @tikvahethiopia

📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗 -------------------------------------------------- 1⃣• FANA EDUCATION 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 2⃣• TOP STUDENTS       🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 3⃣• QUIZ TIME 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 4⃣• A+ ETHIOPIA 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 6⃣• BLUE NILE ACADEMY 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 7⃣• Extreme Book Series       🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 8⃣• FRESHMAN TUTORIAL 🔗 FRESHMAN 2019 Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌

📢 UAT ውጤት ተለቋል። ለNatural 76.17 ለSocial 58.75 ውጤት ለማየት https://admission.aau.edu.et/dashboard JOIN: @TOPSTUDENTS1
📢 UAT ውጤት ተለቋል። ለNatural 76.17 ለSocial 58.75 ውጤት ለማየት https://admission.aau.edu.et/dashboard JOIN: @TOPSTUDENTS1

✅ ለ2019 ዓ.ም FRESHMAN ተማሪዎች በሙሉ ....... 💠 Mid exams 💠 Final exams 💠 Short note 💠 Power point 💠 COC Exam  💠 Mid & Final Exam ከነመልሱ የምንለቅበትን ቻናል ተቀላቀሉ:: 📌 እንዲሁም ከFreshman ጋር የተገናኙ  የተለያዩ መረጃዎችን የምታገኙበት ቻናል ነው:: 📌 ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉላቸው ✨ Join us👇👇 @Freshman_2019

#AASTU በ2019 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የተፈተናችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ውጤታችሁ ተለቋል፡፡ ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀምና
#AASTU በ2019 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የተፈተናችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ውጤታችሁ ተለቋል፡፡ ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች ተከታዩን ሊንክ በመጠቀምና አድሚሽን ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ https://www.aastu.edu.et/result/ @TOPSTUDENTS1

በ2019 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር አመልክታችሁ የመግቢያ ፈተና ጳጉሜን 04/2018 ዓ.ም የወሰዳችሁ ተማሪዎች ውጤታችሁን https://stu.astu.edu.et/astu-results ላይ በመግባት ማየት ትችላላችሁ።

ተራዝሟል! በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ እ
ተራዝሟል! በ2018 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫ ማድረጊያ ጊዜ እስከ መስከረም 05/2019 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ስለሆነም በተለያዩ ምክንያቶች እስካሁን ምርጫችሁን ያላስገባችሁ ተማሪዎች በተራዘመው የጊዜ ገደብ ውስጥ https://student.ethernet.edu.et  ላይ በመግባትና የፋይዳ መለያ ቁጥራችሁን በመጠቀም ምርጫችሁን እንድታጠናቅቁ አሳስቧል። JOIN: @TOPSTUDENTS1

#UPDATE ✅የ2019 የ 12 ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ28-ሐምሌ 9 እንደሚሰጥ ተገለጸ 🟡የትምህርት ሚንስትር አጠቃላይ የአመት ካላንደር ከላይ ተያይዟል! JOIN: @TOPSTUDENTS1

🌻🌻እንኳን ለ2019 አዲስ አመት በሰላም አደረሳችሁ። 🌻🌻 ➡️ አዲሱ አመት የሰላም እና የጤና እንዲሆንላችሁ እንመኝላችኃለን🥰 🙌 በ2018 በብዙ ፈተናዎች እና አስቸጋሪ ጊዜዎችን አልፋችሁ ይሄው ነገ 2019 ልገባ ነዉ:: 🤗 በአዲሱ አመትም ያሰባችሁት ሁሉ የሚሳካበት የምትፈልጉትን ሁሉ የምታገኙበት የስኬት እና የደስታ አመት ይሁንላችሁ 🙏 መልካም አዲስ አመት 🙏 #Share #Share JOIN: @TOPSTUDENTS1

እነዚህን 7 ነገሮች ቀድሜ ባውቃቸው ብዙ ነገር ያቀሉልኝ ነበር  || 7 Things I Wish I Knew Before The Year Began👇👇 https://youtu.be/arEszceQhpE?si=5JEPmOBPPikrN4S_

#AAU #ልዩ_የቅበላ_ዕድል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም በቅድመ-ምረቃ ዲግሪ ፕሮግራም ለመማር ፈልጋችሁ በተለያየ ምክንያት በመጀመሪያው ዙር የመግቢያ ፈተና መውሰድ ላልቻለሁና በግል ከፍ
#AAU #ልዩ_የቅበላ_ዕድል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም በቅድመ-ምረቃ ዲግሪ ፕሮግራም ለመማር ፈልጋችሁ በተለያየ ምክንያት በመጀመሪያው ዙር የመግቢያ ፈተና መውሰድ ላልቻለሁና በግል ከፍላችሁ በቀን ወይም በማታው መርሐግብር ለመማር መስፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ከጳጉሜን 05/2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 02/2019 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ድረስ ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ መስፈርቶች ● በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጣችሁ ወይም በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 አጠናቃችሁ COC ያለፋችሁ ● በተገለፁት ዓመታት የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ያልወሰዳችሁ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን 👇 መስከረም 04/2019 ዓ.ም   ይመዝገቡ 👇 https://admission.aau.edu.et 🔔 በመጀመሪያው ዙር ጳጉሜን 02 እና 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ነጥብ ማምጣት ያልቻላችሁ (ከ50 ነጥብ በታች ያስመዘገባችሁ) አመልካቾች ይህ ዕድል አይመለከታችሁም ተብሏል፡፡ JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM

➡️ የ2018 ዓ.ም ማትሪክ ፈተና ያለፋችሁ እና Remedial ያለፋችሁ ይሄንን ቻናል ተቀላቀሉት:: Freshman ኮርስ ስትጀምሩ ልዩ ድጋፍ ያደርግላችኃል:: JOIN: @FRESHMAN_CLASSROOM

📚BEST ETHIOPIAN EDUCATIONAL CHANNELS🤗 -------------------------------------------------- 1⃣• FANA EDUCATION 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 2⃣• TOP STUDENTS       🔗 ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 3⃣• QUIZ TIME 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 4⃣• A+ ETHIOPIA 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 5⃣• ETHIOPIAN STUDENTS 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 6⃣• BLUE NILE ACADEMY 🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 7⃣• Extreme Book Series       🔗ᴊᴏɪɴ ᴄʜᴀɴɴᴇʟ 8⃣• FRESHMAN TUTORIAL 🔗 FRESHMAN 2019 Join አድርጉ ተጠቃሚ ትሆናላቹ 🙌