TIKVAH-MAGAZINE
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام TIKVAH-MAGAZINE
کانال TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 192 399 مشترک است و جایگاه 874 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 97 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 192 399 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 26 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 67 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 23 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.11% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.92% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 30 991 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 17 162 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 84 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው።
በ +251913134524 ላይ ያግኙን።
ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 27 ژوئن | 0 | |||
| 26 ژوئن | +37 | |||
| 25 ژوئن | +10 | |||
| 24 ژوئن | +26 | |||
| 23 ژوئن | +30 | |||
| 22 ژوئن | +23 | |||
| 21 ژوئن | +14 | |||
| 20 ژوئن | +27 | |||
| 19 ژوئن | +8 | |||
| 18 ژوئن | +22 | |||
| 17 ژوئن | +17 | |||
| 16 ژوئن | +10 | |||
| 15 ژوئن | +23 | |||
| 14 ژوئن | +16 | |||
| 13 ژوئن | +30 | |||
| 12 ژوئن | +28 | |||
| 11 ژوئن | +9 | |||
| 10 ژوئن | +8 | |||
| 09 ژوئن | +5 | |||
| 08 ژوئن | +43 | |||
| 07 ژوئن | +7 | |||
| 06 ژوئن | +27 | |||
| 05 ژوئن | +21 | |||
| 04 ژوئن | +22 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | +5 | |||
| 01 ژوئن | +6 |
| 2 | #Update 🇻🇪
በቬንዙዌላ በተከሰቱት ሁለት ተከታታይና ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጦች የሟቾች ቁጥር ከ920 በላይ ማለፉን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
በአሁኑ ወቅት ቢያንስ 172 ሰዎች በፍርስራሽ ውስጥ ተቀብረው እንደሚገኙ ሲጠቆም፣ የቆሰሉ ዜጎች ቁጥር 3,360 ደርሷል።
ከ50,000 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ያሉበት ሳይታወቅ የጠፉ መሆናቸው የተመዘገበ በመሆኑ የሟቾች ቁጥር አሁንም በከፍተኛ ደረጃ ሊጨምር እንደሚችል ተሰግቷል።
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ግምት፣ በሬክተር ስኬል 7.2 እና 7.5 በሆነው በዚህ የመሬት መንቀጥቀጥ የደረሰው ቀጥተኛ የኢኮኖሚ ውድመት 6.7 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል።
የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ (IOM) በበኩሉ በዋና ከተማዋ ካራካስ የሚኖሩ 2 ሚሊዮን ሰዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ እስከ 6.76 ሚሊዮን የሚደርሱ ዜጎች በአደጋው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መጎዳታቸውን ገልጿል።
የሀገሪቱ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ ለተጎዱ ሆስፒታሎችና መኖሪያ ቤቶች መልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የ200 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ መቋቋሙን አስታውቀዋል።
የአሜሪካ መንግሥትን ጨምሮ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ ከ1,600 በላይ የዓለም አቀፍ የነፍስ አድን ቡድን አባላት በ17 ልዩ በረራዎች ካራካስ የገቡ ሲሆን የነፍስ አድን ሥራው ላይ እየተረባረቡ ይገኛሉ።
ቪዲዮ 🤩 : የሳተላይት ምስል
Source : Reuters
@TikvahethMagazine | 7 859 |
| 3 | በመዲናዋ 100 ኪዮስኮችን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽንና የተባበሩት መንግሥታት የሰፈራ ፕሮግራም (UN-Habitat) በ300,000 ዶላር 100 ኪዮስኮችን ለመገንባት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረጉ።
ለዚህ ፕሮጀክትም ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ እና ከመስሪያ ቦታዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ጋር የአራትዮሽ ስምምነት ተደርጓል።
የሚገነቡት ኪዮስኮች በከተማዋ በሚገኙ 11ዱም ክፍለ ከተሞች በተመረጡ ወረዳዎች ውስጥ ለሚገኙ 200 ከስደት ተመላሽ ለሆኑ ዜጎችና የከተማዋ ነዋሪዎች የሥራ ዕድል ለማመቻቸት ታቅዷል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ለዚህ ፕሮጀክት 200 ሺ ዶላር ፈሰስ ሲያደርግ የተመድ የሰፈራ ፕሮግራም 100 ሺውን ሸፍኗል።
@TikvahethMagazine | 7 504 |
| 4 | ቀጣዩ የሪል እስቴት ሽያጮ እኛ ጋር ነው - ጃካ CRM ን እናስተዋውቅዎ።
ጃካ ምን ይሰጥዎታል?
👥 Leads— ዝግጁ ደንበኞች
ከ2 ዓመት በላይ ባደረግነው ጥናት ከ17,000 በላይ የተረጋገጡ ሊዶች::
📊 CRM — ሽያጭዎን በስርዓት ያስተዳድሩ
ሁሉንም ደንበኞችዎን፣ ቀጠሮዎችዎን፣ እና የሽያጭ ሂደትዎን በአንድ ቦታ ይከታተሉ።
ዋጋ — ከ1500 ብር ጀምሮ
🚀 ለመጀመሪያዎቹ 20 ተጠቃሚዎች ልዩ የ33% ቅናሽ እየሰጠን ነው። https://t.me/jakkacrm | 6 620 |
| 5 | ተ/ሀይማኖት ላይ ለጥቂት ሱቆች ብቻ 15% ቅናሽ
☎️ 09 47 77 11 62
💥💥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ
💥💥G+ 4 Mall - 6784 ካሬ ላይ የሚያርፍ
11ካሬ, 16ካሬ ,22ካሬና 32 ካሬ አማራጭ
ከ 3,300,000 ብር ጠቅላላ ክፍያ
ከ 1,155,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
💥በ 4ቱም አቅጥቅጫ የመንገድ አማራጮች ያሉት
💥 በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ የሚረከቡት
💥 በ Net area የሚሸጥ
ለበለጠ መረጃ - ☎️09-47-77-11-62
Telegram @Novi_03 | 6 834 |
| 6 | #Update 🇻🇪: በቬንዙዌላ የሟቾች ቁጥር 589 ደረሰ።
በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር 589 መድረሱን የሀገሪቱ ፕሰዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል።
ከአደጋው ጋር ተያይዞ የቆሰሉ ዜጎች ቁጥርም 2,980 መድረሱ ነው የተገለጸው።
የነፍስ አድን ቡድኖች አደጋው ከተከሰተ በኋላ ባሉት ወሳኝ የ72 ሰዓታት "ወርቃማ የምሕረት ሰዓታት" ውስጥ በፍርስራሾች ሥር የተቀበሩ ሰዎችን በሕይወት ለማውጣት ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ ነው።
የፍለጋ ቡድኖቹ ተጨማሪ ተጎጂዎችን እያገኙ በመሆናቸው የሟቾች ቁጥር አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል።
ቪዲዮ 🤩 : በነፍስ አድን ሥራው ወቅት አንዲት እናት በፍርስራሾች መካከል ልጇን ስትገላገል።
@TikvahethMagazine | 18 404 |
| 7 | የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ከኬንያ ተባረሩ
የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በናይሮቢ ጀሞ ኬንያታ አየር ማረፊያ በደረሱበት ወቅት በኢሚግሬሽን መቆጣጠሪያ ላይ በተፈጠረ የቪዛ/ፕሮቶኮል አለመግባባት ምክንያት ኬንያን ለቀው እንዲወጡ መደረጋቸው ተነግሯል።
ባለስልጣኑ የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ይዘው የነበረ ቢሆንም፣ የኬንያ የኢሚግሬሽን ህግ በሚጠይቀው መሰረት ቅድመ ዝግጅት ወይም የዲፕሎማቲክ ፕሮቶኮል አለመሟላቱ ለክርክሩ መነሻ ሆኗል ነው የተባለው።
ዘገባው የሂራን ኦላይን ነው።
@TikvahethMagazine | 19 075 |
| 8 | በሮቻችን ተከፍተዋል
የንግድዎን ዕድገት የሚያፋጥኑበት፣ በዓይነቱ ለየት ያለው 8ኛው አግሮፉድ ፕላስትፕሪንትፓክ፣ 2ኛው ኢትዮፒካ ኮፊ ሾው እና ኢትዮጵያ ፉድ ሾው ዛሬ በይፋ በሮቹን ከፍቶ የዘርፉን ባለሙያዎችና ጎብኚዎች በመቀበል ላይ ይገኛል!
ከሰኔ 18 እስከ 20 ለ3 ተከታታይ ቀናት የሚቆየው ይህ ታላቅ አውደ ርዕይ፤ ከብራዚል፣ ቻይና፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና ከሌሎች ከ18 በላይ ሀገራት የተወጣጡ የዘርፉ ግዙፍ ኩባንያዎችና የኢንዱስትሪ መሪዎችን በአንድ ጣራ ስር ሰብስቧል።
በፕላስቲክ፣ ፓኬጂንግ (ማሸጊያ)፣ ፕሪንቲንግ (ሕትመት)፣ በምግብና መጠጥ ማቀነባበሪያ፣ በሬስቶራንት፣ ካፌ፣ በቡና ማቀነባበሪያና ላኪነት ላይ የተሰማራችሁ ኩባንያዎችና ሥራ ፈጣሪዎች በሙሉ፤ አዳዲስ የንግድ ትስስሮችን ለመፍጠርና የዓለምን ቴክኖሎጂ ለመገብየት አሁኑኑ ወደ አውደ ርዕዩ ኑ!
👥 ከ150 በላይ ታዋቂ የሀገር ውስጥና የውጭ ኤግዚቢተሮች
📍 ቦታ፦ በአዲሰ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር (AICC)
🎟️ መግቢያው፦ ሙሉ በሙሉ በነፃ ነው!
አሁኑኑ ቀድመው ይመዝገቡና በቀጥታ ይግቡ፡ https://pranaevents.net/apcfvisitor
የወደፊት የንግድ አጋርዎን ዛሬ ያግኙ! | 16 745 |
| 9 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 16 234 |
| 10 | ቪዲዮ 🤩 : ትረፊ ያላት ነፍስ !
#Updtae 🇻🇪
- በቬንዙዌላ በተከሰተው ድርብ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 188 ደርሷል።
- 1,520 ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በሕክምና ማዕከላት ውስጥ እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
- 157 ሰዎች የት እንዳሉ አልታወቀም።
- ከ200 በላይ ሰዎች ደግሞ በፈረሱ ሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ ተከበው እንደሚገኙና እነሱን በሕይወት ለማውጣት የነፍስ አድን ሠራተኞች ርብርብ ላይ ናቸው ተብሏል።
@TikvahethMagazine | 23 093 |
| 11 | ⚫ በያዝነው ዓመት የወርቅ ወጪ ንግድ ከ5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ አልፏል።
⚫ የታንታለም ማዕድንን እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል።
የኢትዮጵያ የወርቅ ወጪ ንግድ በያዝነው ዓመት 5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማለፉ ሲገለጽ ይህም ከ2010 ዓ.ም ጋር ሲነጻጸር የ5,000 በመቶ ዕድገት ነው ማስመዝገቡን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።
የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሃና ብርሃኑ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ገለጻ ባለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት ውስጥ የማዕድን ዘርፉ ለአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) ያበረከተው አስተዋጽኦ ከ0.8 በመቶ በታች መሆኑን አስታውሰዋል።
አክለውም መንግሥት እ.ኤ.አ. በ2030 የማዕድን ወጪ ንግድ ገቢን ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለማድረስ እና ኢትዮጵያን ከአፍሪካ አምስት ቀዳሚ የማዕድን አምራች ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ እቅድ ማስቀመጡን ገልጸዋል።
ኢንጂነር ሃና ብርሃኑ በመድረኩ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ምንድን ናቸው ?
- በየዓመቱ ለከሰል (coal) ምርት ታወጣ የነበረውን 300 ሚሊዮን ዶላር በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ተችሏል።
- የሲሚንቶ ምርት ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ ከነበረበት 8 ሚሊዮን ቶን አሁን ላይ በዓመት ወደ 14 ሚሊዮን ቶን አድጓል።
- በአዲስ አበባ-ጂቡቲ ኮሪደር ላይ ያሉ ሦስት ጋዝ መሙያ ማደያዎች ተገንብተዋል።
- ከ1,500 በላይ የከተማ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ጋዝ የመቀየር ሥራ እየተሰራ ነው።
- የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) በዓለም ላይ ካሉ ያልተነኩ ግዙፍ የፖታሽ ክምችት ባለበት አፋር ክልል ላይ የማልማት ፈቃድ አግኝቷል።
- ባለፉት 30 ዓመታት ምንም እሴት ሳይጨመርበት እንዲሁ ይላክ በነበረው ታንታለም የተሰኘውን ማዕድን በሀገር ውስጥ እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል።
- በየዓመቱ ለብረት ምርት የሚወጣውን 1 ቢሊዮን ዶላር ለማስቀረት ያለመ ፋብሪካ እየተገነባ ነው።
- የ40 ሚሊዮን ያህል አርሶ አደሮች ፍላጎት ለማሟላት በየዓመቱ ለማዳበሪያ ግዢ ከ2 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይደረጋል። መንግሥት የ40 በመቶ ድርሻ ያለው የማዳበሪያ ፋብሪካ በሚቀጥሉት 29 እስከ 30 ወራት ውስጥ ተጠናቆ ወደ ሥራ ሲገባ ሙሉ ለሙሉ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ይሸፍናል።
@TikvahethMagazine | 21 708 |
| 12 | ኢትዮጵያን ጨምሮ በ'ኤል ኒኞ' ስጋት ውስጥ ያሉ 22 ሀገራትን ለመታደግ የ202 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ ጥሪ ቀረበ
የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት እና የዓለም የምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያን ጨምሮ በ22 ሀገራት የሚገኙ ወደ 9 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ከ'ኤል ኒኖ'' የአየር ንብረት ቀውስ አስቀድሞ ለመታደግ የጋራ 202 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ ድርጅቶቹ አስታውቀዋል።
የሚገኘው የገንዘብ ድጋፍ እንደ የአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ታይቶ አስቀድሞ መከላከያ እርምጃዎችን ለመተግበር የሚውል ይሆናል ተብሏል።
ሁለቱ ተቋማት በኤል ኒኖ ሳቢያ ጉዳት ሊደርስባቸው ለሚችሉ 1.2 ሚሊዮን ሰዎች የቅድመ-መከላከያ ድጋፍ ለመስጠት አስቀድመው የተዘጋጁ ቢሆንም፤ ተጨማሪ የ167 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ ከተገኘ ግን ትኩረት በተሰጣቸው 22 ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሌላ 7.6 ሚሊዮን ሰዎችን ማካተት እንደሚቻል ጠቁመዋል።
የፋኦ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቤት ቤችዶል፥ "ቀውሶች ከመባባሳቸው በፊት አስቀድሞ እርምጃ መውሰድ፣ አደጋው ከተከሰተ በኋላ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ይበልጥ ውጤታማና ወጪን የሚቀንስ መሆኑን ልምዳችን በተከታታይ አሳይቶናል።
"የኤል ኒኖ ስጋቶችን ለመለየት የሚያስችሉ መረጃዎች፣ መሣሪያዎች እና ማስረጃዎች በአሁኑ ወቅት በእጃችን ላይ አሉ። አሁን ያለው ትልቁ ተግዳሮት እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ማጣት ነው” ሲሉ ነው የገለጹት።
በኤል ኒኞ ሳቢያ ከፍተኛ የድርቅ ወይም የጎርፍ አደጋ ይደርስባቸዋል ተብለው ከተለዩት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ካሜሩን፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ እና ዚምባብዌ በቀዳሚነት ተጠቅሰዋል።
በሌሎች አህጉራት ደግሞ አፍጋኒስታን፣ ፓኪስታን፣ ፊሊፒንስ፣ ኮሎምቢያ፣ ኤል ሳልቫዶር፣ ጓቲማላ፣ ሄይቲ፣ ሆንዱራስ እና ቬንዙዌላ በስጋት መዝገቡ ውስጥ ይገኛሉ።
መረጃው ከFAO፣ WFP እና UN News የተጠናቀረ ነው።
@TikvahethMagazine | 21 441 |
| 13 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 19 924 |
| 14 | "ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል" - ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)
⚫ የስኳር፣ የባቡር እና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በቢሊዮን የሚቆጠር ያልተከፈለ ዕዳ አለባቸው።
⚫ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ አሁን ላይ 8.2 ትሪሊዮን ብር የሚጠጋ ጠቅላላ ሀብት ያስተዳድራል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ባለፉት 2 አስርት ዓመታት ውስጥ ያካሄደችው የስኳር እና የባቡር መስመር ዝርጋታ ፕሮጀክቶች መንግሥትን በቢሊዮን የሚቆጠር የዕዳ ጫና ውስጥ መክተታቸውን ገልጸዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው የኩራዝ ስኳር ፕሮጀክት ብቻውን 65 ቢሊዮን ብር ($1.1 ቢሊዮን) ቢወስድም እስካሁን ድረስ አልተጠናቀቀም ያሉ ሲሆን አጠቃላይ የስኳር ማምረቻ ኢንዱስትሪውን ለማስፋፋት የተደረገው ጥረት 144 ቢሊዮን ብር ($2.1 ቢሊዮን) ተጨማሪ የውጭ ዕዳ ያስከተለ ሆኖ አልፏል ሲሉ ነው የገለጹት።
ከእነዚህ ፕሮጀክቶች ጋር የተያያዘ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአሁኑ ወቅት 110 ቢሊዮን ብር ዕዳ ውስጥ ይገኛል ሲሉ ዶ/ር ብሩክ በመድረኩ ላይ በነበራቸው ገለጻ ያቀረቡት።
አክለውም፥ የወልቃይት ስኳር ፋብሪካን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት ተጨማሪ 42 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።
በተጨማሪም፥ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ-ጂቡቲ የባቡር መስመርን ለመገንባት ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የተበደረች ቢሆንም፣ አዋጭነቱ ሳይረጋገጥ ሳይረጋገጥ ተጨማሪ 2.2 ቢሊዮን ዶላር የንግድ ብድር መወሰዱን አስታውሰዋል።
በተጨማሪም፣ የዩኒቨርሲቲዎች ማስፋፊያ እና የንግድ አዋጭነታቸው ሳይጠና የተገነቡ የክልል አውሮፕላን ማረፊያዎች ያለ ንግድ ወይም ተቋማዊ መርህ የተከናወኑ ፕሮጀክቶች ማሳያ መሆናቸውን አንስተዋል።
ለዚህም የንጉሳዊው ሥርዓት አዲስ አበባ ላይ ብቻ ያተኮረ ዕድገት፣ የደርግ ሥርዓት በዕዳ የተደገፈና የግሉን ዘርፍ ያገለለ የኢንዱስትሪ ልማት እና የኢሕአዴግ ሥርዓት ከ1991 እስከ 2018 በነበረው ጊዜ ውስጥ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ብድር ላይ ብቻ መደገፉን በምሳሌነት ጠቅሰዋል።
"ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል። ምርታማነት የሌለው መሠረተ ልማት ይቆማል። ያለ ተቋማት የሚገነባ ፕሮጀክት ዘላቂ ሊሆን አይችልም" ሲሉ ነው ዋና ሥራ አስፈጻሚው ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) የገለጹት።
ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ የቴሌኮም ዘርፉ 121 ቢሊዮን ብር ገቢ ማስመዝገቡ፣ እንዲሁም ባለፉት ሰባት ዓመታት 48 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እና 20 ብሔራዊ የቱሪዝም ፕሮጀክቶችን ለመገንባት ያስቻለው የመንግሥትና የመንግስት የግል አጋርነት ሞዴል የዚህ የፖሊሲ ሽግግር ውጤቶች መሆናቸውን ጠቁመዋል።
የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን አያያዝ በሙያዊ መንገድ ለመምራት ከነገ ዛሬ አራት ዓመት ተኩል ገደማ በፊት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ፣ በአሁኑ ወቅት 8.2 ትሪሊዮን ብር ጠቅላላ ሀብት እንደሚያስተዳድርና 6.9 ትሪሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ ያመነጨ መሆኑን ዶ/ር ብሩክ በሪፖርታቸው አመልክተዋል
ተቋሙ በዚህ የሥራ ዘመን ውስጥ 715 ቢሊዮን ብር የሥራ ግብር እና ታክስ ያበረከተ ሲሆን፣ 3.9 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉንና እና በሥሩ ካሉ ድርጅቶች 52 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንዲመነጭ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።
@TikvahethMagazine | 20 397 |
| 15 | በቬንዝዌላ በሪክተር ስኬል 7.2 እና 7.5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
በቬኔዝዌላ ዋና ከተማ ካራካስ በ39 ሰከንዶች ልዩነት ብቻ የተመዘገቡ 7.2 እና 7.5 በሪክተር ስኬል የነበራቸው ሁለት ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጦች ከባድ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።
በሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ አዋጅ አውጃለች። እስካሁን ይፋ በተደረገው የ32 ሰዎች ህይወት ማለፉ ሲገለጽ 700 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የሀገሪቱ ፕረዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል።
በአደጋው ሳቢያ የማይኬቲያ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ መዋቅራዊ ጉዳት በመድረሱ ለአገልግሎት መስጠት ሲያቆም በረራዎችም ተሰርዘዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አደጋው ከፍተኛ የሞት ቁጥር ማስከተሉን ጠቅሰው፣ ዋይት ሀውስ ለአገሪቱ አስቸኳይ ሰብአዊና የነፍስ አድን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል።
ይህ አደጋ ቬኔዝዌላ አሁን ላይ ከምትገኝበት ከባድ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ሽግግር ጋር ተዳምሮ በአገሪቱ ላይ ከፍተኛ ብሔራዊ ጫና ይፈጥራል ተብሎ ተሰግቷል።
አሜሪካ በቅርቡ ባደረገችው ወታደራዊ ዘመቻ የቬኔዝዌላ መሪ የነበሩትን ኒኮላስ ማዱሮን እና ባለቤታቸውን ሲሊያ ፍሎሬስን በካራካስ ከሚገኘው መኖሪያቸው አፍና ወደ አሜሪካ መውሰዷ ይታወሳል።
@TikvahethMagazine | 21 207 |
| 16 | የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ለተጨማሪ ዓመታት ስልጣን ላይ እንዲቆይ የሚፈቅድ የህግ ማሻሻያ በፓርላማ ጸደቀ።
የዚምባብዌ የፓርላማ የላይኛው ምክር ቤት የፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓን የሥልጣን ዘመን እስከ እ.ኤ.አ. 2030 ድረስ ለማራዘም የሚያስችለውን አወዛጋቢ የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ረቂቅ ሕግ አጽድቋል።
ይህ ውሳኔ ገዥው ፓርቲ ዛኑ-ፒኤፍ በፓርላማው ውስጥ ያለውን የሁለት ሦስተኛ አብላጫ ድምፅ በመጠቀም ያሳለፈው ሲሆን፣ ማሻሻያው ፕሬዝዳንቱ በሕገ-መንግሥቱ ከተቀመጠው የሁለት የሥልጣን ዘመን ገደብ ውጭ ለተጨማሪ ዓመታት በሥልጣን ላይ እንዲቆዩ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
የሀገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እና የሲቪክ ማኅበራት ውሳኔውን አጥብቀው የተቃወሙት ሲሆን፣ እርምጃው የሀገሪቱን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ወደ ኋላ የሚመልስ እና የአምባገነንነት ጉዞን የሚያጠናክር ነው ሲሉ ወቅሰዋል።
ይሁን እንጂ ሕጉ ሙሉ በሙሉ ጸድቆ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት መሠረት ሕዝበ-ውሳኔ መደረግ እንዳለበት ያስቀምጣል።
ማሻሻያው በሕዝብ ከጸደቀ የ83 ዓመቱ ኤመርሰን ምናንጋጓ በምርጫ መወዳደር ሳያስፈልጋቸው ሥልጣናቸውን ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ማራዘም ይችላሉ።
@TikvahethMagazine | 18 663 |
| 17 | 🔥 ታላቅ የምስራች ከዚህ በፊት ዕድሉን ያመለጣችው ሽያጭ ማስጀመሪያ ቡልጋሪያ ላይ — በ 25% ቅናሽ!
📍በካዛንቺስ በጥራት ያስረከብነውን እና በኢንግሊዝ ኤምባሲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሽያጭ ማጠናቀቃችንን ተከትሎ፣ አዲሱን የቡልጋሪያ መኖሪያ አፓርትመንት በቅድመ-ሽያጭ ማስተዋወቂያ ዋጋ ይዘንላችሁ ቀርበናል።
🥇 ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች ብቻ የሚሆን የ 25% ቅናሽ!
👉 1 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,320,662 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 732,066 ብር
100% የሚከፍሉ ከሆነ = 5,490,496 ብር
👉 2 መኝታ (111 ካሬ & 134 ካሬ)
( 111 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,997,573 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 999,757 ብር
100% የሚከፍሉ ከሆነ = 7,498,179 ብር
👉 3 መኝታ (169ካሬ እና 182ካሬ)
( 169 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 16,395,410 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 1,639,541 ብር
100% የሚከፈል ከሆነ = 12,296,557 ብር
🛒 የንግድ ሱቆች (Commercial Shops)
የካሬ አማራጭ፦ ከ25 ካሬ እስከ 75 ካሬ
🏦 በባንክ አማራጭ፡ የ 50% የባንክ ብድር (Bank Facility) አቅርቦት ተመቻችቷል። ቀሪውን በ 20 ዓመታት ረጅም ጊዜ ተከፋፍሎ የሚያልቅ!
🏢 የአፓርትመንቱ ልዩ መገለጫዎች፦
👉ማራኪ የከተማ እይታ (City View)
👉በዘመናዊው Post-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ አስተማማኝ ሕንፃ
👉ዋና ገንዳ (Swimming Pool)፣ ጂም (Gym) እና ስፓ (Spa)
👉የጋራ መዝናኛና የልጆች መጫወቻ ቦታዎች
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት ዛሬውኑ በ 0980782850 ይመዝገቡ!
የህልምዎን ቤት በአጭር ጊዜ በጥራት ለማስረከብ ዝግጁ ነን! | 17 709 |
| 18 | ሳውዲ አረብያ ከግብፅ ጋር የመጀመሪያውን ሳተላይት ልትገነባ ነው።
ሳውዲ አረቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከግብፅ ጋር ሳተላይት ለመንደፍና ለመገንባት የሚያስችሉ እቅዶችን አፅድቃለች።
የሳውዲ - ኢጅብሽያን ሳተላይት ፕሮጀክት በሳውዲ የህዋ ኤጀንሲ እና በግብፅ የህዋ ኤጀንሲ የጋራ ባለሙያዎች በጥምረት የሚመራ ነው።
የሳውዲ የዜና ወኪል ዘገባ ይህ እቅድ በጅዳ ከተማ ንጉስ ሳልማን ቢን አብዱልአዚዝ በሊቀመንበርነት በመሩት የሳውዲ ካቢኔ ስብሰባ ላይ የፀደቀ ነው።
ስለ ሳተላይት ፕሮግራሙ ጥቂት ቴክኒካዊ ዝርዝሮች ብቻ ይፋ የተደረጉ ቢሆንም፣ በዘርፉ ያለውን ቀጠናዊ ትብብር የበለጠ እንደሚያጠናክረው ግን ይታመናል።
ከሳተላይቱ የሚገኙ ምስሎች እና መረጃዎችም ለልማት ስራዎች ከመዋል ባለፈ ለንግድ ሥራም እንደሚያገለግሉም ተጠቁሟል።
ሃገራቱ ለዚህ ፕሮጀክት መሠረት የሆነውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ (MoU) የተፈራረሙት እ.አ.አ. በታህሳስ ወር 2023 እንደነበር የኢጅብት ቱደይ ዘገባ ያሳያል።
ግብፅ በቅርብ ዓመታት እንደ MisrSat 2 እና SPNEX የተባሉ ሳይንሳዊ ሳተላይቶችን በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ አምጥቃለች።
መረጃው የ ገልፍ ኒውስ እና ካይሮ ቱደይ ነው
@TikvahethMagazine | 21 435 |
| 19 | የምያንማር የማጭበርበሪያ ማዕከላት ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች ታግተው እንደሚገኙ ተገለጸ።
በታይላንድ ድንበር አቅራቢያ በሚገኙና በታጠቁ ቡድኖች በሚተዳደሩ የምያንማር የኦንላይን ማጭበርበሪያ ማዕከላት ውስጥ ከ5 ሺህ በላይ የተለያዩ አገራት ዜጎች ታግተው ለከፍተኛ እንግልትና ለግዳጅ ሥራ መዳረጋቸውን አንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ይፋ ማድረጉን
በዚህ ወንጀል ሰለባ የሆኑ ሰዎች ከተለያዩ የእስያ እና የአፍሪካ አገራት የተሰባሰቡ ሲሆን ስልኮቻቸውና ፓስፖርቶቻቸው ተቀምተው የሳይበር ወንጀሎችን በግዳጅ እንዲሰሩ የተገደዱ ናቸው።
ትዕዛዝ ባልፈጸሙና የዕለት ከዕለት የማጭበርበር ግባቸውን ባላሳኩ ግለሰቦች ላይ የአካል ብቃት ማጉደል፣ የኤሌክትሪክ ንዝረት እና የረሃብ ቅጣቶች እንደሚፈጸሙባቸው ሪፖርቱ ያሳያል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድኑ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እና የጎረቤት አገራት መንግሥታት በእነዚህ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ ዜጎቻቸውን ለማዳን የዲፕሎማሲ እና የደህንነት ትብብራቸውን በአስቸኳይ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርቧል።
ዘገባው የሮይተርስ ነው።
@TikvahethMagazine | 20 675 |
| 20 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 19 901 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
