TIKVAH-MAGAZINE
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام TIKVAH-MAGAZINE
کانال TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 192 564 مشترک است و جایگاه 920 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 105 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 192 564 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 03 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -181 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 54 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.98% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.37% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 25 004 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 16 126 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 65 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው።
በ +251913134524 ላይ ያግኙን።
ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 04 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 03 سپتامبر | +54 | |||
| 02 سپتامبر | +8 | |||
| 01 سپتامبر | +37 |
| 2 | ከሀብት አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት ነን - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
• የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃላይ የሀብት መጠኑ 900 ቢሊዮን ብር መድረሱን እና ወደ 1 ትሪሊዮን ብር እየተጠጋ እንደሚገኝ በመግለጽ፣ ከሀብት መጠኑ አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት መሆኑን ገልጿል።
• ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 124.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ የቻለ ሲሆን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ 39.55 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ በማስመዝገብ ከኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት ተሸጋግሯል።
• በበጀት ዓመቱ ለጎረቤት ሀገራት ከተደረገ የኃይል ኤክስፖርት እና ከዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ሽያጭ 475.77 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የተቻለ ሲሆን፣ ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ27 በመቶ እድገት አሳይቷል።
• በበጀት ዓመቱ ከተመረተው ጠቅላላ የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ 52 በመቶ የሚሆነው ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተገኘ ሲሆን፣ ግድቡ ሙሉ በሙሉ ወደ ኦፕሬሽን መግባቱ ለተቋሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገልጿል።
• በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ 21 የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ያሏት ሲሆን፣ ጠቅላላ የተተከለው የማመንጨት አቅም 9,730 ሜጋ ዋት መድረሱ ተጠቅሷል።
• ተቋሙ ከ20 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የማስተላለፊያ መስመሮች እና 170 የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የሚያስተዳድር ሲሆን፣ 7,726 ቋሚ ሰራተኞች እንዳሉትና ከእነሱም 18 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን አስታውቋል።
• ከተፈቀደው 152 ቢሊዮን ብር የበጀት አጠቃቀም ውስጥ 75 በመቶ የሚሆነው በተቋሙ በራሱ የውስጥ ገቢ የተሸፈነ ሲሆን፣ ይህም ቀደም ሲል ይደረግ የነበረውን የባንክ ብድር ጥገኝነት በከፍተኛ ደረጃ ቀልሶታል።
📷የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የ 2018 በጀት አመት ክንውን ሪፖርት እና የ 2019 በጀት ዓመት ዋና ዋና እቅዶችን አስመልክቶ ዋና አስፈጻሚው ኢ/ር አሸብር ባልቻየሰጡትን መግለጫ ያድምጡ 👉 https://youtu.be/CUSOQRy_Iow?si=ZxwWYO58k8vVt0hf
@tikvahethmagazine | 27 044 |
| 3 | 🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ!
በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል!
የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦
👉 1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር)
👉 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር)
👉 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር)
👉 የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
🏢 የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል።
📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው።
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ!
📞 ስልክ፦ 0919994818 | 23 543 |
| 4 | የዓለም ጤና ድርጅት እና የአፍሪካ ሲዲሲ በዩጋንዳ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አወጁ
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) በዩጋንዳ ተከስቶ የነበረው የኢቦላ ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ መቆሙን ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረጉ።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው የመጨረሻው ተጠርጣሪ ታካሚ ከሆስፒታል ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ 42 ተከታታይ ቀናት ምንም ዓይነት አዲስ የተረጋገጠ የኢቦላ ተጠቂ ሳይመዘገብ በመቅረቱ ነው።
ዩጋንዳ ወረርሽኙ ከታወጀበት ጊዜ ጀምሮ በአጠቃላይ 20 ሰዎች ላይ የተረጋገጡ የኢቦላ ወረርሽኝ ያጋጠመ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል 2 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
ከዚህ መካከል 15ቱ ከጎረቤት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 5ቱ ደግሞ ከውጭ ከተገቡት ታካሚዎች ጋር ንክኪ በነበራቸው እና በጤና ባለሙያዎች መካከል በሀገር ውስጥ የተከሰቱ ነበሩ።
የጤና ድርጅቶቹ ዩጋንዳ ወረርሽኙን በአጭር ጊዜ ውስጥ መቆጣጠር መቻሏ አበረታች ምዕራፍ መሆኑን ገልጸው፣ ነገር ግን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አሁንም ድረስ በሽታው በመስፋፋቱ እና ከሀገር ውስጥ ጋር ባለው ጠንካራ የንግድና የህዝብ እንቅስቃሴ ምክንያት አጎራባች ሀገራት ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
@tikvahethmagazine | 28 281 |
| 5 | #እንድታውቁት: የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ችግር ላለባቸው ህፃናትና አዋቂዎች የነፃ ቀዶ ጥገና ህክምና ማመቻቸቱን ገልጿል።
በመሆኑሞ ይህ ችግር ያለባችሁ ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደሴ በሚገኘው ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታልና ነሃሴ 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ባሕር ዳር በሚገኘው ጋምቢ ሆስፒታል አገልግሎቱን በነፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ገልጿል።
@tikvahethmagazine | 23 024 |
| 6 | “ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔
🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠
💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨
💥 ልዩ ልዩ የክፍያ አማራጮች
✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ
✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ።
✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን
🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር
20% - 1.5 ሚሊየን
40% - 3 ሚሊየን
100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር
🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር
20% - 2.2 ሚሊየን
40% - 4.5 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር
🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር
20% - 2.8 ሚሊየን
40% - 5.6 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር
📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850
ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ | 18 515 |
| 7 | 🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል!
👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
💰የዋጋ መነሻቸውም:-
👉ግራወንድ ላይ
ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር
👉1ኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር
👉2ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር
👉3ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር
የሚያኙት ጥቅሞች:-
👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው
👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ
👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ
👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ
🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን!
ቴሌግራም:- @Realeastateaddis | 19 243 |
| 8 | #ቪዲዮ 🤩 : በኔፓል እና ቻይና ወሰን አካባቢ በደረሰ ከፍተኛ የመሬት መንሸራተት እና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸው ገልጿል።
እስካሁን በወጡት ሪፓርቶችም 291 የውጭ ሀገር ዜጎችን ጨምሮ የ384 ሰዎች የገቡበት መጥፋቱን ነው የተገለጸው።
አደጋው ከቲቤት ተነስቶ ወደ ኔፓል በሚፈሰው የወንዝ መስመር ላይ የሚገኙ መንደሮችን፣ መንገድን፣ ድልድዮችን እና የውሃ ኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ጠራርጎ ወስዷል።
የጠፉት የውጭ ሀገር ዜጎች በዋናነት ከሕንድ፣ ብሪታንያ፣ ማሌዢያ፣ አሜሪካ እና ደቡብ አፍሪካ የመጡ ቱሪስቶችና ተጓዦች ናቸው ተብሏል።
የአደጋው መንስኤ በአካባቢው በተከሰተ በሬክተር ስኬል 4.4 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ የበረዶና ድንጋይ ናዳ ምክንያት በተከሰተ የአፈርና የውኃ ጎርፍ መሆኑ ተገልጿል።
አደጋው በኔፓል 19 ድልድዮችን፣ 40 ኪሎ ሜትር መንገድን፣ 13 የሃይድሮ ፓወር ፕሮጀክቶችን እና 200 የጭነት መኪኖችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ አድርጓል።
#ማሳሰቢያ ፡ የምትመለከቱት ቪዲዮ ስሜት የሚረቭሽ ይዘት አለው።
@tikvahethmagazine | 31 350 |
| 9 | “ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔
🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠
💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨
💥 ልዩ ልዩ የክፍያ አማራጮች
✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ
✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ።
✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን
🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር
20% - 1.5 ሚሊየን
40% - 3 ሚሊየን
100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር
🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር
20% - 2.2 ሚሊየን
40% - 4.5 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር
🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር
20% - 2.8 ሚሊየን
40% - 5.6 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር
📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850
ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ | 14 711 |
| 10 | 🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል!
👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
💰የዋጋ መነሻቸውም:-
👉ግራወንድ ላይ
ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር
👉1ኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር
👉2ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር
👉3ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር
የሚያኙት ጥቅሞች:-
👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው
👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ
👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ
👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ
🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን!
ቴሌግራም:- @Realeastateaddis | 12 778 |
| 11 | የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታወቁ።
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙሁዚ ካይነሩጋባ በፈረንጆቹ 2031 በሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል።
ጄኔራል ሙሁዚ ቀደም ሲል በ2026 በሚካሄደው ምርጫ ለመወዳደር አቅደው የነበረ ቢሆንም፣ አባታቸው ዮዌሪ ሙሴቬኒ በድጋሚ ለመወዳደር በመወሰናቸው ምክንያት ውሳኔያቸውን ወደ 2031 ማራዘማቸውን ገልጸዋል።
ከ1986 (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር) ጀምሮ ሀገሪቱን በፕሬዚዳንትነት በመምራት ላይ የሚገኙት የ81 ዓመቱ ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ስልጣናቸውን ለልጃቸው ለማስረከብ መንገድ እያመቻቹ ነው የሚለው ግምት በስፋት የሚነሳ ቢሆንም አባታቸው ግን ይህንን ሲያስተበድሉ ቆይተዋል።
@tikvahethmagazine | 21 414 |
| 12 | #እንድታውቁት : "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል" ጋር በክህሎት ልማትና በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዙሪያ በቅንጅት መሥራት የሚያስችለንን ስምምነት በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር መፈራረሙን መግለጹ ይታወሳል።
ስምምነቱ ዜጎችን በክህሎት አብቅቶ ለዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ለማቅረብ የሚረዳና በካናዳ መንግሥት ሙሉ ዕውቅና ያለው በመሆኑ፣ ወደ ካናዳ የሚደረገውን የዜጎች ስምሪት በሕጋዊ መንገድ ለመምራት አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ነው ተብሎለት ነበር።
ይህን ተከትሎ በርካታ አሳሳች ማስታወቂያዎች ሲሰራጩ ቆይተዋል። በተለያየ ጊዜም ከሚኒስቴሩ ጨምሮ ወደ ካናዳ የሥራ ስምሪት አለመጀመሩን ሲገለጽ ቆይቷል።
ይህን አስመልክቶም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" ሲል ገልጿል።
ከዚህ ቀደም የተፈጸመው ስምምነትም በዋነኛነት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን ገልጿል።
ስምምነቱም በዋነኛነት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ብቻ ያተኩራል፦
• ከካናዳ ኮሌጆች ጋር በመተባበር ተማሪዎችን በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ በሚፈለጉ ክህሎቶች ማሰልጠን፤
• ብቁ የሆኑ ተማሪዎች በካናዳ በሚገኙ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት የነፃ ትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ማመቻቸት።
ከዚህ ስምምነት ውጪ ሚኒስትሩ "ሚኒስቴሩ ወደ ካናዳ ህጋዊ የሥራ ስምሪት ጀምሯል" በማለት የተሳሳተ መረጃ ከሚሰጡ፤ "ወደ ካናዳ እንልክዎታለን" በማለት ከፍተኛ ገንዘብ ከሚጠይቁና "ከሚኒስቴሩ ህጋዊ ውክልና ተሰጥቶናል" ከሚሉ አጭበርባሪዎች ዜጎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል።
አያይዞም፥ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ስምምነት ወደ ተፈራረመችባቸው ሀገራት በህጋዊ መንገድ ዜጎችን በመሰማራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
ሀገራቱም ፦
🇸🇦 ሳውዲ አረቢያ
🇦🇪 የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ
🇯🇴 ጆርዳን
🇶🇦 ኳታር
🇱🇧 ሊባኖስ
🇰🇼 ኪዌት ናቸው።
ሚኒስቴሩ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎች ሲኖሩ በ9138 በነፃ የስልክ መስመር ወይም info@mols.gov.et እና በአቅራቢ በሚገኝ የህግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል።
@tikvahethmagazine | 24 643 |
| 13 | ሲንጋፖር የውልደት መጠንን ለማሳደግ ለወላጆች የ55 ሺህ ዶላር ድጎማ ልታደርግ ነው
የሲንጋፖር መንግሥት በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ የመጣውን የውልደት መጠን ለማሻሻል እና የሕዝብ ቁጥር ማነስን ለመግታት ለወላጆች እስከ 55 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የገንዘብ ድጎማና ማበረታቻ ለመስጠት አቅዳለች።
ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በአንድ ሴት የሚመዘገበው የውልደት መጠን ወደ 0.97 ዝቅ በማለቱና ይህም ለሀገሪቱ የወደፊት የኢኮኖሚና የሰው ኃይል እድገት ስጋት በመፍጠሩ፣ አዲሱ ማበረታቻ የወላጆችን የልጅ ማሳደግ ወጪ ለመሸፈን የተዘጋጀ ነው።
ድጎማው ቀጥተኛ የገንዘብ ስጦታን፣ ለልጆች ትምህርትና ሕክምና የሚሆን የቁጠባ ሂሳብ ድጋፍን እንዲሁም የታክስ ቅናሾችን የሚያካትት ነው ተብሏል።
ይህ እርምጃ ሲንጋፖር ቀደም ሲል ታደርጋቸው የነበሩ የማበረታቻ አካሄዶችን በከፍተኛ ሁኔታ ያሳደገ ሲሆን፣ ሀገሪቱ ያጋጠማትን የስነ-ሕዝብ ቀውስ ለመቀነስና ወጣቶች ልጅ የመውለድ ፍላጎታቸውን እንዲጨምሩ ለማድረግ ያለመ ነው።
@tikvahethmagazine | 20 407 |
| 14 | የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ መታቀዱ ተገለጸ።
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
201 ሜትር ርዝመት ያለው የግድብ ግንባታው 6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአፈር ቁፋሮ በማካሄድ አጠቃላይ ግድቡ ከሚፈልገው 7 ነጥብ 72 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት ውስጥ 81 ነጥብ 2 በመቶው ማለትም 6 ነጥብ 27 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት (RCC) ሥራ መከናወኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መብራቱ ተሾመ ተናግረዋል።
የኃይል ማመንጫ ቤቱ የቁፋሮ ሥራ እንዲሁም የሲቪል ሥራው የመጀመሪያ ደረጃ የኮንክሪት ሙሌት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁንና የኤሌክትሮ መካኒካል ሥራውን በታቀደው ጊዜ ለማጠናቀቅ ዕቃዎች በበርካታ ፋብሪካዎች እንዲመረቱ መደረጉንም ጠቁመዋል።
የፋይናንስ አቅርቦት በተለይም የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና ተያያዥ ችግሮች በግንባታው ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ፈጥሮ መቆየቱን ያስታወሱት ኢንጂነር መብራቱ፣ አሁን ላይ ተቋሙ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በራሱ በመሸፈኑ ግንባታው እየተፋጠነ ይገኛል ብለዋል።
የግድብ ግንባታውን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ በጥቅምት 2021 ዓ.ም የመጀመሪያውን ተርባይን ወደ ኦፕሬሽን ለማስገባት እየተሠራ ነውም ተብሏል።
Source : EEP, EBC
@tikvahethmagazine | 23 650 |
| 15 | .
ሁሉንም እቃዎች ፖስት ስላደረግናቸው የሚፈልጉትን ያገለገለ እቃ ባሉበት ሆነው በፎቶ አይተው የወደዱትን በአካል በመምጣት አይተው እና በድንብ መርምረው መግዛት ይችላሉ።
የእቃዎቹም ዋጋ አብሮ ፖስት ስለተደረገ ዋጋ ማወዳደር ይችላሉ።
✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family
ET Creatives | 19 311 |
| 16 | 🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ!
በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል!
የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦
👉 1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር)
👉 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር)
👉 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር)
👉 የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
🏢 የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል።
📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው።
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ!
📞 ስልክ፦ 0919994818 | 21 473 |
| 17 | የብሬክስሩ አሻሚው የንግድ ሞዴል፤ ሌላው የፒራሚድ ስኪም?
"ብሬክስሩ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር (Breakthrough Trading S.C.)" በተመለከተ የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ እንግሊዝኛ ዕትም ሰፊ የምርመራ ዘገባ ይዞ ወጥቷል።
በዚህ ዘገባ ኩባንያው ባለፉት 6 ዓመታት ከ100,000 በላይ ሰዎችን ማሰልጠኑን ቢገልጽም፣ የኢትዮጵያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ግን ለፕሮግራሞቹ ምንም ዓይነት እውቅና ወይም ፈቃድ እንዳልሰጠ ይገልጻል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶክተር ሚልኪያስ አየለ ድርጅቱ የንግድ ፈቃድ ያለውና ግብር የሚከፍል በመሆኑ የሰውነት ማበልጸግ ስልጠና መስጠት ይችላል ቢሉም፣ ፕሮግራሞቹን በባለሥልጣኑ ዘንድ ያላስመዘገቡ መሆኑን አምነዋል።
በተጨማሪም በኩባንያው ሰነዶች ላይ NLP እና ሃይፕኖቴራፒ ስልጠና እንደሚሰጥ ቢጠቀስም፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ግን በነዚህ ዘርፎች ላይ አሰልጣኝ እንደሌላቸውና ስልጠና እንደማይሰጡ ተናግረዋል።
ዘገባው ኩባንያው ከ100,000 ሰልጣኞች መካከል ስንቶቹ ዘላቂ ስኬት ላይ እንደደረሱ የሚያሳይ የተረጋገጠ መረጃ ማቅረብ አለመቻሉንም ያመላክታል።
ስለ ኩባንያው የቢዝነስ ሞዴል በሚያሳየው ክፍል፣ ሰልጣኞች ከ3,800 እስከ 52,000 ብር የሚያስከፍሉ ከአምስት በላይ የስልጠና ደረጃዎችን እንደሚገዙ ይጠቅሳል።
ስልጠናውን ያጠናቀቁ ሰዎች አዳዲስ ገዢዎችን ሲመልመሉ ከ10% እስከ 19% የሰንሰለት ኮሚሽን፣ ከ8% እስከ 15% የቡድን ማሳደጊያ ክፍያ እና በነጥብ የተሰሉ ሽልማቶችን ያገኛሉ።
በኩባንያው ሰነዶች ላይም እስከ 500,000 ነጥብ (ከ25,000 እስከ 500,000 ዶላር ግምት ያለው)፣ የመኪና እና የውጪ ጉዞ ማበረታቻዎች ተቀምጠዋል።
ይህ አሰራር አዳዲስ ሰዎችን በማስገባት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ፣ በንግድ ውድድርና ደንበኞች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2005 አንቀጽ 22(6) ከተከለከለው "የፒራሚድ ስኪም" ጋር እንደሚመሳሰል የሕግ ባለሙያዎች ይሞግታሉ።
በተጨማሪም የኩባንያው የውስጥ ደንብ ከደንበኞች ለሚነሱ አቤቱታዎች ተጠያቂነቱን ወደ አባላት/መልማዮች የሚያዞር መሆኑ ተጠቅሷል።
በመጨረሻም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለስልጠና አገልግሎት የብቃት ማረጋገጫ እንደማይጠይቅ ቢገልጽም፣ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ክትትል አድርጎ ጥሰት ካገኘ የንግድ ፈቃዱ ሊታገድ እንደሚችል መግለጹ በዘገባው ተካቷል።
@tikvahethmagazine | 31 534 |
| 18 | ተጨማሪ 2ሺህ 494 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ
🟢 189 የሚሆኑት እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች ናቸው!
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2ሺህ 2494 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 12 ዙር በረራ የተመለሱት 2ሺህ 312 ወንዶች፣ 163 ሴት እና 19 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ ከተመላሾች መካከል189 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል።
መስከረም 5/ 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ96 ሺህ 500 በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ መቻሉን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራም ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ነው ያስታወቀው።
@tikvahethmagazine | 25 367 |
| 19 | ፎቶ አንስተው በመላክ ብቻ ያገለገለ እቃዎትን ይሽጡ
✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family
ET Creatives | 21 310 |
| 20 | “ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔
🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠
💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨
💥 ልዩ ልዩ የክፍያ አማራጮች
✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ
✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ።
✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን
🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር
20% - 1.5 ሚሊየን
40% - 3 ሚሊየን
100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር
🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር
20% - 2.2 ሚሊየን
40% - 4.5 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር
🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር
20% - 2.8 ሚሊየን
40% - 5.6 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር
📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850
ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ | 23 717 |
