ማራናታ.....MARANATHA
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37 የመወያያ ግሩፕ👇 @Marantawoch Inbox Comment @Thaddyapostolic
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ማራናታ.....MARANATHA
Канал ማራናታ.....MARANATHA (@maranathawoch) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 17 316 підписників, посідаючи 4 693 місце в категорії Релігія і духовність та 1 969 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 17 316 підписників.
За останніми даними від 31 серпня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 308, а за останні 24 години на 12, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 19.70%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 7.94% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 410 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 374 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 24.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch
Inbox Comment @Thaddyapostolic”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 01 вересня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
ዘወትር ይቅርታ መጠየቅ ንሰሃ መግባት ከኢየሱስ ጋር ያለንን የአብሮነት መንገድ ብሩህ ያደርገዋል።ማቴዎስ 6፡9-13 12፤ እኛም ደግሞ የበደሉንን ይቅር እንደምንል፥ በደላችንን ይቅር በለን፤ ኢየሱስ በየቀኑ ይቅርታ መጠየቅን ጨምሮ ለሚከተሉት የጸሎት ምሳሌ ሰጥቷቸዋል። አዘውትሮ ንስሐ መግባትና ይቅር በለን ማለት ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ህብረት የምናስተካክልበት ነው። በኢየሱስ ስም ስንጠመቅ ኃጢአታችን ለዘላለም ተሰርዮልናል—ያለፈው፣ የአሁን እና የወደፊት በደሎቻችን እድፍ ይደመሰሳል። የኃጢአት ዝንባሌ ግን የሰው ልጅ ልምምድ አካል ሆኖ ይቆያል፣ ምንም እንኳን ክርስቶስን እየመሰልን በሄድን ቁጥር ተፅዕኖው እየቀነሰ ቢሄድም። ከኢየሱስ በስተቀር ማንም ፍጹም አይደለም። ስለዚህ፣ በምድር ላይ ሳለን ሁላችንም ኃጢአትና መዘዙ ያገኘናል። በየእለቱ ይቅርታን እንድንፈልግ የጌታ ኢየሱስ ማሳሰቢያ ኃጢአታችንን እንድንናዘዝ እና ከኃጥያት እንድንርቅ ነው ይቅር ስለተባልን። የእግዚአብሔር ጸጋ የኃጢአት ፈቃድ አይደለም። ይልቁንም ጽድቅን ያለማቋረጥ ለመከታተል ምክንያት ነው። መጥፎ አመለካከቶች፣ ግድየለሽ ድርጊቶች እና ደግነት የጎደለው ንግግር እኛ በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት ለመሆናችን አይመጥኑም። 1ኛ ዮሐንስ 1: 9፤ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። እርሱ ይቅር ለማለት ከታመነ እኛ ንሰሃ እየገቡ በየእለቱ ለመፀለይ አንታክት። ኃጥያት እንቅፋት እንዳይሆንብን። መልካምና የተባረከ ምሽት ይሁንላችሁ @MARANATHAWOCH
እልፍ አርገኝየልማድ ጉዞ ሁሌ ሲደጋገም ለሊቱ ሲነጋ መልሶ ሲጨልም ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር ትላንትና ዛሬን ተክቶት ሲያልፍ ዛሬ ነገን ሊደርስ በፍጥነት ሲቀዝፍ ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር የተጋረጠውን ተራራ እየዞርኩ ያኔ በማልኩበት ስፍራ ዛሬም ስገኝ ወይ ላላልፍ ላልሻገር ቀን ፈጀው ቆሜ ከድንበር ሁሌ አንድ አይነት ህይወት መኖር ሰልችቶኛል ቆርጦ ለመውጣት ጥሮ መውደቅ ስልችቶኛል ባለሁበት መራመድ የትም ላልሄድ ኧረ ምንድነው አንተን ይዞ መንገዳገድ እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ካለሁበት እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ከቆምኩበት እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ጥሼ ልሻገር እልፍ አርገኝ እልፍ አርገኝ ከስጋ ነገር እልፍ አርገኝ የከበደኝን ሚያውከኝን ባንተ ላይ ጥዬ ልሂድ ልሻገር ልለፍ እንጂ ተደላድዬ የስምህን በትር በእጄ ይዤ ለምን ቆማለሁ ዮርዳኖስንም ከፍዬበት እሻገራለሁ እልፍ አርገኝ*2 ካለሁበት እኔን አውጣኝ ዘይቴ ፈሶ ተመርጬ ተቀብቻለሁ ታድያ መንደር ውስጥ ከአለም ጋር ምን እስራለሁ ካልተለየሁኝ ስትለየኝ ስትጠራኝ ስጋ መሻቱን ጥፍር አርጎ እንዳይገዛኝ እልፍ አርገኝ አንድ እርምጃ ካለሁበት አንድ እርምጃ ከቆምኩበት አንጅ እርምጃ እልፍ አርገኝ አንዴ ብቻ ፈቀቅ
ዘማሪ ሙሴ ሲሳይ ርዕስ:ፍቃድህን የሚያደርግአለምም ምኞቱም በከንቱ ያልፋሉ እንደጠዋት ጤዛ ሆነው ይደርቃሉ ዘላለም ይኖራል ፍቃድህን የሚያደርግ አስተውሎ ሚኖር የሚሄድ በአንተ ህግ ፍቃድህ ተገልጦ አንተን የሚያስደስት በመውጣት መግባቴ የአንተ ፍቃድ ይሁን ሁል ጊዜ በህይውቴ በመንገድህ ምራኝ እየሱስ አባቴ መልካም መልካሙን የምታስብል ህይወት አቅጣጫዬን አንተ አሳምርልኝ መልካም ነህ *2 መልካም እየሱስ አላማህ በኔ ላይ ፍቅር ነው እና ያቅዱስ መንፈስህ በእኔ ይፈሰስ እና ይምራኝ ያሳየኝ ክቡር ፍቃድህን በሀሳብህ ኖሬ ከጥፋት እንድድን ተገልጦ ይታይ እያበራ ፍቃድህ በልቤ ተራራ አላማህ በህይወቴ እንዲታየኝ ፍቃድህን ጌታ አስታውቀኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ነኝ ማንም ምንም አይሰልጥንብኝ እኔ ያንተ ብቻ ያንተ ብቻ ሆኛለው ፍቅርህ ይግዛኝ ያበርታኝ
