ማራናታ.....MARANATHA
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ማራናታ.....MARANATHA
کانال ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 772 مشترک است و جایگاه 5 034 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 006 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 772 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 12 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 295 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 16 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.76% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.51% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 642 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 259 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 20 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 13 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
ግጥም
አሳዳጇን እኔከልቡ ራራልኝ አዘነልኝ ለኔ አይኖቼንም ከፍቶ ሆነኝ ብርሃኔ ፍቅሩም አሸነፈኝ የሀያሉ ጌታ በምህረት አወጣኝ ከዛ ከሞት ቦታ ማንነቴን አይቶ ያለብኝን ሀጥያት ሊያድነኝ ወደደ መጣ በምህረት አሳዳጇን እኔን በፍቅሩ ለውጦ ከቀጣውም ይልቅ ምህረቱን አብልጦ ልጁ አደረገኝ ሀጥያቴንም ምሮ አዲስ ሰው አረገኝ አሮጌውንም ሽሮ በፍቅርህ ተገዝቼ ስላንተ አወራለው አንተኝ እንዳገለግል ሁለንተናዬን ባርከው ነፃ አውጥተህኛል ከሀጥያት ባርነት እጄን ይዘህ መራህኝ ወደ እውነት መንገድ ፍፁም አልረሳውም ያለፈ ህይወቴን ምህረት ተደርጎልኝ ዛሬ ላይ መቆሜን እይኖቼ ተከፍተው ብርሃን ማየቴን ሳኦልነቴ ተቀይሮ ጳውሎስም መባሌን ፍፁም አልረሳውም ያደረክልኝን ለአሳዳጇ ለኔ ምህረት የሆንክልኝን ከነሀጥያቴ ምህረት የሆንክልኝ ሞቴም ተቀይሮ ህይወት የሰጠህኝ አገለግላለው ቆሜ በመሰውያ እመሰክራለው ስለአንዱ ጌታ ✍️ እህት እያኤል
እያባበለኝባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
ድንቅ አዝማች
መርካቶ ሳሌም
የሱስ ሁሉ በሁሉ ነውከጥንትም የነበረው ዛሬም በክብር ያለው ለነአብረሃም የማለው ዛሬም ለኛ ሃይላችን( ተስፋችን) ነው የአሸዋው መሰረት አሁን ይፈርሳል ተራራውም ሁሉ ሜዳ ይሆናል የአጥማቂው ዮሃንስ ዘመን ያበቃል የሀዋርያት እሳት አሁን የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው ማን ይከለክላል *4
ማረኝአንተን ቀና ብዬ ማይበት ድፍረቱ የለኝም ደረቴን ደቃለው እስትምረኝ በእንባዬ እግርህን ባርስ ሽቶ ባፈስ በፀጉሬም ባብስ ባይመጥንም ለሰራውት ጥፋት ዛሬም አለው በምህረትህ ብዛት ምናልባት የመኖሬ ምክንያት ምናልባት ነፍሴን ያቆየሀት ምንአልባት ለንስሀ ይሆን ወይ ለህይወቴ ጊዜን የሰጠህኝ ከውልደቴም የሀጥያት ልጅ ነኝ ግን ደምህ እኔን ባያገኘኝ ያለገደብ በፈሰስው ደምህ ተናደልኝ የሀጥያት ክምር በመስቀሉ ላይ በደም ተውጦ ያለ ሀጥያቱ ያለ ጥፋቱ እየሱስ ተቀቶ ምንአልባአት ለቅን ሰው የሚሞት ይገኛል የሱስ ግን ለእኔ ለሀጠያተኛው ሞተሀል ማረኝ *3 ማረኝ እላለው ዛሬም ፊትህን በብዙ ፈልጋለው የበዛው ሀጥያቴን እንደማርከኝ አምናለው ያኔ ከድካሜ እበረታለው
በቃ አልልም ሳልጀምር 🙌
🎤ዘማሪ ሊያ ታደሰያንሳል እንጂ አይበዛም *3 ብትመሰገን ቢሰገድልህ ላንተ አይበቃም*2 ያላንተ የለኝ በጎነት ሰጠህኝ የክብርን ህይወት እየሱስ ጌታ እና አምላኬ ልክነው አንተን ማምለኬ ብታድነኝም ባታድነኝም አመልክሀለው የሱስ በድንገት ወደመቅደሴ እንድትመጣ አውቃለው ነገር ቢጎድል ደግሞ ቢሞላ አመልክሀለው ጌታ በድንገት ወዳለሁበት እንድትመጣ አውቃለው ለምድር ኑሮዬ ለጎደለው ቤቴ አይደለም እየሱስ እኔ አንተን ማለቴ ያለመናወጥ ጠብቄ በትዕግስት እታደማለሁኝ ለሰማዩ እርስት የሚመጥን ኑሮ ቅዱስ ህይወት ኖራ ነፍሴ በክርስቶስ ባንተ ተሰውራ አልፋ የሄደች ነገን እያየች ነገዋን በትዕግስት ትናፍቃለች ዙሪያዬ ያለውን ነገር አይቼ አልቀመጥም ዝማሬን ትቼ እስከ እስትንፋስ መጨረሻዬ አምልክሀለው(ክበር) የሱስ ጌታዬ በምስጋና ልቤ ፈሶ በእምባዬ ፊቴ ርሶ ክብሬ ርቆ ጉልበቴ ወድቆ ሳልደግድልህ ሳላመልክህ በቃ አልልም ሳልጀምር
እያባበለኝባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
