ማራናታ.....MARANATHA
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ማራናታ.....MARANATHA
Channel ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 16 772 subscribers, ranking 5 034 in the Religion & Spirituality category and 2 006 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 16 772 subscribers.
According to the latest data from 12 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 295 over the last 30 days and by 16 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 15.76%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.51% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 642 views. Within the first day, a publication typically gains 1 259 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 20.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 13 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
ግጥም
አሳዳጇን እኔከልቡ ራራልኝ አዘነልኝ ለኔ አይኖቼንም ከፍቶ ሆነኝ ብርሃኔ ፍቅሩም አሸነፈኝ የሀያሉ ጌታ በምህረት አወጣኝ ከዛ ከሞት ቦታ ማንነቴን አይቶ ያለብኝን ሀጥያት ሊያድነኝ ወደደ መጣ በምህረት አሳዳጇን እኔን በፍቅሩ ለውጦ ከቀጣውም ይልቅ ምህረቱን አብልጦ ልጁ አደረገኝ ሀጥያቴንም ምሮ አዲስ ሰው አረገኝ አሮጌውንም ሽሮ በፍቅርህ ተገዝቼ ስላንተ አወራለው አንተኝ እንዳገለግል ሁለንተናዬን ባርከው ነፃ አውጥተህኛል ከሀጥያት ባርነት እጄን ይዘህ መራህኝ ወደ እውነት መንገድ ፍፁም አልረሳውም ያለፈ ህይወቴን ምህረት ተደርጎልኝ ዛሬ ላይ መቆሜን እይኖቼ ተከፍተው ብርሃን ማየቴን ሳኦልነቴ ተቀይሮ ጳውሎስም መባሌን ፍፁም አልረሳውም ያደረክልኝን ለአሳዳጇ ለኔ ምህረት የሆንክልኝን ከነሀጥያቴ ምህረት የሆንክልኝ ሞቴም ተቀይሮ ህይወት የሰጠህኝ አገለግላለው ቆሜ በመሰውያ እመሰክራለው ስለአንዱ ጌታ ✍️ እህት እያኤል
እያባበለኝባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
ድንቅ አዝማች
መርካቶ ሳሌም
የሱስ ሁሉ በሁሉ ነውከጥንትም የነበረው ዛሬም በክብር ያለው ለነአብረሃም የማለው ዛሬም ለኛ ሃይላችን( ተስፋችን) ነው የአሸዋው መሰረት አሁን ይፈርሳል ተራራውም ሁሉ ሜዳ ይሆናል የአጥማቂው ዮሃንስ ዘመን ያበቃል የሀዋርያት እሳት አሁን የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው ማን ይከለክላል *4
ማረኝአንተን ቀና ብዬ ማይበት ድፍረቱ የለኝም ደረቴን ደቃለው እስትምረኝ በእንባዬ እግርህን ባርስ ሽቶ ባፈስ በፀጉሬም ባብስ ባይመጥንም ለሰራውት ጥፋት ዛሬም አለው በምህረትህ ብዛት ምናልባት የመኖሬ ምክንያት ምናልባት ነፍሴን ያቆየሀት ምንአልባት ለንስሀ ይሆን ወይ ለህይወቴ ጊዜን የሰጠህኝ ከውልደቴም የሀጥያት ልጅ ነኝ ግን ደምህ እኔን ባያገኘኝ ያለገደብ በፈሰስው ደምህ ተናደልኝ የሀጥያት ክምር በመስቀሉ ላይ በደም ተውጦ ያለ ሀጥያቱ ያለ ጥፋቱ እየሱስ ተቀቶ ምንአልባአት ለቅን ሰው የሚሞት ይገኛል የሱስ ግን ለእኔ ለሀጠያተኛው ሞተሀል ማረኝ *3 ማረኝ እላለው ዛሬም ፊትህን በብዙ ፈልጋለው የበዛው ሀጥያቴን እንደማርከኝ አምናለው ያኔ ከድካሜ እበረታለው
በቃ አልልም ሳልጀምር 🙌
🎤ዘማሪ ሊያ ታደሰያንሳል እንጂ አይበዛም *3 ብትመሰገን ቢሰገድልህ ላንተ አይበቃም*2 ያላንተ የለኝ በጎነት ሰጠህኝ የክብርን ህይወት እየሱስ ጌታ እና አምላኬ ልክነው አንተን ማምለኬ ብታድነኝም ባታድነኝም አመልክሀለው የሱስ በድንገት ወደመቅደሴ እንድትመጣ አውቃለው ነገር ቢጎድል ደግሞ ቢሞላ አመልክሀለው ጌታ በድንገት ወዳለሁበት እንድትመጣ አውቃለው ለምድር ኑሮዬ ለጎደለው ቤቴ አይደለም እየሱስ እኔ አንተን ማለቴ ያለመናወጥ ጠብቄ በትዕግስት እታደማለሁኝ ለሰማዩ እርስት የሚመጥን ኑሮ ቅዱስ ህይወት ኖራ ነፍሴ በክርስቶስ ባንተ ተሰውራ አልፋ የሄደች ነገን እያየች ነገዋን በትዕግስት ትናፍቃለች ዙሪያዬ ያለውን ነገር አይቼ አልቀመጥም ዝማሬን ትቼ እስከ እስትንፋስ መጨረሻዬ አምልክሀለው(ክበር) የሱስ ጌታዬ በምስጋና ልቤ ፈሶ በእምባዬ ፊቴ ርሶ ክብሬ ርቆ ጉልበቴ ወድቆ ሳልደግድልህ ሳላመልክህ በቃ አልልም ሳልጀምር
እያባበለኝባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
