TIKVAH-MAGAZINE
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام TIKVAH-MAGAZINE
کانال TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 192 598 مشترک است و جایگاه 935 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 101 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 192 598 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 28 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 222 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.31% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.35% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 27 568 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 16 087 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 75 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው።
በ +251913134524 ላይ ያግኙን።
ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 29 ژوئیه | 0 | |||
| 28 ژوئیه | +18 | |||
| 27 ژوئیه | +13 | |||
| 26 ژوئیه | +14 | |||
| 25 ژوئیه | +4 | |||
| 24 ژوئیه | +32 | |||
| 23 ژوئیه | +25 | |||
| 22 ژوئیه | +13 | |||
| 21 ژوئیه | +3 | |||
| 20 ژوئیه | +3 | |||
| 19 ژوئیه | +16 | |||
| 18 ژوئیه | +26 | |||
| 17 ژوئیه | +17 | |||
| 16 ژوئیه | +13 | |||
| 15 ژوئیه | +3 | |||
| 14 ژوئیه | +5 | |||
| 13 ژوئیه | +20 | |||
| 12 ژوئیه | +22 | |||
| 11 ژوئیه | +17 | |||
| 10 ژوئیه | +4 | |||
| 09 ژوئیه | +6 | |||
| 08 ژوئیه | +36 | |||
| 07 ژوئیه | +32 | |||
| 06 ژوئیه | +35 | |||
| 05 ژوئیه | +18 | |||
| 04 ژوئیه | +27 | |||
| 03 ژوئیه | +40 | |||
| 02 ژوئیه | +60 | |||
| 01 ژوئیه | +27 |
| 2 | "በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ ለስምሪቱ [ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት] ካመለከቱ 644,405 መካከል 631,661 ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል" - ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር
@TikvahethMagazine | 12 475 |
| 3 | የሕንፃ ግንባታ ደህንነትን ሳያሟሉ በተገኙ አልሚዎች ተቀጡ!
የሕንፃ ግንባታ ደኅንነትን ሳያሟሉ ለአደጋ አጋላጭ በሆነ መልኩ እየሠሩ በተገኙ አልሚዎች ላይ የገንዘብ ቅጣትና የእርምት እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡
ተቋሙ፥ የሕንፃ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አልሚዎች ላይ የገንዘብ መቀጮ መወሰኑንና በኮንትራክተርና አማካሪዎች ላይ ደግሞ አስተዳደራዊ የእርምት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
@TikvahethMagazine | 12 080 |
| 4 | የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ ለተጎዱ አካባቢዎች በዝቅተኛ የወለድ መጠን የሚቀርብ የ31 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ።
የብድር አቅርቦቱ ከአውሮፓ ኅብረት እና የጀርመን ልማት ባንክ (KfW) በተገኘ 31 ሚሊየን ብር ድጋፍ የሚመቻች ነው።
በኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች እና የግሪን ኢኮኖሚ ፕሮጀክቶች ዳይሬክተር አቶ ተፈራ በፍቃዱ እንደተናገሩት፤ ብድሩ በተመጣጣኝ የወለድ መጠን ስርዓት የሚቀርብ ነው።
አገልግሎቱ በአነስተኛ የወለድ መጠን ለመጀመሪያ ዙር ለተመረጡ አራት ባንኮች እና በአንድ የማይክሮ ፋይናንስ በኩል እንደሚቀርብ አቶ ተፈራ ገልጸዋል።
ብድሩ በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርብ ሲሆን፤ በማምረቻ፣ በአገልግሎት፣ በንግድ ሥራ፣ በኮንስትራክሽን እና በግብርና ማቀነባበርያ ዘርፎች ለሚሰማሩ ይመቻቻል ተብሏል። በሴቶች እና በወጣቶች ለተቋቋሙ ኢንተርፕራይዞችም ቅድሚያ ይሰጣል ተብሏል፡፡
@TikvahethMagazine | 11 643 |
| 5 | #Africa 🌍
በአፍሪካ የሚገኙ በቢሊዮን ዶላር ያላቸው ባለሃብቶች ቁጥር የ25 እንዲሁም 120 ሺ የሚሆኑ ሚሊዮነሮች ቤት መሆኗን በ 'ሄንሌይ ኤንድ ፓርትነርስ' እና 'ኒው ወርልድ ዌልዝ' የተዘጋጀው የአፍሪካ የሃብት ሪፖርት መረጃ ያሳያል።
በዚህም ደቡብ አፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር ስትሆን በኢትዮጵያ የ2,400 የዶላር ሚሊዮነሮች ይገኛሉ ተብሏል።
በአኅጉሪቱ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሚሊየነሮች የሚገኙባቸውን 10 ሀገራትን ከላይ በምስሉ ይመልከቱ።
Credit: TRT Africa
@TikvahethMagazine | 15 051 |
| 6 | “ ባንክ ኦፍ አሜሪካን ወደ ኢትዮጵያ መሳብ ትልቁ ስኬታችን ነው ” ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ
“ ለተሳታፊዎች ታይሚንግ ቺፕ እንጀምራለን ” ዳግማዊት አማረ
በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በባንክ ኦፍ አሜሪካ የሚቀርበው የ 2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ባዘጋጀው የማስጀመሪየ ስነ ስርዓት ምዝገባውን በይፋ አስጀምሯል።
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መስራች ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ “ በዚህ ውድድር 50 እና 40ሺህ ጨራሽ እንፈልጋለን “ ብለዋል
አክለውም " ባንክ ኦፍ አሜሪካን ወደ ኢትዮጵያ መሳብ እስካሁን ካደረግናቸው ሁሉ በጣም ትልቁ ስኬታችን ነው “ሲሉ ገልጸዋል።
የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ በበኩላቸው በቀጣዩ ውድድር አዲስ ቴክኖሎጂ መጨመሩን አብስረዋል።
በቀጣዩ ውድድር “ ለተሳታፊዎች ' ታይሚንግ ቺፕ ' እናስተዋውቃለን " ሲሉ ዳግማዊት አማረ ተናግረዋል።
በስነ ስርዓቱ ላይ :-
- የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ እንዲሁም
- የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ተገኝተዋል።
በቀጣዩ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር 60ሺህ ተሳታፊዎችን ለመቀበል ዝግጅት እንደተደረገ ተገልጿል።
በ 2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ግለሰቦች ምዝገባቸውን በቴሌብር መተግበሪያ ብቻ ማከናወን ይችላሉ ተብሏል።
የምዝገባ ዋጋው ምን ይመስላል ?
- ከመስቀል አደባባይ ለሚጀምረው ቀይ መነሻ 790 ብር
- ከግዮን ሆቴል ፊት ለፊት ለሚጀምረው እና የሰአት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ ለሚኖረው አረንጓዴ መነሻ 950 ብር መሆኑ ተገልጿል።
via @tikvahethsport | 13 356 |
| 7 | #SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ያላቸዉ በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛቶ በፌት ማወቅ ያለባቹሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን።
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች ፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች ፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ ሁሉም አሉን ።
በላፕፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
!
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት ይሄን 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ።
@sww2844 0928442662 / 0940141114
https://t.me/samcomptech | 10 203 |
| 8 | 💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው
ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000
1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000
2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000
3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000
በ3አመት ምናስረክበው ነው
ሌላም በሳርቤት, አዋሬ ቡልጋርያ,
ፒያሳ በ2አመት ምናስረክበው አለን.
እንዲሁም አያት እና ጋርመንት በ1አመት ምናስረክበው አሉን
☎️ 09-18-95-96-90
☎️ 09-46-31-43-75 ይደውሉልን።
| 12 410 |
| 9 | ደቡብ ሱዳን የመጀመሪያውን የተፈጥሮ ቅርሰሰ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ማስመዝገብ አስመዘገበች።
ደቡብ ሱዳን ቦማ-ባንዲጊሎ የተባለውንና ከፍተኛ የእንስሳት ፍልሰት የሚካሄድበትን መልክዓ ምድሯን በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ማስመዝገብ ችላለች። ይህም በሀገሪቱ የተመዘገበ የመጀመሪያው ቅርስ ያደርገዋል።
ይህ መልክዓ ምድር በዓለም ላይ ካሉ ትላልቅ የእንስሳት ፍልሰት ከሚካሄድባቸው አንዱና ዋነኛው ስፍራ ሲሆን ከፍተኛ የሥነ-ምህዳር እና የቱሪዝም እሴት ያለው ነው።
@TikvahethMagazine | 20 044 |
| 10 | በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው
ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000
1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000
2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000
3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000
ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል።
ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90
:- 09 46 31 43 75 | 14 106 |
| 11 | በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ የሟቾች ቁጥር 1,405 ደረሰ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1,405 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ባለስልጣናት አስታወቁ።
እስከ አሁን በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 3,200 ደረሰ ሲሆን፣ የሞት ምጣኔውም ለግማሽ የተጠጋ መሆኑ አሳሳቢነቱ አይሏል።
በሀገሪቱ ያለው የኢቦላ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን፣ ባለፉት አስር ቀናት ውስጥ ብቻ ወደ 1,000 የሚጠጉ አዳዲስ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተመዝግቧል።
@TikvahethMagazine | 18 252 |
| 12 | ኤል ኒኖ የአፍሪካ ሀገራት እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተባለ።
በፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ እየታየ ያለውን የሙቀት መጠን መጨመር ተከትሎ የሚከሰተውና "ሱፐር" ኤል ኒኖ (Super El Niño) የተሰኘው ከባድ የአየር ጠባይ መዛባት በጉዳቱ ሰለባ በሆኑ የአፍሪካ ሀገራት ላይ ከ10 ቢሊዮን እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ጉዳት እንደሚያደርስ የአፍሪካ ልማት ባንክ አስጠነቀቀ።
በአፍሪካ ልማት ባንክ የአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ እድገት ዳይሬክተር አንቶኒ ኒዮንግ ለሮይተርስ በሰጡት ቃለ-መጠይቅ እንደገለጹት፣ ይህ ክስተት በከፍተኛ ሁኔታ በሚጎዱ ሀገራት የሀገር ውስጥ ጠቅላላ ምርት (GDP) ላይ በአማካይ ከ1% እስከ 2% ቅናሽ ያስከትላል።
ይህም በመላው አህጉሪቱ እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ኪሳራ የሚያስከትል ሲሆን፣ በከባድ አደጋ ውስጥ ከሚወድቁ አካባቢዎች ለከፍተኛ ስደት (Mass migration) ሊያስተናግዱ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል።
ኤል ኒኖ በአፍሪካ ከፍተኛ ድርቅ፣ ጎርፍ እና ማዕበል የሚያስከትል በመሆኑ ከምግብና የውሃ እጥረት በተጨማሪ የመሰረተ ልማቶችን በማውደም ሀገራትን ለከፋ ችግር ያጋልጣል ተብሎ ተሰግቷል።
የአፍሪካ ልማት ባንክ መረጃ እንደሚያመለክተው ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሶማሊያ፣ ማሊ፣ ቡሩንዲ እና ናይጄሪያ በኤል ኒኖ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት ሊደርስባቸው የሚችሉ ሀገራት ተብለው ተለይተዋል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እ.ኤ.አ. በ2035 ታዳጊ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በዓመት 365 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋቸዋል ቢልም፣ አንቶኒ ኒዮንግ ግን አሁን ካለው የኤል ኒኖ ስጋት አንጻር አፍሪካ በዚህ ዓመት ብቻ እስከ 100 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የፋይናንስ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል።
ባለሙያው አክለውም አደጋው ሲከሰት ሀገራት ከነበሩበት የእድገት ደረጃ ወደ ኋላ የሚመለሱ በመሆኑ፣ ዜጎች ወደ ከፋ ድህነት እንዳይገቡ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ያስፈልገዋል ብለዋል።
Credit: Reuters / TRT Afrika
@TikvahethMagazine | 16 659 |
| 13 | #SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ያላቸዉ በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛቶ በፌት ማወቅ ያለባቹሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን።
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች ፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች ፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ ሁሉም አሉን ።
በላፕፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
!
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት ይሄን 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ።
@sww2844 0928442662 / 0940141114
https://t.me/samcomptech | 13 769 |
| 14 | በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው
ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000
1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000
2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000
3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000
ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል።
ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90
:- 09 46 31 43 75 | 16 559 |
| 15 | #Update
በሕንድ ኒው ዴልሂ በወጣቶች የሚመራውና ራሱን “የበረሮ ጃንታ ፓርቲ” (Cockroach Janta Party) እያለ የሚጠራው የወጣቶች ንቅናቄ፣ የትምህርት ሚኒስትሩ በፈተና ስርቆትና በሙስና ሳቢያ እንዲለቁ በአደባባይ ሲጠይቁ ቆይተዋል።
ይህንን ለሳምንታት የቆየ የወጣቶች ውትወታ ተከትሎ ሚኒስትሩ ዳራሜንድራ ፕሮድሃን የመልቀቂያ ደብዳቤያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ልከዋል።
የሀገሪቱ መንግሥት ከፈተና ማጭበር ጋር በተያያዘ ጉዳዩ በፌደራል የወንጀል ምርመራ ኤጀንሲ እንዲመረመር ሲወስን፣ ተመሳሳይ ችግር እንዳይደገም ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ የ ህክምና መግቢያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በዲጂታል እንዲሰጥ ውሳኔ አስተላልፏል።
በህንድ የሕክምና መግቢያ ፈተና ለመፈተን ከ2 ሚሊዮን በላይ እጩ ተማሪዎች ይቀመጣሉ። በሀገሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶች ለተወሰኑ የዩኒቨርሲቲ ቦታዎች እና የመንግሥት የሥራ ዕድሎች የሚወዳደሩ በመሆኑ የፈተና ውጤታቸው ለወደፊት የትምህርትና የሥራ እድላቸው ወሳኝ ነው።
@TikvahethMagazine | 26 349 |
| 16 | በቬንዙዌላ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር ከ5,300 በላይ ሆኗል።
በቬንዙዌላ ሰሜናዊ የባህር ዳርቻ አካባቢዎች ሁለት ግዙፍ የመሬት መንቀጥቀጦች ከተከሰቱ አንድ ወር ቢሆነውም፣ ዜጎች የጠፉ ዘመዶቻቸውን ፍለጋ አሁንም አላቆሙም።
በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት የሟቾች ቁጥር ከ5,300 ማለፉ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ከ16,500 በላይ ሰዎች ደግሞ አካላዊ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
መንግሥት በይፋ የጠፉ ሰዎችን ቁጥር ባይገልጽም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አሁንም የገቡበት እንዳልታወቀ ይገመታል።
አደጋው ከ20,000 በላይ ሰዎችን ከመኖሪያ ቀያቸው ያፈናቀለ ሲሆን፣ አሁንም በጊዚያዊ የድንኳን ካምፖች ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች የንጹህ መጠጥ ውሃ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች እጥረት እንዳለባቸው ተገልጿል።
Photo : AP
@TikvahethMagazine | 24 885 |
| 17 | በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው
ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000
1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000
2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000
3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር።
100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000
ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል።
ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90
:- 09 46 31 43 75 | 18 902 |
| 18 | በሶማሌ ክልል ለሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከምሽቱ 1:00 ሰዓት በኋላ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጣለ።
የሶማሌ ክልል ንግድና ትራንስፖርት ቢሮ "በክልሉ እየተከሰቱ የሚገኙ የትራፊክ አደጋዎችን ለማስቀረት" ይበጃል ያለውን አዲስ ደንብና መመሪያ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሰረት በክልሉ፦
1. ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪ ባጃጅ (ፎርስ) እና ኮድ 1 ታክሲዎች ከከተማ ከተማ ማጓዝ ወይም ከከተማ ወሰን ውጪ ወጥተው መስራት ሙሉ በሙሉ ተከልክሏል፤
2. ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ (የሕዝብ ትራንስፖርት እና ሌሎች ትራንስፖርት ሰጪ ) ተሽከርካሪዎች የተለየ ፈቃድ ካልተሰጠ በስተቀር ከምሽቱ 1:00 ሰዓት በኋላ ለጉዞ መንቀሳቀስ ተከልክለዋል።
3. ሁሉም የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከሕጋዊ የትራንስፖርት መናሃሪያዎች መነሳት ያለባቸው ሲሆን፣ ከመናሃሪያ ውጭ ተሳፋሪዎችን መጫን ተከልክሏል፤
4. ሁሉም ተሽከርካሪዎች የፍጥነት መቆጣጠሪያ (Speed limit) መግጠም ግዴታ ነው ተብሏል፤
5. የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች የደህንነት ኮፍያ/ ሄልሜት እንዲሁም የመኪና አሽከርካሪዎች የደህንነት ቀበቶ መጠቀምን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተወስኗል፤
6. አደጋን ለመከላከል ሲባል በተሽከርካሪዎች ላይ ተጨማሪ ከፍተኛ መብራቶችን እና እይታን የሚጋርዱ ጌጣጌጦችን/ስቲከሮችን ማድረግ ተከልክሏል፤
7. ከተፈቀደው ውጭ ተጨማሪ ተሳፋሪዎችና ሕገ-ወጥ ወንበሮችን መግጠም አልያም መጫን አይፈቀድም ፣ የገጠሙም እንዲያስወግዱ መመሪያ ተሰጥቷል፤
8. የጭነት ተሽከርካሪዎች ምሽት በተዘጋጁላቸው ልዩ ቦታዎች ማደር ያለባቸው ሲሆን፣ ለሁሉም የጭነት ተሽከርካሪ ባለቤቶች ምዝገባ ያስፈልጋል ብሏል።
9. ከተለያዩ የፀጥታ አካላት ተሽከርካሪዎች ውጭ፣ የቴክኒክ ምርመራ (ቦሎ) ያላደረጉ እና የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ማረጋገጫ (ቦሎ) ያልወሰዱ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ከልክሏል።
10.የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች የዋጋ ተመን (ታሪፍ) ወረቀት ሁልጊዜ መለጠፍ ያለባቸው ሲሆን፣ ለጉዞ በሚነሱበት ጊዜም የጉዞ ፈቃድ ወረቀት (ይለፍ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል፤
11. የኮድ 3 የግል ታክሲዎች እና ዳማስ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ የሚችሉት በልዩ ሁኔታ በሚሰጥ የጉዞ ፈቃድ (የይለፍ ፈቃድ ወረቀት) ብቻ ነው።
መረጃውን ያጋራው የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው።
@TikvahethMagazine | 21 792 |
| 19 | "አሜሪካ የአውሮፓ ሕብረት Piggy Bank ልትሆን አትችልም" ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፥ የአውሮፓ ሕብረት በጉግል ኩባንያ ላይ አዲስ የ1 ቢሊዮን ዶላር መቀጮ መጣሉን ተከትሎ "አሜሪካ የአውሮፓ ሕብረት Piggy Bank / የአሳማ ቅርጽ ያለው የህጻናት የሳንቲም ማስቀመጫ ሳጥን/ ልትሆን አትችልም" ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ቁጣቸውን ገልጸዋል።
"የአውሮፓ ህብረት የአሜሪካ ኩባንያዎችን በቀጥታ ኢላማ እያደረገ ይገኛል" ያሉት ፕረዚዳንቱ ከዚህ ቀደም በአፕል ላይ ያለ ምንም ምክንያት 15 ቢሊዮን ዶላር፣ በሜታ ላይ 3 ቢሊዮን ዶላር፣ በአማዞን ላይ 2.5 ቢሊዮን ዶላር መጣሉን አስታውሰዋል።
አሁን ህብረቱ 1 ቢሊዮን ዶላር መቀጮ መጣሉን ተከትሎ አጠቃላይ የመቀጮ መጠኑ ከ18 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያደርሰዋል ሲሉ ቅጣቶቹ ቀጥታ የአሜሪካ ኩባንያዎችን ኢላማ እያደረጉ ናቸው ሲሉ ነው የከሰሱት።
"ይህ ሕገ-ወጥ እና እጅግ አድሏዊ አሰራር በከፍተኛ ደረጃ የተጀመረው በእንቅልፋሙ ጆ ባይደን አስተዳደር የመጀመሪያ ዓመት ውስጥ ነው። ነገር ግን ይኼ በትራምፕ አስተዳደር ጊዜ አይቀጥልም። ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ለአውሮፓ ፒጊ ባንክ አይደለችም፤ እንድትሆንም አንፈቅድም!" ሲሉ ነው የገለጹት።
ፕረዚዳንት ትራምፕ አክለውም የአሜሪካን የንግድ ጥቅምና ኩባንያዎች የሚጎዱ አሰራሮችን የሚመረምረው የ 301 ሕጋዊ ምርመራ ወዲያውኑ እንዲጀመር አዝዘዋል።
በዚህ ጉዳይ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን የገለጹት ፕረዚዳንቱ "የአውሮፓ ሕብረት ለዚህ ሕገ-ወጥ እና እጅግ ኢ-ግብረገባዊ ድርጊቱ በጣም ትልቅ ዋጋ ይከፍላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
@TikvahethMagazine | 20 496 |
| 20 | 60.6 ሚሊዮን ደንበኞችን ያፈራው ቴሌብር የ19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት መስጠቱን ገለጸ።
ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርቱን ባቀረበበት በትላንትናው ዕለት በቴሌብር አገልግሎቱ 2.61 ቢሊዮን ግብይቶችን ማስተናገዱንና የግብይት የገንዘብ መጠኑንም 4.19 ትሪሊዮን ብር መድረሱን አስታውቋል።
8.54 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን ማፍራቱን የገለጸው ኩባንያው፣ አጠቃላይ የቴሌብር ደንበኞችን ቁጥር 60.6 ሚሊዮን በማድረስ የዕቅዱን 96.9% ማሳካቱን ገልጿል።
በተጨማሪም ከዳሸን ባንክ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ከሲንቄ ባንክ እና ከአዋሽ ባንክ ጋር በመተባበር በቴሌብር እየቀረበ በሚገኘው የማይክሮ ብድር እና ኦቨር ድራፍት አገልግሎቶች ለ5.65 ሚሊዮን ደንበኞች 19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት ስጥቻለሁ ብሏል።
በማይክሮ ቁጠባ አገልግሎቱም፥ 1.3 ሚሊዮን ደንበኞች 18.75 ቢሊዮን ብር መቆጠባቸውን አስታውቋል።
410.7 ሺህ ወኪሎች እና 440.1 ሺህ ነጋዴዎች የቴሌብር አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙና በአጠቃላይ ከ33 ባንኮች ጋርም ትስስር መፈጠሩን አስታውቋል።
በዘመን ገበያ (ኢ-ኮሜርስ) አገልግሎቱም በበጀት ዓመቱ ከ2.4 ሚሊዮን በላይ ጉብኝቶችን መሳብ የቻለ ሲሆን፣ በፕላትፎርሙ የተመዘገቡ ነጋዴዎች ቁጥርም 739 ደርሷል ተብሏል፡፡
በዚህም፥ ከ58.3 ሺህ በላይ ደንበኞች 72.1 ሺህ ግብይቶችን የፈጸሙ ሲሆን፣ በድምሩ ከ377.9 ሚሊዮን ብር በላይ የዕቃዎች ሽያጭ መከናወኑን ኩባንያው አስታውቋል።
@TikvahethMagazine | 22 043 |
