ch
Feedback
TIKVAH-MAGAZINE

TIKVAH-MAGAZINE

前往频道在 Telegram

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

显示更多

📈 Telegram 频道 TIKVAH-MAGAZINE 的分析概览

频道 TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 192 594 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 929,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 101

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 192 594 名订阅者。

根据 24 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 218,过去 24 小时变化为 -36,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 14.89%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.57% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 28 683 次浏览,首日通常累积 16 497 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 77

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

凭借高频更新(最新数据采集于 25 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

192 594
订阅者
-3624 小时
-727
+21830

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+504
在19个频道中
六月 '26
+554
在19个频道中
Get PRO
五月 '26
+491
在56个频道中
Get PRO
四月 '26
+435
在38个频道中
Get PRO
三月 '26
+493
在40个频道中
Get PRO
二月 '26
+349
在41个频道中
Get PRO
一月 '26
+362
在61个频道中
Get PRO
十二月 '25
+314
在69个频道中
Get PRO
十一月 '25
+320
在97个频道中
Get PRO
十月 '25
+122
在35个频道中
Get PRO
九月 '25
+685
在27个频道中
Get PRO
八月 '25
+233
在25个频道中
Get PRO
七月 '25
+196
在43个频道中
Get PRO
六月 '25
+830
在54个频道中
Get PRO
五月 '25
+149
在30个频道中
Get PRO
四月 '25
+561
在39个频道中
Get PRO
三月 '25
+919
在46个频道中
Get PRO
二月 '25
+106
在23个频道中
Get PRO
一月 '25
+531
在25个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 170
在49个频道中
Get PRO
十一月 '24
+3 365
在39个频道中
Get PRO
十月 '24
+1 840
在46个频道中
Get PRO
九月 '24
+1 139
在23个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 716
在40个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 848
在36个频道中
Get PRO
六月 '24
+890
在35个频道中
Get PRO
五月 '24
+902
在37个频道中
Get PRO
四月 '24
+2 144
在46个频道中
Get PRO
三月 '24
+2 798
在54个频道中
Get PRO
二月 '24
+861
在26个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 532
在85个频道中
Get PRO
十二月 '23
+666
在30个频道中
Get PRO
十一月 '23
+403
在24个频道中
Get PRO
十月 '23
+2 159
在60个频道中
Get PRO
九月 '23
+535
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+260
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+433
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+248
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+541
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+238
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+528
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+383
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+1 194
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+284
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+427
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+580
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+897
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+710
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+694
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+1 252
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+298
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+300
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+815
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+210
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+102
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+226
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+1 168
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 077
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+932
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+648
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 161
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+850
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+877
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+275
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+1 227
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+569
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+1 313
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+270 351
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
25 七月+4
24 七月+32
23 七月+25
22 七月+13
21 七月+3
20 七月+3
19 七月+16
18 七月+26
17 七月+17
16 七月+13
15 七月+3
14 七月+5
13 七月+20
12 七月+22
11 七月+17
10 七月+4
09 七月+6
08 七月+36
07 七月+32
06 七月+35
05 七月+18
04 七月+27
03 七月+40
02 七月+60
01 七月+27
频道帖子
#Update በሕንድ ኒው ዴልሂ በወጣቶች የሚመራውና ራሱን “የበረሮ ጃንታ ፓርቲ” (Cockroach Janta Party) እያለ የሚጠራው የወጣቶች ንቅናቄ፣ የትምህርት ሚኒስትሩ በፈተና ስርቆትና በሙስ
+1
#Update በሕንድ ኒው ዴልሂ በወጣቶች የሚመራውና ራሱን “የበረሮ ጃንታ ፓርቲ” (Cockroach Janta Party) እያለ የሚጠራው የወጣቶች ንቅናቄ፣ የትምህርት ሚኒስትሩ በፈተና ስርቆትና በሙስና ሳቢያ እንዲለቁ በአደባባይ ሲጠይቁ ቆይተዋል። ይህንን ለሳምንታት የቆየ የወጣቶች ውትወታ ተከትሎ ሚኒስትሩ ዳራሜንድራ ፕሮድሃን የመልቀቂያ ደብዳቤያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ልከዋል። የሀገሪቱ መንግሥት ከፈተና ማጭበር ጋር በተያያዘ ጉዳዩ በፌደራል የወንጀል ምርመራ ኤጀንሲ እንዲመረመር ሲወስን፣ ተመሳሳይ ችግር እንዳይደገም ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ የ ህክምና መግቢያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በዲጂታል እንዲሰጥ ውሳኔ አስተላልፏል። በህንድ የሕክምና መግቢያ ፈተና ለመፈተን ከ2 ሚሊዮን በላይ እጩ ተማሪዎች ይቀመጣሉ። በሀገሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶች ለተወሰኑ የዩኒቨርሲቲ ቦታዎች እና የመንግሥት የሥራ ዕድሎች የሚወዳደሩ በመሆኑ የፈተና ውጤታቸው ለወደፊት የትምህርትና የሥራ እድላቸው ወሳኝ ነው። @TikvahethMagazine

2
በቬንዙዌላ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር ከ5,300 በላይ ሆኗል። በቬንዙዌላ ሰሜናዊ የባህር ዳርቻ አካባቢዎች ሁለት ግዙፍ የመሬት መንቀጥቀጦች ከተከሰቱ አንድ ወር ቢሆነውም፣ ዜጎች የ+5
በቬንዙዌላ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር ከ5,300 በላይ ሆኗል። በቬንዙዌላ ሰሜናዊ የባህር ዳርቻ አካባቢዎች ሁለት ግዙፍ የመሬት መንቀጥቀጦች ከተከሰቱ አንድ ወር ቢሆነውም፣ ዜጎች የጠፉ ዘመዶቻቸውን ፍለጋ አሁንም አላቆሙም። በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት የሟቾች ቁጥር ከ5,300 ማለፉ የተረጋገጠ ሲሆን፣ ከ16,500 በላይ ሰዎች ደግሞ አካላዊ ጉዳት ደርሶባቸዋል። መንግሥት በይፋ የጠፉ ሰዎችን ቁጥር ባይገልጽም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አሁንም የገቡበት እንዳልታወቀ ይገመታል። አደጋው ከ20,000 በላይ ሰዎችን ከመኖሪያ ቀያቸው ያፈናቀለ ሲሆን፣ አሁንም በጊዚያዊ የድንኳን ካምፖች ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃዮች የንጹህ መጠጥ ውሃ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች እጥረት እንዳለባቸው ተገልጿል። Photo : AP @TikvahethMagazine
12 845
3
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 ​ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል። ​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90                        :- 09 46 31 43 75
11 417
4
በሶማሌ ክልል ለሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከምሽቱ 1:00 ሰዓት በኋላ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጣለ። የሶማሌ ክልል ንግድና ትራንስፖርት ቢሮ "በክልሉ እየተከሰቱ የሚገኙ የትራፊክ አደጋዎችን ለማስቀረ+1
በሶማሌ ክልል ለሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከምሽቱ 1:00 ሰዓት በኋላ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጣለ። የሶማሌ ክልል ንግድና ትራንስፖርት ቢሮ "በክልሉ እየተከሰቱ የሚገኙ የትራፊክ አደጋዎችን ለማስቀረት" ይበጃል ያለውን አዲስ ደንብና መመሪያ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት በክልሉ፦ 1. ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪ ባጃጅ (ፎርስ) እና ኮድ 1 ታክሲዎች ከከተማ ከተማ ማጓዝ ወይም ከከተማ ወሰን ውጪ ወጥተው መስራት ሙሉ በሙሉ ተከልክሏል፤ 2. ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ (የሕዝብ ትራንስፖርት እና ሌሎች ትራንስፖርት ሰጪ ) ተሽከርካሪዎች የተለየ ፈቃድ ካልተሰጠ በስተቀር ከምሽቱ 1:00 ሰዓት በኋላ ለጉዞ መንቀሳቀስ ተከልክለዋል። 3. ሁሉም የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከሕጋዊ የትራንስፖርት መናሃሪያዎች መነሳት ያለባቸው ሲሆን፣ ከመናሃሪያ ውጭ ተሳፋሪዎችን መጫን ተከልክሏል፤ 4. ሁሉም ተሽከርካሪዎች የፍጥነት መቆጣጠሪያ (Speed limit) መግጠም ግዴታ ነው ተብሏል፤ 5. የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች የደህንነት ኮፍያ/ ሄልሜት እንዲሁም የመኪና አሽከርካሪዎች የደህንነት ቀበቶ መጠቀምን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ተወስኗል፤ 6. አደጋን ለመከላከል ሲባል በተሽከርካሪዎች ላይ ተጨማሪ ከፍተኛ መብራቶችን እና እይታን የሚጋርዱ ጌጣጌጦችን/ስቲከሮችን ማድረግ ተከልክሏል፤ 7. ከተፈቀደው ውጭ ተጨማሪ ተሳፋሪዎችና ሕገ-ወጥ ወንበሮችን መግጠም አልያም መጫን አይፈቀድም ፣ የገጠሙም እንዲያስወግዱ መመሪያ ተሰጥቷል፤ 8. የጭነት ተሽከርካሪዎች ምሽት በተዘጋጁላቸው ልዩ ቦታዎች ማደር ያለባቸው ሲሆን፣ ለሁሉም የጭነት ተሽከርካሪ ባለቤቶች ምዝገባ ያስፈልጋል ብሏል። 9. ከተለያዩ የፀጥታ አካላት ተሽከርካሪዎች ውጭ፣ የቴክኒክ ምርመራ (ቦሎ) ያላደረጉ እና የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ማረጋገጫ (ቦሎ) ያልወሰዱ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ከልክሏል። 10.የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች የዋጋ ተመን (ታሪፍ) ወረቀት ሁልጊዜ መለጠፍ ያለባቸው ሲሆን፣ ለጉዞ በሚነሱበት ጊዜም የጉዞ ፈቃድ ወረቀት (ይለፍ) መያዝ ይጠበቅባቸዋል፤ 11. የኮድ 3 የግል ታክሲዎች እና ዳማስ ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ የሚችሉት በልዩ ሁኔታ በሚሰጥ የጉዞ ፈቃድ (የይለፍ ፈቃድ ወረቀት) ብቻ ነው። መረጃውን ያጋራው የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው። @TikvahethMagazine
16 493
5
"አሜሪካ የአውሮፓ ሕብረት Piggy Bank ልትሆን አትችልም" ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፥ የአውሮፓ ሕብረት በጉግል ኩባንያ ላይ አዲስ የ1 ቢሊዮን ዶላር መቀጮ መጣሉን ተ
"አሜሪካ የአውሮፓ ሕብረት Piggy Bank ልትሆን አትችልም" ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፕረዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፥ የአውሮፓ ሕብረት በጉግል ኩባንያ ላይ አዲስ የ1 ቢሊዮን ዶላር መቀጮ መጣሉን ተከትሎ "አሜሪካ የአውሮፓ ሕብረት Piggy Bank / የአሳማ ቅርጽ ያለው የህጻናት የሳንቲም ማስቀመጫ ሳጥን/ ልትሆን አትችልም" ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው  ቁጣቸውን ገልጸዋል። "የአውሮፓ ህብረት የአሜሪካ ኩባንያዎችን በቀጥታ ኢላማ እያደረገ ይገኛል" ያሉት ፕረዚዳንቱ ከዚህ ቀደም በአፕል ላይ ያለ ምንም ምክንያት 15 ቢሊዮን ዶላር፣ በሜታ ላይ 3 ቢሊዮን ዶላር፣ በአማዞን ላይ 2.5 ቢሊዮን ዶላር መጣሉን አስታውሰዋል። አሁን ህብረቱ 1 ቢሊዮን ዶላር መቀጮ መጣሉን ተከትሎ አጠቃላይ የመቀጮ መጠኑ ከ18 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያደርሰዋል ሲሉ ቅጣቶቹ ቀጥታ የአሜሪካ ኩባንያዎችን ኢላማ እያደረጉ ናቸው ሲሉ ነው የከሰሱት። "ይህ ሕገ-ወጥ እና እጅግ አድሏዊ አሰራር በከፍተኛ ደረጃ የተጀመረው በእንቅልፋሙ ጆ ባይደን አስተዳደር የመጀመሪያ ዓመት ውስጥ ነው። ነገር ግን ይኼ በትራምፕ አስተዳደር ጊዜ አይቀጥልም። ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ለአውሮፓ ፒጊ ባንክ አይደለችም፤ እንድትሆንም አንፈቅድም!" ሲሉ ነው የገለጹት። ፕረዚዳንት ትራምፕ አክለውም የአሜሪካን የንግድ ጥቅምና ኩባንያዎች የሚጎዱ አሰራሮችን የሚመረምረው የ 301 ሕጋዊ ምርመራ ወዲያውኑ እንዲጀመር አዝዘዋል። በዚህ ጉዳይ ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን የገለጹት ፕረዚዳንቱ "የአውሮፓ ሕብረት ለዚህ ሕገ-ወጥ እና እጅግ ኢ-ግብረገባዊ ድርጊቱ በጣም ትልቅ ዋጋ ይከፍላል" ሲሉ አስጠንቅቀዋል። @TikvahethMagazine
15 027
6
60.6 ሚሊዮን ደንበኞችን ያፈራው ቴሌብር የ19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት መስጠቱን ገለጸ። ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርቱን ባቀረበበት በትላንትናው ዕለት በቴሌብር
60.6 ሚሊዮን ደንበኞችን ያፈራው ቴሌብር የ19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት መስጠቱን ገለጸ። ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርቱን ባቀረበበት በትላንትናው ዕለት በቴሌብር አገልግሎቱ  2.61 ቢሊዮን ግብይቶችን ማስተናገዱንና የግብይት የገንዘብ መጠኑንም 4.19 ትሪሊዮን ብር መድረሱን አስታውቋል። 8.54 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን ማፍራቱን የገለጸው ኩባንያው፣ አጠቃላይ የቴሌብር ደንበኞችን ቁጥር 60.6 ሚሊዮን በማድረስ የዕቅዱን 96.9% ማሳካቱን ገልጿል። በተጨማሪም ከዳሸን ባንክ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ከሲንቄ ባንክ እና ከአዋሽ ባንክ ጋር በመተባበር በቴሌብር እየቀረበ በሚገኘው የማይክሮ ብድር እና ኦቨር ድራፍት አገልግሎቶች ለ5.65 ሚሊዮን ደንበኞች 19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት ስጥቻለሁ ብሏል። በማይክሮ ቁጠባ አገልግሎቱም፥ 1.3 ሚሊዮን ደንበኞች 18.75 ቢሊዮን ብር መቆጠባቸውን አስታውቋል። 410.7 ሺህ ወኪሎች እና 440.1 ሺህ ነጋዴዎች የቴሌብር አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙና በአጠቃላይ ከ33 ባንኮች ጋርም  ትስስር መፈጠሩን አስታውቋል። በዘመን ገበያ (ኢ-ኮሜርስ) አገልግሎቱም  በበጀት ዓመቱ ከ2.4 ሚሊዮን በላይ ጉብኝቶችን መሳብ የቻለ ሲሆን፣ በፕላትፎርሙ የተመዘገቡ ነጋዴዎች ቁጥርም 739 ደርሷል ተብሏል፡፡ በዚህም፥ ከ58.3 ሺህ በላይ ደንበኞች 72.1 ሺህ ግብይቶችን የፈጸሙ ሲሆን፣ በድምሩ ከ377.9 ሚሊዮን ብር በላይ የዕቃዎች ሽያጭ መከናወኑን ኩባንያው አስታውቋል። @TikvahethMagazine
17 954
7
የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ ሀብት ወደ 35 ቢሊዮን ዶላር አድጓል። ⚫ ሦስቱ ሴት ልጆቻቸው በዋና ዋና የድርጅቱ ቁልፍ ቦታዎች ላይ እየሰሩ ነው። በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ውጥ+1
የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ ሀብት ወደ 35 ቢሊዮን ዶላር አድጓል። ⚫ ሦስቱ ሴት ልጆቻቸው በዋና ዋና የድርጅቱ ቁልፍ ቦታዎች ላይ እየሰሩ ነው። በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ውጥረት ምክንያት የዓለም አቀፍ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ መጨመሩን ተከትሎ የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆኑት አሊኮ ዳንጎቴ ሀብት ወደ 35 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ብሏል። የባለሃብቱ አሊኮ ዳንጎቴ ሀብት በዚህ ዓመት ብቻ በ17% መጨመሩን ነው የብሉምበርግ የቢሊየነሮች ዝርዝር መረጃ የሚያመላክተው። እኚህ ቢሊየነር የሚያስተዳድሩት የዳንጎቴ ግሩፕ በነዳጅ ማጣሪያ፣ በማዳበሪያ እና በሲሚንቶ ኢንዱስትሪዎች ላይ ኢንቨስትመንቶች ዓመታዊ ገቢውን በአምስት እጥፍ በማሳደግ እስከ እ.ኤ.አ 2030 ድርጅቱን 100 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተቋም ለማድረግም አቅዷል። ከዚህ ጀርባ የባለሃብቱ ሦስት ሴት ልጆች ተቋሙን በመምራት ስማቸው በመነሳት ላይ ይገኛል። አሊኮ ዳንጎቴ የቦርድ ሰብሳቢነታቸውን እንደያዙ ሶስቱ ሴት ልጆቻቸው የንግድ ኢምፓየሩን ቁልፍ ዘርፎች በከፍተኛ አመራርነት መረከብ ጀምረዋል። አንደኛው ልጃቸው ፋጢማ ዳንጎቴ የነዳጅና ጋዝ ዘርፉን፣ ማሪያ ዳንጎቴ የሲሚንቶውን አምራቹን ዘርፍ፣ እንዲሁም ሀሊማ ዳንጎቴ ደግሞ ከዱባይ ሆነው የቤተሰቡን ዋና የፋይናንስ እንቅስቃሴ የሚቆጣጠረውን ተቋም በበላይነት ይመራሉ። ዳንጎቴ ግሩፕ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በጎዴ 4 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በዓመት 3 ሚሊዮን ቶን ዩሪያ የማምረት አቅም ያለው  የማዳበሪያ ፋብሪካ እየገነባ እንደሚገኝ ይታወቃል። በኢትዮጵያ የሚገነባው ፋብሪካ አሁን ላይ በናይጄሪያ በዓመት 3 ሚሊዮን ቶን እያመረተ የሚገኘውን የማዳበሪያ ፋብሪካ የምርት መጠን ወደ 9 ሚሊዮን ቶን በማሳደግ በኢትዮጵያ እና በናይጄሪያ እስከ 2030 ድረስ 12 ሚሊዮን ቶን የማዳበሪያ ምርት ለማድረስ አቅዷል። ተቋሙ በአሁኑ ወቅት በቀን 700,000 በርሜል የሚያጣራውን የናይጄሪያ የነዳጅ ማጣሪያ አቅም እስከ 2028 ወደ 1.4 ሚሊዮን በርሜል ለማሳደግ እየሰራ ሲሆን፣ በኬንያ ላሙ ከተማ ተመሳሳይ ግዙፍ ማጣሪያ በ17 ቢሊዮን ዶላር ለመገንባት ተስማምቷል። በተጨማሪም ዋና የገቢ ምንጩ የሆነው የሲሚንቶ ዘርፉ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ10 አፍሪካ ሀገራት በሚገኙት 11 ፋብሪካዎቹ በዓመት 55 ሚሊዮን ቶን አሁን ላይ በማምረት ላይ ይገኛል። ተቋሙ 1 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ ኢንቨስትመንት በማድረግ አጠቃላይ የሲሚንቶ ምርት አቅሙን እስከ እ.ኤ.አ 2030 ወደ 80 ሚሊዮን ቶን ለማሳደግ አቅዷል። ይህን ግዙፍ የእድገት ግብ ለማሳካት ኩባንያው በቅርቡ የነዳጅ ማጣሪያውን አክሲዮን ሽያጭ (IPO) ለሕዝቡ አቅርቧል። ተጨማሪ የአክሲዮን ሽያጮችን ለገቢያ ማቅረብ፤ በለንደን ስቶክ ኤክስቼንጅ የመመዝገብ ዕቅድን ጨምሮ እስከ 40 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ካፒታል ለማሰባሰብ አቅዷል። Credit : Bloomberg @TikvahethMagazine
17 583
8
በኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አጠቃላይ ሀገራዊ የገጠርና የከተማ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ከ72 ነጥብ 65 በመቶ ወደ 75
በኢትዮጵያ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከ75 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ አጠቃላይ ሀገራዊ የገጠርና የከተማ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ከ72 ነጥብ 65 በመቶ ወደ 75 ነጥብ 59 በመቶ ማሳደግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ዜጎች ቁጥር ከ84 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ መድረሱን ነው የገለጹት፡፡ በበጀት ዓመቱ ብቻ ከ4 ነጥብ 85 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡ የትምህርት ቤቶችና የጤና ተቋማት የንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን ከነበረበት 43 በመቶ ወደ 45 በመቶ ማሳደግ መቻሉን ጠቁመዋል፡፡ የውሃ ተቋማት የብልሽት ምጣኔ ከ13 በመቶ ወደ 12 በመቶ የቀነሰ ሲሆን÷ የውሃ ብክነት መጠንን ደግሞ ከ29 በመቶ ወደ 27 በመቶ መቀነስ ተችሏል ነው ያሉት። Source : FMC
15 618
9
ተጀመረ! ተጀመረ! ተጀመረ! የባማኮን ሪል እስቴት የሽያጭ ኤክስፖ በደማቅ ሁኔታ ተከፈተ! በቃላችን መሰረት የአመቱ ታላቅ ቅናሽ አስጀምረናል!!! በርካታ ጎብኚዎች በተገኙበት በመጀመሪያው ቀን እስከ+3
ተጀመረ! ተጀመረ! ተጀመረ! የባማኮን ሪል እስቴት የሽያጭ ኤክስፖ በደማቅ ሁኔታ ተከፈተ! በቃላችን መሰረት የአመቱ ታላቅ ቅናሽ አስጀምረናል!!! በርካታ ጎብኚዎች በተገኙበት በመጀመሪያው ቀን እስከ 3 ሚሊየን ብር እውነተኛ ቅናሽ እያደረግን ነው። እርሶስ?? ​በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ ነገሮች፡ • ​1. ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እና ምቹ የክፍያ ሁኔታዎች( እስከ 3 ሚሊዮን ብር ቅናሽ) 2. ለኑሮ ምቹ  ለኢንቨስትመንት አዋጭነት ያላቸው አማራጮች • ​3. ጥራታቸውን የጠበቁ ዘመናዊ የተሟሉ መገልገያዎች ​ ​ በካዛንቺስ እምብርት በባማኮን ሪል ስቴት  ከሐምሌ 24–26 ከጠዋት 2:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት እርስዎም በመገኘት የዚህ ልዩ መድረክ ተጠቃሚ ይሁኑ! ​ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ በቁፋሮ ዋጋ ያለቀ ቤት በባማኮን ሪልእስቴት! አዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በሚገኘው ህንጻችን ውስጥ በጉጉት እንጠብቆታለን። ​ነገዎን ዛሬ ይግዙ! ​ለበለጠ መረጃ በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ። ​ባማኮን በከፍታ ላይ የተገነባ!
15 784
10
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 ​ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል። ​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90                        :- 09 46 31 43 75
14 485
11
#እንድታውቁት የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር፣ የ2019 በጀት ዓመት የጡረታ መታወቂያ ዕድሳት ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቋል። የዕድሳት አገልግ
#እንድታውቁት የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር፣ የ2019 በጀት ዓመት የጡረታ መታወቂያ ዕድሳት ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቋል። የዕድሳት አገልግሎቱ እስከ መስከረም 30 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሚቆይ በመሆኑን የገለጸው አስተዳደሩ፣ የጡረታ ባለመብቶች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ በአቅራቢያቸው በሚገኝ የአስተዳደሩ ጽሕፈት ቤቶች ወይም ጽ/ቤቶቹ በሚያዘጋጇቸው የዕድሳት ማዕከላት እና መርሃ ግብር መሠረት በአካል በመገኘት መታወቂያቸውን እንዲያድሱ ጥሪ አቅርቧል። ስለ ዕድሳቱ ተጨማሪ ማብራሪያ ለሚፈልጉ በአስተዳደሩ የነፃ ስልክ መስመር 8926 ላይ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ ተብሏል። @TikvahethMagazine
15 686
12
🗓️🗓️🗓️🎙️ የሩሲያ እና የአፍሪካን ባህላዊ የሙዚቃ ቅንብሮችና ዜማዎች በአንድ ላይ በማዋሃድ የሚቀርብበት «Melodies of Unity» የተሰኘው ልዩ የሙዚቃ ኮንሰርት በአዲስ አበባ ይካሄዳ
🗓️🗓️🗓️🎙️ የሩሲያ እና የአፍሪካን ባህላዊ የሙዚቃ ቅንብሮችና ዜማዎች በአንድ ላይ በማዋሃድ የሚቀርብበት «Melodies of Unity» የተሰኘው ልዩ የሙዚቃ ኮንሰርት በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የዓለም ሕዝቦች አሴምብሊ (World Peoples' Assembly) ከ RUDN ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጁት በዚህ መርሃ-ግብር ላይ ከ160 በላይ ከሚሆኑ ልዩ ልዩ ብሔረሰቦች የተጣጣሙ ሙዚቀኞች የሚያቀርቡት የሙዚቃ ድግስ እንዲሁም አዳዲስ የጋራ የሙዚቃ ሥራዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ለታዳሚ ይቀርባሉ። የመርሐግብሩ ዝርዝር መረጃ ፦ 📅 ቀን ፦ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (July 30, 2026) ⏰️ ሰዓት፦ ምሽት 12:00 ሰዓት (6:00 PM) 📍 ቦታ፦ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም፣ ፓን አፍሪካን አዳራሽ (Pan African Hall) 🎫 መግቢያ፦ በነጻ (ነገር ግን የቦታው መጠን የተወሰነ በመሆኑ አስቀድሞ መመዝገብ ያስፈልጋል) በዕለቱ ከሙዚቃ ትርኢቱ በተጨማሪ የ5ኛው ዓለም አቀፍ "Leader in Public Diplomacy" ውድድር አሸናፊዎች የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ይከናወናል። ለበለጠ መረጃ እና አስቀድሞ በነጻ ለመመዝገብ የመመዝገቢያ 👉 ሊንክ በመጫን ቦታዎን ማስያዝ ይችላሉ። @TikvahethMagazine
18 477
13
በአሜሪካና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል ስለተፈጸመው የኒውክሌር ስምምነት ምን እናውቃለን? ከሰሞኑ አሜሪካ እና ሳዑዲ ዓረቢያ ለ30 ዓመታት የሚቆይ የሲቪል ኒውክሌር ትብብር ስምምነት ተፈራርመው ይፋ ማድረጋ
በአሜሪካና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል ስለተፈጸመው የኒውክሌር ስምምነት ምን እናውቃለን? ከሰሞኑ አሜሪካ እና ሳዑዲ ዓረቢያ ለ30 ዓመታት የሚቆይ የሲቪል ኒውክሌር ትብብር ስምምነት ተፈራርመው ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ፣ ጉዳዩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረት ያገኘ ዓለም አቀፍ ጉዳይ ነበር። የመጀመሪያው ስምምነት የአሜሪካ የኒውክሌር ኩባንያዎች በሳዑዲ ዓረቢያ ውስጥ የኒውክሌር ማብላያዎችን እንዲገነቡ እና ቴክኖሎጂዎችን እንዲያቀርቡ መንገድ የሚከፍት ሲሆን፣ ሁለቱ ሀገራት በጋራ ጥናት ካደረጉ በኋላም በሳዑዲ ግዛት ዩራኒየም የማበልጸግ እድልን እንደሚያካትት ተገልጾ ነበር። ነገር ግን ስምምነቱ ይፋ መደረጉን ተከትሎ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኒውክሌር ተቆጣጣሪ ተቋም (IAEA) ድንገተኛ ፍተሻዎችን እንዲያደርግ የሚያስችለው ጥብቅ የቁጥጥር ውል (Additional Protocol) በስምምነቱ ውስጥ አልተካተተም በሚል በዲፕሎማቶች እና በባለሙያዎች ዘንድ ትልቅ ክርክር ተፈጠረ። በተጨማሪም በአሜሪካ ሁለት ዋና ዋና የፖለቲካ ፓርቲዎች በኩል አሜሪካ ለሳዑዲ ዓረቢያ የዩራኒየም ማበልጸግ መንገድ መክፈቷ በቀጣናው የኒውክሌር ጦር መሳሪያ የመታጠቅ ውድድርን ያፋጥነዋል የሚሉ ስጋቶች በስፋት መነሳት ጀምረዋል። እነዚህን የተነሱ ተቃውሞዎች እና የፖለቲካ ውጥረቶች ተከትሎ፣ የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ድንገተኛ አቋም በመውሰድ የስምምነቱ መፅደቅ ሳዑዲ ዓረቢያ ከእስራኤል ጋር ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመሥረት የሚያስችለውን የአብርሃም ስምምነት (Abraham Accords) ሙሉ በሙሉ የምትቀበል ከሆነ ብቻ እንደሆነ አስታውቀዋል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ አክለውም በተደረገው ስምምነት መሠረት በሳዑዲ መሬት ላይ ምንም ዓይነት የዩራኒየም ማበልጸግ እንደማይፈቀድ ገልጸዋል። ይሁን እንጂ የሳዑዲ ዓረቢያው አልጋ ወራሽ ልዑል ሙሐመድ ቢን ሰልማን ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመሥረት የፍልስጤም ሀገርነት በይፋ የሚረጋገጥበት ግልጽ መንገድ ሊኖር ይገባል የሚል ጥብቅ አቋም አላቸው። በአንጻሩ እስራኤል ይህ የብሔራዊ ደኅንነት ስጋቴ ነው ስትል የፍልስጤም ሀገርነት ጥያቄን በተደጋጋሚ ውድቅ ስታደርግ ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት ይህ አነጋጋሪ ስምምነት ለአሜሪካ ኮንግረስ ቀርቦ ለ90 የሥራ ቀናት የሚገመገም ሲሆን፣ ኮንግረሱ በሁለት ሦስተኛ ድምፅ ካላገደው በስተቀር ስምምነቱ በይፋ ወደ ተግባር የሚገባ ይሆናል። Credit: Reuters / Fortune / Politico @TikvahethMagazine
16 881
14
​📜 አስተማማኝ ባለቤትነት፦ ካርታ እና ቁልፍ የተዘጋጀለት፣ ያለምንም ሥጋት ወዲያውኑ የሚረከቡት! ​🏢 ከ2ኛ ፎቅ ጀምሮ፦ እንደ ምርጫዎ የሚመርጧቸው ማራኪ እይታ ያላቸው ክፍሎች። ​📐 ሰፊ የቤት
​📜 አስተማማኝ ባለቤትነት፦ ካርታ እና ቁልፍ የተዘጋጀለት፣ ያለምንም ሥጋት ወዲያውኑ የሚረከቡት! ​🏢 ከ2ኛ ፎቅ ጀምሮ፦ እንደ ምርጫዎ የሚመርጧቸው ማራኪ እይታ ያላቸው ክፍሎች። ​📐 ሰፊ የቤት አማራጮች፦ በ 153 እና 174 ካሬ ሜትር ሰፊ ስፋት ያላቸው አማራጮች። ​🛗 ዘመናዊ ሊፍት (አሳንሰር)፦ አስተማማኝና ዘመናዊ አሳንሰር የተገጠመለት። ​🌅 ሰፊ በረንዳ (Balcony)፦ ንጹሕ አየርና የከተማዋን ውብ እይታ የሚያጣጥሙበት። ​🚨 የአደጋ ጊዜ መውጫ፦ ለደህንነትዎ ቅድሚያ የሰጠ አስተማማኝ የድንገተኛ ጊዜ መውጫ ደረጃ ያለው። ​🔒 ለደህንነት የተከለለ ግቢ፦ ጥበቃ የሚደረግለትና ለአእምሮ እረፍት ምቹ የሆነ ማህበረሰብ። ​🛣️ ሰፊ የመንገድ አማራጭ፦ የትራፊክ መጨናነቅ የሌለበትና በቀላሉ ተደራሽ የሆነ አካባቢ። ​✨ አሁኑኑ ይደውሉ፣ ይመልከቱ፣ የቅንጦት ቤትዎ ባለቤት ይሁኑ! ዘነበ ፍሬው ሪል እስቴት ​📞 ለበለጠ መረጃ፡ +251960777779
16 929
15
የ4 ዓመት ህጻን ልጅ በማገት 5 ሚሊዮን ብር የጠየቁ ባልና ሚስት በጽኑ እስራት ተቀጡ። ወንጀሉ የተፈፀመው ነሐሴ 12 ቀን 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 3 ሰአት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦ
የ4 ዓመት ህጻን ልጅ በማገት 5 ሚሊዮን ብር የጠየቁ ባልና ሚስት በጽኑ እስራት ተቀጡ። ወንጀሉ የተፈፀመው ነሐሴ 12 ቀን 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 3 ሰአት  በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ቀጠና አራት እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው። ተጠርጣሪ መታደል ታደሰ ነሀሴ 2 ቀን 2017 ዓ/ም በአራት ሺ ብር የወር ደመወዝ በቤት ሰራተኝነት  በአቶ  መልካሙ ረዳቴ እና በወ/ሮ ጥጋብ ጌታሁን መኖሪያ ቤት  ትቀጠራለች። ግለሰቧ በተቀጠረች በ10ኛ ቀን  የቀጣሪዎቿን ወደ ስራ መሄድን እንደ አጋጣሚ በመጠቀም የ4 አመት እድሜ ያለውን ህፃን ዮሴፍ መልካሙን ችብስ ልግዛልህ በማለት ይዛው ትሰወራለች። የህፃኑ ወላጆች ስራ ውለው ወደ ቤታቸው ሲገቡ ልጃቸውን እና የቀጠሯትን የቤት ሰራተኛ  ከቤት ያጧቸዋል። የቤት ሰራተኛቸው የትዳር አጋር የሆነው ግለሰብ ወደህጻኑ ወላጅ አባት ስልክ በመደወል "ልጅህን አግተንዋል 5 ሚሊየን ብር አምጣ" ብሎ ስልኩን ይዘጋል። የልጃቸውን መታገት ተደውሎ የተነገራቸው ወላጅ አባት እና እናትም ለአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያመለክታሉ። የአዲስ አበባ ፓሊስ ባከናወነው ጠንካራ ክትትል የቤት ሠራተኛዋ  መታደል ታደሰ ከትዳር አጋሯ መሠረት አየለ ጋር በመሆን ወደ ሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ብርሀን ከተማ ጫጫ ክፍለ ከተማ ህፃኑን እንደወሰዱት ይደርስበታል። ከደብረ ብርሀን ከተማ ፖሊስ ጋር በመተባበርም ሁለቱንም ተጠርጣሪዎች ቤት ተከራይተው ልጁን ከአስቀመጡበት  ነሀሴ 17 ቀን 2017 ዓ/ም  በቁጥጥር ስር በማዋል ታግቶ የነበረው ህፃን ዮሴፍ መልካሙን ከነሙሉ ጤንነቱ ለወላጆቹ  በማስረከብ በተጠርጣሪዎቹ ላይ ምርመራውን ይቀጥላል። ፖሊስ የምርመራ መዝገብ በማደራጀትና በማጠናቀቅ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ እንዲመሰረት አድርጓል። ጉዳዮን የተመለከተው  የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ተከሳሾቹ ጥፋተኛ ሆነው በማግኘቱ 1ኛ ተከሳሽ መታደል ታደሰ በ8አመት ከ4ወር፤ 2ኛ ተከሳሽ መሰረት አየለ ደግሞ በ7 ዓመት ከ9ወር ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አሳልፎባቸዋል። ሰዎች ሰራተኛ ሲቀጥሩ ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል። መረጃው የአዲስ አበባ ፓሊስ ነው። @TikvahethMagazine
21 744
16
በአፍሪካ በስፋት የሚንቀሳቀሰው የብድር አቅራቢ ድርጅት ኦፕታሲያ ወደ ኢትዮጵያ ገቢያ ለመግባት ማቀዱን ገለጸ። በደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ባንክ ፈርስትራንድ የሚደገፈውና በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚደገፈ
በአፍሪካ በስፋት የሚንቀሳቀሰው የብድር አቅራቢ ድርጅት ኦፕታሲያ ወደ ኢትዮጵያ ገቢያ ለመግባት ማቀዱን ገለጸ። በደቡብ አፍሪካው ግዙፍ ባንክ ፈርስትራንድ የሚደገፈውና በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚደገፈው የብድር አገልግሎት አቅራቢ ተቋም ኦፕታሲያ (Optasia)፣ አገልግሎቱን ወደ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ገበያዎች ለማስፋፋት ማቀዱን "ሴማፎር" አስነብቧል። ተቋሙ በአሁን ወቅት በማደግ ላይ ባሉ 38 አገራት ውስጥ 6 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ብድር ማመቻቸቱንና፣ ቀጣይ ወደ ግብፅ እና ኢትዮጵያ ገበያ ለመግባት እቅድ መያዙን ነው ዋና ሥራ አስፈጻሚው ሳልቫዶር አንግላዳ የተናገሩት። በአፍሪካ ውስጥ በደቡብ አፍሪካ፣ ኬንያ፣ ናይጄሪያ፣ ጋና፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛንያ፣ ሩዋንዳ፣ ሴኔጋል፣ ካሜሩን እና ዲአር ኮንጎ ጨምሮ በበርካታ ሀገራት ከሚገኙ እንደ MTN፣ Airtel፣ Vodacom እና Orange ካሉ ግዙፍ የቴሌኮም እና የሞባይል ገንዘብ አቅራቢዎች ጋር ይሰራል። ተጠቃሚው ብድሩን መክፈል መቻል አለመቻሉን በሚተነትንበት የኤ.አይ እገዛ መሰረት፣ በኬንያና በሌሎች ሀገራት ያልተመለሰ ብድር ምጣኔው1.2% ብቻ ነው ተብሎለታል። ይህም ከተለመዱት የንግድ ባንኮች የተበላሸ ብድር ምጣኔ ጋር ሲነጻጸር እጅግ አነስተኛ ነው። @TikvahethMagazine
21 264
17
የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ የአንድ በርሜል ዋጋ ዳግም ከ100 ዶላር በላይ ተሻገረ። በመካከለኛው ምሥራቅ ዳግም ባገረሸው ግጭት ሳቢያ የብሬንት ነዳጅ ዋጋ በበርሜል በሐምሌ ወር ብቻ የ30 በመቶ ጭማሪ በ+1
የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ የአንድ በርሜል ዋጋ ዳግም ከ100 ዶላር በላይ ተሻገረ። በመካከለኛው ምሥራቅ ዳግም ባገረሸው ግጭት ሳቢያ የብሬንት ነዳጅ ዋጋ በበርሜል በሐምሌ ወር ብቻ የ30 በመቶ ጭማሪ በማሳየት ዳግም ከ100 ዶላር በላይ አሻቅቧል። ይህ ከፍተኛ ጭማሪ በተለይም የአሜሪካ ጦር ላለፉት 12 ቀናት በኢራን ግዛት ላይ ተደጋጋሚ የአየር ድብደባዎችን ማካሄዱንና ኢራንም በአጸፋው በቀጠናው ሀገራት ላይ የምትሰነዝረው ጥቃት ተከትሎ የተስተዋለ ነው። በተመሳሳይ ከቀናት በፊት በየመን የሚንቀሳቀሱት እና በኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማፂያን በቀይ ባሕር በሚንቀሳቀሱ ሁለት የሳዑዲ ዓረቢያ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ላይ ሚሳኤልና ድሮን በመጠቀም ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ከፍተኛ ጭማሪ ተስተውሏል። በተለይ የሁቲ አማጽያን በቀይ ባህር በሚገኘውና በቀን ከ7 ሚሊዮን በርሜል በላይ የነዳጅ ዝውውር በሚካሄድበት የባቢ ኤል-ማንደብ መስመር በኩል ጥቃት መክፈታቸው ለዓለም የነዳጅ ገበያ ከፍተኛ ሥጋት የደቀነ ሆኗል። Credit : Bloomberg @TikvahethMagazine
20 952
18
"በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቨርቹዋል አሴቶችን ለማስተዳደር ፈቃድ የተሰጠው አካል የለም" - ብሔራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቨርቹዋል አሴቶች ጋር የተያያዙ ማንኛውም የግብይት፣ የምንዛሬ፣ የዝ+1
"በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቨርቹዋል አሴቶችን ለማስተዳደር ፈቃድ የተሰጠው አካል የለም" - ብሔራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቨርቹዋል አሴቶች ጋር የተያያዙ ማንኛውም የግብይት፣ የምንዛሬ፣ የዝውውር፣ የማስቀመጥ (Custody) እና ሌሎች ተዛማጅ አገልግሎቶች ያለ ባንኩ ፈቃድ መፈጸም ሕገ-ወጥ መሆኑን በድጋሚ አስታውቋል። ባንኩ ባወጣው መግለጫ ከዚህ ቀደም የተቀመጠው ክልከላ በክሪፕቶ ምንዛሬዎች ላይ ብቻ የተገደበ እንዳልሆነ ነው የገለጸው። በዚህ መሰረትም በኤሌክትሮኒካዊ መንገድ ሊሸጥ፣ ሊዘዋወር ወይም ለክፍያ ሊውል የሚችል ማንኛውም ቨርቹዋል አሴት በክልከላው ውስጥ እንደሚካተት አስታውቋል። ብሔራዊ ባንኩ፥ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቨርቹዋል አሴቶችን ለማስተዳደር ፈቃድ የተሰጠው ድርጅት ሆነ ግለሰብ የለም ሲል ነው በመግለጫው ያረጋገጠው። በባንኩ የተከለከሉ ተግባራት የትኞቹን ያካትታል ? - ቨርቹዋል አሴቶችን ወደ መደበኛ (Fiat) ምንዛሬ ወይም ከመደበኛ ምንዛሬ ወደ ቨርቹዋል አሴት መቀየር። - ከአንድ ቨርቹዋል አሴት ወደ ሌላ ቨርቹዋል አሴት ምንዛሬ ማካሄድ። - ቨርቹዋል አሴቶችን ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ማስተላለፍ። - ቨርቹዋል አሴቶችን ወይም የመቆጣጠሪያ ቁልፎቻቸውን ማስቀመጥ ወይም ማስተዳደር (Custody)። - ቨርቹዋል አሴቶችን ለመግዛት ወይም ለመሸጥ የገበያ ወይም የመክፈያ አገልግሎት መስጠት። ባንኩ ከእነዚህ ተግባራት ጋር የሚገናኙ ወይም በዚህ ተግባር የተሳተፉ ግለሰቦችና ድርጅቶች በሕግ ተጠያቂ እንደሚሆኑ በጥብቅ አስጠንቅቋል። #FYI: በዘገባው የተጠቀሱ ቃላት ፍቺ በጥቂቱ #ቨርቹዋል_አሴት ፦ ኤሌክትሮኒካዊ በሆነ መንገድ ሊሸጥ፣ ሊዘዋወር ወይም ለክፍያ ሊያገለግል የሚችል ዲጂታል ሃብት #ፊያት_ምንዛሬ ፦ እንደ ብር ወይም ዶላር ያሉ ሕጋዊ ወረቀት ምንዛሬዎች #Custody ፦ ቨርቹዋል አሴቶችን ወክሎ ማስቀመጥ ወይም ማስተዳደር @TikvahethMagazine
21 511
19
ነገ በጉጉት የሚጠበቀው ቀን ይጀመራል! የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!! ​ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የ+2
ነገ በጉጉት የሚጠበቀው ቀን ይጀመራል! የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት!  በካዛንቺስ!!! ​ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው! ​ ​ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ! ​በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡ 1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ 2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች 3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች 4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች ​ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን። ​ነገ ካዛንቺስ አይቀርም! ​ለበለጠ መረጃ በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
18 517
20
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 ​ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል። ​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90                        :- 09 46 31 43 75
17 562