ማራናታ.....MARANATHA
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
Ko'proq ko'rsatish📈 Telegram kanali ማራናታ.....MARANATHA analitikasi
ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 17 330 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 4 727-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 1 990-o'rinni egallagan.
📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika
невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 17 330 obunachiga ega bo‘ldi.
01 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 313 ga, so‘nggi 24 soatda esa 20 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.
- Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
- Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 19.66% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 7.93% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
- Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 3 407 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 375 ta ko‘rish yig‘iladi.
- Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 23 ta reaksiya keladi.
📝 Tavsif va kontent siyosati
Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 02 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.
ዘወትር ይቅርታ መጠየቅ ንሰሃ መግባት ከኢየሱስ ጋር ያለንን የአብሮነት መንገድ ብሩህ ያደርገዋል።ማቴዎስ 6፡9-13 12፤ እኛም ደግሞ የበደሉንን ይቅር እንደምንል፥ በደላችንን ይቅር በለን፤ ኢየሱስ በየቀኑ ይቅርታ መጠየቅን ጨምሮ ለሚከተሉት የጸሎት ምሳሌ ሰጥቷቸዋል። አዘውትሮ ንስሐ መግባትና ይቅር በለን ማለት ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ህብረት የምናስተካክልበት ነው። በኢየሱስ ስም ስንጠመቅ ኃጢአታችን ለዘላለም ተሰርዮልናል—ያለፈው፣ የአሁን እና የወደፊት በደሎቻችን እድፍ ይደመሰሳል። የኃጢአት ዝንባሌ ግን የሰው ልጅ ልምምድ አካል ሆኖ ይቆያል፣ ምንም እንኳን ክርስቶስን እየመሰልን በሄድን ቁጥር ተፅዕኖው እየቀነሰ ቢሄድም። ከኢየሱስ በስተቀር ማንም ፍጹም አይደለም። ስለዚህ፣ በምድር ላይ ሳለን ሁላችንም ኃጢአትና መዘዙ ያገኘናል። በየእለቱ ይቅርታን እንድንፈልግ የጌታ ኢየሱስ ማሳሰቢያ ኃጢአታችንን እንድንናዘዝ እና ከኃጥያት እንድንርቅ ነው ይቅር ስለተባልን። የእግዚአብሔር ጸጋ የኃጢአት ፈቃድ አይደለም። ይልቁንም ጽድቅን ያለማቋረጥ ለመከታተል ምክንያት ነው። መጥፎ አመለካከቶች፣ ግድየለሽ ድርጊቶች እና ደግነት የጎደለው ንግግር እኛ በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት ለመሆናችን አይመጥኑም። 1ኛ ዮሐንስ 1: 9፤ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። እርሱ ይቅር ለማለት ከታመነ እኛ ንሰሃ እየገቡ በየእለቱ ለመፀለይ አንታክት። ኃጥያት እንቅፋት እንዳይሆንብን። መልካምና የተባረከ ምሽት ይሁንላችሁ @MARANATHAWOCH
እልፍ አርገኝየልማድ ጉዞ ሁሌ ሲደጋገም ለሊቱ ሲነጋ መልሶ ሲጨልም ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር ትላንትና ዛሬን ተክቶት ሲያልፍ ዛሬ ነገን ሊደርስ በፍጥነት ሲቀዝፍ ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር የተጋረጠውን ተራራ እየዞርኩ ያኔ በማልኩበት ስፍራ ዛሬም ስገኝ ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር ሁሌ አንድ አይነት ህይወት መኖር ሰልችቶኛል ቆርጦ ለመውጣት ጥሮ መውደቅ ስልችቶኛል ባለሁበት መራመድ የትም ላልሄድ ኧረ ምንድነው አንተን ይዞ መንገዳገድ እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ካለሁበት እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ከቆምኩበት እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ጥሼ ልሻገር እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ከስጋ ነገር እልፍ አርገኝ የከበደኝን ሚያውከኝን ባንተ ላይ ጥዬ ልሂድ ልሻገር ልለፍ እንጂ ተደላድዬ የስምህን በትር በእጄ ይዤ ለምን ቆማለሁ ዮርዳኖስንም ከፍዬበት እሻገራለሁ እልፍ አርገኝ*2 ካለሁበት እኔን አውጣኝ ዘይቴ ፈሶ ተመርጬ ተቀብቻለሁ ታድያ መንደር ውስጥ ከአለም ጋር ምን እስራለሁ ካልተለየሁኝ ስትለየኝ ስትጠራኝ ስጋ መሻቱን ጥፍር አርጎ እንዳይገዛኝ እልፍ አርገኝ አንድ እርምጃ ካለሁበት አንድ እርምጃ ከቆምኩበት አንጅ እርምጃ እልፍ አርገኝ አንዴ ብቻ ፈቀቅ
ዘማሪ ሙሴ ሲሳይ ርዕስ:ፍቃድህን የሚያደርግአለምም ምኞቱም በከንቱ ያልፋሉ እንደጠዋት ጤዛ ሆነው ይደርቃሉ ዘላለም ይኖራል ፍቃድህን የሚያደርግ አስተውሎ ሚኖር የሚሄድ በአንተ ህግ ፍቃድህ ተገልጦ አንተን የሚያስደስት በመውጣት መግባቴ የአንተ ፍቃድ ይሁን ሁል ጊዜ በህይውቴ በመንገድህ ምራኝ እየሱስ አባቴ መልካም መልካሙን የምታስብል ህይወት አቅጣጫዬን አንተ አሳምርልኝ መልካም ነህ *2 መልካም እየሱስ አላማህ በኔ ላይ ፍቅር ነው እና ያቅዱስ መንፈስህ በእኔ ይፈሰስ እና ይምራኝ ያሳየኝ ክቡር ፍቃድህን በሀሳብህ ኖሬ ከጥፋት እንድድን ተገልጦ ይታይ እያበራ ፍቃድህ በልቤ ተራራ አላማህ በህይወቴ እንዲታየኝ ፍቃድህን ጌታ አስታውቀኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ነኝ ማንም ምንም አይሰልጥንብኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ሆኛለው ፍቅርህ ይግዛኝ ያበርታኝ
