en
Feedback
ማራናታ.....MARANATHA

ማራናታ.....MARANATHA

Open in Telegram

ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ማራናታ.....MARANATHA

Channel ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 772 subscribers, ranking 5 034 in the Religion & Spirituality category and 2 006 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 772 subscribers.

According to the latest data from 12 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 295 over the last 30 days and by 16 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.76%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.51% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 642 views. Within the first day, a publication typically gains 1 259 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 20.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 13 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

16 772
Subscribers
+1624 hours
+567 days
+29530 days
Posts Archive
ግጥም
አሳዳጇን እኔ
ከልቡ ራራልኝ አዘነልኝ ለኔ አይኖቼንም ከፍቶ ሆነኝ ብርሃኔ ፍቅሩም አሸነፈኝ የሀያሉ ጌታ በምህረት አወጣኝ ከዛ ከሞት ቦታ ማንነቴን አይቶ ያለብኝን ሀጥያት ሊያድነኝ ወደደ መጣ በምህረት አሳዳጇን እኔን በፍቅሩ ለውጦ ከቀጣውም ይልቅ ምህረቱን አብልጦ ልጁ አደረገኝ ሀጥያቴንም ምሮ አዲስ ሰው አረገኝ አሮጌውንም ሽሮ በፍቅርህ ተገዝቼ ስላንተ አወራለው አንተኝ እንዳገለግል ሁለንተናዬን ባርከው ነፃ አውጥተህኛል ከሀጥያት ባርነት እጄን ይዘህ መራህኝ ወደ እውነት መንገድ ፍፁም አልረሳውም ያለፈ ህይወቴን ምህረት ተደርጎልኝ ዛሬ ላይ መቆሜን እይኖቼ ተከፍተው ብርሃን ማየቴን ሳኦልነቴ ተቀይሮ ጳውሎስም መባሌን ፍፁም አልረሳውም ያደረክልኝን ለአሳዳጇ ለኔ ምህረት የሆንክልኝን ከነሀጥያቴ ምህረት የሆንክልኝ ሞቴም ተቀይሮ ህይወት የሰጠህኝ አገለግላለው ቆሜ በመሰውያ እመሰክራለው ስለአንዱ ጌታ ✍️ እህት እያኤል

ቀንህን ያለ ኢየሱስ አትጀምር ዓለምን ከመጋፈጥህ በፊት ዓለምን ወደ ፈጠረው ኢየሱስ ፊት ቅረብ። የቀኑ ጫናና የሕይወት ጉዳዮች ትኩረትህን ከመውሰዳቸው በፊት ልብህን ለእርሱ ስጥ። ጸሎትን ሁሉም ነገር
ቀንህን ያለ ኢየሱስ አትጀምር ዓለምን ከመጋፈጥህ በፊት ዓለምን ወደ ፈጠረው ኢየሱስ ፊት ቅረብ። የቀኑ ጫናና የሕይወት ጉዳዮች ትኩረትህን ከመውሰዳቸው በፊት ልብህን ለእርሱ ስጥ። ጸሎትን ሁሉም ነገር ከተበላሸ በኋላ የምትመለስበት የመጨረሻ አማራጭ አታድርገው። ከማንኛውም ነገር በፊት የመጀመሪያ ምላሽህ ይሁን። ምክንያቱም በቀንህ ውስጥ የምትገጥማቸው ብዙ ጦርነቶች ቀኑ ሳይጀምር በስውር ከኢየሱስ ፊት በምታሳልፈው ጊዜ አስቀድመው ይሸነፋሉ። በኢየሱስ ፊት የምታሳልፈው አንድ አፍታ ሁሉንም በራስህ ለመቆጣጠር ከምታደርገው የአንድ ቀን ጥረት የበለጠ ሰላም ይሰጥሃል። 👉ቃሉ ለውሳኔዎችህ ጥበብን ይሰጥሃል። 👉መንፈሱ በድካምህ ውስጥ ኃይልን ያበረታሃል። 👉መገኘቱ ሁኔታዎች ሊነጥቁህ የማይችሉትን ሰላም ይሞላሃል። ስለዚህ 👉ስልክህን ከማንሳትህ በፊት መጽሐፍፍ ቅዱስህን አንሳ። 👉በሰዎች አስተያየት ውስጥ ከመዘፈቅህ በፊት የእግዚአብሔርን ድምፅ አዳምጥ። 👉የዛሬን ሸክሞች ከመሸከምህ በፊት በኢየሱስ እግር ስር አኑራቸው። ያልተረጋጋ ቀንን ለመጋፈጥ ከሚያዘጋጅህ ነገር ሁሉ የተሻለው ፈጽሞ ከማይለወጠው ኢየሱስ ጋር ጊዜ ማሳለፍ ነው። ምክንያቱም ቀንህን ከእርሱ ጋር ስትጀምር ቀኑን ብቻህን አትገጥመውም 👉በመንፈሱ ትመራለህ፣ 👉በጸጋው ትሸፈናለህ፣ 👉በመገኘቱ ትበረታለህ፣ እናም የሚመጣው ምንም ቢሆን ከፊትህ የሄደው እግዚአብሔር አስቀድሞ በዚያ እንዳለ በእምነት ትጓዛለህ።    መልካም ቀን ተመኘሁላችሁ🙏🙏🙏 @MARANATHAWOCH

እያባበለኝ
ባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው

ድንቅ አዝማች
መርካቶ ሳሌም
የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው
ከጥንትም የነበረው ዛሬም በክብር ያለው ለነአብረሃም የማለው ዛሬም ለኛ ሃይላችን( ተስፋችን) ነው የአሸዋው መሰረት አሁን ይፈርሳል ተራራውም ሁሉ ሜዳ ይሆናል የአጥማቂው ዮሃንስ ዘመን ያበቃል የሀዋርያት እሳት አሁን የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው ማን ይከለክላል *4

የሳምንቱ ምርጥ የዝማሬ ድምፅ የትኛው ነው?
Anonymous voting

"ለአምላካችን እንዘምር" — የመጀመሪያው ሳምንት የድምፅ አሰጣጥ (Voting) በይፋ ተጀምሯል! 🕊️✨ ከመላው የቻናላችን ቤተሰቦች የተላኩ በርካታ ልብ የሚነኩ የዝማሬ ቮይሶችን በጥሞና ካዳመጥን በኋላ፣ ለዚህ ሳምንት ውድድር የሚበቁ ምርጥ 6 እጩዎችን መርጠናል። እባክዎ ከላይ የተለጠፉትን 6 የዝማሬ ድምፆች (ተወዳዳሪ 1 እስከ 6) በጥሞና ያዳምጡ፤ በመቀጠልም ከታች ባለው የድምፅ መስጫ (Poll) ላይ ልብዎን የነካውንና የሚገባውን ተወዳዳሪ በመምረጥ ድምፅዎን ይስጡ! 📌 የድምፅ አሰጣጥ መመሪያዎች፦ የጊዜ ገደብ፦ ድምፅ መስጫው እስከ እሁድ ምሽት 3:00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል። ሽልማት፦ ከፍተኛ ድምፅ ያገኘው/ች የሳምንቱ አሸናፊ በመሆን የ 500 ብር ማበረታቻ ሽልማት ይወስዳል/ትወስዳለች! 📢 ለተወዳዳሪዎች፦ ይህንን ፖስት ለወዳጅ ዘመድዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለጓደኞችዎ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ እንዲሰጡዎት መጋበዝ ይችላሉ!

እህት ተናርያን ቸርነት የተጠበቀለት

ወንድም አቤኔዘር ያለፈውን ሁሉ ቆጥረህ

እህት አዜብ የምስጋና ሰው አደረከኝ

ወንድም ሰርክዮስ የሰማዩን ተስፋ አድርጌ

ወንድም ሳሙኤል ታላቅ እና ሞገስ ያለው

ወንድም እስራኤል ስጋም ኖሮ ኖሮ

ማረኝ
አንተን ቀና ብዬ ማይበት ድፍረቱ የለኝም ደረቴን ደቃለው እስትምረኝ በእንባዬ እግርህን ባርስ ሽቶ ባፈስ በፀጉሬም ባብስ ባይመጥንም ለሰራውት ጥፋት ዛሬም አለው በምህረትህ ብዛት ምናልባት የመኖሬ ምክንያት ምናልባት ነፍሴን ያቆየሀት ምንአልባት ለንስሀ ይሆን ወይ ለህይወቴ ጊዜን የሰጠህኝ ከውልደቴም የሀጥያት ልጅ ነኝ ግን ደምህ እኔን ባያገኘኝ ያለገደብ በፈሰስው ደምህ ተናደልኝ የሀጥያት ክምር በመስቀሉ ላይ በደም ተውጦ ያለ ሀጥያቱ ያለ ጥፋቱ እየሱስ ተቀቶ ምንአልባአት  ለቅን ሰው የሚሞት ይገኛል የሱስ ግን ለእኔ ለሀጠያተኛው ሞተሀል ማረኝ *3 ማረኝ እላለው ዛሬም ፊትህን በብዙ ፈልጋለው የበዛው ሀጥያቴን እንደማርከኝ አምናለው ያኔ ከድካሜ እበረታለው

በቃ አልልም ሳልጀምር 🙌
🎤ዘማሪ ሊያ ታደሰ
ያንሳል እንጂ አይበዛም *3 ብትመሰገን ቢሰገድልህ ላንተ አይበቃም*2 ያላንተ የለኝ በጎነት ሰጠህኝ የክብርን ህይወት እየሱስ ጌታ እና አምላኬ ልክነው አንተን ማምለኬ ብታድነኝም ባታድነኝም አመልክሀለው የሱስ  በድንገት ወደመቅደሴ እንድትመጣ አውቃለው ነገር ቢጎድል ደግሞ ቢሞላ አመልክሀለው ጌታ በድንገት ወዳለሁበት  እንድትመጣ አውቃለው ለምድር ኑሮዬ ለጎደለው ቤቴ አይደለም እየሱስ እኔ አንተን ማለቴ ያለመናወጥ ጠብቄ በትዕግስት እታደማለሁኝ ለሰማዩ እርስት የሚመጥን ኑሮ ቅዱስ ህይወት ኖራ ነፍሴ በክርስቶስ ባንተ ተሰውራ አልፋ የሄደች ነገን እያየች ነገዋን በትዕግስት ትናፍቃለች ዙሪያዬ ያለውን ነገር አይቼ አልቀመጥም ዝማሬን ትቼ እስከ እስትንፋስ መጨረሻዬ አምልክሀለው(ክበር) የሱስ ጌታዬ በምስጋና ልቤ ፈሶ በእምባዬ ፊቴ ርሶ ክብሬ ርቆ ጉልበቴ ወድቆ ሳልደግድልህ ሳላመልክህ በቃ አልልም ሳልጀምር

⏳ የመጨረሻው የ3 ሰዓት ጥሪ! (ገደቡ ዛሬ ማታ 3:00) እስከ ማታ 3:00 ሰዓት ብቻ! የ**"ለአምላካችን እንዘምር"** የመጀመሪያ ሳምንት ውድድር የድምፅ መቀበያ መስመር ሊዘጋ ጥቂት ሰዓታት ብቻ ቀሩት። ከሌሊቱ 3:00 ሰዓት በኋላ ቦቱ ምንም አይነት ድምፅ አይቀበልም። የ 1 ደቂቃ ዝማሬዎን በቮይስ መቅረጽ ስምዎን መጻፍ ለቦታችን መላክ ብቻ! ባሉበት ቦታ ሆነው በጸጋዎ ይባርኩን፤ የሳምንቱ አሸናፊ በመሆን የ 500 ብር ሽልማትዎን ይውሰዱ! ✨ 👉 ፈጠን በሉና አሁኑኑ ተሳተፉ፦ ➡️ [እዚህ ጋር username (@asti912 ) ይላኩ

እያባበለኝ
ባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው

ልዩ! እኔ ደጋግሜ እጠቃማለሁ ይህን የእግዚአብሔር ቃል ክፍል እንዴት እንዳሸነፈኝ አላወቅም ቢያንስ 26ዓመታትን ቃሉን አነብ ነበር። የማውቀው ይመስለኝ ነበር። ነገር ግን አላወቀውምም አልገባኝም ነበር። አሁን ትንሽ ስረዳ ግን በቃሉ ውስጥ ለመኖር ራሴን እያሠራሁትኝ ነው። ከመንፈስህ ወደየት እሄዳለሁ? ከፊትስ ወደየት እሸሻለሁ? ወደ ሰማይ ቢወጣ አንተ በዚያ ነህ፣ወደ ሲኦልም ብወርድ፥ በዚያ አለህ። እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ፥ እስከ ባሕር መጨረሻም ብበርር፥በዚያ እጅህ ትመራኛለች፥ ቀኝህም ትይዘኛለች።በውኑ ጨለማ ትሸፍነኛለች ብል፥ ሌሊት በዙሪያዬ ብርሃን ትሆናለች፤ጨለማ በአንተ ዘንድ አይጨልምምና፥ ሌሊትም እንደ ቀን ታበራለችና፤ እንደ ጨለማዋ እንዲሁ ብርሃንዋ ነው። ይህ የቃሉ ክፍል የገባው ሰው ከአዕምሮ ጭንቀት በእርግጠኝነት ያርፋል። በራስህ በእምነት ሞክረው ይሰራል። ሠላማዊ ምሽትን ተመኘሁ🙏 @MARANATHAWOCH

"እግዚአብሔርን በደስታ አምልኩት፥ በምስጋናም ወደ ፊቱ ግቡ።" (መዝሙር 100:2) 🕊️✨ ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች፤ እግዚአብሔር ለብዙዎች ማረፊያ እንዲሆን የሰጣችሁን የዝማሬ ጸጋ የምታበሩበት "ለአምላካችን እንዘምር" የተሰኘው አዲሱ ሳምንታዊ የመዝሙር ውድድራችን በይፋ ተከፍቷል። በክፍላችሁ ኾናችሁ ለብቻችሁ የምታንጎራጉሩት ውብ ድምፅ አሁን ለብዙዎች በረከት የሚሆንበት ጊዜ ደርሷል። በዝማሬያችሁ የብዙዎችን ልብ እያናጻችሁ የተዘጋጀውን ማበረታቻ ሽልማት ይውሰዱ! 🎼 የዚህ ሳምንት መሪ ቃል፦ "የምስጋና መዝሙሮች" 🎁 የሳምንቱ ማበረታቻ ሽልማት፦ 500 ብር 📌 ለመሳተፍ የሚረዱ 3 ቀላል መመሪያዎች፦ 1. በንጹህ ድምፅ፦ ዝማሬው ምንም አይነት የሙዚቃ መሣሪያ ሳይኖረው በድምፅዎ ብቻ የተቃኘ መሆን አለበት። 2. ባጭሩ፦ የሚላከው የድምፅ ፋይል (Voice Message) ከ 1 ደቂቃ (60 ሰከንድ) መብለጥ የለበትም። 3. ማሳሰቢያ:ከቮይስዎ ጋር አብሮ የእርስዎን  ስም መጻፍዎን አይርሱ። ⏳ የድምፅ መቀበያ ማጠቃለያ፦ እስከ ሐሙስ ምሽት 3:00 ሰዓት ብቻ። ዓርብ ዕለት የተመረጡት 5 ልብ የሚነኩ ድምፆች ቻናላችን ላይ ቀርበው በአባላት ምርጫ (Poll) የሚወዳደሩ ሲሆን፣ እሁድ ምሽት በብዙሃን የተመረጠውን ድምፅ በማወጅ የ 500 ብር ማበረታቻ ሽልማቱን የምናበረክት ይሆናል። 👉 ጸጋችሁን አትቅበሩ፤ "ለአምላካችን እንዘምር" በሚለው መድረክ ላይ ለመሳተፍ አሁኑኑ በዚ username( @asti912 ) ቮይስዎን ይላኩ፦

"እግዚአብሔርን በደስታ አምልኩት፥ በምስጋናም ወደ ፊቱ ግቡ።" (መዝሙር 100:2) 🕊️✨ ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች፤ እግዚአብሔር ለብዙዎች ማረፊያ እንዲሆን የሰጣችሁን የዝማሬ ጸጋ የምታበሩበት "ለአምላካችን እንዘምር" የተሰኘው አዲሱ ሳምንታዊ የመዝሙር ውድድራችን በይፋ ተከፍቷል። በክፍላችሁ ኾናችሁ ለብቻችሁ የምታንጎራጉሩት ውብ ድምፅ አሁን ለብዙዎች በረከት የሚሆንበት ጊዜ ደርሷል። በዝማሬያችሁ የብዙዎችን ልብ እያናጻችሁ የተዘጋጀውን ማበረታቻ ሽልማት ይውሰዱ! 🎼 የዚህ ሳምንት መሪ ቃል፦ "የምስጋና መዝሙሮች" 🎁 የሳምንቱ ማበረታቻ ሽልማት፦ 500 ብር 📌 ለመሳተፍ የሚረዱ 3 ቀላል መመሪያዎች፦ 1. በንጹህ ድምፅ፦ ዝማሬው ምንም አይነት የሙዚቃ መሣሪያ ሳይኖረው በድምፅዎ ብቻ የተቃኘ መሆን አለበት። 2. ባጭሩ፦ የሚላከው የድምፅ ፋይል (Voice Message) ከ 1 ደቂቃ (60 ሰከንድ) መብለጥ የለበትም። 3. ማሳሰቢያ:ከቮይስዎ ጋር አብሮ የእርስዎን ስም መጻፍዎን አይርሱ። ⏳ የድምፅ መቀበያ ማጠቃለያ፦ እስከ ሐሙስ ምሽት 3:00 ሰዓት ብቻ። ዓርብ ዕለት የተመረጡት 5 ልብ የሚነኩ ድምፆች ቻናላችን ላይ ቀርበው በአባላት ምርጫ (Poll) የሚወዳደሩ ሲሆን፣ እሁድ ምሽት በብዙሃን የተመረጠውን ድምፅ በማወጅ የ 500 ብር ማበረታቻ ሽልማቱን የምናበረክት ይሆናል። 👉 ጸጋችሁን አትቅበሩ፤ "ለአምላካችን እንዘምር" በሚለው መድረክ ላይ ለመሳተፍ አሁኑኑ በዚ username( @asti912 ) ቮይስዎን ይላኩ፦

የሐምሌ ወር የወርሃዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፕሮግራም! ✨📖 "ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው፤ ከአንደበትም ማር ይልቅ በላጭ ነው::" — ኤር 15፥16 የክረምቱን ወራት በእግዚአብሔር ቃል ጥናት ይበልጥ
የሐምሌ ወር የወርሃዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ፕሮግራም! ✨📖 "ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው፤ ከአንደበትም ማር ይልቅ በላጭ ነው::" — ኤር 15፥16 የክረምቱን ወራት በእግዚአብሔር ቃል ጥናት ይበልጥ ፍሬያማ ለማድረግ፤ ይህንን የሐምሌ ወር የተደራጀ የንባብ ፕሮግራም አብረን እንድንጀምር ተጋብዘዋል። በየቀኑ የተመደቡትን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች በማንበብ መንፈሳዊ ሕይወታችንን የምናድስበት ልዩ ጊዜ ይሆንልናል።