ch
Feedback
TIKVAH-MAGAZINE

TIKVAH-MAGAZINE

前往频道在 Telegram

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

显示更多

📈 Telegram 频道 TIKVAH-MAGAZINE 的分析概览

频道 TIKVAH-MAGAZINE (@tikvahethmagazine) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 192 603 名订阅者,在 新闻与媒体 类别中位列第 934,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 100

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 192 603 名订阅者。

根据 29 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 164,过去 24 小时变化为 -4,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 14.22%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.29% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 27 383 次浏览,首日通常累积 15 959 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 72

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያና የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። በ +251913134524 ላይ ያግኙን። ለማስታወቂያ @tikvahmagbot ላይ መረጃ ይጠይቁ።

凭借高频更新(最新数据采集于 30 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 新闻与媒体 类别中的关键影响点。

192 603
订阅者
-424 小时
-727
+16430

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+564
在20个频道中
六月 '26
+554
在19个频道中
Get PRO
五月 '26
+491
在56个频道中
Get PRO
四月 '26
+435
在38个频道中
Get PRO
三月 '26
+493
在40个频道中
Get PRO
二月 '26
+349
在41个频道中
Get PRO
一月 '26
+362
在61个频道中
Get PRO
十二月 '25
+314
在69个频道中
Get PRO
十一月 '25
+320
在97个频道中
Get PRO
十月 '25
+122
在35个频道中
Get PRO
九月 '25
+685
在27个频道中
Get PRO
八月 '25
+233
在25个频道中
Get PRO
七月 '25
+196
在43个频道中
Get PRO
六月 '25
+830
在54个频道中
Get PRO
五月 '25
+149
在30个频道中
Get PRO
四月 '25
+561
在39个频道中
Get PRO
三月 '25
+919
在46个频道中
Get PRO
二月 '25
+106
在23个频道中
Get PRO
一月 '25
+531
在25个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 170
在49个频道中
Get PRO
十一月 '24
+3 365
在39个频道中
Get PRO
十月 '24
+1 840
在46个频道中
Get PRO
九月 '24
+1 139
在23个频道中
Get PRO
八月 '24
+1 716
在40个频道中
Get PRO
七月 '24
+1 848
在36个频道中
Get PRO
六月 '24
+890
在35个频道中
Get PRO
五月 '24
+902
在37个频道中
Get PRO
四月 '24
+2 144
在46个频道中
Get PRO
三月 '24
+2 798
在54个频道中
Get PRO
二月 '24
+861
在26个频道中
Get PRO
一月 '24
+1 532
在85个频道中
Get PRO
十二月 '23
+666
在30个频道中
Get PRO
十一月 '23
+403
在24个频道中
Get PRO
十月 '23
+2 159
在60个频道中
Get PRO
九月 '23
+535
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+260
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+433
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+248
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+541
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+238
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+528
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+383
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+1 194
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+284
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+427
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+580
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+897
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+710
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+694
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+1 252
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+298
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+300
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+815
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+210
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+102
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+226
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+1 168
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+1 077
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+932
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+648
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+1 161
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+850
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+877
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+275
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+1 227
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+569
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+1 313
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+270 351
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
30 七月+2
29 七月+13
28 七月+18
27 七月+13
26 七月+14
25 七月+4
24 七月+32
23 七月+25
22 七月+13
21 七月+3
20 七月+3
19 七月+16
18 七月+26
17 七月+17
16 七月+13
15 七月+3
14 七月+5
13 七月+20
12 七月+22
11 七月+17
10 七月+4
09 七月+6
08 七月+36
07 七月+32
06 七月+35
05 七月+18
04 七月+27
03 七月+40
02 七月+60
01 七月+27
频道帖子
የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በወርሃ ነሐሴ የኤልኒኖ ክስተት የመፈጠር ዕድል እንዳለ ገለጸ በመጪው ነሐሴ ወር በምስራቅና በመካከለኛው የፓሲፊክ ውቅያኖስ የባሕር ወለል ሙቀት መጨመር የኤልኒኖ ክ
የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በወርሃ ነሐሴ የኤልኒኖ ክስተት የመፈጠር ዕድል እንዳለ ገለጸ በመጪው ነሐሴ ወር በምስራቅና በመካከለኛው የፓሲፊክ ውቅያኖስ የባሕር ወለል ሙቀት መጨመር የኤልኒኖ ክስተትን የማስከተል ዕድል እንዳለው አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች እንደሚያመለክቱ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት በነሐሴ ወር በትግራይ፣ በመካከለኛና በምዕራብ አማራ አንዳንድ ዞኖች መደበኛ ወይም ከመደበኛ በታች የሆነ የዝናብ መጠን ሊመዘገብ እንደሚችል ትንበያው ያሳያል። በአንጻሩ በቤንሻንጉል ጉምዝ፣ በምዕራብ ኦሮሚያ፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና በጋምቤላ ክልሎች በአብዛኛው መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ መጠን እንደሚጠበቅ ተብራርቷል። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አሳምነው ተሾመ (ዶ/ር)፣ ባለፈው የሰኔ ወር በምዕራብ፣ በሰሜን እና ሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች እስከ 100 ሚሊሜትር የሚደርስ ከፍተኛ የዝናብ መጠን መመዝገቡ ለማሳ ዝግጅት እና ለአካባቢ ጥበቃ ስራዎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን አስረድተዋል። አክለውም የግብርናውን ዘርፍ ሊከሰቱ ከሚችሉ የአየር ጸባይ ተጽዕኖዎች ለመጠበቅ የዝናብ ሁኔታን የሚመጥኑ ሰብሎችን መጠቀም፣ በአጭር ጊዜ የሚደርሱ ሰብሎችን ማምረትና ድርቅ መቋቋም የሚችሉ ዘሮችን መዝራት አስፈላጊ መሆኑን አስገንዝበዋል። በተጨማሪም የውሃ ማሰባሰብና የውሃ ማቆር ሥራዎችን በማጠናከር ለእርሻና ለመስኖ ልማት የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን መዘርጋት እንደሚገባ ገልጸዋል። ኢንስቲትዩቱ በክረምቱ ወቅት የሚኖረውን የዝናብ ሁኔታ በሳይንሳዊ ትንተና በመመርኮዝ ቀድሞ በማሳወቅ በግብርና፣ በውሃ ሀብት፣ በአካባቢ ጥበቃና በአደጋ ስጋት ቅነሳ ሥራዎች ላይ ጠቃሚ መረጃዎችን መስጠቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ነው ያነሱት። Credit : FMC @TikvahethMagazine

2
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ያላቸዉ በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም  አስተማማኝ  የሆኑ የተለያዩ  ሞዴል ያላቸዉ  በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና ጀነሬሽን   አሉን። ላፕቶፕ  ከመገዛቶ በፌት ማወቅ ያለባቹሁን ወሳኝ ነገሮች   እናስረዳለን። ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች ፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች ፣ ለጌመሮች  ወ.ዘ.ተ ሁሉም አሉን ። በላፕፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም! ! የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት ይሄን 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ። @sww2844 0928442662 / 0940141114 https://t.me/samcomptech
3 319
3
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 በ3አመት ምናስረክበው  ነው ሌላም በሳርቤት, አዋሬ ቡልጋርያ, ፒያሳ በ2አመት ምናስረክበው አለን. እንዲሁም አያት እና ጋርመንት በ1አመት ምናስረክበው አሉን ☎️ 09-18-95-96-90 ☎️ 09-46-31-43-75 ይደውሉልን።                       
2 999
4
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወንጀል ክስ "ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ" የማስረዳት ሕገ መንግሥታዊ መስፈርትን የሚያጸና ውሳኔ አጸደቀ የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የ+5
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወንጀል ክስ "ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ" የማስረዳት ሕገ መንግሥታዊ መስፈርትን የሚያጸና ውሳኔ አጸደቀ የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ በሙሉ ድምፅ በመቀበል፣ በወንጀል የተከሰሰ ማንኛውም ሰው ጥፋተኝነቱ "ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ" (beyond reasonable doubt) ካልተረጋገጠ በቀር የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ሊሰጥበት እንደማይገባ የሚያዝ ውሳኔ አጽድቋል። ከዚህ ቀደም በፍርድ ቤቶች አሰራር በወንጀል ክስ የዐቃቤ ሕግ የማስረዳት ሸክምን በተመለከተ በግልጽ የተቀመጠ ወጥ መመሪያ ባለመኖሩ፣ ፍርድ ቤቶች በዐቃቤ ሕግ የሚቀርበው ማስረጃ "የተሻለ ነው" ወይም "ሚዛን ይደፋል" ብለው ሲገምቱና ተከሳሽ የቀረበበትን በበቂ ሁኔታ መከላከል ሳይችል ሲቀር ጥፋተኛ የሚያደርጉበት ሁኔታ ነበር። ይህም ለረጅም ጊዜ አከራካሪ ሆኖ የቆየ ሲሆን፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያስተላለፈው ውሳኔ ይህንን ክፍተት በዘላቂነት የሚቀርፍ ተደርጎ ተወስዷል። በዚህም መሠረት ዐቃቤ ሕግ አንድን ተከሳሽ "ወንጀለኛ ነው" ለማስባል የሚያቀርበው ማስረጃ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ እርግጠኝነቱን የሚያረጋግጥ መሆን እንዳለበት ሕገ መንግሥታዊ መስፈርቱ በግልጽ ተደንግጓል። ለዚህ ውሳኔ መነሻ የሆነው በአመልካች አቶ ወርቅነህ ሀነኛው እና በተጠሪ የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መካከል የተደረገው የወንጀል ክርክር ነው። አመልካች ባለቤታቸው በሚያስተዳድሩት የንግድ ሱቅ ውስጥ "ያለፈቃድ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ተገኝቷል" በሚል በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የ5 ዓመት ከ6 ወር እስራት እና የ3,000 ብር የገንዘብ መቀጮ ተፈርዶባቸው ነበር። አመልካች በበኩላቸው ሱቁ የእነሱ አለመሆኑንና መሣሪያው በቦታው እንዴት እንደተገኘ እንደማያውቁ በመግለጽ የመከላከያ ምስክሮችን ቢያቀርቡም፣ የስር ፍርድ ቤቶች እንዲሁም ጉዳዩ በይግባኝና በሰበር የታየላቸው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት "የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች የተሻለ ማብራሪያ አቅርበዋል" በሚል የጥፋተኝነት ውሳኔውን አጸናተውት ነበር። ጉዳዩን የመረመረው የፌዴሬሽን ምክር ቤት የታችኞቹ ፍርድ ቤቶች የተጠቀሙት የማስረዳት ደረጃ ሕገ መንግሥታዊውን መብት የሚጥስ መሆኑን በመገንዘብ፣ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በስህተት ተሰጥቶ የነበረውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ሽሮታል። በመሆኑም አመልካች አቶ ወርቅነህ ሀነኛው በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 20(3) በተረጋገጠላቸው "ነፃ ሆኖ የመገመት መብት" መሠረት ከቀረበባቸው የወንጀል ክስ ነፃ እንዲሆኑ አስገዳጅ ውሳኔ አስተላልፏል። @TikvahethMagazine
13 331
5
#እንድታውቁት: አዲሱ የንግድ ስራ ግብር ማሳወቂያ ቅፅ @TikvahethMagazine
15 734
6
አምስት የኬንያ የጸጥታ አባላት በሶማሊያ ድንበር አቅራቢያ በአልሸባብ ታጣቂዎች ተገደሉ በሶማሊያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው ማንዴራ ክልል ውስጥ ከአል ሻባብ ታጣቂዎች ጋር በተደረገ ግጭት አምስት የኬ
አምስት የኬንያ የጸጥታ አባላት በሶማሊያ ድንበር አቅራቢያ በአልሸባብ ታጣቂዎች ተገደሉ በሶማሊያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው ማንዴራ ክልል ውስጥ ከአል ሻባብ ታጣቂዎች ጋር በተደረገ ግጭት አምስት የኬንያ የጸጥታ ኃይል አባላት መገደላቸውን ፖሊስ ገለጸ። ታጣቂ ቡድኑ የሶማሊያን ማዕከላዊ መንግሥት ለመጣል እና በእስላማዊ ሸሪዓ ሕግ የሚመራ ሥርዓትን ለመዘርጋት ለዓመታት ሲታገል ቆይቷል። ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ “በአካባቢው ቅኝት እያደረገ የነበረ ቡድን በዋንቴይ ግድብ አካባቢ ከአል ሸባብ አማጺያን ጋር ከተገናኘ በኋላ” ጥቃቱ መፈጸሙን ፖሊስ አስታውቋል። ፖሊስ ተጨማሪ ኃይል ከተላከለት በኋላ ታጣቂዎቹን መከታተል መጀመሩን እና የተቀበረ ፈንጂ መኪናው ላይ ጉዳት ማድረሱን አስታውቋል። በፈንጂው ፍንዳታ በሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ጨምሮ ገልጿል። አል ሸባብ በጸጥታ ኃይሎች እና በሰላማዊ ዜጎች ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት የሚያደርስ ሲሆን በጥር ወር በጋሪሳ የአካባቢውን አስተዳደር እና አንድ መምህር ገድሏል። መረጃው የቢቢሲ ነው። @TikvahethMagazine
17 206
7
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ያላቸዉ በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም  አስተማማኝ  የሆኑ የተለያዩ  ሞዴል ያላቸዉ  በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና ጀነሬሽን   አሉን። ላፕቶፕ  ከመገዛቶ በፌት ማወቅ ያለባቹሁን ወሳኝ ነገሮች   እናስረዳለን። ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች ፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች ፣ ለጌመሮች  ወ.ዘ.ተ ሁሉም አሉን ። በላፕፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም! ! የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት ይሄን 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ። @sww2844 0928442662 / 0940141114 https://t.me/samcomptech
15 340
8
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 በ3አመት ምናስረክበው  ነው ሌላም በሳርቤት, አዋሬ ቡልጋርያ, ፒያሳ በ2አመት ምናስረክበው አለን. እንዲሁም አያት እና ጋርመንት በ1አመት ምናስረክበው አሉን ☎️ 09-18-95-96-90 ☎️ 09-46-31-43-75 ይደውሉልን።                       
14 930
9
"በበይነመረብ ማጭበርበር ምክንያት የሚፈጸም የሰዎች ዝውውር እየተባባሰ መጥቷል" አይ.ኦ.ኤም የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM)፣ በኢንተርኔት የሚፈጸሙ የማጭበርበር ተግባራት እና ማዕከላት በ
"በበይነመረብ ማጭበርበር ምክንያት የሚፈጸም የሰዎች ዝውውር እየተባባሰ መጥቷል" አይ.ኦ.ኤም የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM)፣ በኢንተርኔት የሚፈጸሙ የማጭበርበር ተግባራት እና ማዕከላት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ካሉ የሰዎች ዝውውር ወንጀሎች አንዱ መሆኑን አስጠነቀቀ። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ፖፕ በጄኔቫ በሰጡት መግለጫ፣ ከ80 በላይ ከሚሆኑ ሀገራት በርካታ ሰዎች በማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሚወጡ የሀሰት የሥራ ማስታወቂያዎች ተታለው ወደዚሁ አደገኛ መዋቅር ውስጥ እንደሚገቡ ተናግረዋል። በሚያንማር፣ ካምቦዲያ እና ላኦስ የመሳሰሉ የደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት ውስጥ በተቋቋሙ ማዕከላት እስከ 300,000 የሚደርሱ ሰዎች ተገደው እንዲሰሩ እንደሚደረጉና ነው የገለጹት። እነዚህ ሰዎች በዋናነት በምዕራባውያን ሀገራት የሚኖሩ አረጋውያንን በኦንላይን በመሸወድ ገንዘብ እንዲያታልሉ የሚገደዱ ሲሆን የዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ወጣቶች ደግሞ ለሥራቸው እንደሚመርጡ ገልጸዋል። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዕፅ እና ወንጀል ጽሕፈት ቤት (UNODC) ግምት መሠረት፣ በእነዚህ የኦንላይን ማጭበርበሮች ምክንያት በየዓመቱ ከ 88 ቢሊዮን እስከ 114 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የገንዘብ ስርቆት ይፈጸማል። IOM እስካሁን ከ 33 ሀገራት የተጭበረበሩ ከ 3,500 በላይ ተጎጂዎችን መታደግ መቻሉን ገልጾ፣ እነዚህ ሰዎች ከእስር ሲወጡ ለከፍተኛ የእዳ ጫና እና የሥነ-ልቦና ጉዳት እንደሚዳረጉ አስታውቋል። @TikvahethMagazine
19 475
10
"በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ ለስምሪቱ [ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት] ካመለከቱ 644,405 መካከል 631,661 ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል" - ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር @Tikv
"በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ ለስምሪቱ [ለውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት] ካመለከቱ 644,405 መካከል 631,661 ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል" - ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር @TikvahethMagazine
17 263
11
የሕንፃ ግንባታ ደህንነትን ሳያሟሉ በተገኙ አልሚዎች ተቀጡ! የሕንፃ ግንባታ ደኅንነትን ሳያሟሉ ለአደጋ አጋላጭ በሆነ መልኩ እየሠሩ በተገኙ አልሚዎች ላይ የገንዘብ ቅጣትና የእርምት እርምጃ መውሰዱን+3
የሕንፃ ግንባታ ደህንነትን ሳያሟሉ በተገኙ አልሚዎች ተቀጡ! የሕንፃ ግንባታ ደኅንነትን ሳያሟሉ ለአደጋ አጋላጭ በሆነ መልኩ እየሠሩ በተገኙ አልሚዎች ላይ የገንዘብ ቅጣትና የእርምት እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡ ተቋሙ፥ የሕንፃ ደኅንነት መስፈርቶችን ባላሟሉ አልሚዎች ላይ የገንዘብ መቀጮ መወሰኑንና በኮንትራክተርና አማካሪዎች ላይ ደግሞ አስተዳደራዊ የእርምት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል። @TikvahethMagazine
17 226
12
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ ለተጎዱ አካባቢዎች በዝቅተኛ የወለድ መጠን የሚቀርብ የ31 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለአነስተኛ እና መካ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ዩሮ ብድር ሊሰጥ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግጭት አደጋ ለተጎዱ አካባቢዎች በዝቅተኛ የወለድ መጠን የሚቀርብ የ31 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ። የብድር አቅርቦቱ ከአውሮፓ ኅብረት እና የጀርመን ልማት ባንክ (KfW) በተገኘ 31 ሚሊየን ብር ድጋፍ የሚመቻች ነው። በኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች እና የግሪን ኢኮኖሚ ፕሮጀክቶች ዳይሬክተር አቶ ተፈራ በፍቃዱ እንደተናገሩት፤ ብድሩ በተመጣጣኝ የወለድ መጠን ስርዓት የሚቀርብ ነው። አገልግሎቱ በአነስተኛ የወለድ መጠን ለመጀመሪያ ዙር ለተመረጡ አራት ባንኮች እና በአንድ የማይክሮ ፋይናንስ በኩል እንደሚቀርብ አቶ ተፈራ ገልጸዋል። ብድሩ በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርብ ሲሆን፤ በማምረቻ፣ በአገልግሎት፣ በንግድ ሥራ፣ በኮንስትራክሽን እና በግብርና ማቀነባበርያ ዘርፎች ለሚሰማሩ ይመቻቻል ተብሏል። በሴቶች እና በወጣቶች ለተቋቋሙ ኢንተርፕራይዞችም ቅድሚያ ይሰጣል ተብሏል፡፡ @TikvahethMagazine
16 580
13
#Africa 🌍 በአፍሪካ የሚገኙ በቢሊዮን ዶላር ያላቸው ባለሃብቶች ቁጥር የ25 እንዲሁም 120 ሺ የሚሆኑ ሚሊዮነሮች ቤት መሆኗን በ 'ሄንሌይ ኤንድ ፓርትነርስ' እና 'ኒው ወርልድ ዌልዝ' የተዘጋ
#Africa 🌍 በአፍሪካ የሚገኙ በቢሊዮን ዶላር ያላቸው ባለሃብቶች ቁጥር የ25 እንዲሁም 120 ሺ የሚሆኑ ሚሊዮነሮች ቤት መሆኗን በ 'ሄንሌይ ኤንድ ፓርትነርስ' እና 'ኒው ወርልድ ዌልዝ' የተዘጋጀው የአፍሪካ የሃብት ሪፖርት መረጃ ያሳያል። በዚህም ደቡብ አፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር ስትሆን በኢትዮጵያ የ2,400 የዶላር ሚሊዮነሮች ይገኛሉ ተብሏል። በአኅጉሪቱ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሚሊየነሮች የሚገኙባቸውን 10 ሀገራትን ከላይ በምስሉ ይመልከቱ። Credit: TRT Africa @TikvahethMagazine
18 238
14
“ ባንክ ኦፍ አሜሪካን ወደ ኢትዮጵያ መሳብ ትልቁ ስኬታችን ነው ” ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ “ ለተሳታፊዎች ታይሚንግ ቺፕ እንጀምራለን ” ዳግማዊት አማረ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በባንክ ኦፍ+2
“ ባንክ ኦፍ አሜሪካን ወደ ኢትዮጵያ መሳብ ትልቁ ስኬታችን ነው ” ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ “ ለተሳታፊዎች ታይሚንግ ቺፕ እንጀምራለን ” ዳግማዊት አማረ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በባንክ ኦፍ አሜሪካ የሚቀርበው የ 2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ። ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ባዘጋጀው የማስጀመሪየ ስነ ስርዓት ምዝገባውን በይፋ አስጀምሯል። በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መስራች ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ “ በዚህ ውድድር 50 እና 40ሺህ ጨራሽ እንፈልጋለን “ ብለዋል አክለውም " ባንክ ኦፍ አሜሪካን ወደ ኢትዮጵያ መሳብ እስካሁን ካደረግናቸው ሁሉ በጣም ትልቁ ስኬታችን ነው “ሲሉ ገልጸዋል። የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ በበኩላቸው በቀጣዩ ውድድር አዲስ ቴክኖሎጂ መጨመሩን አብስረዋል። በቀጣዩ ውድድር “ ለተሳታፊዎች ' ታይሚንግ ቺፕ ' እናስተዋውቃለን " ሲሉ ዳግማዊት አማረ ተናግረዋል። በስነ ስርዓቱ ላይ :- - የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ እንዲሁም - የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ተገኝተዋል። በቀጣዩ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር 60ሺህ ተሳታፊዎችን ለመቀበል ዝግጅት እንደተደረገ ተገልጿል። በ 2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ግለሰቦች ምዝገባቸውን በቴሌብር መተግበሪያ ብቻ ማከናወን ይችላሉ ተብሏል። የምዝገባ ዋጋው ምን ይመስላል ? - ከመስቀል አደባባይ ለሚጀምረው ቀይ መነሻ 790 ብር - ከግዮን ሆቴል ፊት ለፊት ለሚጀምረው እና የሰአት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ ለሚኖረው አረንጓዴ መነሻ 950 ብር መሆኑ ተገልጿል። via @tikvahethsport
16 775
15
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ያላቸዉ በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በጥራትም:በብራንድም:በባትሪ ቆይታም  አስተማማኝ  የሆኑ የተለያዩ  ሞዴል ያላቸዉ  በፈለጉት ስክሬን መጠን : ኮር እና ጀነሬሽን   አሉን። ላፕቶፕ  ከመገዛቶ በፌት ማወቅ ያለባቹሁን ወሳኝ ነገሮች   እናስረዳለን። ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች ፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች ፣ ለጌመሮች  ወ.ዘ.ተ ሁሉም አሉን ። በላፕፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም! ! የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት ይሄን 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ። @sww2844 0928442662 / 0940141114 https://t.me/samcomptech
13 581
16
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁ
💥በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 በ3አመት ምናስረክበው  ነው ሌላም በሳርቤት, አዋሬ ቡልጋርያ, ፒያሳ በ2አመት ምናስረክበው አለን. እንዲሁም አያት እና ጋርመንት በ1አመት ምናስረክበው አሉን ☎️ 09-18-95-96-90 ☎️ 09-46-31-43-75 ይደውሉልን።                       
15 581
17
ደቡብ ሱዳን የመጀመሪያውን የተፈጥሮ ቅርሰሰ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ማስመዝገብ አስመዘገበች። ደቡብ ሱዳን ቦማ-ባንዲጊሎ የተባለውንና ከፍተኛ የእንስሳት ፍልሰት የሚካሄድበትን መልክዓ ምድሯን በዩኔ+2
ደቡብ ሱዳን የመጀመሪያውን የተፈጥሮ ቅርሰሰ በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ማስመዝገብ አስመዘገበች። ደቡብ ሱዳን ቦማ-ባንዲጊሎ የተባለውንና ከፍተኛ የእንስሳት ፍልሰት የሚካሄድበትን መልክዓ ምድሯን በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ማስመዝገብ ችላለች። ይህም በሀገሪቱ የተመዘገበ የመጀመሪያው ቅርስ ያደርገዋል። ይህ መልክዓ ምድር በዓለም ላይ ካሉ ትላልቅ የእንስሳት ፍልሰት ከሚካሄድባቸው አንዱና ዋነኛው ስፍራ ሲሆን ከፍተኛ የሥነ-ምህዳር እና የቱሪዝም እሴት ያለው ነው። @TikvahethMagazine
21 712
18
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣
በመገናኛ የካ ክፍለ ከተማ (ዲያስፖራ አደባባይ) የሚገኘውን የቴምር ፕሮፐርቲስ ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ መረጃ በአጭሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ​የክፍያ አማራጭ፦ በ40/60 አከፋፈል (40% አሁን፣ ቀሪውን 60% ቤት ሲረከቡ) ወይም ቀሪውን 80% እስከ 15 ዙር ያለምንም ወለድና የዕቃዎች ጭማሪ መክፈል ይቻላል። ለ40% ከፋዮች የ10% ቅናሽ አለ እንዲሁም 100% ለከፈለ 35%ቅናሽ አለው ​ስቱዲዮ (32 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 4,160,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 832,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=2,704,000 ​1 መኝታ (60 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 7,800,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 1,560,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=5,070,000 ​2 መኝታ (90 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 11,700,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,340,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ=7,605,000 ​3 መኝታ (112 ካሬ)፦ ሙሉ ክፍያ 14,560,000 ብር | 20% ቅድመ ክፍያ 2,912,000 ብር። 100% ሲከፍሉ 35% ቅናሽ =9,464,000 ​ልዩ ማሳሰቢያ፦ ይህ ዋጋ ከ1ኛ እስከ 7ኛ ፎቅ ላለው ሲሆን፣ ፎቁ ከፍ ሲል ዋጋው ይቀንሳል። ​ሌሎች ሳይቶች፦ በሳርቤት፣ አዋሬ፣ ቡልጋሪያ፣ ፒያሳ እና ገላን የመኖሪያና የንግድ ሱቆች/ቢሮዎች ይገኛሉ። ለበለጠ መረጃ :- 09 18 95 96 90                        :- 09 46 31 43 75
14 106
19
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ የሟቾች ቁጥር 1,405 ደረሰ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1,405 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ባለ
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ የሟቾች ቁጥር 1,405 ደረሰ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 1,405 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ባለስልጣናት አስታወቁ። እስከ አሁን በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 3,200 ደረሰ ሲሆን፣ የሞት ምጣኔውም ለግማሽ የተጠጋ መሆኑ አሳሳቢነቱ አይሏል። በሀገሪቱ ያለው የኢቦላ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን፣ ባለፉት አስር ቀናት ውስጥ ብቻ ወደ 1,000 የሚጠጉ አዳዲስ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተመዝግቧል። @TikvahethMagazine
19 527
20
ኤል ኒኖ የአፍሪካ ሀገራት እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተባለ። በፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ እየታየ ያለውን የሙቀት መጠን መጨመር ተከትሎ የሚከሰተውና "ሱፐር" ኤል
ኤል ኒኖ የአፍሪካ ሀገራት እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተባለ። በፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ እየታየ ያለውን የሙቀት መጠን መጨመር ተከትሎ የሚከሰተውና "ሱፐር" ኤል ኒኖ (Super El Niño) የተሰኘው ከባድ የአየር ጠባይ መዛባት በጉዳቱ ሰለባ በሆኑ የአፍሪካ ሀገራት ላይ ከ10 ቢሊዮን እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ጉዳት እንደሚያደርስ የአፍሪካ ልማት ባንክ አስጠነቀቀ። በአፍሪካ ልማት ባንክ የአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ እድገት ዳይሬክተር አንቶኒ ኒዮንግ ለሮይተርስ በሰጡት ቃለ-መጠይቅ እንደገለጹት፣ ይህ ክስተት በከፍተኛ ሁኔታ በሚጎዱ ሀገራት የሀገር ውስጥ ጠቅላላ ምርት (GDP) ላይ በአማካይ ከ1% እስከ 2% ቅናሽ ያስከትላል። ይህም በመላው አህጉሪቱ እስከ 20 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ኪሳራ የሚያስከትል ሲሆን፣ በከባድ አደጋ ውስጥ ከሚወድቁ አካባቢዎች ለከፍተኛ ስደት (Mass migration) ሊያስተናግዱ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል። ኤል ኒኖ በአፍሪካ ከፍተኛ ድርቅ፣ ጎርፍ እና ማዕበል የሚያስከትል በመሆኑ ከምግብና የውሃ እጥረት በተጨማሪ የመሰረተ ልማቶችን በማውደም ሀገራትን ለከፋ ችግር ያጋልጣል ተብሎ ተሰግቷል። የአፍሪካ ልማት ባንክ መረጃ እንደሚያመለክተው ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሶማሊያ፣ ማሊ፣ ቡሩንዲ እና ናይጄሪያ በኤል ኒኖ ምክንያት ከፍተኛ ጉዳት ሊደርስባቸው የሚችሉ ሀገራት ተብለው ተለይተዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እ.ኤ.አ. በ2035 ታዳጊ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በዓመት 365 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋቸዋል ቢልም፣ አንቶኒ ኒዮንግ ግን አሁን ካለው የኤል ኒኖ ስጋት አንጻር አፍሪካ በዚህ ዓመት ብቻ እስከ 100 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የፋይናንስ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል። ባለሙያው አክለውም አደጋው ሲከሰት ሀገራት ከነበሩበት የእድገት ደረጃ ወደ ኋላ የሚመለሱ በመሆኑ፣ ዜጎች ወደ ከፋ ድህነት እንዳይገቡ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ያስፈልገዋል ብለዋል። Credit: Reuters / TRT Afrika @TikvahethMagazine
17 600