ማራናታ.....MARANATHA
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram ማራናታ.....MARANATHA
El canal ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 772 suscriptores, ocupando la posición 5 034 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 006 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 772 suscriptores.
Según los últimos datos del 12 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 295, y en las últimas 24 horas de 16, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 15.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.51% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 642 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 259 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 20.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 13 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
ግጥም
አሳዳጇን እኔከልቡ ራራልኝ አዘነልኝ ለኔ አይኖቼንም ከፍቶ ሆነኝ ብርሃኔ ፍቅሩም አሸነፈኝ የሀያሉ ጌታ በምህረት አወጣኝ ከዛ ከሞት ቦታ ማንነቴን አይቶ ያለብኝን ሀጥያት ሊያድነኝ ወደደ መጣ በምህረት አሳዳጇን እኔን በፍቅሩ ለውጦ ከቀጣውም ይልቅ ምህረቱን አብልጦ ልጁ አደረገኝ ሀጥያቴንም ምሮ አዲስ ሰው አረገኝ አሮጌውንም ሽሮ በፍቅርህ ተገዝቼ ስላንተ አወራለው አንተኝ እንዳገለግል ሁለንተናዬን ባርከው ነፃ አውጥተህኛል ከሀጥያት ባርነት እጄን ይዘህ መራህኝ ወደ እውነት መንገድ ፍፁም አልረሳውም ያለፈ ህይወቴን ምህረት ተደርጎልኝ ዛሬ ላይ መቆሜን እይኖቼ ተከፍተው ብርሃን ማየቴን ሳኦልነቴ ተቀይሮ ጳውሎስም መባሌን ፍፁም አልረሳውም ያደረክልኝን ለአሳዳጇ ለኔ ምህረት የሆንክልኝን ከነሀጥያቴ ምህረት የሆንክልኝ ሞቴም ተቀይሮ ህይወት የሰጠህኝ አገለግላለው ቆሜ በመሰውያ እመሰክራለው ስለአንዱ ጌታ ✍️ እህት እያኤል
እያባበለኝባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
ድንቅ አዝማች
መርካቶ ሳሌም
የሱስ ሁሉ በሁሉ ነውከጥንትም የነበረው ዛሬም በክብር ያለው ለነአብረሃም የማለው ዛሬም ለኛ ሃይላችን( ተስፋችን) ነው የአሸዋው መሰረት አሁን ይፈርሳል ተራራውም ሁሉ ሜዳ ይሆናል የአጥማቂው ዮሃንስ ዘመን ያበቃል የሀዋርያት እሳት አሁን የሱስ ሁሉ በሁሉ ነው ማን ይከለክላል *4
ማረኝአንተን ቀና ብዬ ማይበት ድፍረቱ የለኝም ደረቴን ደቃለው እስትምረኝ በእንባዬ እግርህን ባርስ ሽቶ ባፈስ በፀጉሬም ባብስ ባይመጥንም ለሰራውት ጥፋት ዛሬም አለው በምህረትህ ብዛት ምናልባት የመኖሬ ምክንያት ምናልባት ነፍሴን ያቆየሀት ምንአልባት ለንስሀ ይሆን ወይ ለህይወቴ ጊዜን የሰጠህኝ ከውልደቴም የሀጥያት ልጅ ነኝ ግን ደምህ እኔን ባያገኘኝ ያለገደብ በፈሰስው ደምህ ተናደልኝ የሀጥያት ክምር በመስቀሉ ላይ በደም ተውጦ ያለ ሀጥያቱ ያለ ጥፋቱ እየሱስ ተቀቶ ምንአልባአት ለቅን ሰው የሚሞት ይገኛል የሱስ ግን ለእኔ ለሀጠያተኛው ሞተሀል ማረኝ *3 ማረኝ እላለው ዛሬም ፊትህን በብዙ ፈልጋለው የበዛው ሀጥያቴን እንደማርከኝ አምናለው ያኔ ከድካሜ እበረታለው
በቃ አልልም ሳልጀምር 🙌
🎤ዘማሪ ሊያ ታደሰያንሳል እንጂ አይበዛም *3 ብትመሰገን ቢሰገድልህ ላንተ አይበቃም*2 ያላንተ የለኝ በጎነት ሰጠህኝ የክብርን ህይወት እየሱስ ጌታ እና አምላኬ ልክነው አንተን ማምለኬ ብታድነኝም ባታድነኝም አመልክሀለው የሱስ በድንገት ወደመቅደሴ እንድትመጣ አውቃለው ነገር ቢጎድል ደግሞ ቢሞላ አመልክሀለው ጌታ በድንገት ወዳለሁበት እንድትመጣ አውቃለው ለምድር ኑሮዬ ለጎደለው ቤቴ አይደለም እየሱስ እኔ አንተን ማለቴ ያለመናወጥ ጠብቄ በትዕግስት እታደማለሁኝ ለሰማዩ እርስት የሚመጥን ኑሮ ቅዱስ ህይወት ኖራ ነፍሴ በክርስቶስ ባንተ ተሰውራ አልፋ የሄደች ነገን እያየች ነገዋን በትዕግስት ትናፍቃለች ዙሪያዬ ያለውን ነገር አይቼ አልቀመጥም ዝማሬን ትቼ እስከ እስትንፋስ መጨረሻዬ አምልክሀለው(ክበር) የሱስ ጌታዬ በምስጋና ልቤ ፈሶ በእምባዬ ፊቴ ርሶ ክብሬ ርቆ ጉልበቴ ወድቆ ሳልደግድልህ ሳላመልክህ በቃ አልልም ሳልጀምር
እያባበለኝባጠፋ ብበድል እንኳን ከቶ አልተወኝም በምክሩ ልቤን ለወጠው እያባበለኝ ባለማወቅ ሚሮጥ እግሬ ለሞት ስጠራ ሁልግዜ ይመልሰኛል ጌታዬ እየመራ እያባበለኝ *2 እግሮቼ ፀኑ ይህው አቆመኝ እያባበለኝ*2 በቤቱ አለው ስለመከረኝ አውቃለው ምን እንደሚያደርግ ምን እንደሚያስብልኝ ጌታ ያለው ይሁንልኝ ከቶ አልጠራጠረውም መልካም ነው በኔ አላማው ፍቅር ነው የእርሱ ነገር ካሰቀመጠኝ ቦታ አልኖርም ትላንትን ዛሬ ስደግም ሁልጊዜ እያባበለኝ እንዴት ያለ ቸር ወዳጅ ነው ልቤን በምክሩ የመለሰው ጌታዬን እወደዋለው በብዙ የቅኖች መንጋ የጠፋ አንዱን ፍለጋ ክብሩን ጥሎ ወርዶ የጠራኝ እኔ ስሆን ሀጥያተኛ ፊቱን ተግቼ ምፈልግ እርሱ ነው ደጄን የጠናው
