fa
Feedback
TIKVAH-MAGAZINE

TIKVAH-MAGAZINE

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام TIKVAH-MAGAZINE

کانال TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 192 450 مشترک است و جایگاه 880 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 97 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 192 450 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 29 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 89 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 54 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.74% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.73% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 28 368 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 16 795 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 76 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 30 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

192 450
مشترکین
+5424 ساعت
+957 روز
+8930 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+554
در 18 کانال‌ها
مه '26
+491
در 56 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+435
در 37 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+493
در 40 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+349
در 41 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+362
در 61 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+314
در 69 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+320
در 97 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+122
در 35 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+685
در 27 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+233
در 25 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+196
در 43 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+830
در 54 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+149
در 30 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+561
در 39 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+919
در 46 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+106
در 23 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+531
در 25 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+1 170
در 49 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+3 365
در 39 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+1 840
در 46 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+1 139
در 23 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+1 716
در 40 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+1 848
در 36 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+890
در 35 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+902
در 37 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+2 144
در 46 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+2 798
در 54 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+861
در 26 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+1 532
در 85 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+666
در 30 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+403
در 24 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+2 159
در 60 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+535
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+433
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+248
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+541
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+238
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+528
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+383
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+1 194
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+284
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+427
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+580
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+897
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+710
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+694
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+1 252
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+298
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+300
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+815
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+210
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+102
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+226
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+1 168
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+1 077
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+932
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+648
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+1 161
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+850
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+877
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+275
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+1 227
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+569
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+1 313
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+270 351
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
30 ژوئن+17
29 ژوئن+59
28 ژوئن+4
27 ژوئن0
26 ژوئن+37
25 ژوئن+10
24 ژوئن+26
23 ژوئن+30
22 ژوئن+23
21 ژوئن+14
20 ژوئن+27
19 ژوئن+8
18 ژوئن+22
17 ژوئن+17
16 ژوئن+10
15 ژوئن+23
14 ژوئن+16
13 ژوئن+30
12 ژوئن+28
11 ژوئن+9
10 ژوئن+8
09 ژوئن+5
08 ژوئن+43
07 ژوئن+7
06 ژوئن+27
05 ژوئن+21
04 ژوئن+22
03 ژوئن0
02 ژوئن+5
01 ژوئن+6
پست‌های کانال
የኢትዮጵያ መንግሥት እና የዩሮቦንድ አበዳሪዎች አዲስ ስምምነት ምን ይዟል ? ቀደም ሲል ኢትዮጵያ ከግል የቦንድ ባለቤቶች ጋር ደርሳው የነበረው ስምምነት "የአበዳሪዎች እኩልነት መርህን አያሟላም" በ
የኢትዮጵያ መንግሥት እና የዩሮቦንድ አበዳሪዎች አዲስ ስምምነት ምን ይዟል ? ቀደም ሲል ኢትዮጵያ ከግል የቦንድ ባለቤቶች ጋር ደርሳው የነበረው ስምምነት "የአበዳሪዎች እኩልነት መርህን አያሟላም" በሚል በዋና አበዳሪ ሀገራት ኮሚቴ (OCC) ውድቅ መደረጉ ይታወሳል። ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስቴር ከግንቦት 28 እስከ ሰኔ 28/2018 ዓ.ም. ባደረገው አዲስ ድርድር፣ ከተቃወሙት አበዳሪዎች ጋር የሚያስማማ አዲስ የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መድረሱን አስታውቋል። ይህንን ማስታወቂያ ተከትሎ የኢትዮጵያ ቦንድ ዋጋ ላለፉት ስድስት ወራት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በለንደን ገበያ እስከ $109.17 ሳንቲም ከፍ ብሏል። ባለሀብቶቹን አሁን እንዲስማሙ ያደረጋቸው "የገንዘብ ዋስትና" የተሰኘ አዲስ ማካካሻ በስምምነቱ ውስጥ መካተቱ ነው። ይህ አዲስ አሠራር ኢትዮጵያ ወደፊት አዲስ እስከ 1 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ዩሮቦንድ ለገበያ በምታቀርብበት ወቅት (በ2028 እ.ኤ.አ.) እኚሁ ባለሀብቶች በአሁኑ ቦንድ ባላቸው የገንዘብ መጠን ልክ ድርሻ ቀድመው የመግዛት መብት ይሰጣቸዋል። አዲሱ ቦንድ የሚከፍለው ዓመታዊ ወለድ ከአሁኑ የሚበልጥ ሲሆን፣ የሚሰላውም በወቅቱ የአሜሪካ መንግሥት የ6 ዓመት የግምጃ ቤት ሰነድ ወለድ ላይ ተጨማሪ 4.6 በመቶ ተደምሮበት ነው። ይሁን እንጂ መንግሥት እስከ ሰኔ 2020 ዓ.ም. ድረስ አዲስ ቦንድ ማውጣት የማይፈልግ ከሆነ፣ ለባለሀብቶቹ የሰጠውን መብት ወቅታዊ ዋጋ ተምኖ እስከ 90 ሚሊዮን ዶላር በሚደርስ ክፍያ አማራጩን ማቋረጥ ይችላል። በአዲሱ ስምምነት በጸኑት ዋና ዋና የፋይናንስ ውሎች መሠረት፣ 1 ቢሊዮን ዶላር በነበረው የቦንዱ ዋና ዋጋ ላይ የ12 በመቶ ቅናሽ (Haircut) ተደርጎ ባለሀብቶቹ የሚመለስላቸው 880 ሚሊዮን ዶላር ይሆናል። ይህ ገንዘብ እስከ ሐምሌ 2021 ዓ.ም. ባለው ጊዜ ውስጥ በአራት ዙር የሚከፈል ሲሆን፣ የመጀመሪያው የ180 ሚሊዮን ዶላር ክፍያ ከሁለት ሳምንት በኋላ ይፈጸማል። እንዲሁም መንግሥት ከታኅሣሥ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ሳይከፍል ያቆየውን የ99.37 ሚሊዮን ዶላር የወለድ ዕዳ ወዲያውኑ የሚከፍል ሲሆን፣ ቦንዱ እስከሚጠናቀቅበት 2021 ዓ.ም. ድረስም 6.15 በመቶ ዓመታዊ ወለድ መክፈሉን ይቀጥላል። ከመደበኛው ክፍያ በተጨማሪ መንግሥት የቦንድ ገዢዎቹን የወከለውን ኮሚቴ የሥራ ክፍያ 10 ሚሊዮን ዶላር ጨምሮ ድርጅቱ ያወጣቸውን ወጪዎች ሙሉ በሙሉ ለመሸፈን ተስማምቷል። በሌላ በኩል፣ የኢትዮጵያን የ2024 ቦንድ ከያዙት አካላት መካከል 45 በመቶ የሚሆነውን የሚወክለው የአበዳሪዎች ኮሚቴ ምንም እንኳ አሁን ከሀገሪቱ ጋር ስምምነት ላይ ቢደርስም፣ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ሂደቱን የመራበትን መንገድ አጥብቆ ኮንኗል። ኮሚቴው ባወጣው መግለጫ የዕዳ ሽግሽግ ሂደቱ ፈጣንም ሆነ ፍትሐዊ እንዳልነበረና አይኤምኤፍ የኢትዮጵያን የዕዳ ቅነሳ ፍላጎት የገመገመበት መንገድ እጅግ ደካማ እንደነበር ጠቅሷል። አይኤምኤፍ የቀረበበትን ወቀሳ ያስተባበለ ሲሆን፣ ይህ አዲስ ስምምነት ለኢትዮጵያ ከተቀመጡት የዕዳ ዘላቂነት ግቦችና መለኪያዎች ጋር ሙሉ በሙሉ የሚጣጣምና በኢትዮጵያ አጠቃላይ የዕዳ ሽግሽግ ሂደት ውስጥ ትልቅ እርምጃ መሆኑን ገልጿል። ቀደም ሲል ስምምነቱን ውድቅ አድርገውት የነበሩትና የዕዳ ሽግሽግ አበዳሪ አገራት ኮሚቴን (OCC) የሚመሩት ፈረንሳይ እና ቻይናም በአሁኑ አዲስ ስምምነት ላይ ተቃውሞ እንዳላሰሙ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ኢትዮጵያ ከአበዳሪ አገራት ጋር ያላትን አጠቃላይ የዕዳ ሽግሽግ ሂደት ቶሎ እንድታጠናቅቅ ትልቅ በር ይከፍታል ተብሏል። Credit: Bloomberg, BBC Amharic @TikvahethMagazine

2
#WhatsApp 🟩 ዋትስአፕ ከ3 ቢሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተጠቃሚዎቹ የስልክ ቁጥራቸውን ሳያጋሩ ልክ እንደ ቴሌግራም የግል መለያ ስም የማስያዝ እና የመቀየር አገልግሎት በይፋ መፍቀዱን አስታውቋል። አ
#WhatsApp 🟩 ዋትስአፕ ከ3 ቢሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተጠቃሚዎቹ የስልክ ቁጥራቸውን ሳያጋሩ ልክ እንደ ቴሌግራም የግል መለያ ስም የማስያዝ እና የመቀየር አገልግሎት በይፋ መፍቀዱን አስታውቋል። አዲሱ የዋትስአፕ ማሻሻያ በተለይም የስልክ ቁጥርን ለሌላ ሰው አሳልፎ ለመስጠት ለሚቸገሩ እና ለግል ዲጂታል ደኅንነታቸው ከፍተኛ ትኩረት ለሚሰጡ ዜጎች ትልቅ መፍትሔ ሆኖ ቀርቧል። ዋትስአፕ አገልግሎቱን ደረጃ በደረጃ ለሁሉም ተጠቃሚዎች ተደራሽ ለማድረግ እየሠራ መሆኑን የጠቀሰ ሲሆን ለዋትስአፕ ቢዝነስ እና ለተወሰኑ የቤታ ተጠቃሚዎች ቀርቧል። @TikvahethMagazine
13 097
3
#DRC 🇨🇩 የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ መንግሥት በአገሪቱ እንደገና እያቀረረ የመጣውን የኢቦላ ወረርሽኝ ስርጭት ለመግታት እና ለመቆጣጠር ሲል በዋና ከተማዋ ኪንሻሳ ጨምሮ በሦስት ከፍተኛ ተጋላጭ
#DRC 🇨🇩 የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ መንግሥት በአገሪቱ እንደገና እያቀረረ የመጣውን የኢቦላ ወረርሽኝ ስርጭት ለመግታት እና ለመቆጣጠር ሲል በዋና ከተማዋ ኪንሻሳ ጨምሮ በሦስት ከፍተኛ ተጋላጭ በሆኑ ግዛቶች ህዝባዊ ስብሰባዎች ላይ እገዳ ተላልፏል። ይህ አስቸኳይ እገዳ የተጣለው በነዚህ አካባቢዎች አዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ መሆኑ ነው የተገለጸው። ነዋሪዎችም አስፈላጊውን የንጽህና መጠበቂያ መመሪያዎችን እንዲተገብሩና ምልክቱ የሚታይባቸውን ሰዎች በአቅራቢያ ለሚገኙ የጤና ተቋማት በፍጥነት እንዲያሳውቁ ጥሪ ቀርቧል። ኮንጎ በኢቦላ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1 ሺ 307 መድረሱን እና ከእነዚህ ውስጥ 377 ያህሉ መሞታቸውን አስታውቃለች። @TikvahethMagazine
11 687
4
“በሳቅዎ ይክፈሉ” ምንድን ነው ? ሐረር ቢራ «ሳቅፔ» (SAQPay) የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። መተግበሪያው እውነተኛ ሳቅን በመለየት ነጥብ የሚሰጥ ሲሆን በተጠራቀሙ ነጥቦች ሐረር ቢራን በተ
“በሳቅዎ ይክፈሉ” ምንድን ነው ? ሐረር ቢራ «ሳቅፔ» (SAQPay) የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። መተግበሪያው እውነተኛ ሳቅን በመለየት ነጥብ የሚሰጥ ሲሆን በተጠራቀሙ ነጥቦች ሐረር ቢራን በተመረጡ ቦታዎች በቅናሽ መጠቀም የሚያስችል ነው። "ለእኛ ለሐረሮች፣ ከገንዘብ ልውውጥ ይልቅ እጅግ ትርጉም ያለው ነገር አብረን የምንጋራው ደስታ እና በእውነተኛ ሳቅ ውስጥ የሚፈጠረው አብሮነት እንደሆነ እናምናለን። «በሳቅዎ ይክፈሉ» ይሄንኑ እውነት በተግባር የምናሳይበት መንገዳችን ነው። ምክንያቱም መዝናናት ለሁሉም ክፍት ሲሆን፣ ሰዎች በአንድ ላይ ከመሰባሰብ አልፈው የእርስ በርስ ትስስራቸው ይበልጥ ይጠነክራልና!" ሲሉ የሃይኒከን ኢትዮጵያ የማርኬቲንግ ዳይሬክተር ካሳሁን ፈለቀ ገልጸዋል። ሁሉም «በሳቅዎ ይክፈሉ» ላይ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች በተመረጡ ቦታዎች ብቻ የሚካሄዱ ናቸው የተባለ ሲሆን ህጋዊ የእድሜ ገደብን እና ኃላፊነት የተሞላበት መጠጥ አጠቃቀም መመሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ያከበሩ ስለመሆናቸውም በመግለጫው ጠቅሷል። @TikvahethMagazine
10 713
5
ስልኮትን ለመቀየር አስበዋል? አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/phonehub27 📞+1
ስልኮትን ለመቀየር አስበዋል?   አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/phonehub27 📞 0996544119 📩 inbox @kidaa3535 📍አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ 📨 ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
9 637
6
ተ/ሀይማኖት ላይ ለጥቂት ሱቆች ብቻ 15% ቅናሽ ☎️ 09 47 77 11 62 💥💥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ 💥💥G+ 4 Mall - 6784 ካሬ ላይ የሚ
ተ/ሀይማኖት ላይ ለጥቂት ሱቆች ብቻ 15% ቅናሽ ☎️ 09 47 77 11 62 💥💥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ 💥💥G+ 4 Mall - 6784 ካሬ ላይ የሚያርፍ     11ካሬ, 16ካሬ ,22ካሬና 32 ካሬ አማራጭ ከ 3,300,000 ብር ጠቅላላ ክፍያ ከ 1,155,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 💥በ 4ቱም አቅጥቅጫ የመንገድ አማራጮች ያሉት 💥 በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ የሚረከቡት 💥 በ Net area የሚሸጥ ለበለጠ መረጃ - ☎️09-47-77-11-62                       Telegram @Novi_03
10 517
7
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ሳምንታዊ ግበይት 31.3 ሚሊዮን ብር ሆኖ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (ESX) ሳምንታዊ ግብይቱን ባጠናቀቀበት የመዝጊያ ደውል ላይ የ31.3 ሚሊዮን
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ሳምንታዊ ግበይት 31.3 ሚሊዮን ብር ሆኖ ተመዝግቧል። የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ (ESX) ሳምንታዊ ግብይቱን ባጠናቀቀበት የመዝጊያ ደውል ላይ የ31.3 ሚሊዮን ብር አጠቃላይ የሰነዶች ዝውውር አስመዝግቧል። ይህ የግብይት መጠን ባለፈው ሳምንት ከተመዘገበውና ጊዜያዊ የገበያ መነቃቃት ከነበረው የ1 ቢሊዮን ብር ታሪካዊ ዝውውር አንጻር ዝቅ ያለ ቢሆንም ገበያው በተረጋጋ መዋቅር ላይ መቀጠሉን ያሳያል። 📊  የተፈጸሙ ግብይቶች ብዛት - በአጠቃላይ 149 ግብይቶች (Transaction) ተከናውነዋል። 📶  ባለቤት የቀየሩ አክሲዮኖች ብዛት - 14,590 ገደማ አክሲዮኖች ከአንድ ባለሀብት ወደ ሌላ ተላልፈዋል። በገበያው ላይ ከተንቀሳቀሰው አጠቃላይ የገንዘብ መጠን ውስጥ የአዋሽ ባንክ እና ገበያውን አዲስ የተቀላቀለው የአባይ ባንክ አክሲዮኖች ብቻቸውን የ95 በመቶ ድርሻን ተቆጣጥረዋል። #AWAB (አዋሽ ባንክ) 📶 6,700 አክሲዮኖች የተገበያዩ ሲሆን፣ ይህም በሳምንቱ ባለቤት ከቀየሩት አጠቃላይ አክሲዮኖች የ46 በመቶ ድርሻ አለው። 📊  20.3 ሚሊዮን ብር ግብይት የተፈጸመበት ሲሆን፣ ይህም ከጠቅላላው የገበያ የገንዘብ ዝውውር (Value) 64.9% ድርሻ አለው። 📊  በሳምንቱ በተከናወኑ የግብይቶች ብዛት (Transactions) ረገድ የ60% ድርሻ ነበረው። 📈  በገዢዎች (2,900 ብር) እና በሻጮች (3,000 ብር) መካከል የ100 ብር ልዩነት እየታየበት ሳምንታዊ አማካይ ዋጋው በ2,998 ብር አካባቢ ረግቶ ውሏል። #ABAY (አባይ ባንክ) 📶 ግብይት በጀመረባቸው በመጀመሪያዎቹ ሁለት ቀናት ብቻ 5,186 አክሲዮኖች ተገበያይተዋል። 📊 የ9.6 ሚሊዮን ብር ግብይት በማከናወን ከጠቅላላው የገበያ የገንዘብ ዝውውር 30.9% ድርሻ በመያዝ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። 📊  በሳምንቱ በተከናወኑ የግብይቶች ብዛት ረገድ የ14% ድርሻ ነበረው። ▶️  አዲሱ አባይ ባንክ በ2,000 ብር መዝጊያ ዋጋ ገበያውን ተቀላቅሏል። #ETEL (ኢትዮ ቴሌኮም) 📶 2,287 አክሲዮኖች ተገበያይተዋል። 📊  የ879,000 ብር ግብይት የተከናወነበት ሲሆን፣ ይህም የ2.88% የገበያ ድርሻ አለው። 📊 በሳምንቱ በተከናወኑ የግብይቶች ብዛት ረገድ የ20% ድርሻ ነበረው። 📈  የ400 ብር ጣሪያውን ሰብሮ በመውጣት በሳምንቱ መጨረሻ እስከ 450 ብር ከፍተኛ ዋጋ የተሸጡ አክሲዮኖች ነበሩ። #WGB (ወጋገን ባንክ) 📶  343 አክሲዮኖች ተገበያይተዋል። 📊  የ453,000 ብር ግብይት የተከናወነ ሲሆን፣ በግብይት ብዛት ረገድ የ7% ድርሻ ነበረው። 📈  በሳምንቱ መጀመሪያ ከነበረበት 1,290 ብር ተነሥቶ በሳምንቱ ማብቂያ 1,396 ብር ላይ ደርሷል። በገበያው ላይ ከተመዘገቡት ኩባንያዎች መካከል የገዳ ባንክ (GDAB) አክሲዮኖች በዚህ ሳምንት ምንም ዓይነት ግብይት ሳይከናወንባቸው ተጠናቀዋል። Credit : ESX, Nigat-Post @TikvahethMagazine
21 759
8
#Update 🇻🇪 በቬንዙዌላ በተከሰቱት ሁለት ተከታታይና ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጦች የሟቾች ቁጥር ከ920 በላይ ማለፉን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ። በአሁኑ ወቅት ቢያንስ 172 ሰዎች በፍር
#Update 🇻🇪 በቬንዙዌላ በተከሰቱት ሁለት ተከታታይና ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጦች የሟቾች ቁጥር ከ920 በላይ ማለፉን የሀገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ። በአሁኑ ወቅት ቢያንስ 172 ሰዎች በፍርስራሽ ውስጥ ተቀብረው እንደሚገኙ ሲጠቆም፣ የቆሰሉ ዜጎች ቁጥር 3,360 ደርሷል። ከ50,000 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ያሉበት ሳይታወቅ የጠፉ መሆናቸው የተመዘገበ በመሆኑ የሟቾች ቁጥር አሁንም በከፍተኛ ደረጃ ሊጨምር እንደሚችል ተሰግቷል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (UN) ባወጣው የመጀመሪያ ደረጃ ግምት፣ በሬክተር ስኬል 7.2 እና 7.5 በሆነው በዚህ የመሬት መንቀጥቀጥ የደረሰው ቀጥተኛ የኢኮኖሚ ውድመት 6.7 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል። የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ (IOM) በበኩሉ በዋና ከተማዋ ካራካስ የሚኖሩ 2 ሚሊዮን ሰዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ እስከ 6.76 ሚሊዮን የሚደርሱ ዜጎች በአደጋው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መጎዳታቸውን ገልጿል። የሀገሪቱ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ ለተጎዱ ሆስፒታሎችና መኖሪያ ቤቶች መልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የ200 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ መቋቋሙን አስታውቀዋል። የአሜሪካ መንግሥትን ጨምሮ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ ከ1,600 በላይ የዓለም አቀፍ የነፍስ አድን ቡድን አባላት በ17 ልዩ በረራዎች ካራካስ የገቡ ሲሆን የነፍስ አድን ሥራው ላይ እየተረባረቡ ይገኛሉ። ቪዲዮ 🤩 : የሳተላይት ምስል Source : Reuters @TikvahethMagazine
20 618
9
በመዲናዋ 100 ኪዮስኮችን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽንና የተባበሩት መንግሥታት የሰፈራ ፕሮግራም (UN-Habitat) በ300,000 ዶላር 100 ኪዮስኮችን
በመዲናዋ 100 ኪዮስኮችን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽንና የተባበሩት መንግሥታት የሰፈራ ፕሮግራም (UN-Habitat) በ300,000 ዶላር 100 ኪዮስኮችን ለመገንባት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረጉ። ለዚህ ፕሮጀክትም ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥራና ክህሎት ቢሮ እና ከመስሪያ ቦታዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ጋር የአራትዮሽ ስምምነት ተደርጓል። የሚገነቡት ኪዮስኮች በከተማዋ በሚገኙ 11ዱም ክፍለ ከተሞች በተመረጡ ወረዳዎች ውስጥ ለሚገኙ 200 ከስደት ተመላሽ ለሆኑ ዜጎችና የከተማዋ ነዋሪዎች የሥራ ዕድል ለማመቻቸት ታቅዷል። ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ለዚህ ፕሮጀክት 200 ሺ ዶላር ፈሰስ ሲያደርግ የተመድ የሰፈራ ፕሮግራም 100 ሺውን ሸፍኗል። @TikvahethMagazine
17 740
10
ቀጣዩ የሪል እስቴት ሽያጮ እኛ ጋር ነው - ጃካ CRM ን እናስተዋውቅዎ። ጃካ ምን ይሰጥዎታል? 👥 Leads— ዝግጁ ደንበኞች ከ2 ዓመት በላይ ባደረግነው ጥናት ከ17,000 በላይ የተረጋገጡ ሊዶች
ቀጣዩ የሪል እስቴት ሽያጮ እኛ ጋር ነው - ጃካ CRM ን እናስተዋውቅዎ። ጃካ ምን ይሰጥዎታል? 👥 Leads— ዝግጁ ደንበኞች ከ2 ዓመት በላይ ባደረግነው ጥናት ከ17,000 በላይ የተረጋገጡ ሊዶች:: 📊 CRM — ሽያጭዎን በስርዓት ያስተዳድሩ ሁሉንም ደንበኞችዎን፣ ቀጠሮዎችዎን፣ እና የሽያጭ ሂደትዎን በአንድ ቦታ ይከታተሉ። ዋጋ — ከ1500 ብር ጀምሮ 🚀 ለመጀመሪያዎቹ 20 ተጠቃሚዎች ልዩ የ33% ቅናሽ እየሰጠን ነው። https://t.me/jakkacrm
16 124
11
ተ/ሀይማኖት ላይ ለጥቂት ሱቆች ብቻ 15% ቅናሽ ☎️ 09 47 77 11 62 💥💥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ 💥💥G+ 4 Mall - 6784 ካሬ ላይ የሚ
ተ/ሀይማኖት ላይ ለጥቂት ሱቆች ብቻ 15% ቅናሽ ☎️ 09 47 77 11 62 💥💥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ 💥💥G+ 4 Mall - 6784 ካሬ ላይ የሚያርፍ     11ካሬ, 16ካሬ ,22ካሬና 32 ካሬ አማራጭ ከ 3,300,000 ብር ጠቅላላ ክፍያ ከ 1,155,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ 💥በ 4ቱም አቅጥቅጫ የመንገድ አማራጮች ያሉት 💥 በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ የሚረከቡት 💥 በ Net area የሚሸጥ ለበለጠ መረጃ - ☎️09-47-77-11-62                       Telegram @Novi_03
17 528
12
#Update 🇻🇪: በቬንዙዌላ የሟቾች ቁጥር 589 ደረሰ። በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር 589 መድረሱን የሀገሪቱ ፕሰዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል። ከአደጋ+1
#Update 🇻🇪: በቬንዙዌላ የሟቾች ቁጥር 589 ደረሰ። በቬንዙዌላ በተከሰተው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር 589 መድረሱን የሀገሪቱ ፕሰዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል። ከአደጋው ጋር ተያይዞ የቆሰሉ ዜጎች ቁጥርም 2,980 መድረሱ ነው የተገለጸው። የነፍስ አድን ቡድኖች አደጋው ከተከሰተ በኋላ ባሉት ወሳኝ የ72 ሰዓታት "ወርቃማ የምሕረት ሰዓታት" ውስጥ በፍርስራሾች ሥር የተቀበሩ ሰዎችን በሕይወት ለማውጣት ከፍተኛ ርብርብ እያደረጉ ነው። የፍለጋ ቡድኖቹ ተጨማሪ ተጎጂዎችን እያገኙ በመሆናቸው የሟቾች ቁጥር አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል። ቪዲዮ 🤩 : በነፍስ አድን ሥራው ወቅት አንዲት እናት በፍርስራሾች መካከል ልጇን ስትገላገል። @TikvahethMagazine
24 863
13
የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ከኬንያ ተባረሩ የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በናይሮቢ ጀሞ ኬንያታ አየር ማረፊያ በደረሱበት ወቅት በኢሚግሬሽን መቆጣጠሪያ ላይ በተፈጠረ የቪዛ/ፕሮቶኮል አለመ
የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ከኬንያ ተባረሩ የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በናይሮቢ ጀሞ ኬንያታ አየር ማረፊያ በደረሱበት ወቅት በኢሚግሬሽን መቆጣጠሪያ ላይ በተፈጠረ የቪዛ/ፕሮቶኮል አለመግባባት ምክንያት ኬንያን ለቀው እንዲወጡ መደረጋቸው ተነግሯል። ባለስልጣኑ የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ይዘው የነበረ ቢሆንም፣ የኬንያ የኢሚግሬሽን ህግ በሚጠይቀው መሰረት ቅድመ ዝግጅት ወይም የዲፕሎማቲክ ፕሮቶኮል አለመሟላቱ ለክርክሩ መነሻ ሆኗል ነው የተባለው። ዘገባው የሂራን ኦላይን ነው። @TikvahethMagazine
25 858
14
በሮቻችን ተከፍተዋል የንግድዎን ዕድገት የሚያፋጥኑበት፣ በዓይነቱ ለየት ያለው 8ኛው አግሮፉድ ፕላስትፕሪንትፓክ፣ 2ኛው ኢትዮፒካ ኮፊ ሾው እና ኢትዮጵያ ፉድ ሾው ዛሬ በይፋ በሮቹን ከፍቶ የዘርፉን ባ
በሮቻችን ተከፍተዋል የንግድዎን ዕድገት የሚያፋጥኑበት፣ በዓይነቱ ለየት ያለው 8ኛው አግሮፉድ ፕላስትፕሪንትፓክ፣ 2ኛው ኢትዮፒካ ኮፊ ሾው እና ኢትዮጵያ ፉድ ሾው ዛሬ በይፋ በሮቹን ከፍቶ የዘርፉን ባለሙያዎችና ጎብኚዎች በመቀበል ላይ ይገኛል! ከሰኔ 18 እስከ 20 ለ3 ተከታታይ ቀናት የሚቆየው ይህ ታላቅ አውደ ርዕይ፤ ከብራዚል፣ ቻይና፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ እና ከሌሎች ከ18 በላይ ሀገራት የተወጣጡ የዘርፉ ግዙፍ ኩባንያዎችና የኢንዱስትሪ መሪዎችን በአንድ ጣራ ስር ሰብስቧል። በፕላስቲክ፣ ፓኬጂንግ (ማሸጊያ)፣ ፕሪንቲንግ (ሕትመት)፣ በምግብና መጠጥ ማቀነባበሪያ፣ በሬስቶራንት፣ ካፌ፣ በቡና ማቀነባበሪያና ላኪነት ላይ የተሰማራችሁ ኩባንያዎችና ሥራ ፈጣሪዎች በሙሉ፤ አዳዲስ የንግድ ትስስሮችን ለመፍጠርና የዓለምን ቴክኖሎጂ ለመገብየት አሁኑኑ ወደ አውደ ርዕዩ ኑ! 👥 ከ150 በላይ ታዋቂ የሀገር ውስጥና የውጭ ኤግዚቢተሮች 📍 ቦታ፦ በአዲሰ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር (AICC)  🎟️ መግቢያው፦ ሙሉ በሙሉ በነፃ ነው! አሁኑኑ ቀድመው ይመዝገቡና በቀጥታ ይግቡ፡ https://pranaevents.net/apcfvisitor የወደፊት የንግድ አጋርዎን ዛሬ ያግኙ!
20 413
15
🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ! 📍 ሳርቤት አደባባይ 💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት 🛌 76ካሬ በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር 🛌 100
🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ! 📍 ሳርቤት አደባባይ 💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት 🛌 76ካሬ በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር 🛌 100 ካሬ 12ሚ ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር 🛌 136 ካሬ 16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር 💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ 📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን 🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ 📞0989888382 📞0941376615 Telegram @hanigirma19
20 306
16
ቪዲዮ 🤩 : ትረፊ ያላት ነፍስ ! #Updtae 🇻🇪 - በቬንዙዌላ በተከሰተው ድርብ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 188 ደርሷል። - ​1,520 ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በሕክምና
ቪዲዮ 🤩 : ትረፊ ያላት ነፍስ ! #Updtae 🇻🇪 - በቬንዙዌላ በተከሰተው ድርብ የመሬት መንቀጥቀጥ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 188 ደርሷል። - ​1,520 ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በሕክምና ማዕከላት ውስጥ እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል። - ​157 ሰዎች የት እንዳሉ አልታወቀም። - ​ከ200 በላይ ሰዎች ደግሞ በፈረሱ ሕንጻዎች ፍርስራሽ ውስጥ ተከበው እንደሚገኙና እነሱን በሕይወት ለማውጣት የነፍስ አድን ሠራተኞች ርብርብ ላይ ናቸው ተብሏል። @TikvahethMagazine
25 593
17
⚫ በያዝነው ዓመት የወርቅ ወጪ ንግድ ከ5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ አልፏል። ⚫ የታንታለም ማዕድንን እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ የወ
⚫ በያዝነው ዓመት የወርቅ ወጪ ንግድ ከ5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ አልፏል። ⚫ የታንታለም ማዕድንን እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ የወርቅ ወጪ ንግድ በያዝነው ዓመት 5.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማለፉ ሲገለጽ ይህም ከ2010 ዓ.ም ጋር ሲነጻጸር የ5,000 በመቶ ዕድገት ነው ማስመዝገቡን የማዕድን ሚኒስቴር አስታውቋል። የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ሃና ብርሃኑ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ገለጻ ባለፉት ሦስት አሥርት ዓመታት ውስጥ የማዕድን ዘርፉ ለአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) ያበረከተው አስተዋጽኦ ከ0.8 በመቶ በታች መሆኑን አስታውሰዋል። አክለውም መንግሥት እ.ኤ.አ. በ2030 የማዕድን ወጪ ንግድ ገቢን ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለማድረስ እና ኢትዮጵያን ከአፍሪካ አምስት ቀዳሚ የማዕድን አምራች ሀገራት ተርታ ለማሰለፍ እቅድ ማስቀመጡን ገልጸዋል። ኢንጂነር ሃና ብርሃኑ በመድረኩ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ምንድን ናቸው ? - በየዓመቱ ለከሰል (coal) ምርት ታወጣ የነበረውን 300 ሚሊዮን ዶላር በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ተችሏል። - የሲሚንቶ ምርት ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ ከነበረበት 8 ሚሊዮን ቶን አሁን ላይ በዓመት ወደ 14 ሚሊዮን ቶን አድጓል። - በአዲስ አበባ-ጂቡቲ ኮሪደር ላይ ያሉ ሦስት ጋዝ መሙያ ማደያዎች ተገንብተዋል። - ከ1,500 በላይ የከተማ አውቶቡሶችን ከናፍጣ ወደ ጋዝ የመቀየር ሥራ እየተሰራ ነው። - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) በዓለም ላይ ካሉ ያልተነኩ ግዙፍ የፖታሽ ክምችት ባለበት አፋር ክልል ላይ የማልማት ፈቃድ አግኝቷል። - ባለፉት 30 ዓመታት ምንም እሴት ሳይጨመርበት እንዲሁ ይላክ በነበረው ታንታለም የተሰኘውን ማዕድን በሀገር ውስጥ እሴት ጨምሮ ለገበያ ለማቅረብ መንግስት ከአሜሪካ ኩባንያ ጋር ድርድር ላይ ይገኛል። - በየዓመቱ ለብረት ምርት የሚወጣውን 1 ቢሊዮን ዶላር ለማስቀረት ያለመ ፋብሪካ እየተገነባ ነው። - የ40 ሚሊዮን ያህል አርሶ አደሮች ፍላጎት ለማሟላት በየዓመቱ ለማዳበሪያ ግዢ ከ2 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ይደረጋል። መንግሥት የ40 በመቶ ድርሻ ያለው የማዳበሪያ ፋብሪካ በሚቀጥሉት 29 እስከ 30 ወራት ውስጥ ተጠናቆ ወደ ሥራ ሲገባ ሙሉ ለሙሉ የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ይሸፍናል። @TikvahethMagazine
26 494
18
ኢትዮጵያን ጨምሮ በ'ኤል ኒኞ' ስጋት ውስጥ ያሉ 22 ሀገራትን ለመታደግ የ202 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ ጥሪ ቀረበ ​የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት እና የዓለም የምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያን ጨምሮ
ኢትዮጵያን ጨምሮ በ'ኤል ኒኞ' ስጋት ውስጥ ያሉ 22 ሀገራትን ለመታደግ የ202 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ ጥሪ ቀረበ ​የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት እና የዓለም የምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያን ጨምሮ በ22 ሀገራት የሚገኙ ወደ 9 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ከ'ኤል ኒኖ'' የአየር ንብረት ቀውስ አስቀድሞ ለመታደግ የጋራ 202 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ ድርጅቶቹ አስታውቀዋል። ​የሚገኘው የገንዘብ ድጋፍ እንደ የአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ታይቶ አስቀድሞ መከላከያ እርምጃዎችን ለመተግበር የሚውል ይሆናል ተብሏል። ​ሁለቱ ተቋማት በኤል ኒኖ ሳቢያ ጉዳት ሊደርስባቸው ለሚችሉ 1.2 ሚሊዮን ሰዎች የቅድመ-መከላከያ ድጋፍ ለመስጠት አስቀድመው የተዘጋጁ ቢሆንም፤ ተጨማሪ የ167 ሚሊዮን ዶላር ፈንድ ከተገኘ ግን ትኩረት በተሰጣቸው 22 ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሌላ 7.6 ሚሊዮን ሰዎችን ማካተት እንደሚቻል ጠቁመዋል። ​የፋኦ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቤት ቤችዶል፥ "ቀውሶች ከመባባሳቸው በፊት አስቀድሞ እርምጃ መውሰድ፣ አደጋው ከተከሰተ በኋላ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ይበልጥ ውጤታማና ወጪን የሚቀንስ መሆኑን ልምዳችን በተከታታይ አሳይቶናል። "የኤል ኒኖ ስጋቶችን ለመለየት የሚያስችሉ መረጃዎች፣ መሣሪያዎች እና ማስረጃዎች በአሁኑ ወቅት በእጃችን ላይ አሉ። አሁን ያለው ትልቁ ተግዳሮት እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ማጣት ነው” ሲሉ ነው የገለጹት። ​በኤል ኒኞ ሳቢያ ከፍተኛ የድርቅ ወይም የጎርፍ አደጋ ይደርስባቸዋል ተብለው ከተለዩት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ካሜሩን፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ እና ዚምባብዌ በቀዳሚነት ተጠቅሰዋል። በሌሎች አህጉራት ደግሞ አፍጋኒስታን፣ ፓኪስታን፣ ፊሊፒንስ፣ ኮሎምቢያ፣ ኤል ሳልቫዶር፣ ጓቲማላ፣ ሄይቲ፣ ሆንዱራስ እና ቬንዙዌላ በስጋት መዝገቡ ውስጥ ይገኛሉ። ​መረጃው ከFAO፣ WFP እና UN News የተጠናቀረ ነው። @TikvahethMagazine
23 581
19
🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ! 📍 ሳርቤት አደባባይ 💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት 🛌 76ካሬ በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር 🛌 100
🔥 ለ5ቤቶች ብቻ የ30% ቅናሽ! 📍 ሳርቤት አደባባይ 💰በ20% ቅድመ ክፍያ በ3አመት ከፍለው የሚያጠናቅቁት 🛌 76ካሬ በ 9.1ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% =1.8ሚ ብር 🛌 100 ካሬ 12ሚ ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% =2.4ሚ ብር 🛌 136 ካሬ 16.3ሚ ብር ጠቅላላ ክፍያ ቅድመ ክፍያ 20% = 3.3ሚ ብር 💵 ሙሉ ክፍያ ለምትከፍሉ ከ30-35% ልዩ ቅናሽ 📍 በአዋሬ, ቡልጋርያና, አያትና, ፒያሳ ላይ ተጨማሪ ቤቶች አሉን 🏬 የንግድ ሱቅ በፒያሳ, ቡልጋርያና ገላን ኮንዶሚኒየም ከ500ሺ ብር ቅድመ ክፍያና ከ2.4ሚ ብር ሙሉክፍያ ጀምሮ 📞0989888382 📞0941376615 Telegram @hanigirma19
21 639
20
​"ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል" - ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ⚫ የስኳር፣ የባቡር እና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በቢሊዮን የሚቆጠር ያልተከፈለ ዕዳ አለባቸው። ⚫ የ
​"ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል" - ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ⚫ የስኳር፣ የባቡር እና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በቢሊዮን የሚቆጠር ያልተከፈለ ዕዳ አለባቸው። ⚫ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ አሁን ላይ 8.2 ትሪሊዮን ብር የሚጠጋ ጠቅላላ ሀብት ያስተዳድራል። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (EIH) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ባለፉት 2 አስርት ዓመታት ውስጥ ያካሄደችው የስኳር እና የባቡር መስመር ዝርጋታ ፕሮጀክቶች መንግሥትን በቢሊዮን የሚቆጠር የዕዳ ጫና ውስጥ መክተታቸውን ገልጸዋል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው የኩራዝ ስኳር ፕሮጀክት ብቻውን 65 ቢሊዮን ብር ($1.1 ቢሊዮን) ቢወስድም እስካሁን ድረስ አልተጠናቀቀም ያሉ ሲሆን አጠቃላይ የስኳር ማምረቻ ኢንዱስትሪውን ለማስፋፋት የተደረገው ጥረት 144 ቢሊዮን ብር ($2.1 ቢሊዮን) ተጨማሪ የውጭ ዕዳ ያስከተለ ሆኖ አልፏል ሲሉ ነው የገለጹት። ከእነዚህ ፕሮጀክቶች ጋር የተያያዘ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአሁኑ ወቅት 110 ቢሊዮን ብር ዕዳ ውስጥ ይገኛል ሲሉ ዶ/ር ብሩክ በመድረኩ ላይ በነበራቸው ገለጻ ያቀረቡት። አክለውም፥ የወልቃይት ስኳር ፋብሪካን ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ወደ ሥራ ለማስገባት ተጨማሪ 42 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል። በተጨማሪም፥ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ-ጂቡቲ የባቡር መስመርን ለመገንባት ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የተበደረች ቢሆንም፣ አዋጭነቱ ሳይረጋገጥ ሳይረጋገጥ ተጨማሪ 2.2 ቢሊዮን ዶላር የንግድ ብድር መወሰዱን አስታውሰዋል። በተጨማሪም፣ የዩኒቨርሲቲዎች ማስፋፊያ እና የንግድ አዋጭነታቸው ሳይጠና የተገነቡ የክልል አውሮፕላን ማረፊያዎች ያለ ንግድ ወይም ተቋማዊ መርህ የተከናወኑ ፕሮጀክቶች ማሳያ መሆናቸውን አንስተዋል። ለዚህም የንጉሳዊው ሥርዓት አዲስ አበባ ላይ ብቻ ያተኮረ ዕድገት፣ የደርግ ሥርዓት በዕዳ የተደገፈና የግሉን ዘርፍ ያገለለ የኢንዱስትሪ ልማት እና የኢሕአዴግ ሥርዓት ከ1991 እስከ 2018 በነበረው ጊዜ ውስጥ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ብድር ላይ ብቻ መደገፉን በምሳሌነት ጠቅሰዋል። ​"ያለ ዲሲፕሊን የሚደረግ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስብራትን ይፈጥራል። ምርታማነት የሌለው መሠረተ ልማት ይቆማል። ያለ ተቋማት የሚገነባ ፕሮጀክት ዘላቂ ሊሆን አይችልም" ሲሉ ነው ዋና ሥራ አስፈጻሚው ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) የገለጹት። ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ የቴሌኮም ዘርፉ 121 ቢሊዮን ብር ገቢ ማስመዝገቡ፣ እንዲሁም ባለፉት ሰባት ዓመታት 48 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እና 20 ብሔራዊ የቱሪዝም ፕሮጀክቶችን ለመገንባት ያስቻለው የመንግሥትና የመንግስት የግል አጋርነት ሞዴል የዚህ የፖሊሲ ሽግግር ውጤቶች መሆናቸውን ጠቁመዋል። የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን አያያዝ በሙያዊ መንገድ ለመምራት ከነገ ዛሬ አራት ዓመት ተኩል ገደማ በፊት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ፣ በአሁኑ ወቅት 8.2 ትሪሊዮን ብር ጠቅላላ ሀብት እንደሚያስተዳድርና 6.9 ትሪሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ ያመነጨ መሆኑን  ዶ/ር ብሩክ በሪፖርታቸው አመልክተዋል ተቋሙ በዚህ የሥራ ዘመን ውስጥ 715 ቢሊዮን ብር የሥራ ግብር እና ታክስ ያበረከተ ሲሆን፣ 3.9 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉንና እና በሥሩ ካሉ ድርጅቶች 52 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንዲመነጭ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል። @TikvahethMagazine
22 373