TIKVAH-MAGAZINE
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام TIKVAH-MAGAZINE
کانال TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 192 385 مشترک است و جایگاه 877 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 97 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 192 385 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -31 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 9 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.13% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.83% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 31 036 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 16 990 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 78 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው።
በ +251913134524 ላይ ያግኙን።
ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 26 ژوئن | 0 | |||
| 25 ژوئن | +10 | |||
| 24 ژوئن | +26 | |||
| 23 ژوئن | +30 | |||
| 22 ژوئن | +23 | |||
| 21 ژوئن | +14 | |||
| 20 ژوئن | +27 | |||
| 19 ژوئن | +8 | |||
| 18 ژوئن | +22 | |||
| 17 ژوئن | +17 | |||
| 16 ژوئن | +10 | |||
| 15 ژوئن | +23 | |||
| 14 ژوئن | +16 | |||
| 13 ژوئن | +30 | |||
| 12 ژوئن | +28 | |||
| 11 ژوئن | +9 | |||
| 10 ژوئن | +8 | |||
| 09 ژوئن | +5 | |||
| 08 ژوئن | +43 | |||
| 07 ژوئن | +7 | |||
| 06 ژوئن | +27 | |||
| 05 ژوئن | +21 | |||
| 04 ژوئن | +22 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | +5 | |||
| 01 ژوئن | +6 |
| 2 | ⚫ በያዝነው ዓመት የወርቅ ወጪ ንግድ ከ5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ አልፏል።
⚫ የታንታለም ማዕድንን እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል።
የኢትዮጵያ የወርቅ ወጪ ንግድ በያዝነው ዓመት 5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማለፉ ሲገለጽ ይህም ከ2010 ዓ.ም ጋር ሲነጻጸር የ5,000 በመቶ ዕድገት ነው ማስመዝገቡን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል።
የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሃና ብርሃኑ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ገለጻ ባለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት ውስጥ የማዕድን ዘርፉ ለአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) ያበረከተው አስተዋጽኦ ከ0.8 በመቶ በታች መሆኑን አስታውሰዋል።
አክለውም መንግሥት እ.ኤ.አ. በ2030 የማዕድን ወጪ ንግድ ገቢን ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለማድረስ እና ኢትዮጵያን ከአፍሪካ አምስት ቀዳሚ የማዕድን አምራች ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ እቅድ ማስቀመጡን ገልጸዋል።
ኢንጂነር ሃና ብርሃኑ በመድረኩ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ምንድን ናቸው ?
- በየዓመቱ ለከሰል (coal) ምርት ታወጣ የነበረውን 300 ሚሊዮን ዶላር በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ተችሏል።
- የሲሚንቶ ምርት ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ ከነበረበት 8 ሚሊዮን ቶን አሁን ላይ በዓመት ወደ 14 ሚሊዮን ቶን አድጓል።
- በአዲስ አበባ-ጂቡቲ ኮሪደር ላይ ያሉ ሦስት ጋዝ መሙያ ማደያዎች ተገንብተዋል።
- ከ1,500 በላይ የከተማ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ጋዝ የመቀየር ሥራ እየተሰራ ነው።
- የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) በዓለም ላይ ካሉ ያልተነኩ ግዙፍ የፖታሽ ክምችት ባለበት አፋር ክልል ላይ የማልማት ፈቃድ አግኝቷል።
- ባለፉት 30 ዓመታት ምንም እሴት ሳይጨመርበት እንዲሁ ይላክ በነበረው ታንታለም የተሰኘውን ማዕድን በሀገር ውስጥ እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል።
- በየዓመቱ ለብረት ምርት የሚወጣውን 1 ቢሊዮን ዶላር ለማስቀረት ያለመ ፋብሪካ እየተገነባ ነው።
- የ40 ሚሊዮን ያህል አርሶ አደሮች ፍላጎት ለማሟላት በየዓመቱ ለማዳበሪያ ግዢ ከ2 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይደረጋል። መንግሥት የ40 በመቶ ድርሻ ያለው የማዳበሪያ ፋብሪካ በሚቀጥሉት 29 እስከ 30 ወራት ውስጥ ተጠናቆ ወደ ሥራ ሲገባ ሙሉ ለሙሉ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ይሸፍናል።
@TikvahethMagazine | 16 810 |
| 3 | ኢትዮጵያን ጨምሮ በ'ኤል ኒኞ' ስጋት ውስጥ ያሉ 22 ሀገራትን ለመታደግ የ202 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ ጥሪ ቀረበ
የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት እና የዓለም የምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያን ጨምሮ በ22 ሀገራት የሚገኙ ወደ 9 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ከ'ኤል ኒኖ'' የአየር ንብረት ቀውስ አስቀድሞ ለመታደግ የጋራ 202 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ ድርጅቶቹ አስታውቀዋል።
የሚገኘው የገንዘብ ድጋፍ እንደ የአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ታይቶ አስቀድሞ መከላከያ እርምጃዎችን ለመተግበር የሚውል ይሆናል ተብሏል።
ሁለቱ ተቋማት በኤል ኒኖ ሳቢያ ጉዳት ሊደርስባቸው ለሚችሉ 1.2 ሚሊዮን ሰዎች የቅድመ-መከላከያ ድጋፍ ለመስጠት አስቀድመው የተዘጋጁ ቢሆንም፤ ተጨማሪ የ167 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ ከተገኘ ግን ትኩረት በተሰጣቸው 22 ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሌላ 7.6 ሚሊዮን ሰዎችን ማካተት እንደሚቻል ጠቁመዋል።
የፋኦ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቤት ቤችዶል፥ "ቀውሶች ከመባባሳቸው በፊት አስቀድሞ እርምጃ መውሰድ፣ አደጋው ከተከሰተ በኋላ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ይበልጥ ውጤታማና ወጪን የሚቀንስ መሆኑን ልምዳችን በተከታታይ አሳይቶናል።
"የኤል ኒኖ ስጋቶችን ለመለየት የሚያስችሉ መረጃዎች፣ መሣሪያዎች እና ማስረጃዎች በአሁኑ ወቅት በእጃችን ላይ አሉ። አሁን ያለው ትልቁ ተግዳሮት እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ማጣት ነው” ሲሉ ነው የገለጹት።
በኤል ኒኞ ሳቢያ ከፍተኛ የድርቅ ወይም የጎርፍ አደጋ ይደርስባቸዋል ተብለው ከተለዩት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ካሜሩን፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ እና ዚምባብዌ በቀዳሚነት ተጠቅሰዋል።
በሌሎች አህጉራት ደግሞ አፍጋኒስታን፣ ፓኪስታን፣ ፊሊፒንስ፣ ኮሎምቢያ፣ ኤል ሳልቫዶር፣ ጓቲማላ፣ ሄይቲ፣ ሆንዱራስ እና ቬንዙዌላ በስጋት መዝገቡ ውስጥ ይገኛሉ።
መረጃው ከFAO፣ WFP እና UN News የተጠናቀረ ነው።
@TikvahethMagazine | 18 619 |
| 4 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 16 283 |
| 5 | "ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል" - ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)
⚫ የስኳር፣ የባቡር እና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በቢሊዮን የሚቆጠር ያልተከፈለ ዕዳ አለባቸው።
⚫ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ አሁን ላይ 8.2 ትሪሊዮን ብር የሚጠጋ ጠቅላላ ሀብት ያስተዳድራል።
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ባለፉት 2 አስርት ዓመታት ውስጥ ያካሄደችው የስኳር እና የባቡር መስመር ዝርጋታ ፕሮጀክቶች መንግሥትን በቢሊዮን የሚቆጠር የዕዳ ጫና ውስጥ መክተታቸውን ገልጸዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው የኩራዝ ስኳር ፕሮጀክት ብቻውን 65 ቢሊዮን ብር ($1.1 ቢሊዮን) ቢወስድም እስካሁን ድረስ አልተጠናቀቀም ያሉ ሲሆን አጠቃላይ የስኳር ማምረቻ ኢንዱስትሪውን ለማስፋፋት የተደረገው ጥረት 144 ቢሊዮን ብር ($2.1 ቢሊዮን) ተጨማሪ የውጭ ዕዳ ያስከተለ ሆኖ አልፏል ሲሉ ነው የገለጹት።
ከእነዚህ ፕሮጀክቶች ጋር የተያያዘ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአሁኑ ወቅት 110 ቢሊዮን ብር ዕዳ ውስጥ ይገኛል ሲሉ ዶ/ር ብሩክ በመድረኩ ላይ በነበራቸው ገለጻ ያቀረቡት።
አክለውም፥ የወልቃይት ስኳር ፋብሪካን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት ተጨማሪ 42 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።
በተጨማሪም፥ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ-ጂቡቲ የባቡር መስመርን ለመገንባት ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የተበደረች ቢሆንም፣ አዋጭነቱ ሳይረጋገጥ ሳይረጋገጥ ተጨማሪ 2.2 ቢሊዮን ዶላር የንግድ ብድር መወሰዱን አስታውሰዋል።
በተጨማሪም፣ የዩኒቨርሲቲዎች ማስፋፊያ እና የንግድ አዋጭነታቸው ሳይጠና የተገነቡ የክልል አውሮፕላን ማረፊያዎች ያለ ንግድ ወይም ተቋማዊ መርህ የተከናወኑ ፕሮጀክቶች ማሳያ መሆናቸውን አንስተዋል።
ለዚህም የንጉሳዊው ሥርዓት አዲስ አበባ ላይ ብቻ ያተኮረ ዕድገት፣ የደርግ ሥርዓት በዕዳ የተደገፈና የግሉን ዘርፍ ያገለለ የኢንዱስትሪ ልማት እና የኢሕአዴግ ሥርዓት ከ1991 እስከ 2018 በነበረው ጊዜ ውስጥ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ብድር ላይ ብቻ መደገፉን በምሳሌነት ጠቅሰዋል።
"ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል። ምርታማነት የሌለው መሠረተ ልማት ይቆማል። ያለ ተቋማት የሚገነባ ፕሮጀክት ዘላቂ ሊሆን አይችልም" ሲሉ ነው ዋና ሥራ አስፈጻሚው ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) የገለጹት።
ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ የቴሌኮም ዘርፉ 121 ቢሊዮን ብር ገቢ ማስመዝገቡ፣ እንዲሁም ባለፉት ሰባት ዓመታት 48 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እና 20 ብሔራዊ የቱሪዝም ፕሮጀክቶችን ለመገንባት ያስቻለው የመንግሥትና የመንግስት የግል አጋርነት ሞዴል የዚህ የፖሊሲ ሽግግር ውጤቶች መሆናቸውን ጠቁመዋል።
የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን አያያዝ በሙያዊ መንገድ ለመምራት ከነገ ዛሬ አራት ዓመት ተኩል ገደማ በፊት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ፣ በአሁኑ ወቅት 8.2 ትሪሊዮን ብር ጠቅላላ ሀብት እንደሚያስተዳድርና 6.9 ትሪሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ ያመነጨ መሆኑን ዶ/ር ብሩክ በሪፖርታቸው አመልክተዋል
ተቋሙ በዚህ የሥራ ዘመን ውስጥ 715 ቢሊዮን ብር የሥራ ግብር እና ታክስ ያበረከተ ሲሆን፣ 3.9 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉንና እና በሥሩ ካሉ ድርጅቶች 52 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንዲመነጭ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።
@TikvahethMagazine | 18 544 |
| 6 | በቬንዝዌላ በሪክተር ስኬል 7.2 እና 7.5 የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
በቬኔዝዌላ ዋና ከተማ ካራካስ በ39 ሰከንዶች ልዩነት ብቻ የተመዘገቡ 7.2 እና 7.5 በሪክተር ስኬል የነበራቸው ሁለት ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጦች ከባድ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።
በሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ አዋጅ አውጃለች። እስካሁን ይፋ በተደረገው የ32 ሰዎች ህይወት ማለፉ ሲገለጽ 700 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የሀገሪቱ ፕረዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል።
በአደጋው ሳቢያ የማይኬቲያ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ መዋቅራዊ ጉዳት በመድረሱ ለአገልግሎት መስጠት ሲያቆም በረራዎችም ተሰርዘዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አደጋው ከፍተኛ የሞት ቁጥር ማስከተሉን ጠቅሰው፣ ዋይት ሀውስ ለአገሪቱ አስቸኳይ ሰብአዊና የነፍስ አድን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቀዋል።
ይህ አደጋ ቬኔዝዌላ አሁን ላይ ከምትገኝበት ከባድ የኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ሽግግር ጋር ተዳምሮ በአገሪቱ ላይ ከፍተኛ ብሔራዊ ጫና ይፈጥራል ተብሎ ተሰግቷል።
አሜሪካ በቅርቡ ባደረገችው ወታደራዊ ዘመቻ የቬኔዝዌላ መሪ የነበሩትን ኒኮላስ ማዱሮን እና ባለቤታቸውን ሲሊያ ፍሎሬስን በካራካስ ከሚገኘው መኖሪያቸው አፍና ወደ አሜሪካ መውሰዷ ይታወሳል።
@TikvahethMagazine | 18 380 |
| 7 | የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ለተጨማሪ ዓመታት ስልጣን ላይ እንዲቆይ የሚፈቅድ የህግ ማሻሻያ በፓርላማ ጸደቀ።
የዚምባብዌ የፓርላማ የላይኛው ምክር ቤት የፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓን የሥልጣን ዘመን እስከ እ.ኤ.አ. 2030 ድረስ ለማራዘም የሚያስችለውን አወዛጋቢ የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ረቂቅ ሕግ አጽድቋል።
ይህ ውሳኔ ገዥው ፓርቲ ዛኑ-ፒኤፍ በፓርላማው ውስጥ ያለውን የሁለት ሦስተኛ አብላጫ ድምፅ በመጠቀም ያሳለፈው ሲሆን፣ ማሻሻያው ፕሬዝዳንቱ በሕገ-መንግሥቱ ከተቀመጠው የሁለት የሥልጣን ዘመን ገደብ ውጭ ለተጨማሪ ዓመታት በሥልጣን ላይ እንዲቆዩ መንገድ የሚከፍት ነው ተብሏል።
የሀገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እና የሲቪክ ማኅበራት ውሳኔውን አጥብቀው የተቃወሙት ሲሆን፣ እርምጃው የሀገሪቱን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ወደ ኋላ የሚመልስ እና የአምባገነንነት ጉዞን የሚያጠናክር ነው ሲሉ ወቅሰዋል።
ይሁን እንጂ ሕጉ ሙሉ በሙሉ ጸድቆ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት መሠረት ሕዝበ-ውሳኔ መደረግ እንዳለበት ያስቀምጣል።
ማሻሻያው በሕዝብ ከጸደቀ የ83 ዓመቱ ኤመርሰን ምናንጋጓ በምርጫ መወዳደር ሳያስፈልጋቸው ሥልጣናቸውን ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ማራዘም ይችላሉ።
@TikvahethMagazine | 16 652 |
| 8 | 🔥 ታላቅ የምስራች ከዚህ በፊት ዕድሉን ያመለጣችው ሽያጭ ማስጀመሪያ ቡልጋሪያ ላይ — በ 25% ቅናሽ!
📍በካዛንቺስ በጥራት ያስረከብነውን እና በኢንግሊዝ ኤምባሲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሽያጭ ማጠናቀቃችንን ተከትሎ፣ አዲሱን የቡልጋሪያ መኖሪያ አፓርትመንት በቅድመ-ሽያጭ ማስተዋወቂያ ዋጋ ይዘንላችሁ ቀርበናል።
🥇 ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች ብቻ የሚሆን የ 25% ቅናሽ!
👉 1 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,320,662 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 732,066 ብር
100% የሚከፍሉ ከሆነ = 5,490,496 ብር
👉 2 መኝታ (111 ካሬ & 134 ካሬ)
( 111 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,997,573 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 999,757 ብር
100% የሚከፍሉ ከሆነ = 7,498,179 ብር
👉 3 መኝታ (169ካሬ እና 182ካሬ)
( 169 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 16,395,410 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 1,639,541 ብር
100% የሚከፈል ከሆነ = 12,296,557 ብር
🛒 የንግድ ሱቆች (Commercial Shops)
የካሬ አማራጭ፦ ከ25 ካሬ እስከ 75 ካሬ
🏦 በባንክ አማራጭ፡ የ 50% የባንክ ብድር (Bank Facility) አቅርቦት ተመቻችቷል። ቀሪውን በ 20 ዓመታት ረጅም ጊዜ ተከፋፍሎ የሚያልቅ!
🏢 የአፓርትመንቱ ልዩ መገለጫዎች፦
👉ማራኪ የከተማ እይታ (City View)
👉በዘመናዊው Post-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ አስተማማኝ ሕንፃ
👉ዋና ገንዳ (Swimming Pool)፣ ጂም (Gym) እና ስፓ (Spa)
👉የጋራ መዝናኛና የልጆች መጫወቻ ቦታዎች
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት ዛሬውኑ በ 0980782850 ይመዝገቡ!
የህልምዎን ቤት በአጭር ጊዜ በጥራት ለማስረከብ ዝግጁ ነን! | 15 781 |
| 9 | ሳውዲ አረብያ ከግብፅ ጋር የመጀመሪያውን ሳተላይት ልትገነባ ነው።
ሳውዲ አረቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከግብፅ ጋር ሳተላይት ለመንደፍና ለመገንባት የሚያስችሉ እቅዶችን አፅድቃለች።
የሳውዲ - ኢጅብሽያን ሳተላይት ፕሮጀክት በሳውዲ የህዋ ኤጀንሲ እና በግብፅ የህዋ ኤጀንሲ የጋራ ባለሙያዎች በጥምረት የሚመራ ነው።
የሳውዲ የዜና ወኪል ዘገባ ይህ እቅድ በጅዳ ከተማ ንጉስ ሳልማን ቢን አብዱልአዚዝ በሊቀመንበርነት በመሩት የሳውዲ ካቢኔ ስብሰባ ላይ የፀደቀ ነው።
ስለ ሳተላይት ፕሮግራሙ ጥቂት ቴክኒካዊ ዝርዝሮች ብቻ ይፋ የተደረጉ ቢሆንም፣ በዘርፉ ያለውን ቀጠናዊ ትብብር የበለጠ እንደሚያጠናክረው ግን ይታመናል።
ከሳተላይቱ የሚገኙ ምስሎች እና መረጃዎችም ለልማት ስራዎች ከመዋል ባለፈ ለንግድ ሥራም እንደሚያገለግሉም ተጠቁሟል።
ሃገራቱ ለዚህ ፕሮጀክት መሠረት የሆነውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ (MoU) የተፈራረሙት እ.አ.አ. በታህሳስ ወር 2023 እንደነበር የኢጅብት ቱደይ ዘገባ ያሳያል።
ግብፅ በቅርብ ዓመታት እንደ MisrSat 2 እና SPNEX የተባሉ ሳይንሳዊ ሳተላይቶችን በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ አምጥቃለች።
መረጃው የ ገልፍ ኒውስ እና ካይሮ ቱደይ ነው
@TikvahethMagazine | 20 265 |
| 10 | የምያንማር የማጭበርበሪያ ማዕከላት ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች ታግተው እንደሚገኙ ተገለጸ።
በታይላንድ ድንበር አቅራቢያ በሚገኙና በታጠቁ ቡድኖች በሚተዳደሩ የምያንማር የኦንላይን ማጭበርበሪያ ማዕከላት ውስጥ ከ5 ሺህ በላይ የተለያዩ አገራት ዜጎች ታግተው ለከፍተኛ እንግልትና ለግዳጅ ሥራ መዳረጋቸውን አንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ይፋ ማድረጉን
በዚህ ወንጀል ሰለባ የሆኑ ሰዎች ከተለያዩ የእስያ እና የአፍሪካ አገራት የተሰባሰቡ ሲሆን ስልኮቻቸውና ፓስፖርቶቻቸው ተቀምተው የሳይበር ወንጀሎችን በግዳጅ እንዲሰሩ የተገደዱ ናቸው።
ትዕዛዝ ባልፈጸሙና የዕለት ከዕለት የማጭበርበር ግባቸውን ባላሳኩ ግለሰቦች ላይ የአካል ብቃት ማጉደል፣ የኤሌክትሪክ ንዝረት እና የረሃብ ቅጣቶች እንደሚፈጸሙባቸው ሪፖርቱ ያሳያል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድኑ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እና የጎረቤት አገራት መንግሥታት በእነዚህ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ ዜጎቻቸውን ለማዳን የዲፕሎማሲ እና የደህንነት ትብብራቸውን በአስቸኳይ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርቧል።
ዘገባው የሮይተርስ ነው።
@TikvahethMagazine | 18 822 |
| 11 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 18 395 |
| 12 | የሶማሌላንድ መንግስት ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች በ10 ቀናት ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘ
የሶማሌላንድ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው አስቸኳይ መመሪያ መሠረት፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለ ህጋዊ የመኖሪያ ቪዛ ወይም የሥራ ፈቃድ የሚንቀሳቀሱ ማንኛቸውም የውጭ ሀገር ዜጎች በአሥር ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ ተደንግጓል።
ይህ ውሳኔ የሶማሌላንድ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ያወጣቸው የነበሩትን ተመሳሳይ ውሳኔዎች በመከተል ያወጣው ነው።
ውሳኔው መንግስት የሀገሪቱን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ፣ የስራ ዕድሎችን ለሀገር በቀል ዜጎች ለማስከበር እና የህገ-ወጥ ስደተኞችን ቁጥር በቁጥጥር ስር ለማዋል መሆኑን አስታውቋል።
በተቀመጠው ገደብ ውስጥ ሰነዶቻቸውን የማያስተካክሉ ወይም ሀገሪቱን የማይለቁ ግለሰቦች ላይ ጥብቅ ፍተሻ፣ እስራት እና ከአገር የማባረር እርምጃ እንደሚወሰድ ሚኒስቴሩ አስጠንቅቋል።
ከዚህ በተጨማሪም ማንኛውም የሶማሌላንድ ዜጋ፣ ተቋም ወይም አከራይ ህጋዊ ሰነድ የሌለውን የውጭ ዜጋ መቅጠርም ሆነ ቤት ማከራየት በጥብቅ የተከለከለ ሲሆን፣ ይህንን መመሪያ ተላልፎ በሚገኝ አካል ላይ ከባድ የህግ ቅጣት ይጣላል።
ይህ አዲስ መመሪያ በሶማሌላንድ ውስጥ በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ላይ ተሰማርተው በሚኖሩ በርካታ የጎረቤት አገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
Source : Hiiraan Online
@TikvahethMagazine | 23 111 |
| 13 | 🔥 ታላቅ የምስራች ከዚህ በፊት ዕድሉን ያመለጣችው ሽያጭ ማስጀመሪያ ቡልጋሪያ ላይ — በ 25% ቅናሽ!
📍በካዛንቺስ በጥራት ያስረከብነውን እና በኢንግሊዝ ኤምባሲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሽያጭ ማጠናቀቃችንን ተከትሎ፣ አዲሱን የቡልጋሪያ መኖሪያ አፓርትመንት በቅድመ-ሽያጭ ማስተዋወቂያ ዋጋ ይዘንላችሁ ቀርበናል።
🥇 ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች ብቻ የሚሆን የ 25% ቅናሽ!
👉 1 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,320,662 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 732,066 ብር
100% የሚከፍሉ ከሆነ = 5,490,496 ብር
👉 2 መኝታ (111 ካሬ & 134 ካሬ)
( 111 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,997,573 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 999,757 ብር
100% የሚከፍሉ ከሆነ = 7,498,179 ብር
👉 3 መኝታ (169ካሬ እና 182ካሬ)
( 169 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 16,395,410 ብር
ቅድመ ክፍያ (10%) = 1,639,541 ብር
100% የሚከፈል ከሆነ = 12,296,557 ብር
🛒 የንግድ ሱቆች (Commercial Shops)
የካሬ አማራጭ፦ ከ25 ካሬ እስከ 75 ካሬ
🏦 በባንክ አማራጭ፡ የ 50% የባንክ ብድር (Bank Facility) አቅርቦት ተመቻችቷል። ቀሪውን በ 20 ዓመታት ረጅም ጊዜ ተከፋፍሎ የሚያልቅ!
🏢 የአፓርትመንቱ ልዩ መገለጫዎች፦
👉ማራኪ የከተማ እይታ (City View)
👉በዘመናዊው Post-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ አስተማማኝ ሕንፃ
👉ዋና ገንዳ (Swimming Pool)፣ ጂም (Gym) እና ስፓ (Spa)
👉የጋራ መዝናኛና የልጆች መጫወቻ ቦታዎች
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት ዛሬውኑ በ 0980782850 ይመዝገቡ!
የህልምዎን ቤት በአጭር ጊዜ በጥራት ለማስረከብ ዝግጁ ነን! | 19 754 |
| 14 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 1 |
| 15 | "በኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በመጀመሪያ ወር የተመወገበ ከፍተኛው ስርጭት ነው" - የዓለም ጤና ድርጅት
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ በተከሰተ በመጀመሪያው ወር 1ሺ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ገለጸ።
ይህም በሀገሪቱ ታሪክ ወረርሽኙ በተከሰተ የመጀመሪያ ወር ላይ ብዙ ሰዎች የተያዙበት የኢቦላ ወረርሽኝ ያደርገዋል።
እንደ ኮንጎ ጤና ሚኒስቴር መረጃ እስከ ሰኞ ድረስ 267 ሰዎች በቫይረሱ ሲሞቱ ፤ 1ሺ 48 ሰዎች መያዛቸው ተረጋግጧል።
የአለም ጤና ድርጅት ከፍተኛ አመራር እንደገለጹት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ በ19 የጤና ማዕከላት የነበረውን የአልጋ አቅርቦት ከ 500 በላይ እንዲደርስ ተደርጓል።
የላቦራቶሪ ምርመራ አቅምም በተመለከተ፥ በፊት በቀን 30 ምርመራዎች ሲደረግ የቆየ ሲሆን አሁን በቀን ከ2ሺ በላይ ምርመራዎችን ማድረግ መቻሉን ጠቁመዋል።
ሆኖም የሕክምና ማዕከላት አሁንም ውጥረት ውስጥ መሆናቸውንና በአሁኑ ወቅት ከሚገኙት አልጋዎች መካከል 84 በመቶ የሚሆኑት መያዛቸውን ገልፀዋል።
የበሽታውን ስርጭት ለመግታት እና በመጨረሻም ለማስቆም እንዲረዳ የዓለም ጤና ድርጅት የ115 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ጥሪ አቅርቧል።
@TikvahethMagazine | 18 651 |
| 16 | በአፍሪካ የሕፃናት ቀዶ ጥገና ማደንዘዣ መድኃኒት እጥረት ከፍተኛ ፈተና ደቅኗል ተባለ።
በአፍሪካ የሚገኙ ሆስፒታሎች ለሕፃናት ቀዶ ጥገና በስፋት የሚጠቀሙበት ዋነኛው የማደንዘዣ መድኃኒት በቅርቡ ሙሉ በሙሉ ሊያልቅ መሆኑን ተከትሎ፣ አህጉሪቱ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ሌላ መድኃኒት ወደ ሥርዓቱ ለማስገባት ከፍተኛ ፈተና እንደሚገጥማት ተገልጿል።
ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ አገራት ሕፃናትን ለቀዶ ጥገና ለማደንዘዝ በስፋት ጥቅም ላይ የሚውለው "ሃሎቴን/Halothane" የተሰኘው መድኃኒት ነው።
ለዚህም ዋናው ምክንያት መድኃኒቱ አሁን በዓለም ላይ ካለው አዲስ አማራጭ መድኃኒት "ሴቮፍሉሬን /Sevoflurane" ጋር ሲነጻጸር ከ7 እስከ 10 እጥፍ ያህል ርካሽ በመሆኑ ነው።
ሆኖም ግን በዓለም ላይ የመጨረሻው የ"ሃሎቴን" አምራች ኩባንያ እ.ኤ.አ. በ2023 በሕንድ የነበረውን የምርት መስመር የዘጋ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ አገራት ያሉት ክምችቶች በፍጥነት እያለቁ ይገኛሉ።
የሕክምና ባለሙያዎች እንደሚሉት ከሆነ፣ እ.ኤ.አ. በ2027 ማብቂያ ላይ አህጉሪቱ ላይ ምንም ዓይነት የሃሎቴን መድኃኒት ክምችት ላይኖር እንደሚችል ይገመታል።
ይህንን መድኃኒት በአዲሱ አማራጭ ለመተካት የሚደረገው ሽግግር በአፍሪካ የጤና ሥርዓት ላይ በርካታ ፈተናዎችን መደቀኑን ማስጠንቀቂያዎች እየተሰጡ ነው።
ለዚህም ዋነኛው ስጋት የሚፈጠረው አዲሱን የ"ሴቮፍሉሬን" ማደንዘዣ ለመጠቀም ነባሮቹ የሕክምና መሣሪያዎች መቀየር ግድ ስለሚል ነው። ይህም ለእያንዳንዱ ማሽን በአሥር ሺዎች የሚቆጠር ዶላር ተጨማሪ ወጪ የሚጠይቅ ነው።
በተጨማሪም በአብዛኞቹ የአፍሪካ ገጠራማ አካባቢዎች ማደንዘዣ የሚሰጡት ሐኪም ያልሆኑ የጤና ባለሙያዎች በመሆናቸው፣ አዲሱን መድኃኒት ያካተተ አስቸኳይ ስልጠና ካላገኙ ከፍተኛ የሆነ የመድኃኒት ብክነት እና አደጋ ሊከሰት ይችላል ተብሏል።
የዓለም የአደንዛዥ ሕክምና ማኅበራት ፌዴሬሽን የአፍሪካ መንግሥታት ለዚህ ሽግግር በአስቸኳይ በጀት እንዲመድቡ ከሁለት ዓመት በፊት ጥሪ ቢያቀርብም፣ እስካሁን የተሰጠው ምላሽ ግን በቂ አለመሆኑን ስማይል ትሬን የተሰኘው ግብረሰናይ ድርጅት አስታውቋል።
ይህ እጥረት በተለይ ከዋና ዋና ከተሞች ርቀው በሚገኙ የጤና ማዕከላት ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የሚታይ ሲሆን፣ መንግሥታት በአስቸኳይ መፍትሔ ካልፈለጉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የአፍሪካ ሕፃናት የነፍስ አድን ቀዶ ጥገና አገልግሎት የማግኘት ዕድላቸው አደጋ ላይ ሊወድቅ እንደሚችል ነው ማስጠንቀቂያ የተሰጠው።
ዘገባው የኤኤፍፒ ነው።
@TikvahethMagazine | 21 029 |
| 17 | ደቡብ ሱዳን ከረጅም ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ምርጫ ልታካሄድ ነው።
በደቡብ ሱዳን ከረጅም ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደው ድምፅ አሰጣጥ በታህሳስ ወር እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ምንም እንኳን ሀገሪቱ እ.ኤ.አ. በ2011 ነፃነቷን ብታገኝም ምርጫ አላስተናገደችም፤ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርም በሥልጣን ላይ ለ15 ዓመታት ቆይተዋል።
የሀገሪቱ የመጀመሪያ ጠቅላላ ምርጫው በ2015 መካሄድ የነበረበት ቢሆንም፣ እ.አ.አ 2013 በተቀሰቀሰው የእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት እንዲራዘም ተደርጓል።
ሳልቫ ኪርን በፕሬዝዳንትነት፣ ተቀናቃኛቸውን ሪክ ማቻርን ደግሞ በምክትልነት ያስቀመጠውና የአንድነት መንግሥት የመሠረተው የ2018ቱ የሰላም ስምምነት ምርጫው በ2022 እንዲካሄድ አልሞ የነበረ ቢሆንም በሀገሪቱ መሪዎች መካከል በተፈጠረው ውጥረት ምክንያት ሳይደራጅ ቀርቷል።
ሪክ ማቻርን ግን ካለፈው ዓመት መጋቢት ወር ጀምሮ በዋና ከተማዋ ጁባ በቁም እስር ላይ ይገኛሉ። በዚህ ምክንያትም በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ውጊያው አሁንም ድረስ እንደቀጠለ ይገኛል።
በሌላ በኩል የምርጫው ቦርድ ኃላፊ አቤድኔጎ አኮክ ካቹኦል ምርጫው የሚካሄድበትን ቀን እ.ኤ.አ ታህሳስ 22 ማወጃቸውን ተከትሎ፣ ያልተቋጩ የሕግ ማሻሻያዎች እና ቀጣይነት ያለው የገንዘብ እጥረት ለምርጫው የሚደረገውን ዝግጅት እያደናቀፈው መሆኑን አምነዋል።
በስድስት ወራት ውስጥ ገንዘቡ ባይገኝ ምን ሊፈጠር ይችላል ተብለው የተጠየቁት ካቹኦል፣ ኮሚሽናቸው የጊዜ ሰሌዳውን ግምት ውስጥ በማስገባት ዕቅዶቹን ማውጣቱን እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ሰኞ ዕለት ባወጣው መግለጫ፣ ሳልቫ ኪር የ2018ቱን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ እና ደቡብ ሱዳንን ወደ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ በሚወስደው መንገድ ላይ ለማቆየት ቁርጠኛ መሆናቸውን ገልጿል።
ምርጫን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ በፓርቲዎች መካከል ለሚደረገው ውይይት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንና ይህም በፖለቲካ ባለድርሻ አካላት መካከል መግባባትን ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ እንደሚፈጥርም አክሏል።
ነገር ግን የተቃዋሚ ቡድኖች እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በፀጥታ ሁኔታ፣ በፖለቲካዊ ነፃነቶች እና በምርጫ ዝግጁነት ላይ አሁንም ስጋታቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።
መረጃው የ ቢቢሲ አፍሪካ ነው
@TikvahethMagazine | 17 216 |
| 18 | 🏢 ንብረት ማስተዳደር ከእንግዲህ ቀላል ነው!
ብራና ሶፍትዌር ሶልዩሽን — Kulfo የተሰኘ የላቀ የንብረትና የሪል እስቴት አስተዳደር ሶፍትዌር አዘጋጅቶ፣ በአሁኑ ወቅት በርካታ ኩባንያዎች በስኬት እየተጠቀሙበት ይገኛሉ።
📌 ለማን ነው?
✅ የህንፃ ባለቤቶች
✅ የንብረት አስተዳዳሪዎች (Property Managers)
✅ የሪል እስቴት ኩባንያዎች
ከአንድ ህንፃ ጀምሮ እስከ በርካታ ቅርንጫፎች ድረስ፣ Kulfo ለሁሉም ይሰራል!
📞 ዛሬ ያግኙን፦ 🌐 kulfo.com/contact
📱 +251 944 11 22 12
#Kulfo #ንብረትአስተዳደር #PropertyManagement #RealEstate #EthiopiaTech #BranaSoftware #BranaSoftwareSolution | 15 007 |
| 19 | 🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ!
📍 ሳርቤት አደባባይ
💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት
🛌 76ካሬ
በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር
🛌 100 ካሬ
12ሚ ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር
🛌 136 ካሬ
16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ
ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር
💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ
📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን
🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ
📞0989888382
📞0941376615
Telegram @hanigirma19 | 19 313 |
| 20 | የጃፓኑ የ“ኒንጃ” ብቃት ማረጋገጫ ፈተና
በጃፓን ኮካ ከተማ የተካሄደው 18ኛው የ“ኒንጃ” ብቃት ማረጋገጫ ፈተና፣ ከሀገር ውስጥና ከተለያዩ የውጭ ሀገራት የተውጣጡ 131 ተፈታኞች ተሳትፈውበታል።
በፈተናው የሚሳተፉት እውነተኛ ኒንጃዎች ሳይሆኑ፣ የኒንጃ ጥበብ አፍቃሪያን ናቸው። በዚህኛው ዙርም ዕድሜያቸው ከ9 እስከ 76 ዓመት የሆኑ ተሳታፊዎች ተሳትፈዋል።
ይህንን ፈተና በየዓመቱ የሚያዘጋጀው "የኮካ ኒንጃ ምርምር ማህበር" ሲሆን፣ ዋና ዓላማው ከ500 ዓመታት በፊት የነበረውንና እየጠፋ የመጣውን የ“ኒንጁትሱ” ባህል ጠብቆ ማቆየት እና የከተማዋን የቱሪስት ፍሰት ማሳደግ ነው።
ፈተናዎቹ በተለያዩ ደረጃዎች የሚዘጋጁ ሲሆኑ ከፍተኛ ደረጃ የሚገኙት ከፈተናው በተጨማሪ ጥናታዊ ሪፖርት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
ከጹሑፍ በተጨማሪም "ሹሪከን" የተባለውን የብረት ኮከብ በኢላማ የመወርወር ተግባራዊ ፈተናም ይወስዳሉ። የኒንጃን ባህላዊ አልባሳት ለብሰው የሚገኙ እጩዎችም ተጨማሪ ነጥብ ያገኛሉ ተብሏል።
ይህንን ኃሳብ ወደ እኛ ሀገር ብናመጣው ምን አይነት ምዘና መስጠት ይቻላል ትላላችሁ ?
Source: Japan Today , 🤩 MBS News
@TikvahethMagazine | 24 080 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
