ማራናታ.....MARANATHA
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام ማራናታ.....MARANATHA
کانال ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 17 316 مشترک است و جایگاه 4 693 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 969 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 17 316 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 31 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 308 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 12 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 19.70% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.94% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 3 410 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 374 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 24 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
ዘወትር ይቅርታ መጠየቅ ንሰሃ መግባት ከኢየሱስ ጋር ያለንን የአብሮነት መንገድ ብሩህ ያደርገዋል።ማቴዎስ 6፡9-13 12፤ እኛም ደግሞ የበደሉንን ይቅር እንደምንል፥ በደላችንን ይቅር በለን፤ ኢየሱስ በየቀኑ ይቅርታ መጠየቅን ጨምሮ ለሚከተሉት የጸሎት ምሳሌ ሰጥቷቸዋል። አዘውትሮ ንስሐ መግባትና ይቅር በለን ማለት ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ህብረት የምናስተካክልበት ነው። በኢየሱስ ስም ስንጠመቅ ኃጢአታችን ለዘላለም ተሰርዮልናል—ያለፈው፣ የአሁን እና የወደፊት በደሎቻችን እድፍ ይደመሰሳል። የኃጢአት ዝንባሌ ግን የሰው ልጅ ልምምድ አካል ሆኖ ይቆያል፣ ምንም እንኳን ክርስቶስን እየመሰልን በሄድን ቁጥር ተፅዕኖው እየቀነሰ ቢሄድም። ከኢየሱስ በስተቀር ማንም ፍጹም አይደለም። ስለዚህ፣ በምድር ላይ ሳለን ሁላችንም ኃጢአትና መዘዙ ያገኘናል። በየእለቱ ይቅርታን እንድንፈልግ የጌታ ኢየሱስ ማሳሰቢያ ኃጢአታችንን እንድንናዘዝ እና ከኃጥያት እንድንርቅ ነው ይቅር ስለተባልን። የእግዚአብሔር ጸጋ የኃጢአት ፈቃድ አይደለም። ይልቁንም ጽድቅን ያለማቋረጥ ለመከታተል ምክንያት ነው። መጥፎ አመለካከቶች፣ ግድየለሽ ድርጊቶች እና ደግነት የጎደለው ንግግር እኛ በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት ለመሆናችን አይመጥኑም። 1ኛ ዮሐንስ 1: 9፤ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። እርሱ ይቅር ለማለት ከታመነ እኛ ንሰሃ እየገቡ በየእለቱ ለመፀለይ አንታክት። ኃጥያት እንቅፋት እንዳይሆንብን። መልካምና የተባረከ ምሽት ይሁንላችሁ @MARANATHAWOCH
እልፍ አርገኝየልማድ ጉዞ ሁሌ ሲደጋገም ለሊቱ ሲነጋ መልሶ ሲጨልም ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር ትላንትና ዛሬን ተክቶት ሲያልፍ ዛሬ ነገን ሊደርስ በፍጥነት ሲቀዝፍ ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር የተጋረጠውን ተራራ እየዞርኩ ያኔ በማልኩበት ስፍራ ዛሬም ስገኝ ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር ሁሌ አንድ አይነት ህይወት መኖር ሰልችቶኛል ቆርጦ ለመውጣት ጥሮ መውደቅ ስልችቶኛል ባለሁበት መራመድ የትም ላልሄድ ኧረ ምንድነው አንተን ይዞ መንገዳገድ እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ካለሁበት እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ከቆምኩበት እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ጥሼ ልሻገር እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ከስጋ ነገር እልፍ አርገኝ የከበደኝን ሚያውከኝን ባንተ ላይ ጥዬ ልሂድ ልሻገር ልለፍ እንጂ ተደላድዬ የስምህን በትር በእጄ ይዤ ለምን ቆማለሁ ዮርዳኖስንም ከፍዬበት እሻገራለሁ እልፍ አርገኝ*2 ካለሁበት እኔን አውጣኝ ዘይቴ ፈሶ ተመርጬ ተቀብቻለሁ ታድያ መንደር ውስጥ ከአለም ጋር ምን እስራለሁ ካልተለየሁኝ ስትለየኝ ስትጠራኝ ስጋ መሻቱን ጥፍር አርጎ እንዳይገዛኝ እልፍ አርገኝ አንድ እርምጃ ካለሁበት አንድ እርምጃ ከቆምኩበት አንጅ እርምጃ እልፍ አርገኝ አንዴ ብቻ ፈቀቅ
ዘማሪ ሙሴ ሲሳይ ርዕስ:ፍቃድህን የሚያደርግአለምም ምኞቱም በከንቱ ያልፋሉ እንደጠዋት ጤዛ ሆነው ይደርቃሉ ዘላለም ይኖራል ፍቃድህን የሚያደርግ አስተውሎ ሚኖር የሚሄድ በአንተ ህግ ፍቃድህ ተገልጦ አንተን የሚያስደስት በመውጣት መግባቴ የአንተ ፍቃድ ይሁን ሁል ጊዜ በህይውቴ በመንገድህ ምራኝ እየሱስ አባቴ መልካም መልካሙን የምታስብል ህይወት አቅጣጫዬን አንተ አሳምርልኝ መልካም ነህ *2 መልካም እየሱስ አላማህ በኔ ላይ ፍቅር ነው እና ያቅዱስ መንፈስህ በእኔ ይፈሰስ እና ይምራኝ ያሳየኝ ክቡር ፍቃድህን በሀሳብህ ኖሬ ከጥፋት እንድድን ተገልጦ ይታይ እያበራ ፍቃድህ በልቤ ተራራ አላማህ በህይወቴ እንዲታየኝ ፍቃድህን ጌታ አስታውቀኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ነኝ ማንም ምንም አይሰልጥንብኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ሆኛለው ፍቅርህ ይግዛኝ ያበርታኝ
