TIKVAH-MAGAZINE
前往频道在 Telegram
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።
显示更多📈 Telegram 频道 TIKVAH-MAGAZINE 的分析概览
频道 TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 192 605 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 925,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 105 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 192 605 名订阅者。
根据 05 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -192,过去 24 小时变化为 27,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.88%。内容发布后 24 小时内通常能获得 7.96% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 24 801 次浏览,首日通常累积 15 322 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 62。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው።
በ +251913134524 ላይ ያግኙን።
ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።”
凭借高频更新(最新数据采集于 06 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。
192 605
订阅者
+2724 小时
+1297 天
-19230 天
数据加载中...
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+158
在0个频道中
八月 '26
+695
在35个频道中
Get PRO
七月 '26
+603
在24个频道中
Get PRO
六月 '26
+554
在19个频道中
Get PRO
五月 '26
+491
在58个频道中
Get PRO
四月 '26
+435
在40个频道中
Get PRO
三月 '26
+493
在40个频道中
Get PRO
二月 '26
+349
在43个频道中
Get PRO
一月 '26
+362
在62个频道中
Get PRO
十二月 '25
+314
在70个频道中
Get PRO
十一月 '25
+320
在99个频道中
Get PRO
十月 '25
+122
在36个频道中
Get PRO
九月 '25
+685
在27个频道中
Get PRO
八月 '25
+233
在25个频道中
Get PRO
七月 '25
+196
在43个频道中
Get PRO
六月 '25
+830
在54个频道中
Get PRO
五月 '25
+149
在30个频道中
Get PRO
四月 '25
+561
在39个频道中
Get PRO
三月 '25
+919
在46个频道中
Get PRO
二月 '25
+106
在23个频道中
Get PRO
一月 '25
+531
在25个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 170
在49个频道中
Get PRO
十一月 '24
+3 365
在39个频道中
Get PRO
十月 '24
+1 840
在46个频道中
Get PRO
九月 '24
+1 139
在23个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 716
在40个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 848
在36个频道中
Get PRO
六月 '24
+890
在35个频道中
Get PRO
五月 '24
+902
在37个频道中
Get PRO
四月 '24
+2 144
在46个频道中
Get PRO
三月 '24
+2 798
在54个频道中
Get PRO
二月 '24
+861
在26个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 532
在85个频道中
Get PRO
十二月 '23
+666
在30个频道中
Get PRO
十一月 '23
+403
在24个频道中
Get PRO
十月 '23
+2 159
在60个频道中
Get PRO
九月 '23
+535
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+260
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+433
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+248
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+541
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+238
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+528
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+383
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+1 194
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+284
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+427
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+580
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+897
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+710
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+694
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+1 252
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+298
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+300
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+815
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+210
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+102
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+226
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+1 168
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 077
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+932
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+648
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 161
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+850
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+877
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+275
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+1 227
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+569
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+1 313
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+270 351
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 05 九月 | +33 | |||
| 04 九月 | +26 | |||
| 03 九月 | +54 | |||
| 02 九月 | +8 | |||
| 01 九月 | +37 |
频道帖子
+3
በአንድ ዓመት - አንድ ሺ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን የማከም መርሐግብር በጅማ ሆስፒታል ተጀመረ።
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በአንድ ዓመት ለአንድ ሺህ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ሕክምና የመስጠት መርሐግብር በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ለ 50 ሕፃናት ሕክምና በመስጠት በይፋ መጀመሩን አበሰረ።
ከጣልያን ሀገር የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት የነፃ የልብ ቀዶ ሕክምና ለማከናወን ቅዳሜ ነሐሴ 23/2018 ዓ.ም ጠዋት ጅማ ከተማ ሲደርሱ የሆስፒታሉ ማህበረሰብ፣ አባገዳዎች፣ ሀደስንቄዎችን ጨምሮ የጅማ ከተማ ሕዝብ ደማቅ አቀባበል አድርገዋል።
የሕክምና ቡድኑ ወዲያውኑ ወደሥራ በመግባት ሥራውን የጀመረ ሲኾን በቀጣይ ስምንት ቀናት ለ50 ሕፃናት ሕክምናውን እንደሚሰጥ አቶ ብርሃን ተድላ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገልፀዋል።
መርሐግብሩ በ 2019 ዓ.ም ዓመቱን ሙሉ በ10 የተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ከሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ጋር በመተባበር የሚቀጥል መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በአንድ ዓመት ጊዜ 1 ሺህ ሕፃናት ሕክምናውን ለማድረስ እንደሚሰራ አብስረዋል።
የመርሐግብሩ ዓላማ በተመለከተ ሲያብራሩም በትራንስፖርት ችግርና በአቅም ማነስ ምክንያት ሕክምና ማግኘች ያልቻሉ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ባሉበት በመድረስ ሕክምናውን መስጠት እንዲሁም የሆስፒታሎችንና የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም እንዲያድግ በማገዝ በቀጣይ ሥራውን ራሳቸውን ችለው እንዲያከናውኑ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ታስቦ እየተከናወነ የሚገኝ መሆኑ ጠቁመዋል።
በመርሐግብሩ ላይ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚደንት ጨምሮ የሆስፒታሉ ከፍተኛ ሥራ መሪዎች ተገኝተው መልእክት አስተላልፈዋል።
በመርሐግብሩ ላይ የተገኙት አምባሳደር ፍፁም አረጋ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት የኸርት ቱ ኸርት ግብረሠናይ ድርጅት መሥራች አቶ ብርሃን ተድላ እና በሳቸው ግብዣ ከጣልያን ሀገር የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች ለ1000 የልብ ሕሙማን ሕፃናት ነፃ ቀዶ ሕክምና ለመስጠት የታቀደውን ሰፊ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በጅማ ሆስፒታል ለ50 ሕፃናት ሕክምና መስጠት የመጀመሪያውን መርሐግብር አስጀምረዋል።
ይህን መርሐግብር አቅም ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች፣ የዳያስፖራ ማኀበረሰብ አካላት በተጨማሪ እያንዳንዱ ዜጋ የማኪያቶ ወጪውን ጭምር በመለገስ ማገዝ እንዳለበት አሳስበዋል።
ለዚህ ታላቅ መርሐግብር ስኬት ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ጨምሮ ከጣልያን ሀገር የመጡ ባለሙያዎች እንዲሁም የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታልን አመራርና ባለሙያዎችን አመስግነዋል።
ይህ መልዕክት በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድየቀረበ ነው።
| 2 | ከሀብት አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት ነን - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
• የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃላይ የሀብት መጠኑ 900 ቢሊዮን ብር መድረሱን እና ወደ 1 ትሪሊዮን ብር እየተጠጋ እንደሚገኝ በመግለጽ፣ ከሀብት መጠኑ አንጻር የመንግስት ትልቁ የልማት ድርጅት መሆኑን ገልጿል።
• ተቋሙ በ2018 በጀት ዓመት 124.2 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ የቻለ ሲሆን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ 39.55 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ በማስመዝገብ ከኪሳራ ወጥቶ ወደ ትርፋማነት ተሸጋግሯል።
• በበጀት ዓመቱ ለጎረቤት ሀገራት ከተደረገ የኃይል ኤክስፖርት እና ከዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች ሽያጭ 475.77 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት የተቻለ ሲሆን፣ ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ27 በመቶ እድገት አሳይቷል።
• በበጀት ዓመቱ ከተመረተው ጠቅላላ የኤሌክትሪክ ኃይል ውስጥ 52 በመቶ የሚሆነው ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተገኘ ሲሆን፣ ግድቡ ሙሉ በሙሉ ወደ ኦፕሬሽን መግባቱ ለተቋሙ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገልጿል።
• በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ 21 የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ያሏት ሲሆን፣ ጠቅላላ የተተከለው የማመንጨት አቅም 9,730 ሜጋ ዋት መድረሱ ተጠቅሷል።
• ተቋሙ ከ20 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የማስተላለፊያ መስመሮች እና 170 የማከፋፈያ ጣቢያዎችን የሚያስተዳድር ሲሆን፣ 7,726 ቋሚ ሰራተኞች እንዳሉትና ከእነሱም 18 በመቶው ሴቶች መሆናቸውን አስታውቋል።
• ከተፈቀደው 152 ቢሊዮን ብር የበጀት አጠቃቀም ውስጥ 75 በመቶ የሚሆነው በተቋሙ በራሱ የውስጥ ገቢ የተሸፈነ ሲሆን፣ ይህም ቀደም ሲል ይደረግ የነበረውን የባንክ ብድር ጥገኝነት በከፍተኛ ደረጃ ቀልሶታል።
📷የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የ 2018 በጀት አመት ክንውን ሪፖርት እና የ 2019 በጀት ዓመት ዋና ዋና እቅዶችን አስመልክቶ ዋና አስፈጻሚው ኢ/ር አሸብር ባልቻየሰጡትን መግለጫ ያድምጡ 👉 https://youtu.be/CUSOQRy_Iow?si=ZxwWYO58k8vVt0hf
@tikvahethmagazine | 27 928 |
| 3 | 🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ!
በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል!
የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦
👉 1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር)
👉 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር)
👉 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር)
👉 የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
🏢 የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል።
📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው።
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ!
📞 ስልክ፦ 0919994818 | 24 137 |
| 4 | የዓለም ጤና ድርጅት እና የአፍሪካ ሲዲሲ በዩጋንዳ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ማብቃቱን አወጁ
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) እና የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) በዩጋንዳ ተከስቶ የነበረው የኢቦላ ወረርሽኝ ሙሉ በሙሉ መቆሙን ሐሙስ ዕለት ይፋ አደረጉ።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው የመጨረሻው ተጠርጣሪ ታካሚ ከሆስፒታል ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ 42 ተከታታይ ቀናት ምንም ዓይነት አዲስ የተረጋገጠ የኢቦላ ተጠቂ ሳይመዘገብ በመቅረቱ ነው።
ዩጋንዳ ወረርሽኙ ከታወጀበት ጊዜ ጀምሮ በአጠቃላይ 20 ሰዎች ላይ የተረጋገጡ የኢቦላ ወረርሽኝ ያጋጠመ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል 2 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
ከዚህ መካከል 15ቱ ከጎረቤት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 5ቱ ደግሞ ከውጭ ከተገቡት ታካሚዎች ጋር ንክኪ በነበራቸው እና በጤና ባለሙያዎች መካከል በሀገር ውስጥ የተከሰቱ ነበሩ።
የጤና ድርጅቶቹ ዩጋንዳ ወረርሽኙን በአጭር ጊዜ ውስጥ መቆጣጠር መቻሏ አበረታች ምዕራፍ መሆኑን ገልጸው፣ ነገር ግን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አሁንም ድረስ በሽታው በመስፋፋቱ እና ከሀገር ውስጥ ጋር ባለው ጠንካራ የንግድና የህዝብ እንቅስቃሴ ምክንያት አጎራባች ሀገራት ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
@tikvahethmagazine | 29 269 |
| 5 | #እንድታውቁት: የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ ችግር ላለባቸው ህፃናትና አዋቂዎች የነፃ ቀዶ ጥገና ህክምና ማመቻቸቱን ገልጿል።
በመሆኑሞ ይህ ችግር ያለባችሁ ነሃሴ 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደሴ በሚገኘው ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታልና ነሃሴ 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ ባሕር ዳር በሚገኘው ጋምቢ ሆስፒታል አገልግሎቱን በነፃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ገልጿል።
@tikvahethmagazine | 23 703 |
| 6 | “ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔
🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠
💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨
💥 ልዩ ልዩ የክፍያ አማራጮች
✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ
✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ።
✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን
🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር
20% - 1.5 ሚሊየን
40% - 3 ሚሊየን
100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር
🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር
20% - 2.2 ሚሊየን
40% - 4.5 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር
🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር
20% - 2.8 ሚሊየን
40% - 5.6 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር
📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850
ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ | 19 039 |
| 7 | 🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል!
👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
💰የዋጋ መነሻቸውም:-
👉ግራወንድ ላይ
ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር
👉1ኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር
👉2ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር
👉3ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር
የሚያኙት ጥቅሞች:-
👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው
👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ
👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ
👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ
🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን!
ቴሌግራም:- @Realeastateaddis | 19 746 |
| 8 | #ቪዲዮ 🤩 : በኔፓል እና ቻይና ወሰን አካባቢ በደረሰ ከፍተኛ የመሬት መንሸራተት እና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸው ገልጿል።
እስካሁን በወጡት ሪፓርቶችም 291 የውጭ ሀገር ዜጎችን ጨምሮ የ384 ሰዎች የገቡበት መጥፋቱን ነው የተገለጸው።
አደጋው ከቲቤት ተነስቶ ወደ ኔፓል በሚፈሰው የወንዝ መስመር ላይ የሚገኙ መንደሮችን፣ መንገድን፣ ድልድዮችን እና የውሃ ኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችን ጠራርጎ ወስዷል።
የጠፉት የውጭ ሀገር ዜጎች በዋናነት ከሕንድ፣ ብሪታንያ፣ ማሌዢያ፣ አሜሪካ እና ደቡብ አፍሪካ የመጡ ቱሪስቶችና ተጓዦች ናቸው ተብሏል።
የአደጋው መንስኤ በአካባቢው በተከሰተ በሬክተር ስኬል 4.4 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ የበረዶና ድንጋይ ናዳ ምክንያት በተከሰተ የአፈርና የውኃ ጎርፍ መሆኑ ተገልጿል።
አደጋው በኔፓል 19 ድልድዮችን፣ 40 ኪሎ ሜትር መንገድን፣ 13 የሃይድሮ ፓወር ፕሮጀክቶችን እና 200 የጭነት መኪኖችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ አድርጓል።
#ማሳሰቢያ ፡ የምትመለከቱት ቪዲዮ ስሜት የሚረቭሽ ይዘት አለው።
@tikvahethmagazine | 32 387 |
| 9 | “ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔
🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠
💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨
💥 ልዩ ልዩ የክፍያ አማራጮች
✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ
✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ።
✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን
🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር
20% - 1.5 ሚሊየን
40% - 3 ሚሊየን
100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር
🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር
20% - 2.2 ሚሊየን
40% - 4.5 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር
🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር
20% - 2.8 ሚሊየን
40% - 5.6 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር
📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850
ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ | 14 711 |
| 10 | 🔥የከተማችን ታላቁ የንግድ ማዕከል መርካቶ ተክለሐይማኖት መገኛቸውን ያረጉ በልዩነት ቅናሽ የተደረገባቸው የንግድ ሱቆች ይዘንላቹ መጥተናል!
👉በ 11 ፣ 16 ፣ 22 እና 32 ካ.ሜ አማራጭ ሲሆኑ
💰የዋጋ መነሻቸውም:-
👉ግራወንድ ላይ
ሙሉ ክፍያ : 4,950,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,495,000 ብር
👉1ኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 4,400,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,320,000 ብር
👉2ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,795,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 1,138,500 ብር
👉3ተኛ ወለል
ሙሉ ክፍያ : 3,300,000 ብር
ቅድመ ክፍያ : 990,000 ብር
የሚያኙት ጥቅሞች:-
👉 በተጣራ ካ.ሜ (Net Area) ብቻ የሚሸጡ መሆናቸው
👉በ 4ቱም አቅጣጫ የመንገድ አማራጮች መኖሩ
👉 መረከቢያ ጊዜ 1 ዓመት መሆኑ
👉እስከ 15% የሚደርሱ ልዩ ቅናሾች ያገኛሉ
🔥ማሳሰብያ : ይህ ዋጋ የሚያገለግለው ቀድመው ለመጡ 20 ደምበኞች ብቻ ሲሆን ለበለጠ መረጃ እና ለሳይት ጉብኝት በ 0906926956 ይደውሉልን!
ቴሌግራም:- @Realeastateaddis | 12 778 |
| 11 | የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታወቁ።
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቬኒ ልጅ እና የሀገሪቱ የጦር ኃይሎች አዛዥ የሆኑት ጄኔራል ሙሁዚ ካይነሩጋባ በፈረንጆቹ 2031 በሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል።
ጄኔራል ሙሁዚ ቀደም ሲል በ2026 በሚካሄደው ምርጫ ለመወዳደር አቅደው የነበረ ቢሆንም፣ አባታቸው ዮዌሪ ሙሴቬኒ በድጋሚ ለመወዳደር በመወሰናቸው ምክንያት ውሳኔያቸውን ወደ 2031 ማራዘማቸውን ገልጸዋል።
ከ1986 (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር) ጀምሮ ሀገሪቱን በፕሬዚዳንትነት በመምራት ላይ የሚገኙት የ81 ዓመቱ ዮዌሪ ሙሴቬኒ፣ ስልጣናቸውን ለልጃቸው ለማስረከብ መንገድ እያመቻቹ ነው የሚለው ግምት በስፋት የሚነሳ ቢሆንም አባታቸው ግን ይህንን ሲያስተበድሉ ቆይተዋል።
@tikvahethmagazine | 21 898 |
| 12 | #እንድታውቁት : "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል" ጋር በክህሎት ልማትና በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዙሪያ በቅንጅት መሥራት የሚያስችለንን ስምምነት በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር መፈራረሙን መግለጹ ይታወሳል።
ስምምነቱ ዜጎችን በክህሎት አብቅቶ ለዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ለማቅረብ የሚረዳና በካናዳ መንግሥት ሙሉ ዕውቅና ያለው በመሆኑ፣ ወደ ካናዳ የሚደረገውን የዜጎች ስምሪት በሕጋዊ መንገድ ለመምራት አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት ነው ተብሎለት ነበር።
ይህን ተከትሎ በርካታ አሳሳች ማስታወቂያዎች ሲሰራጩ ቆይተዋል። በተለያየ ጊዜም ከሚኒስቴሩ ጨምሮ ወደ ካናዳ የሥራ ስምሪት አለመጀመሩን ሲገለጽ ቆይቷል።
ይህን አስመልክቶም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት "ካናዳ፤ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም!" ሲል ገልጿል።
ከዚህ ቀደም የተፈጸመው ስምምነትም በዋነኛነት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማስቻል መሆኑን ገልጿል።
ስምምነቱም በዋነኛነት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ብቻ ያተኩራል፦
• ከካናዳ ኮሌጆች ጋር በመተባበር ተማሪዎችን በዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ በሚፈለጉ ክህሎቶች ማሰልጠን፤
• ብቁ የሆኑ ተማሪዎች በካናዳ በሚገኙ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት የነፃ ትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ማመቻቸት።
ከዚህ ስምምነት ውጪ ሚኒስትሩ "ሚኒስቴሩ ወደ ካናዳ ህጋዊ የሥራ ስምሪት ጀምሯል" በማለት የተሳሳተ መረጃ ከሚሰጡ፤ "ወደ ካናዳ እንልክዎታለን" በማለት ከፍተኛ ገንዘብ ከሚጠይቁና "ከሚኒስቴሩ ህጋዊ ውክልና ተሰጥቶናል" ከሚሉ አጭበርባሪዎች ዜጎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል።
አያይዞም፥ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ስምምነት ወደ ተፈራረመችባቸው ሀገራት በህጋዊ መንገድ ዜጎችን በመሰማራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል።
ሀገራቱም ፦
🇸🇦 ሳውዲ አረቢያ
🇦🇪 የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ
🇯🇴 ጆርዳን
🇶🇦 ኳታር
🇱🇧 ሊባኖስ
🇰🇼 ኪዌት ናቸው።
ሚኒስቴሩ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎች ሲኖሩ በ9138 በነፃ የስልክ መስመር ወይም info@mols.gov.et እና በአቅራቢ በሚገኝ የህግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጥ ጠይቋል።
@tikvahethmagazine | 25 256 |
| 13 | ሲንጋፖር የውልደት መጠንን ለማሳደግ ለወላጆች የ55 ሺህ ዶላር ድጎማ ልታደርግ ነው
የሲንጋፖር መንግሥት በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ የመጣውን የውልደት መጠን ለማሻሻል እና የሕዝብ ቁጥር ማነስን ለመግታት ለወላጆች እስከ 55 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የገንዘብ ድጎማና ማበረታቻ ለመስጠት አቅዳለች።
ሀገሪቱ በአሁኑ ወቅት በአንድ ሴት የሚመዘገበው የውልደት መጠን ወደ 0.97 ዝቅ በማለቱና ይህም ለሀገሪቱ የወደፊት የኢኮኖሚና የሰው ኃይል እድገት ስጋት በመፍጠሩ፣ አዲሱ ማበረታቻ የወላጆችን የልጅ ማሳደግ ወጪ ለመሸፈን የተዘጋጀ ነው።
ድጎማው ቀጥተኛ የገንዘብ ስጦታን፣ ለልጆች ትምህርትና ሕክምና የሚሆን የቁጠባ ሂሳብ ድጋፍን እንዲሁም የታክስ ቅናሾችን የሚያካትት ነው ተብሏል።
ይህ እርምጃ ሲንጋፖር ቀደም ሲል ታደርጋቸው የነበሩ የማበረታቻ አካሄዶችን በከፍተኛ ሁኔታ ያሳደገ ሲሆን፣ ሀገሪቱ ያጋጠማትን የስነ-ሕዝብ ቀውስ ለመቀነስና ወጣቶች ልጅ የመውለድ ፍላጎታቸውን እንዲጨምሩ ለማድረግ ያለመ ነው።
@tikvahethmagazine | 20 669 |
| 14 | የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ መታቀዱ ተገለጸ።
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
201 ሜትር ርዝመት ያለው የግድብ ግንባታው 6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአፈር ቁፋሮ በማካሄድ አጠቃላይ ግድቡ ከሚፈልገው 7 ነጥብ 72 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት ውስጥ 81 ነጥብ 2 በመቶው ማለትም 6 ነጥብ 27 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት (RCC) ሥራ መከናወኑን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መብራቱ ተሾመ ተናግረዋል።
የኃይል ማመንጫ ቤቱ የቁፋሮ ሥራ እንዲሁም የሲቪል ሥራው የመጀመሪያ ደረጃ የኮንክሪት ሙሌት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁንና የኤሌክትሮ መካኒካል ሥራውን በታቀደው ጊዜ ለማጠናቀቅ ዕቃዎች በበርካታ ፋብሪካዎች እንዲመረቱ መደረጉንም ጠቁመዋል።
የፋይናንስ አቅርቦት በተለይም የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና ተያያዥ ችግሮች በግንባታው ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ፈጥሮ መቆየቱን ያስታወሱት ኢንጂነር መብራቱ፣ አሁን ላይ ተቋሙ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በራሱ በመሸፈኑ ግንባታው እየተፋጠነ ይገኛል ብለዋል።
የግድብ ግንባታውን በተያዘው በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ በጥቅምት 2021 ዓ.ም የመጀመሪያውን ተርባይን ወደ ኦፕሬሽን ለማስገባት እየተሠራ ነውም ተብሏል።
Source : EEP, EBC
@tikvahethmagazine | 23 981 |
| 15 | .
ሁሉንም እቃዎች ፖስት ስላደረግናቸው የሚፈልጉትን ያገለገለ እቃ ባሉበት ሆነው በፎቶ አይተው የወደዱትን በአካል በመምጣት አይተው እና በድንብ መርምረው መግዛት ይችላሉ።
የእቃዎቹም ዋጋ አብሮ ፖስት ስለተደረገ ዋጋ ማወዳደር ይችላሉ።
✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family
ET Creatives | 19 440 |
| 16 | 🔥 ታላቅ የቅድመ-ሽያጭ ቅናሽ — ቡልጋሪያ!
በካዛንቺስ እና እንግሊዝ ኤምባሲ ያሳየነውን ስኬት ተከትሎ፣ በቡልጋሪያ የሚገኘውን አዲሱን ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት ለመጀመሪያዎቹ 10 ደንበኞች በ 25% ቅናሽ ይዘንላችሁ ቀርበናል!
የቤት እና የንግድ ሱቅ አማራጮች፦
👉 1 መኝታ (81 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 732,066 ብር | ሙሉ ክፍያ 7,320,662 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 5,490,496 ብር)
👉 2 መኝታ (111 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 999,757 ብር | ሙሉ ክፍያ 9,997,573 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 7,498,179 ብር)
👉 3 መኝታ (169 ካሬ)፦ ቅድመ ክፍያ (10%) 1,639,541 ብር | ሙሉ ክፍያ 16,395,410 ብር (100% ላጠናቀቀ፦ 12,296,557 ብር)
👉 የንግድ ሱቆች (25 - 75 ካሬ)፦ ከ 3 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
🏢 የክፍያ እና የህንፃው ልዩ ባህሪያት፦
🏦 የባንክ ብድር፦ 50% በባንክ በ20 ዓመት ረጅም ጊዜ ክፍያ ተመቻችቷል።
📌 በPost-Tensioning ቴክኖሎጂ የተገነባ፣ ዋና ገንዳ፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ማራኪ የከተማ እይታ ያለው።
🚀 ዕድሉ ሳያመልጥዎት አሁኑኑ ይመዝገቡ!
📞 ስልክ፦ 0919994818 | 21 606 |
| 17 | የብሬክስሩ አሻሚው የንግድ ሞዴል፤ ሌላው የፒራሚድ ስኪም?
"ብሬክስሩ ትሬዲንግ አክሲዮን ማህበር (Breakthrough Trading S.C.)" በተመለከተ የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ እንግሊዝኛ ዕትም ሰፊ የምርመራ ዘገባ ይዞ ወጥቷል።
በዚህ ዘገባ ኩባንያው ባለፉት 6 ዓመታት ከ100,000 በላይ ሰዎችን ማሰልጠኑን ቢገልጽም፣ የኢትዮጵያ ትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ግን ለፕሮግራሞቹ ምንም ዓይነት እውቅና ወይም ፈቃድ እንዳልሰጠ ይገልጻል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶክተር ሚልኪያስ አየለ ድርጅቱ የንግድ ፈቃድ ያለውና ግብር የሚከፍል በመሆኑ የሰውነት ማበልጸግ ስልጠና መስጠት ይችላል ቢሉም፣ ፕሮግራሞቹን በባለሥልጣኑ ዘንድ ያላስመዘገቡ መሆኑን አምነዋል።
በተጨማሪም በኩባንያው ሰነዶች ላይ NLP እና ሃይፕኖቴራፒ ስልጠና እንደሚሰጥ ቢጠቀስም፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚው ግን በነዚህ ዘርፎች ላይ አሰልጣኝ እንደሌላቸውና ስልጠና እንደማይሰጡ ተናግረዋል።
ዘገባው ኩባንያው ከ100,000 ሰልጣኞች መካከል ስንቶቹ ዘላቂ ስኬት ላይ እንደደረሱ የሚያሳይ የተረጋገጠ መረጃ ማቅረብ አለመቻሉንም ያመላክታል።
ስለ ኩባንያው የቢዝነስ ሞዴል በሚያሳየው ክፍል፣ ሰልጣኞች ከ3,800 እስከ 52,000 ብር የሚያስከፍሉ ከአምስት በላይ የስልጠና ደረጃዎችን እንደሚገዙ ይጠቅሳል።
ስልጠናውን ያጠናቀቁ ሰዎች አዳዲስ ገዢዎችን ሲመልመሉ ከ10% እስከ 19% የሰንሰለት ኮሚሽን፣ ከ8% እስከ 15% የቡድን ማሳደጊያ ክፍያ እና በነጥብ የተሰሉ ሽልማቶችን ያገኛሉ።
በኩባንያው ሰነዶች ላይም እስከ 500,000 ነጥብ (ከ25,000 እስከ 500,000 ዶላር ግምት ያለው)፣ የመኪና እና የውጪ ጉዞ ማበረታቻዎች ተቀምጠዋል።
ይህ አሰራር አዳዲስ ሰዎችን በማስገባት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ፣ በንግድ ውድድርና ደንበኞች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2005 አንቀጽ 22(6) ከተከለከለው "የፒራሚድ ስኪም" ጋር እንደሚመሳሰል የሕግ ባለሙያዎች ይሞግታሉ።
በተጨማሪም የኩባንያው የውስጥ ደንብ ከደንበኞች ለሚነሱ አቤቱታዎች ተጠያቂነቱን ወደ አባላት/መልማዮች የሚያዞር መሆኑ ተጠቅሷል።
በመጨረሻም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለስልጠና አገልግሎት የብቃት ማረጋገጫ እንደማይጠይቅ ቢገልጽም፣ የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን (ETA) ክትትል አድርጎ ጥሰት ካገኘ የንግድ ፈቃዱ ሊታገድ እንደሚችል መግለጹ በዘገባው ተካቷል።
@tikvahethmagazine | 31 699 |
| 18 | ተጨማሪ 2ሺህ 494 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ
🟢 189 የሚሆኑት እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች ናቸው!
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 2ሺህ 2494 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 12 ዙር በረራ የተመለሱት 2ሺህ 312 ወንዶች፣ 163 ሴት እና 19 ጨቅላ ህፃናት ሲሆኑ ከተመላሾች መካከል189 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል።
መስከረም 5/ 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ96 ሺህ 500 በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ መቻሉን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ የማድረግ እና ከቤተሰብ ጋር የማቀላቀል ስራም ከሚመለከታቸው ባለድርሻና አጋር አካላት ጋር በመሆን እየሰራ እንደሚገኝ ነው ያስታወቀው።
@tikvahethmagazine | 25 527 |
| 19 | ፎቶ አንስተው በመላክ ብቻ ያገለገለ እቃዎትን ይሽጡ
✅ JOIN 👉 https://t.me/ET_Creatives_Family
ET Creatives | 21 407 |
| 20 | “ቤት ለመግዛት ብዙ ገንዘብ ያስፈልጋል” ብለው እያሰቡ ነው?🤔
🔥 ቴምር ሪል እስቴት | መገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ፊት ለፊት ላይ አዲስ ዕድል! 🏠
💥40% ብቻ ከፍለው 60% ቤቱን ሲረከቡ እንዲከፍሉ እኛ አመቻችተንልዎታል! ✨
💥 ልዩ ልዩ የክፍያ አማራጮች
✅ 40% ብቻ ይክፈሉ፤ 10% ቅናሽ ያግኙ! ቀሪውን 60% ቤትዎን ከተረከቡ በኋላ መክፈል ይችላሉ
✅ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን 80% በ3 ዓመት የግንባታ ጊዜ ውስጥ በቀላሉ ይክፈሉ።
✅ 100% ለሚከፍሉ 35% ቅናሽ አለን
🏠 60 ካሬ – ባለ1 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 7,500,000 ብር
20% - 1.5 ሚሊየን
40% - 3 ሚሊየን
100% ከከፈሉ - 4,875,000 ብር
🏠 90 ካሬ – ባለ2 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 11,250,000 ብር
20% - 2.2 ሚሊየን
40% - 4.5 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 7,312,500 ብር
🏠 112 ካሬ – ባለ3 መኝታ
ጠቅላላ ዋጋ - 14,000,000 ብር
20% - 2.8 ሚሊየን
40% - 5.6 ሚሊየን
100% ከከፈሉ ፦ 9,100,000 ብር
📞 ለበለጠ መረጃ +251 980 782 850
ቴምር ሪል እስቴት ለደንበኞቹ ታማኝ | 23 841 |
