en
Feedback
TIKVAH-MAGAZINE

TIKVAH-MAGAZINE

Open in Telegram

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel TIKVAH-MAGAZINE

Channel TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 192 616 subscribers, ranking 920 in the News & Media category and 105 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 192 616 subscribers.

According to the latest data from 06 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -182 over the last 30 days and by 19 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.95%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.85% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 24 954 views. Within the first day, a publication typically gains 15 120 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 64.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

192 616
Subscribers
+1924 hours
+1387 days
-18230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+180
in 0 channels
August '26
+695
in 35 channels
Get PRO
July '26
+603
in 24 channels
Get PRO
June '26
+554
in 19 channels
Get PRO
May '26
+491
in 58 channels
Get PRO
April '26
+435
in 40 channels
Get PRO
March '26
+493
in 40 channels
Get PRO
February '26
+349
in 43 channels
Get PRO
January '26
+362
in 62 channels
Get PRO
December '25
+314
in 70 channels
Get PRO
November '25
+320
in 99 channels
Get PRO
October '25
+122
in 36 channels
Get PRO
September '25
+685
in 27 channels
Get PRO
August '25
+233
in 25 channels
Get PRO
July '25
+196
in 43 channels
Get PRO
June '25
+830
in 54 channels
Get PRO
May '25
+149
in 30 channels
Get PRO
April '25
+561
in 39 channels
Get PRO
March '25
+919
in 46 channels
Get PRO
February '25
+106
in 23 channels
Get PRO
January '25
+531
in 25 channels
Get PRO
December '24
+1 170
in 49 channels
Get PRO
November '24
+3 365
in 39 channels
Get PRO
October '24
+1 840
in 46 channels
Get PRO
September '24
+1 139
in 23 channels
Get PRO
August '24
+1 716
in 40 channels
Get PRO
July '24
+1 848
in 36 channels
Get PRO
June '24
+890
in 35 channels
Get PRO
May '24
+902
in 37 channels
Get PRO
April '24
+2 144
in 46 channels
Get PRO
March '24
+2 798
in 54 channels
Get PRO
February '24
+861
in 26 channels
Get PRO
January '24
+1 532
in 85 channels
Get PRO
December '23
+666
in 30 channels
Get PRO
November '23
+403
in 24 channels
Get PRO
October '23
+2 159
in 60 channels
Get PRO
September '23
+535
in 0 channels
Get PRO
August '23
+260
in 0 channels
Get PRO
July '23
+433
in 0 channels
Get PRO
June '23
+248
in 0 channels
Get PRO
May '23
+541
in 0 channels
Get PRO
April '23
+238
in 0 channels
Get PRO
March '23
+528
in 0 channels
Get PRO
February '23
+383
in 0 channels
Get PRO
January '23
+1 194
in 0 channels
Get PRO
December '22
+284
in 0 channels
Get PRO
November '22
+427
in 0 channels
Get PRO
October '22
+580
in 0 channels
Get PRO
September '22
+897
in 0 channels
Get PRO
August '22
+710
in 0 channels
Get PRO
July '22
+694
in 0 channels
Get PRO
June '22
+1 252
in 0 channels
Get PRO
May '22
+298
in 0 channels
Get PRO
April '22
+300
in 0 channels
Get PRO
March '22
+815
in 0 channels
Get PRO
February '22
+210
in 0 channels
Get PRO
January '22
+102
in 0 channels
Get PRO
December '21
+226
in 0 channels
Get PRO
November '21
+1 168
in 0 channels
Get PRO
October '21
+1 077
in 0 channels
Get PRO
September '21
+932
in 0 channels
Get PRO
August '21
+648
in 0 channels
Get PRO
July '21
+1 161
in 0 channels
Get PRO
June '21
+850
in 0 channels
Get PRO
May '21
+877
in 0 channels
Get PRO
April '21
+275
in 0 channels
Get PRO
March '21
+1 227
in 0 channels
Get PRO
February '21
+569
in 0 channels
Get PRO
January '21
+1 313
in 0 channels
Get PRO
December '20
+270 351
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September0
06 September+22
05 September+33
04 September+26
03 September+54
02 September+8
01 September+37
Channel Posts
በአንድ ዓመት - አንድ ሺ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን የማከም መርሐግብር በጅማ ሆስፒታል ተጀመረ። ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በአንድ ዓመት ለአንድ ሺህ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ሕክምና የመስጠት
+3
በአንድ ዓመት - አንድ ሺ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን የማከም መርሐግብር በጅማ ሆስፒታል ተጀመረ። ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በአንድ ዓመት ለአንድ ሺህ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ሕክምና የመስጠት መርሐግብር በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ለ 50 ሕፃናት ሕክምና በመስጠት በይፋ መጀመሩን አበሰረ። ከጣልያን ሀገር የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት የነፃ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማከናወን ቅዳሜ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም ጠዋት ጅማ ከተማ ሲደርሱ የሆስፒታሉ ማህበረሰብ፣ አባገዳዎች፣ ሀደስንቄዎችን ጨምሮ የጅማ ከተማ ሕዝብ ደማቅ አቀባበል አድርገዋል። የሕክምና ቡድኑ ወዲያውኑ ወደሥራ በመግባት ሥራውን የጀመረ ሲኾን በቀጣይ ስምንት ቀናት ለ50 ሕፃናት ሕክምናውን እንደሚሰጥ አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገልፀዋል። መርሐግብሩ በ 2019 ዓ.ም ዓመቱን ሙሉ በ10 የተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ከሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ጋር በመተባበር የሚቀጥል መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በአንድ ዓመት ጊዜ 1 ሺህ ሕፃናት ሕክምናውን ለማድረስ እንደሚሰራ አብስረዋል። የመርሐግብሩ ዓላማ በተመለከተ ሲያብራሩም በትራንስፖርት ችግርና በአቅም ማነስ ምክንያት ሕክምና ማግኘች ያልቻሉ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ባሉበት በመድረስ ሕክምናውን መስጠት እንዲሁም የሆስፒታሎችንና የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም እንዲያድግ በማገዝ በቀጣይ ሥራውን ራሳቸውን ችለው እንዲያከናውኑ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ታስቦ እየተከናወነ የሚገኝ መሆኑ ጠቁመዋል። በመርሐግብሩ ላይ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚደንት ጨምሮ የሆስፒታሉ ከፍተኛ ሥራ መሪዎች ተገኝተው መልእክት አስተላልፈዋል። በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት አምባሳደር ፍፁም አረጋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት የኸርት ቱ ኸርት ግብረሠናይ ድርጅት መሥራች አቶ ብርሃን ተድላ እና በሳቸው ግብዣ ከጣልያን ሀገር የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ለ1000 የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት የታቀደውን ሰፊ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በጅማ ሆስፒታል ለ50 ሕፃናት ሕክምና መስጠት የመጀመሪያውን መርሐግብር አስጀምረዋል። ይህን መርሐግብር አቅም ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች፣ የዳያስፖራ ማኀበረሰብ አካላት በተጨማሪ እያንዳንዱ ዜጋ የማኪያቶ ወጪውን ጭምር በመለገስ ማገዝ እንዳለበት አሳስበዋል። ለዚህ ታላቅ መርሐግብር ስኬት ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ጨምሮ ከጣልያን ሀገር የመጡ ባለሙያዎች እንዲሁም የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልን አመራርና ባለሙያዎችን አመስግነዋል። ይህ መልዕክት በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድየቀረበ ነው።

2
ከሀብት አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት ነን - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል • የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃላይ የሀብት መጠኑ 900 ቢሊዮን ብር መድረሱን እና ወደ 1 ትሪሊዮን ብር እየተጠጋ እንደሚገኝ በመግለጽ፣ ከሀብት መጠኑ አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት መሆኑን ገልጿል። • ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 124.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ የቻለ ሲሆን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ 39.55 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ በማስመዝገብ ከኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት ተሸጋግሯል። • በበጀት ዓመቱ ለጎረቤት ሀገራት ከተደረገ የኃይል ኤክስፖርት እና ከዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ሽያጭ 475.77 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የተቻለ ሲሆን፣ ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ27 በመቶ እድገት አሳይቷል። • በበጀት ዓመቱ ከተመረተው ጠቅላላ የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ 52 በመቶ የሚሆነው ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተገኘ ሲሆን፣ ግድቡ ሙሉ በሙሉ ወደ ኦፕሬሽን መግባቱ ለተቋሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገልጿል። • በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ 21 የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ያሏት ሲሆን፣ ጠቅላላ የተተከለው የማመንጨት አቅም 9,730 ሜጋ ዋት መድረሱ ተጠቅሷል። • ተቋሙ ከ20 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የማስተላለፊያ መስመሮች እና 170 የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የሚያስተዳድር ሲሆን፣ 7,726 ቋሚ ሰራተኞች እንዳሉትና ከእነሱም 18 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን አስታውቋል። • ከተፈቀደው 152 ቢሊዮን ብር የበጀት አጠቃቀም ውስጥ 75 በመቶ የሚሆነው በተቋሙ በራሱ የውስጥ ገቢ የተሸፈነ ሲሆን፣ ይህም ቀደም ሲል ይደረግ የነበረውን የባንክ ብድር ጥገኝነት በከፍተኛ ደረጃ ቀልሶታል። 📷የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የ 2018 በጀት አመት ክንውን ሪፖርት እና የ 2019 በጀት ዓመት ዋና ዋና እቅዶችን አስመልክቶ ዋና አስፈጻሚው ኢ/ር አሸብር ባልቻየሰጡትን መግለጫ ያድምጡ 👉  https://youtu.be/CUSOQRy_Iow?si=ZxwWYO58k8vVt0hf @tikvahethmagazine
29 149
3
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል! ​የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦ 👉 ​1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር) 👉​ 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር) 👉​ 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር) 👉​ የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ 🏢  ​የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦ 🏦 ​የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል። ​📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው። ​🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ፦ 0919994818
24 947
4
የዓለም ጤና ድርጅት እና የአፍሪካ ሲዲሲ በዩጋንዳ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አወጁ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) በ
የዓለም ጤና ድርጅት እና የአፍሪካ ሲዲሲ በዩጋንዳ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አወጁ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) በዩጋንዳ ተከስቶ የነበረው የኢቦላ ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ መቆሙን ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረጉ። ይህ ውሳኔ የተላለፈው የመጨረሻው ተጠርጣሪ ታካሚ ከሆስፒታል ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ 42 ተከታታይ ቀናት ምንም ዓይነት አዲስ የተረጋገጠ የኢቦላ ተጠቂ ሳይመዘገብ በመቅረቱ ነው። ዩጋንዳ ወረርሽኙ ከታወጀበት ጊዜ ጀምሮ በአጠቃላይ 20 ሰዎች ላይ የተረጋገጡ የኢቦላ ወረርሽኝ ያጋጠመ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል 2 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። ከዚህ መካከል 15ቱ ከጎረቤት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 5ቱ ደግሞ ከውጭ ከተገቡት ታካሚዎች ጋር ንክኪ በነበራቸው እና በጤና ባለሙያዎች መካከል በሀገር ውስጥ የተከሰቱ ነበሩ። የጤና ድርጅቶቹ ዩጋንዳ ወረርሽኙን በአጭር ጊዜ ውስጥ መቆጣጠር መቻሏ አበረታች ምዕራፍ መሆኑን ገልጸው፣ ነገር ግን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አሁንም ድረስ በሽታው በመስፋፋቱ እና ከሀገር ውስጥ ጋር ባለው ጠንካራ የንግድና የህዝብ እንቅስቃሴ ምክንያት አጎራባች ሀገራት ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳስበዋል። @tikvahethmagazine
30 027
5
#እንድታውቁት: የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ችግር ላለባቸው ህፃናትና አዋቂዎች የነፃ ቀዶ ጥገና ህክምና ማመቻቸቱን ገልጿል። በመሆኑሞ ይህ ችግር ያለባችሁ ነሃሴ 21/2018 ዓ
#እንድታውቁት: የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ችግር ላለባቸው ህፃናትና አዋቂዎች የነፃ ቀዶ ጥገና ህክምና ማመቻቸቱን ገልጿል። በመሆኑሞ ይህ ችግር ያለባችሁ ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደሴ በሚገኘው ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታልና ነሃሴ 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ባሕር ዳር በሚገኘው ጋምቢ ሆስፒታል አገልግሎቱን በነፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ገልጿል። @tikvahethmagazine
24 251
6
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እ
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨ 💥 ልዩ ልዩ  የክፍያ አማራጮች ✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ ✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ። ✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን 🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር 20% - 1.5 ሚሊየን 40% - 3 ሚሊየን 100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር 🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር 20% - 2.2 ሚሊየን 40% - 4.5 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር 🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር 20% - 2.8 ሚሊየን 40% - 5.6 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር 📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850 ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ
19 458
7
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ 💰የዋጋ መነሻቸውም:- 👉ግራወንድ ላይ ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር 👉1ኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር 👉2ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር 👉3ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር የሚያኙት ጥቅሞች:- 👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው 👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ 👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ 👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ 🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን! ቴሌግራም:- @Realeastateaddis
20 161
8
#ቪዲዮ 🤩 : በኔፓል እና ቻይና ወሰን አካባቢ በደረሰ ከፍተኛ የመሬት መንሸራተት እና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸው ገልጿል። እስካሁን በወጡት ሪፓርቶችም 291 የውጭ ሀገር+3
#ቪዲዮ 🤩 : በኔፓል እና ቻይና ወሰን አካባቢ በደረሰ ከፍተኛ የመሬት መንሸራተት እና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸው ገልጿል። እስካሁን በወጡት ሪፓርቶችም 291 የውጭ ሀገር ዜጎችን ጨምሮ የ384 ሰዎች የገቡበት መጥፋቱን ነው የተገለጸው። አደጋው ከቲቤት ተነስቶ ወደ ኔፓል በሚፈሰው የወንዝ መስመር ላይ የሚገኙ መንደሮችን፣ መንገድን፣ ድልድዮችን እና የውሃ ኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ጠራርጎ ወስዷል። የጠፉት የውጭ ሀገር ዜጎች በዋናነት ከሕንድ፣ ብሪታንያ፣ ማሌዢያ፣ አሜሪካ እና ደቡብ አፍሪካ የመጡ ቱሪስቶችና ተጓዦች ናቸው ተብሏል። የአደጋው መንስኤ በአካባቢው በተከሰተ በሬክተር ስኬል 4.4 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ የበረዶና ድንጋይ ናዳ ምክንያት በተከሰተ የአፈርና የውኃ ጎርፍ መሆኑ ተገልጿል። አደጋው በኔፓል 19 ድልድዮችን፣ 40 ኪሎ ሜትር መንገድን፣ 13 የሃይድሮ ፓወር ፕሮጀክቶችን እና 200 የጭነት መኪኖችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ አድርጓል። #ማሳሰቢያ ፡ የምትመለከቱት ቪዲዮ ስሜት የሚረቭሽ ይዘት አለው። @tikvahethmagazine
32 764
9
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እ
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨ 💥 ልዩ ልዩ  የክፍያ አማራጮች ✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ ✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ። ✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን 🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር 20% - 1.5 ሚሊየን 40% - 3 ሚሊየን 100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር 🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር 20% - 2.2 ሚሊየን 40% - 4.5 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር 🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር 20% - 2.8 ሚሊየን 40% - 5.6 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር 📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850 ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ
14 711
10
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ 💰የዋጋ መነሻቸውም:- 👉ግራወንድ ላይ ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር 👉1ኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር 👉2ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር 👉3ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር የሚያኙት ጥቅሞች:- 👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው 👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ 👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ 👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ 🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን! ቴሌግራም:- @Realeastateaddis
12 778
11
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታወቁ። የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙሁዚ ካይነሩጋባ
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታወቁ። የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙሁዚ ካይነሩጋባ በፈረንጆቹ 2031 በሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል። ጄኔራል ሙሁዚ ቀደም ሲል በ2026 በሚካሄደው ምርጫ ለመወዳደር አቅደው የነበረ ቢሆንም፣ አባታቸው ዮዌሪ ሙሴቬኒ በድጋሚ ለመወዳደር በመወሰናቸው ምክንያት ውሳኔያቸውን ወደ 2031 ማራዘማቸውን ገልጸዋል። ከ1986 (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር) ጀምሮ ሀገሪቱን በፕሬዚዳንትነት በመምራት ላይ የሚገኙት የ81 ዓመቱ ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ስልጣናቸውን ለልጃቸው ለማስረከብ መንገድ እያመቻቹ ነው የሚለው ግምት በስፋት የሚነሳ ቢሆንም አባታቸው ግን ይህንን ሲያስተበድሉ ቆይተዋል። @tikvahethmagazine
22 221
12
#እንድታውቁት : "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል" ጋር በክህሎት ልማትና
#እንድታውቁት : "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል" ጋር በክህሎት ልማትና በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዙሪያ  በቅንጅት መሥራት የሚያስችለንን ስምምነት በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር መፈራረሙን መግለጹ ይታወሳል። ስምምነቱ ዜጎችን በክህሎት አብቅቶ ለዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ለማቅረብ የሚረዳና በካናዳ መንግሥት ሙሉ ዕውቅና ያለው በመሆኑ፣ ወደ ካናዳ የሚደረገውን የዜጎች ስምሪት በሕጋዊ መንገድ ለመምራት አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ነው ተብሎለት ነበር። ይህን ተከትሎ በርካታ አሳሳች ማስታወቂያዎች ሲሰራጩ ቆይተዋል። በተለያየ ጊዜም ከሚኒስቴሩ ጨምሮ ወደ ካናዳ የሥራ ስምሪት አለመጀመሩን ሲገለጽ ቆይቷል። ይህን አስመልክቶም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" ሲል ገልጿል። ከዚህ ቀደም የተፈጸመው ስምምነትም በዋነኛነት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን ገልጿል። ስምምነቱም በዋነኛነት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ብቻ ያተኩራል፦ • ከካናዳ ኮሌጆች ጋር በመተባበር ተማሪዎችን በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ በሚፈለጉ ክህሎቶች ማሰልጠን፤ • ብቁ የሆኑ ተማሪዎች በካናዳ በሚገኙ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት የነፃ ትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ማመቻቸት። ከዚህ ስምምነት ውጪ ሚኒስትሩ "ሚኒስቴሩ ወደ ካናዳ ህጋዊ የሥራ ስምሪት ጀምሯል" በማለት የተሳሳተ መረጃ ከሚሰጡ፤ "ወደ ካናዳ እንልክዎታለን" በማለት ከፍተኛ ገንዘብ ከሚጠይቁና "ከሚኒስቴሩ ህጋዊ ውክልና ተሰጥቶናል" ከሚሉ አጭበርባሪዎች ዜጎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል። አያይዞም፥ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ስምምነት ወደ ተፈራረመችባቸው ሀገራት በህጋዊ መንገድ ዜጎችን በመሰማራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል። ሀገራቱም ፦ 🇸🇦 ሳውዲ አረቢያ 🇦🇪 የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ 🇯🇴 ጆርዳን 🇶🇦 ኳታር 🇱🇧 ሊባኖስ 🇰🇼 ኪዌት ናቸው። ሚኒስቴሩ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎች ሲኖሩ በ9138 በነፃ የስልክ መስመር ወይም info@mols.gov.et  እና በአቅራቢ በሚገኝ የህግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል። @tikvahethmagazine
25 655
13
ሲንጋፖር የውልደት መጠንን ለማሳደግ ለወላጆች የ55 ሺህ ዶላር ድጎማ ልታደርግ ነው የሲንጋፖር መንግሥት በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ የመጣውን የውልደት መጠን ለማሻሻል እና የሕዝብ ቁጥር ማነስን ለመግታ
ሲንጋፖር የውልደት መጠንን ለማሳደግ ለወላጆች የ55 ሺህ ዶላር ድጎማ ልታደርግ ነው የሲንጋፖር መንግሥት በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ የመጣውን የውልደት መጠን ለማሻሻል እና የሕዝብ ቁጥር ማነስን ለመግታት ለወላጆች እስከ 55 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የገንዘብ ድጎማና ማበረታቻ ለመስጠት አቅዳለች። ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በአንድ ሴት የሚመዘገበው የውልደት መጠን ወደ 0.97 ዝቅ በማለቱና ይህም ለሀገሪቱ የወደፊት የኢኮኖሚና የሰው ኃይል እድገት ስጋት በመፍጠሩ፣ አዲሱ ማበረታቻ የወላጆችን የልጅ ማሳደግ ወጪ ለመሸፈን የተዘጋጀ ነው። ድጎማው ቀጥተኛ የገንዘብ ስጦታን፣ ለልጆች ትምህርትና ሕክምና የሚሆን የቁጠባ ሂሳብ ድጋፍን እንዲሁም የታክስ ቅናሾችን የሚያካትት ነው ተብሏል። ይህ እርምጃ ሲንጋፖር ቀደም ሲል ታደርጋቸው የነበሩ የማበረታቻ አካሄዶችን በከፍተኛ ሁኔታ ያሳደገ ሲሆን፣ ሀገሪቱ ያጋጠማትን የስነ-ሕዝብ ቀውስ ለመቀነስና ወጣቶች ልጅ የመውለድ ፍላጎታቸውን እንዲጨምሩ ለማድረግ ያለመ ነው። @tikvahethmagazine
20 831
14
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ መታቀዱ ተገለጸ። የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክት+3
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ መታቀዱ ተገለጸ። የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል። 201 ሜትር ርዝመት ያለው የግድብ ግንባታው 6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአፈር ቁፋሮ በማካሄድ አጠቃላይ ግድቡ ከሚፈልገው 7 ነጥብ 72 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት ውስጥ 81 ነጥብ 2 በመቶው ማለትም 6 ነጥብ 27 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት (RCC) ሥራ መከናወኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መብራቱ ተሾመ ተናግረዋል። የኃይል ማመንጫ ቤቱ የቁፋሮ ሥራ እንዲሁም የሲቪል ሥራው የመጀመሪያ ደረጃ የኮንክሪት ሙሌት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁንና የኤሌክትሮ መካኒካል ሥራውን በታቀደው ጊዜ ለማጠናቀቅ ዕቃዎች በበርካታ ፋብሪካዎች እንዲመረቱ መደረጉንም ጠቁመዋል። የፋይናንስ አቅርቦት በተለይም የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና ተያያዥ ችግሮች በግንባታው ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ፈጥሮ መቆየቱን ያስታወሱት ኢንጂነር መብራቱ፣ አሁን ላይ ተቋሙ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በራሱ በመሸፈኑ ግንባታው እየተፋጠነ ይገኛል ብለዋል። የግድብ ግንባታውን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ በጥቅምት 2021 ዓ.ም የመጀመሪያውን ተርባይን ወደ ኦፕሬሽን ለማስገባት እየተሠራ ነውም ተብሏል። Source : EEP, EBC @tikvahethmagazine
24 205
15
. ሁሉንም እቃዎች ፖስት ስላደረግናቸው የሚፈልጉትን ያገለገለ እቃ ባሉበት ሆነው በፎቶ አይተው የወደዱትን በአካል በመምጣት አይተው እና በድንብ መርምረው መግዛት ይችላሉ። የእቃዎቹም ዋጋ አብሮ ፖስት
. ሁሉንም እቃዎች ፖስት ስላደረግናቸው የሚፈልጉትን ያገለገለ እቃ ባሉበት ሆነው በፎቶ አይተው የወደዱትን በአካል በመምጣት አይተው እና በድንብ መርምረው መግዛት ይችላሉ። የእቃዎቹም ዋጋ አብሮ ፖስት ስለተደረገ ዋጋ ማወዳደር ይችላሉ። ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
19 614
16
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል! ​የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦ 👉 ​1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር) 👉​ 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር) 👉​ 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር) 👉​ የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ 🏢  ​የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦ 🏦 ​የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል። ​📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው። ​🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ፦ 0919994818
21 806
17
የብሬክስሩ አሻሚው የንግድ ሞዴል፤ ሌላው የፒራሚድ ስኪም? "ብሬክስሩ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር (Breakthrough Trading S.C.)" በተመለከተ የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ እንግሊዝኛ ዕትም ሰፊ
የብሬክስሩ አሻሚው የንግድ ሞዴል፤ ሌላው የፒራሚድ ስኪም? "ብሬክስሩ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር (Breakthrough Trading S.C.)" በተመለከተ የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ እንግሊዝኛ ዕትም ሰፊ የምርመራ ዘገባ ይዞ ወጥቷል። በዚህ ዘገባ ኩባንያው ባለፉት 6 ዓመታት ከ100,000 በላይ ሰዎችን ማሰልጠኑን ቢገልጽም፣ የኢትዮጵያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ግን ለፕሮግራሞቹ ምንም ዓይነት እውቅና ወይም ፈቃድ እንዳልሰጠ ይገልጻል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶክተር ሚልኪያስ አየለ ድርጅቱ የንግድ ፈቃድ ያለውና ግብር የሚከፍል በመሆኑ የሰውነት ማበልጸግ ስልጠና መስጠት ይችላል ቢሉም፣ ፕሮግራሞቹን በባለሥልጣኑ ዘንድ ያላስመዘገቡ መሆኑን አምነዋል። በተጨማሪም በኩባንያው ሰነዶች ላይ NLP እና ሃይፕኖቴራፒ ስልጠና እንደሚሰጥ ቢጠቀስም፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ግን በነዚህ ዘርፎች ላይ አሰልጣኝ እንደሌላቸውና ስልጠና እንደማይሰጡ ተናግረዋል። ዘገባው ኩባንያው ከ100,000 ሰልጣኞች መካከል ስንቶቹ ዘላቂ ስኬት ላይ እንደደረሱ የሚያሳይ የተረጋገጠ መረጃ ማቅረብ አለመቻሉንም ያመላክታል። ስለ ኩባንያው የቢዝነስ ሞዴል በሚያሳየው ክፍል፣ ሰልጣኞች ከ3,800 እስከ 52,000 ብር የሚያስከፍሉ ከአምስት በላይ የስልጠና ደረጃዎችን እንደሚገዙ ይጠቅሳል። ስልጠናውን ያጠናቀቁ ሰዎች አዳዲስ ገዢዎችን ሲመልመሉ ከ10% እስከ 19% የሰንሰለት ኮሚሽን፣ ከ8% እስከ 15% የቡድን ማሳደጊያ ክፍያ እና በነጥብ የተሰሉ ሽልማቶችን ያገኛሉ። በኩባንያው ሰነዶች ላይም እስከ 500,000 ነጥብ (ከ25,000 እስከ 500,000 ዶላር ግምት ያለው)፣ የመኪና እና የውጪ ጉዞ ማበረታቻዎች ተቀምጠዋል። ይህ አሰራር አዳዲስ ሰዎችን በማስገባት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ፣ በንግድ ውድድርና ደንበኞች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2005 አንቀጽ 22(6) ከተከለከለው "የፒራሚድ ስኪም" ጋር እንደሚመሳሰል የሕግ ባለሙያዎች ይሞግታሉ። በተጨማሪም የኩባንያው የውስጥ ደንብ ከደንበኞች ለሚነሱ አቤቱታዎች ተጠያቂነቱን ወደ አባላት/መልማዮች የሚያዞር መሆኑ ተጠቅሷል። በመጨረሻም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለስልጠና አገልግሎት የብቃት ማረጋገጫ እንደማይጠይቅ ቢገልጽም፣ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ክትትል አድርጎ ጥሰት ካገኘ የንግድ ፈቃዱ ሊታገድ እንደሚችል መግለጹ በዘገባው ተካቷል። @tikvahethmagazine
31 924
18
ተጨማሪ 2ሺህ 494 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ 🟢 189 የሚሆኑት እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች ናቸው! ‎ ‎በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2ሺህ 2494 ኢትዮ+1
ተጨማሪ 2ሺህ 494 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ 🟢 189 የሚሆኑት እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች ናቸው! ‎ ‎በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2ሺህ 2494 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ‎ ‎በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 12 ዙር በረራ የተመለሱት 2ሺህ 312 ወንዶች፣ 163 ሴት እና 19 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ ከተመላሾች መካከል189 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ ‎መስከረም 5/ 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ96 ሺህ 500 በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ መቻሉን ሚኒስቴሩ ገልጿል። ‎ ‎መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራም ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ነው ያስታወቀው። @tikvahethmagazine
25 719
19
ፎቶ አንስተው በመላክ ብቻ ያገለገለ እቃዎትን ይሽጡ ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
ፎቶ አንስተው በመላክ ብቻ ያገለገለ እቃዎትን ይሽጡ ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
21 527
20
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እ
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨ 💥 ልዩ ልዩ  የክፍያ አማራጮች ✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ ✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ። ✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን 🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር 20% - 1.5 ሚሊየን 40% - 3 ሚሊየን 100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር 🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር 20% - 2.2 ሚሊየን 40% - 4.5 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር 🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር 20% - 2.8 ሚሊየን 40% - 5.6 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር 📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850 ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ
23 982