uz
Feedback
TIKVAH-MAGAZINE

TIKVAH-MAGAZINE

Kanalga Telegram’da o‘tish

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali TIKVAH-MAGAZINE analitikasi

TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 192 616 obunachidan iborat bo'lib, Yangiliklar & Media toifasida 920-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 105-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 192 616 obunachiga ega bo‘ldi.

06 Sentabr, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -182 ga, so‘nggi 24 soatda esa 19 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 12.95% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 7.85% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 24 954 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 15 120 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 64 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 07 Sentabr, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Yangiliklar & Media toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

192 616
Obunachilar
+1924 soatlar
+1387 kun
-18230 kun

Ma'lumot yuklanmoqda...

Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Sentabr '26
Sentabr '26
+180
0 kanalda
Avgust '26
+695
35 kanalda
Get PRO
Iyul '26
+603
24 kanalda
Get PRO
Iyun '26
+554
19 kanalda
Get PRO
May '26
+491
58 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+435
40 kanalda
Get PRO
Mart '26
+493
40 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+349
43 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+362
62 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+314
70 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+320
99 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+122
36 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+685
27 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+233
25 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+196
43 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+830
54 kanalda
Get PRO
May '25
+149
30 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+561
39 kanalda
Get PRO
Mart '25
+919
46 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+106
23 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+531
25 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+1 170
49 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+3 365
39 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+1 840
46 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+1 139
23 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+1 716
40 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+1 848
36 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+890
35 kanalda
Get PRO
May '24
+902
37 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+2 144
46 kanalda
Get PRO
Mart '24
+2 798
54 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+861
26 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+1 532
85 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+666
30 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+403
24 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+2 159
60 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+535
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+260
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+433
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+248
0 kanalda
Get PRO
May '23
+541
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+238
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+528
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+383
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+1 194
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+284
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+427
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+580
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+897
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+710
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+694
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+1 252
0 kanalda
Get PRO
May '22
+298
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+300
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+815
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+210
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+102
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+226
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+1 168
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+1 077
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+932
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+648
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+1 161
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+850
0 kanalda
Get PRO
May '21
+877
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+275
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+1 227
0 kanalda
Get PRO
Fevral '21
+569
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '21
+1 313
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '20
+270 351
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
07 Sentabr0
06 Sentabr+22
05 Sentabr+33
04 Sentabr+26
03 Sentabr+54
02 Sentabr+8
01 Sentabr+37
Kanal postlari
በአንድ ዓመት - አንድ ሺ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን የማከም መርሐግብር በጅማ ሆስፒታል ተጀመረ። ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በአንድ ዓመት ለአንድ ሺህ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ሕክምና የመስጠት
+3
በአንድ ዓመት - አንድ ሺ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን የማከም መርሐግብር በጅማ ሆስፒታል ተጀመረ። ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በአንድ ዓመት ለአንድ ሺህ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ሕክምና የመስጠት መርሐግብር በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ለ 50 ሕፃናት ሕክምና በመስጠት በይፋ መጀመሩን አበሰረ። ከጣልያን ሀገር የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት የነፃ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማከናወን ቅዳሜ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም ጠዋት ጅማ ከተማ ሲደርሱ የሆስፒታሉ ማህበረሰብ፣ አባገዳዎች፣ ሀደስንቄዎችን ጨምሮ የጅማ ከተማ ሕዝብ ደማቅ አቀባበል አድርገዋል። የሕክምና ቡድኑ ወዲያውኑ ወደሥራ በመግባት ሥራውን የጀመረ ሲኾን በቀጣይ ስምንት ቀናት ለ50 ሕፃናት ሕክምናውን እንደሚሰጥ አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገልፀዋል። መርሐግብሩ በ 2019 ዓ.ም ዓመቱን ሙሉ በ10 የተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ከሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ጋር በመተባበር የሚቀጥል መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በአንድ ዓመት ጊዜ 1 ሺህ ሕፃናት ሕክምናውን ለማድረስ እንደሚሰራ አብስረዋል። የመርሐግብሩ ዓላማ በተመለከተ ሲያብራሩም በትራንስፖርት ችግርና በአቅም ማነስ ምክንያት ሕክምና ማግኘች ያልቻሉ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ባሉበት በመድረስ ሕክምናውን መስጠት እንዲሁም የሆስፒታሎችንና የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም እንዲያድግ በማገዝ በቀጣይ ሥራውን ራሳቸውን ችለው እንዲያከናውኑ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ታስቦ እየተከናወነ የሚገኝ መሆኑ ጠቁመዋል። በመርሐግብሩ ላይ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚደንት ጨምሮ የሆስፒታሉ ከፍተኛ ሥራ መሪዎች ተገኝተው መልእክት አስተላልፈዋል። በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት አምባሳደር ፍፁም አረጋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት የኸርት ቱ ኸርት ግብረሠናይ ድርጅት መሥራች አቶ ብርሃን ተድላ እና በሳቸው ግብዣ ከጣልያን ሀገር የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ለ1000 የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት የታቀደውን ሰፊ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በጅማ ሆስፒታል ለ50 ሕፃናት ሕክምና መስጠት የመጀመሪያውን መርሐግብር አስጀምረዋል። ይህን መርሐግብር አቅም ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች፣ የዳያስፖራ ማኀበረሰብ አካላት በተጨማሪ እያንዳንዱ ዜጋ የማኪያቶ ወጪውን ጭምር በመለገስ ማገዝ እንዳለበት አሳስበዋል። ለዚህ ታላቅ መርሐግብር ስኬት ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ጨምሮ ከጣልያን ሀገር የመጡ ባለሙያዎች እንዲሁም የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልን አመራርና ባለሙያዎችን አመስግነዋል። ይህ መልዕክት በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድየቀረበ ነው።

2
ከሀብት አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት ነን - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል • የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃላይ የሀብት መጠኑ 900 ቢሊዮን ብር መድረሱን እና ወደ 1 ትሪሊዮን ብር እየተጠጋ እንደሚገኝ በመግለጽ፣ ከሀብት መጠኑ አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት መሆኑን ገልጿል። • ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 124.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ የቻለ ሲሆን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ 39.55 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ በማስመዝገብ ከኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት ተሸጋግሯል። • በበጀት ዓመቱ ለጎረቤት ሀገራት ከተደረገ የኃይል ኤክስፖርት እና ከዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ሽያጭ 475.77 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የተቻለ ሲሆን፣ ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ27 በመቶ እድገት አሳይቷል። • በበጀት ዓመቱ ከተመረተው ጠቅላላ የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ 52 በመቶ የሚሆነው ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተገኘ ሲሆን፣ ግድቡ ሙሉ በሙሉ ወደ ኦፕሬሽን መግባቱ ለተቋሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገልጿል። • በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ 21 የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ያሏት ሲሆን፣ ጠቅላላ የተተከለው የማመንጨት አቅም 9,730 ሜጋ ዋት መድረሱ ተጠቅሷል። • ተቋሙ ከ20 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የማስተላለፊያ መስመሮች እና 170 የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የሚያስተዳድር ሲሆን፣ 7,726 ቋሚ ሰራተኞች እንዳሉትና ከእነሱም 18 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን አስታውቋል። • ከተፈቀደው 152 ቢሊዮን ብር የበጀት አጠቃቀም ውስጥ 75 በመቶ የሚሆነው በተቋሙ በራሱ የውስጥ ገቢ የተሸፈነ ሲሆን፣ ይህም ቀደም ሲል ይደረግ የነበረውን የባንክ ብድር ጥገኝነት በከፍተኛ ደረጃ ቀልሶታል። 📷የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የ 2018 በጀት አመት ክንውን ሪፖርት እና የ 2019 በጀት ዓመት ዋና ዋና እቅዶችን አስመልክቶ ዋና አስፈጻሚው ኢ/ር አሸብር ባልቻየሰጡትን መግለጫ ያድምጡ 👉  https://youtu.be/CUSOQRy_Iow?si=ZxwWYO58k8vVt0hf @tikvahethmagazine
29 149
3
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል! ​የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦ 👉 ​1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር) 👉​ 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር) 👉​ 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር) 👉​ የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ 🏢  ​የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦ 🏦 ​የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል። ​📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው። ​🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ፦ 0919994818
24 947
4
የዓለም ጤና ድርጅት እና የአፍሪካ ሲዲሲ በዩጋንዳ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አወጁ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) በ
የዓለም ጤና ድርጅት እና የአፍሪካ ሲዲሲ በዩጋንዳ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አወጁ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) በዩጋንዳ ተከስቶ የነበረው የኢቦላ ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ መቆሙን ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረጉ። ይህ ውሳኔ የተላለፈው የመጨረሻው ተጠርጣሪ ታካሚ ከሆስፒታል ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ 42 ተከታታይ ቀናት ምንም ዓይነት አዲስ የተረጋገጠ የኢቦላ ተጠቂ ሳይመዘገብ በመቅረቱ ነው። ዩጋንዳ ወረርሽኙ ከታወጀበት ጊዜ ጀምሮ በአጠቃላይ 20 ሰዎች ላይ የተረጋገጡ የኢቦላ ወረርሽኝ ያጋጠመ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል 2 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። ከዚህ መካከል 15ቱ ከጎረቤት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 5ቱ ደግሞ ከውጭ ከተገቡት ታካሚዎች ጋር ንክኪ በነበራቸው እና በጤና ባለሙያዎች መካከል በሀገር ውስጥ የተከሰቱ ነበሩ። የጤና ድርጅቶቹ ዩጋንዳ ወረርሽኙን በአጭር ጊዜ ውስጥ መቆጣጠር መቻሏ አበረታች ምዕራፍ መሆኑን ገልጸው፣ ነገር ግን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አሁንም ድረስ በሽታው በመስፋፋቱ እና ከሀገር ውስጥ ጋር ባለው ጠንካራ የንግድና የህዝብ እንቅስቃሴ ምክንያት አጎራባች ሀገራት ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳስበዋል። @tikvahethmagazine
30 027
5
#እንድታውቁት: የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ችግር ላለባቸው ህፃናትና አዋቂዎች የነፃ ቀዶ ጥገና ህክምና ማመቻቸቱን ገልጿል። በመሆኑሞ ይህ ችግር ያለባችሁ ነሃሴ 21/2018 ዓ
#እንድታውቁት: የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ችግር ላለባቸው ህፃናትና አዋቂዎች የነፃ ቀዶ ጥገና ህክምና ማመቻቸቱን ገልጿል። በመሆኑሞ ይህ ችግር ያለባችሁ ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደሴ በሚገኘው ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታልና ነሃሴ 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ባሕር ዳር በሚገኘው ጋምቢ ሆስፒታል አገልግሎቱን በነፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ገልጿል። @tikvahethmagazine
24 251
6
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እ
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨ 💥 ልዩ ልዩ  የክፍያ አማራጮች ✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ ✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ። ✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን 🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር 20% - 1.5 ሚሊየን 40% - 3 ሚሊየን 100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር 🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር 20% - 2.2 ሚሊየን 40% - 4.5 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር 🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር 20% - 2.8 ሚሊየን 40% - 5.6 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር 📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850 ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ
19 458
7
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ 💰የዋጋ መነሻቸውም:- 👉ግራወንድ ላይ ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር 👉1ኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር 👉2ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር 👉3ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር የሚያኙት ጥቅሞች:- 👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው 👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ 👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ 👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ 🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን! ቴሌግራም:- @Realeastateaddis
20 161
8
#ቪዲዮ 🤩 : በኔፓል እና ቻይና ወሰን አካባቢ በደረሰ ከፍተኛ የመሬት መንሸራተት እና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸው ገልጿል። እስካሁን በወጡት ሪፓርቶችም 291 የውጭ ሀገር+3
#ቪዲዮ 🤩 : በኔፓል እና ቻይና ወሰን አካባቢ በደረሰ ከፍተኛ የመሬት መንሸራተት እና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸው ገልጿል። እስካሁን በወጡት ሪፓርቶችም 291 የውጭ ሀገር ዜጎችን ጨምሮ የ384 ሰዎች የገቡበት መጥፋቱን ነው የተገለጸው። አደጋው ከቲቤት ተነስቶ ወደ ኔፓል በሚፈሰው የወንዝ መስመር ላይ የሚገኙ መንደሮችን፣ መንገድን፣ ድልድዮችን እና የውሃ ኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ጠራርጎ ወስዷል። የጠፉት የውጭ ሀገር ዜጎች በዋናነት ከሕንድ፣ ብሪታንያ፣ ማሌዢያ፣ አሜሪካ እና ደቡብ አፍሪካ የመጡ ቱሪስቶችና ተጓዦች ናቸው ተብሏል። የአደጋው መንስኤ በአካባቢው በተከሰተ በሬክተር ስኬል 4.4 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ የበረዶና ድንጋይ ናዳ ምክንያት በተከሰተ የአፈርና የውኃ ጎርፍ መሆኑ ተገልጿል። አደጋው በኔፓል 19 ድልድዮችን፣ 40 ኪሎ ሜትር መንገድን፣ 13 የሃይድሮ ፓወር ፕሮጀክቶችን እና 200 የጭነት መኪኖችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ አድርጓል። #ማሳሰቢያ ፡ የምትመለከቱት ቪዲዮ ስሜት የሚረቭሽ ይዘት አለው። @tikvahethmagazine
32 764
9
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እ
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨ 💥 ልዩ ልዩ  የክፍያ አማራጮች ✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ ✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ። ✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን 🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር 20% - 1.5 ሚሊየን 40% - 3 ሚሊየን 100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር 🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር 20% - 2.2 ሚሊየን 40% - 4.5 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር 🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር 20% - 2.8 ሚሊየን 40% - 5.6 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር 📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850 ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ
14 711
10
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል! 👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ 💰የዋጋ መነሻቸውም:- 👉ግራወንድ ላይ ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር 👉1ኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር 👉2ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር 👉3ተኛ ወለል ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር የሚያኙት ጥቅሞች:- 👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው 👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ 👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ 👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ 🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን! ቴሌግራም:- @Realeastateaddis
12 778
11
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታወቁ። የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙሁዚ ካይነሩጋባ
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታወቁ። የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙሁዚ ካይነሩጋባ በፈረንጆቹ 2031 በሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል። ጄኔራል ሙሁዚ ቀደም ሲል በ2026 በሚካሄደው ምርጫ ለመወዳደር አቅደው የነበረ ቢሆንም፣ አባታቸው ዮዌሪ ሙሴቬኒ በድጋሚ ለመወዳደር በመወሰናቸው ምክንያት ውሳኔያቸውን ወደ 2031 ማራዘማቸውን ገልጸዋል። ከ1986 (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር) ጀምሮ ሀገሪቱን በፕሬዚዳንትነት በመምራት ላይ የሚገኙት የ81 ዓመቱ ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ስልጣናቸውን ለልጃቸው ለማስረከብ መንገድ እያመቻቹ ነው የሚለው ግምት በስፋት የሚነሳ ቢሆንም አባታቸው ግን ይህንን ሲያስተበድሉ ቆይተዋል። @tikvahethmagazine
22 221
12
#እንድታውቁት : "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል" ጋር በክህሎት ልማትና
#እንድታውቁት : "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል" ጋር በክህሎት ልማትና በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዙሪያ  በቅንጅት መሥራት የሚያስችለንን ስምምነት በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር መፈራረሙን መግለጹ ይታወሳል። ስምምነቱ ዜጎችን በክህሎት አብቅቶ ለዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ለማቅረብ የሚረዳና በካናዳ መንግሥት ሙሉ ዕውቅና ያለው በመሆኑ፣ ወደ ካናዳ የሚደረገውን የዜጎች ስምሪት በሕጋዊ መንገድ ለመምራት አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ነው ተብሎለት ነበር። ይህን ተከትሎ በርካታ አሳሳች ማስታወቂያዎች ሲሰራጩ ቆይተዋል። በተለያየ ጊዜም ከሚኒስቴሩ ጨምሮ ወደ ካናዳ የሥራ ስምሪት አለመጀመሩን ሲገለጽ ቆይቷል። ይህን አስመልክቶም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" ሲል ገልጿል። ከዚህ ቀደም የተፈጸመው ስምምነትም በዋነኛነት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን ገልጿል። ስምምነቱም በዋነኛነት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ብቻ ያተኩራል፦ • ከካናዳ ኮሌጆች ጋር በመተባበር ተማሪዎችን በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ በሚፈለጉ ክህሎቶች ማሰልጠን፤ • ብቁ የሆኑ ተማሪዎች በካናዳ በሚገኙ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት የነፃ ትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ማመቻቸት። ከዚህ ስምምነት ውጪ ሚኒስትሩ "ሚኒስቴሩ ወደ ካናዳ ህጋዊ የሥራ ስምሪት ጀምሯል" በማለት የተሳሳተ መረጃ ከሚሰጡ፤ "ወደ ካናዳ እንልክዎታለን" በማለት ከፍተኛ ገንዘብ ከሚጠይቁና "ከሚኒስቴሩ ህጋዊ ውክልና ተሰጥቶናል" ከሚሉ አጭበርባሪዎች ዜጎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል። አያይዞም፥ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ስምምነት ወደ ተፈራረመችባቸው ሀገራት በህጋዊ መንገድ ዜጎችን በመሰማራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል። ሀገራቱም ፦ 🇸🇦 ሳውዲ አረቢያ 🇦🇪 የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ 🇯🇴 ጆርዳን 🇶🇦 ኳታር 🇱🇧 ሊባኖስ 🇰🇼 ኪዌት ናቸው። ሚኒስቴሩ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎች ሲኖሩ በ9138 በነፃ የስልክ መስመር ወይም info@mols.gov.et  እና በአቅራቢ በሚገኝ የህግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል። @tikvahethmagazine
25 655
13
ሲንጋፖር የውልደት መጠንን ለማሳደግ ለወላጆች የ55 ሺህ ዶላር ድጎማ ልታደርግ ነው የሲንጋፖር መንግሥት በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ የመጣውን የውልደት መጠን ለማሻሻል እና የሕዝብ ቁጥር ማነስን ለመግታ
ሲንጋፖር የውልደት መጠንን ለማሳደግ ለወላጆች የ55 ሺህ ዶላር ድጎማ ልታደርግ ነው የሲንጋፖር መንግሥት በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ የመጣውን የውልደት መጠን ለማሻሻል እና የሕዝብ ቁጥር ማነስን ለመግታት ለወላጆች እስከ 55 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የገንዘብ ድጎማና ማበረታቻ ለመስጠት አቅዳለች። ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በአንድ ሴት የሚመዘገበው የውልደት መጠን ወደ 0.97 ዝቅ በማለቱና ይህም ለሀገሪቱ የወደፊት የኢኮኖሚና የሰው ኃይል እድገት ስጋት በመፍጠሩ፣ አዲሱ ማበረታቻ የወላጆችን የልጅ ማሳደግ ወጪ ለመሸፈን የተዘጋጀ ነው። ድጎማው ቀጥተኛ የገንዘብ ስጦታን፣ ለልጆች ትምህርትና ሕክምና የሚሆን የቁጠባ ሂሳብ ድጋፍን እንዲሁም የታክስ ቅናሾችን የሚያካትት ነው ተብሏል። ይህ እርምጃ ሲንጋፖር ቀደም ሲል ታደርጋቸው የነበሩ የማበረታቻ አካሄዶችን በከፍተኛ ሁኔታ ያሳደገ ሲሆን፣ ሀገሪቱ ያጋጠማትን የስነ-ሕዝብ ቀውስ ለመቀነስና ወጣቶች ልጅ የመውለድ ፍላጎታቸውን እንዲጨምሩ ለማድረግ ያለመ ነው። @tikvahethmagazine
20 831
14
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ መታቀዱ ተገለጸ። የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክት+3
የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ መታቀዱ ተገለጸ። የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል። 201 ሜትር ርዝመት ያለው የግድብ ግንባታው 6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአፈር ቁፋሮ በማካሄድ አጠቃላይ ግድቡ ከሚፈልገው 7 ነጥብ 72 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት ውስጥ 81 ነጥብ 2 በመቶው ማለትም 6 ነጥብ 27 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት (RCC) ሥራ መከናወኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መብራቱ ተሾመ ተናግረዋል። የኃይል ማመንጫ ቤቱ የቁፋሮ ሥራ እንዲሁም የሲቪል ሥራው የመጀመሪያ ደረጃ የኮንክሪት ሙሌት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁንና የኤሌክትሮ መካኒካል ሥራውን በታቀደው ጊዜ ለማጠናቀቅ ዕቃዎች በበርካታ ፋብሪካዎች እንዲመረቱ መደረጉንም ጠቁመዋል። የፋይናንስ አቅርቦት በተለይም የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና ተያያዥ ችግሮች በግንባታው ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ፈጥሮ መቆየቱን ያስታወሱት ኢንጂነር መብራቱ፣ አሁን ላይ ተቋሙ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በራሱ በመሸፈኑ ግንባታው እየተፋጠነ ይገኛል ብለዋል። የግድብ ግንባታውን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ በጥቅምት 2021 ዓ.ም የመጀመሪያውን ተርባይን ወደ ኦፕሬሽን ለማስገባት እየተሠራ ነውም ተብሏል። Source : EEP, EBC @tikvahethmagazine
24 205
15
. ሁሉንም እቃዎች ፖስት ስላደረግናቸው የሚፈልጉትን ያገለገለ እቃ ባሉበት ሆነው በፎቶ አይተው የወደዱትን በአካል በመምጣት አይተው እና በድንብ መርምረው መግዛት ይችላሉ። የእቃዎቹም ዋጋ አብሮ ፖስት
. ሁሉንም እቃዎች ፖስት ስላደረግናቸው የሚፈልጉትን ያገለገለ እቃ ባሉበት ሆነው በፎቶ አይተው የወደዱትን በአካል በመምጣት አይተው እና በድንብ መርምረው መግዛት ይችላሉ። የእቃዎቹም ዋጋ አብሮ ፖስት ስለተደረገ ዋጋ ማወዳደር ይችላሉ። ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
19 614
16
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ
🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ! ​በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል! ​የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦ 👉 ​1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር) 👉​ 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር) 👉​ 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር) 👉​ የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ 🏢  ​የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦ 🏦 ​የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል። ​📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው። ​🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ፦ 0919994818
21 806
17
የብሬክስሩ አሻሚው የንግድ ሞዴል፤ ሌላው የፒራሚድ ስኪም? "ብሬክስሩ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር (Breakthrough Trading S.C.)" በተመለከተ የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ እንግሊዝኛ ዕትም ሰፊ
የብሬክስሩ አሻሚው የንግድ ሞዴል፤ ሌላው የፒራሚድ ስኪም? "ብሬክስሩ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር (Breakthrough Trading S.C.)" በተመለከተ የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ እንግሊዝኛ ዕትም ሰፊ የምርመራ ዘገባ ይዞ ወጥቷል። በዚህ ዘገባ ኩባንያው ባለፉት 6 ዓመታት ከ100,000 በላይ ሰዎችን ማሰልጠኑን ቢገልጽም፣ የኢትዮጵያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ግን ለፕሮግራሞቹ ምንም ዓይነት እውቅና ወይም ፈቃድ እንዳልሰጠ ይገልጻል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶክተር ሚልኪያስ አየለ ድርጅቱ የንግድ ፈቃድ ያለውና ግብር የሚከፍል በመሆኑ የሰውነት ማበልጸግ ስልጠና መስጠት ይችላል ቢሉም፣ ፕሮግራሞቹን በባለሥልጣኑ ዘንድ ያላስመዘገቡ መሆኑን አምነዋል። በተጨማሪም በኩባንያው ሰነዶች ላይ NLP እና ሃይፕኖቴራፒ ስልጠና እንደሚሰጥ ቢጠቀስም፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ግን በነዚህ ዘርፎች ላይ አሰልጣኝ እንደሌላቸውና ስልጠና እንደማይሰጡ ተናግረዋል። ዘገባው ኩባንያው ከ100,000 ሰልጣኞች መካከል ስንቶቹ ዘላቂ ስኬት ላይ እንደደረሱ የሚያሳይ የተረጋገጠ መረጃ ማቅረብ አለመቻሉንም ያመላክታል። ስለ ኩባንያው የቢዝነስ ሞዴል በሚያሳየው ክፍል፣ ሰልጣኞች ከ3,800 እስከ 52,000 ብር የሚያስከፍሉ ከአምስት በላይ የስልጠና ደረጃዎችን እንደሚገዙ ይጠቅሳል። ስልጠናውን ያጠናቀቁ ሰዎች አዳዲስ ገዢዎችን ሲመልመሉ ከ10% እስከ 19% የሰንሰለት ኮሚሽን፣ ከ8% እስከ 15% የቡድን ማሳደጊያ ክፍያ እና በነጥብ የተሰሉ ሽልማቶችን ያገኛሉ። በኩባንያው ሰነዶች ላይም እስከ 500,000 ነጥብ (ከ25,000 እስከ 500,000 ዶላር ግምት ያለው)፣ የመኪና እና የውጪ ጉዞ ማበረታቻዎች ተቀምጠዋል። ይህ አሰራር አዳዲስ ሰዎችን በማስገባት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ፣ በንግድ ውድድርና ደንበኞች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2005 አንቀጽ 22(6) ከተከለከለው "የፒራሚድ ስኪም" ጋር እንደሚመሳሰል የሕግ ባለሙያዎች ይሞግታሉ። በተጨማሪም የኩባንያው የውስጥ ደንብ ከደንበኞች ለሚነሱ አቤቱታዎች ተጠያቂነቱን ወደ አባላት/መልማዮች የሚያዞር መሆኑ ተጠቅሷል። በመጨረሻም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለስልጠና አገልግሎት የብቃት ማረጋገጫ እንደማይጠይቅ ቢገልጽም፣ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ክትትል አድርጎ ጥሰት ካገኘ የንግድ ፈቃዱ ሊታገድ እንደሚችል መግለጹ በዘገባው ተካቷል። @tikvahethmagazine
31 924
18
ተጨማሪ 2ሺህ 494 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ 🟢 189 የሚሆኑት እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች ናቸው! ‎ ‎በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2ሺህ 2494 ኢትዮ+1
ተጨማሪ 2ሺህ 494 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ 🟢 189 የሚሆኑት እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች ናቸው! ‎ ‎በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2ሺህ 2494 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ‎ ‎በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 12 ዙር በረራ የተመለሱት 2ሺህ 312 ወንዶች፣ 163 ሴት እና 19 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ ከተመላሾች መካከል189 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ ‎መስከረም 5/ 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ96 ሺህ 500 በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ መቻሉን ሚኒስቴሩ ገልጿል። ‎ ‎መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራም ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ነው ያስታወቀው። @tikvahethmagazine
25 719
19
ፎቶ አንስተው በመላክ ብቻ ያገለገለ እቃዎትን ይሽጡ ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
ፎቶ አንስተው በመላክ ብቻ ያገለገለ እቃዎትን ይሽጡ ✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family ET Creatives
21 527
20
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እ
“ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔 🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠 💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨ 💥 ልዩ ልዩ  የክፍያ አማራጮች ✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ ✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ። ✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን 🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር 20% - 1.5 ሚሊየን 40% - 3 ሚሊየን 100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር 🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር 20% - 2.2 ሚሊየን 40% - 4.5 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር 🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር 20% - 2.8 ሚሊየን 40% - 5.6 ሚሊየን 100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር 📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850 ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ
23 982