cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

TIKVAH-MAGAZINE

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። #ኢትዮጵያ ያግኙን +251913134524

Show more
Advertising posts
196 371
Subscribers
-2824 hours
+867 days
+1 49230 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViews
Shares
Views dynamics
01
ለጅማ ዩኒቨርስቲ እና በከተማዋ ለሚገኙ የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 22 ሺ መፅሃፍት ተበረከተ ተስፋ ለጅማ እና ሪቦ ፋውንዴሽን የተሰኙ ማህበራት ከ ስልሳ ሚሊዮን (60,000,000) ብር በላይ የሚገመቱ 22,000 መፅሃፍቶችን በስጦታት ማበርከታቸውን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። ማህበራቱ ይህንን ያደረጉት ከተለያዩ አውሮፓ ከሚኖሩ የጅማ እና አካባቢዋ ተወላጆች እና የዲያስፖራ ማህበረሰብ ጋር በመተባበር ሲሆን የጅማ ዩንቨርስቲ ከፍተኛ ማናጅመንት አባላት፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ሌሎች በተገኙበት ርክክቡ ተደርጓል። @TikvahethMagazine
18 02110Loading...
02
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን በሾኔ ከተማ አስተዳደር ማዞሪያ ቀበሌ ሌሊት 11:30 አከባቢ በደረሰው በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል። አደጋው የተከሰተው ከወላይታ ሶዶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ ፒካፕ መኪና በተቃራኒ አቅጣጫ ከሚጓዝ ባለሶስት እግር ባጃጅ ጋር ተጋጭቶ ነው። በአደጋውም በውስጡ የነበሩ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላት እና አንድ ጎረቤት በድምሩ የ 4 ሰዎች ህይወት አልፏል። በ 2 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ሲሆን ከሟቾቹ መካከል ምጥ ይዟት ወደ ሆስፒታል እያመራች የነበረች እናት እንደምትገኝበት ተገልጿል። የአደጋው መንስኤ በመጣራት ላይ ስለመሆኑም ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine
17 5075Loading...
03
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በገበታ ለሀገር የተገነቡ ሎጆችን ሥራ የማስኬድ ኃላፊነት ተቀበለ። በገበታ ለሀገር የተገነቡ ሎጆችን ስራ የማስኬድ ተግባርን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስካይ ላይት ሆቴል ተቋሙ በኩል እንዲወጣ የስምምነት ፊርማ ሥነሥርዓት ተካሂዷል። ስምምነቱ በቅርቡ የተመረቁትን ሃላላ ኬላ ሎጅ፣ ጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና ሎጅ እና ወንጪ ኢኮ ሎጅ እንዲሁም በመጠናቀቅ ላይ ያለውን የጎርጎራ ፕሮጀክትንም ያካትታል። "ቀጣይ የስራ ማስኬድ እና ማስተዳደር ተግባሩ ለብሔራዊ ሰንደቅ ተሸካሚው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሃላፊነት መሰጠቱም የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ከማስቻሉም ባለፈ ለአለምአቀፍ የቱሪዝም መዳረሻነት ትውውቅ ከፍ ያለ ዕድል ይፈጥራል።" ሲል የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አስታውቋል።
20 73029Loading...
04
#MOR ° ባለፉት ዘጠኛ ወራት 374.20 ቢሊዮን ብር ገቢ ተሰብስቧል። ° 23ሺ ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ዘዴ ክፍያ መፈጸም ችለዋል። የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 9 ወራት 374.20 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ የ9 ወራት ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት ገልፀዋል። መስሪያ ቤቱ 391.34 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ የነበረ ሲሆን፤ የዕቅዱን 95.62 በመቶ ማሳካት እንደቻለ ገልጿል። ከነዚህ ውስጥ 23,071 ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ዘዴ ክፍያ መፈጸም መቻላቸውም ተገልጿል። የገቢዎች ሚኒስቴር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በቅንጅት በመስራት ባለፉት 9 ወራት የቴሌ ብር ሥርዓትን ለቀረጥና ታክስ አሰባሰቡ በሥራ ላይ ማዋል በመቻሉ 7,130 ግብር ከፋዮች በቴሌ ብር በኩል ክፍያቸውን እንደፈፀሙ ተነግሯል። በተያየዘ የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን ለማሳለጥ የታቀፉ የንግድ ባንኮች ቁጥር 21 እንዲደርስ የተደረገ መሆኑን ሲጠቆም የተቀሩት ባንኮችንም ወደ ሥርዓቱ ለማስገባት ሥራዎች እየተሰራ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine
19 0753Loading...
05
እንኳን አደረሳችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
18 3931Loading...
06
ልጆች 13 ዓመት እስኪሞላቸው ድረስ ስማርት ስልኮችን ባይጠቀሙ ሲል በፈረንሳይ የተሰራ ጥናት አመለከተ። በተለያየ የእድሜ ደረጃ ላይ ያሉ ህፃናት እና ታዳጊዎች ስማርት ስልኮችን በመጠቀም የተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ሲጠቀሙ አለፍ ሊልም በነዚህ የትስስር ገጾች ላይ ተሳትፎ ሲያደርጉ ይስተዋላል። የስማርት ስልክ አጠቃቀም ጥንቃቄ የሚያስፈልገው እንደሆነ ቢነገርም ሀገራችን ኢትዮጵያ ጨምሮ ስማርት ስልኮች ላይ የሚገኙት የማህበራዊ ትስስር ገጾች ህፃናትና ታዳጊዎችን ለሱስ ከመዳረግ ባለፈ በልጆች ላይ ስነልቦናዊ ጉዳት እያስከተለ ስለመሆኑ ይነገራል። ጉዳዩን አስመልክቶ በፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ማክሮን ሀሳብ አመንጪነት ታዳጊ ልጆችን ከአደጋ ለመጠበቅ ኒውሮሎጂስት እና የዘርፉ ባለሙያዎች የስልክ ስክሪን አጠቃቀም መመሪያዎችን ለመንግስት እንዲጠቁሙ  በማሰብ 3 ወራትን የፈጀ ጥናት ተሰርቷል። በጥናቱም ልጆች 13 አመት እስኪሞላቸው ድረስ ስማርት ስልኮችን እንዲጠቀሙ መፈቀድ እንደሌለበትና እንደ #ቲክቶክ፣ #ኢንስታግራም እና #ስናፕቻት የመሳሰሉ ማህበራዊ ሚዲያዎችን እስከ 18 አመት ድረስ መጠቀም እንደሌለባቸው ጥናቱ አመልክቷል። ጥናቱም ከ3 አመት በታች ያሉ ህጻናት የቴሌቪዥን ስክሪኖች ጨምሮ ለስልኮች ተጋላጭ መሆን እንደሌለባቸው የጠቆመ ሲሆን አንድ ህፃን 11 ዓመት ሳይሞላው ስልክ ሊኖረው እንደማይገባና ይህ ካልሆነ ህፃናት በልጅነታቸው ስሜታቸውን ከመግለፅ እና ነገሮችን ከመረዳት አኳያ ሊያዳብሯቸው የሚገባቸውን ችሎታዎች ሊጎዳ እንደሚችል ተገልጿል። የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ማክሮን ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በጥር ወር ህፃናትን ላይ ጉዳት እየዳረገ ስለሚገኘው የስማርት ስልክ እንዲሁም የስክሪን አጠቃቀም " እገዳዎች ወይም ገደቦች " ሊኖሩ ይችላሉ ማለታቸውም ነው የተነገረው። ይህ ጥናት በኢትዮጵያ ካለው የህፃናትና ታዳጊዎች ስማርት ስልክ አጠቀም አንፃር እንዴት ይታያል?
29 476371Loading...
07
"የዓለም ባንክ የአፍሪካ ሀገራትን መዋቅራዊ ችግሮች ከመደገፍ ለሴሚናር ገንዘብ ማውጣት ይቀለዋል" የዩጋንዳው ፕሬዝደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የዩጋንዳው ፕሬዝደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የዓለም ባንክ ድሃ የአፍሪካ ሀገራት ለዕድገታቸው እንቅፋት የሆኑ የእርሻ፣ ትራንስፖርትና መሰል መዋቅራዊ ችግሮችን እንዲፈቱ ብድር ከመስጠት ይልቅ ለሚዘጋጁት ‘ሴሚናሮች’ ብድር ቅድሚያ ይሰጣል ሲሉ ወቀሳ ሰነዘሩ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በኬኔያ በተካሄደው የአለም አቀፍ ልማት ማህበር የአፍሪካ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ነው። " አለም ባንክ ሰዎች ተቀምጠው ለሚመገቡት ሴሚናሮች  ብድር ለመስጠት ፈጣን ናቸው። ነው ነገር ግን የመስኖ እና የመሠረተ ልማት ልማትን አይደግፉም " ሲሉ ወቅሰዋል። ፕሬዝዳንቱ አፍሪካ ዘላቂ ልማት (Sustainable underdevelopment) አያስፈልጋትም አፍሪካ የምትፈልገው ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ (Socio-Economic Transformation) ነው ያሉ ሲሆን ዘላቂ ልማትን የሚባለውን ፅንሰ ሀሳብ እድገት የሌለው ሲሉ ገልጸውታል። "አንድ ሴት በዚህ ዓመት ካረገዘች በሚቀጥሉት ሦስት እና አራት ዓመታት እርጉዝ አትሆንም፥ ይህ ፈጽሞ አይፈጠርም ተፈጥሯዊው እድገት ለወራት ታረግዛለች ልጁ ያድጋል፤ ይወለዳል፤ ይጎለምሳል። የሆነ ምዕራፍ ላይ እርግዝናው (Quantitative) ወደ ልጅነት ይቀየራል (Qualitative) እነዚህን ቃላት በዶክመንታችሁ አስተካክሏቸው።" ሲሉ ገልጸዋል። ፕሬዚደንት ሙሴቬኒ አክለውም፥ አፍሪቃ የጥሬ ዕቃዎቿን ወደ ውጭ መላክ እንድታቆም የጠየቁ ሲሆን ጥሬ እቃ ላይ እሴት ሳይጨመር መላክ በአፍሪካዊያን ሀብት ሌሎችን ማበልጸግ እንደሆነ የቡና እና የማዕድን ሀብትን በምሳሌ አንስተው አስረድተዋል። "ኡጋንዳ ሀብታም ሀገር ብትሆንም አብዛኞቹ ዜጎቿ ለዕለት ጉርስ እንጂ ለኪስ የሚሆን ገንዘብ ከሚያገኙበትን ሥርዓት ( Money Economy) ውጪ ናቸው። ይህንን ለመቅረፍ ገንዘብ የሚሰጠኝ የለም ምክንያቱም ሁሉም ገንዘብ ለአቅም ማጎልበቻ (Capacity Building ) ነው። እኛ ግን በራሳችን ፈንድ እየሰራን ነው" ሲሉ ተናግረዋል። በአፍሪካ የግሉ ዘርፍ እየተደገፈ ባለመሆኑ እድገት እየተመዘገበ እንዳልሆነ የገለፁት ሙሴቬኒ የግሉ ዘርፍ እንዲበረታታ በቅድሚያ በአነስተኛ ዋጋ ማምረት መቻል ለዚህም ደግሞ  የመንገድ የኤሌክትሪክ ሀይል ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅሰው የዓለም ባንክ ለእነዚህ ነገሮች ፈንድ ያደረገበትን ኦዲት ያድርግ ሲሉ ጠቅሰዋል። (📹 28 MB)
28 62227Loading...
08
እንኳን አደረሳችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
26 4231Loading...
09
ከታላቁ ህዳሴ ግድብ በቀን እስከ 250 ኪሎ ግራም የሚደርስ ዓሳ እየተገኘ ነው ተባለ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከዚህ ቀደም ታጥቀው ይንቀሳቀሱ የነበሩና ሌሎች ወጣቶች በ2 ማኅበር ተደራጅተው በጀመሩት የዓሳ ማስገር ስራ ከህዳሴ ግድብ በቀን እስከ 250 ኪሎ ግራም የሚደርስ ዓሳ እየተገኘ መሆኑ ተገለፀ። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሐይቅ ግድቡ ውሀ መያዝ ከጀመረ ወዲህ በተለይም ለዓሳ ምርት ምቹ መሆኑ ሲገር በ8 ወራት ውስጥ 1729 ቶን ዓሳ ምርት ከህዳሴ ግድብ መገኘቱን ዶይቼ ቨለ በዘገባው አመልክቷል። ወጣቶቹ የተደራጁበት ማህበርም 56 የሚደርሱ ወጣቶችን ያቀፈ ሲሆን በግደቡ ዳርቻ በሚሰሩት የዓሳ ማስገር ስራ በቀን ከ2 እስከ 3 ኩንታል ዓሳ እንደሚኝና በአካባቢው የዓሳ ማስገር ስራውን በማህበሰረብ አቀም ለማድረግና ለማሻሻል ዘመናዊ ጅልባዎች ያስፈልጋሉ ተብሏል።
33 29946Loading...
10
#CholeraUpdate በኢትዮጵያ ባለፈው ወር ከአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እንደተመዘገበ ተነገረ በአፍሪካ ባለፈው መጋቢት ወር በኮሌራ በሽታ ከተያዙ 14,441 አዲስ የኮሌራ ታማሚዎች መሃከል ከአህጉሪቱ ከፍተኛ ታማሚዎች የተመዘገቡባት ኢትዮጵያ መሆኗን የአለም ጤና ድርጅት ሪፖርት አመልክቷል። በተጠቀሰው ወር በኢትዮጵያ 4009 ሰዎች በኮሌራ መያዛቸው ተነግሯል። በኮሌራ ከተያዙት ሰዎች ውስጥም 24 ሰዎች መሞታቸው ተጠቁሟል። በኢትዮጵያ ባለፉት 3 ወራት 9,429 ሰዎች በኮሌራ ተይዘው 111 ሰዎች መሞታቸውንም ሪፖርቱ አመልክቷል። በአፍሪካ ከጃንዋሪ 1 ቀን 2023 እስከ ማርች 31 ቀን 2024 በጠቅላላው በ18 ሀገራት 271,119 ሰዎች በኮሌራ በሽታ ሲያዙ በተጠቀሰው ጊዜ በኢትዮጵያ 39,892 ሰዎች በበሽታው ተይዘው 524 ሰዎች መሞታቸውም ነው የተገለፀው።
31 04213Loading...
11
#እንድታውቁት ነገ ረቡዕ ሚያዚያ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በአለም አቀፍ ደረጃ የሠራተኞች ቀን የሚከበርበት ቢሆንም፤ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከዋናው መስሪያ ቤት እስከ አገልግሎት መስጫ ማዕከሎቹ ድረስ በሚገኙ ሁሉም ቢሮዎች ሁሉንም አገልግሎቶቹን እስከ ቀኑ 11፡00 ድረስ የሚሰጥ መሆኑን አሳውቋል።
27 95811Loading...
12
በ2023 አምስት ምርጥ እንግሊዝኛ ተናጋሪ የአፍሪካ ሀገራት የትኞቹ ናቸው? "ኢዱኬሽን ፈርስት" የተባለ ዓለማቀፍ የትምህርት ተቋም እድሜአቸው ከ 18 - 20 የሆኑ 2.1 ሚሊዮን ወጣቶችን ከ113 ሀገራት የእንጊሊዘኛ ቋንቋ ችሎታቸውን በመገምገም የሀገራትን የእንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ብቃት ደረጃ አውጥቷል። ተቋሙ የቋንቋውን ተናጋሪዎች ብቃት በጣም የላቀ፣ ከፍተኛ፣ መካከለኛ፣ ዝቅተኛ እና በጣም ዝቅተኛ በሚሉ አምስት የብቃት ደረጃዎች በመክፈል ነው ሪፖርቱን ይፋ ያደረገው። በሪፖርቱ መሰረትም ከ1ኛ እስከ 5ኛ የተቀመጡ የአፍሪካ ሀገራት በቅደም ተከተል፦ 🇿🇦 ደቡብ አፍሪካ 🇰🇪 ኬንያ 🇳🇬 ናይጄሪያ 🇬🇭 ጋና 🇺🇬 ኡዳንዳ መሆን ችለዋል። ከአፍሪካ በቋንቋ ተናጋሪነት ብቃት የመጀመሪያ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ደቡብ አፍሪካ  "#በጣም_የላቀ" በተባለው ከፍተኛ የእንግሊዘኛ ብቃት ያላችው ሀገራት ምድብ ውስጥ ተካትታለች። 2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ኬንያ እንዲሁም 3ኛዋ ናይጄሪያ "#ከፍተኛ" በተባለው እንዲሁም  ዩጋንዳ እና ጋና "#መካከለኛ" በተባለው የቋንቋ ተናጋሪነት ምድብ ተመድበዋል። ሀገራችን #ኢትዮጵያ🇪🇹 #ዝቅተኛ የእንጊሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪነት ምድብ ውስጥ ከታንዛኒያ፣ ሞሮኮ፣ አልጄሪያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ግብፅ ጋር መመደቧ በሪፖርቱ ተመላክቷል። ኔዘርላንድስ፣ ሲንጋፖር፣ ኦስትሪያ፣ ዴንማርክ እና ኖርዌይ ከአለም ከ1 እስከ 5 ያለውን የኢንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪነት ብቃት ደረጃ መያዝ ችለዋል።
27 77928Loading...
13
እንኳን አደረሳችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
28 8748Loading...
14
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በቤሩት አል ሃሪሪ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ምን ገጠመው? የሊባኖስ አቬዬሽን ባለስልጣን “ቴል አቪቭ” የተሰኘ መለያ ያለበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ቤይሩት ሲደርስ ተቃውሞ ማሰማቱን የሀገሪቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። የሀገሪቱ ሲቪል አቬዬሽን ባለስልጣን ቤይሩት ያረፈው የኢትዮጵያ አየር መንገድ 787-9 አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ ከመመለሱ በፊት ምልክቱን እንዲሸፍን አድርጓል። በተጨማሪም፥ አውሮፕላኖች በቤይሩት ከመድረሳቸው በፊት ሊባኖስ "ጠላቴ ናት" ከምትላት እስራኤል ጋር የተያያዘ ምንም አርማ እንደሌለ ማረጋገጥ እንዳለበት አሳስቧል። ሊባኖስ ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ኖሯት የማያውቅ ሲሆን እንደ ጠላት ሀገር የሚተያዩ ናቸው። ሁለቱ ሀገራት በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመሀከለኛው ምስራቅ ባለው ግጭትና የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን የሆነው 'ሒዝቦላ' ጋር በሚያደርጉት ውጊያ ቀጠናው እና ሁለቱ ሀገራት የተካረረ ውጥረት ውስጥ መግባታቸው ይታወቃል። አየር መንገዱ አዳዲስ አውሮፕላን ሲያስገባ አውሮፕላኖቹ የመጀመሪያ በረራ ያደረጉበት የመጀመሪያው ከተማ ስም በውጨኛው ክፍል ላይ ይጻፋል። ይህም የአየር መንገዱ ልምድ ነው። በዚህ መሰረትም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ4 አመት በፊት ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኑን ወደ መስመር ሲያስገባ ቅድሚያ የበረረበትን የከተማ ስያሜ ' ቴል አቪቭ ' የሚል የሚል ስያሜ ሰጥቶት ነበር።
35 89236Loading...
15
መንግሥት የሪል ስቴት ንብረት ታክስና የተሽከርካሪ ዝውውር ታክስ ለመጣል ማቀዱ ተነገረ መንግሥት የአገሪቱን የታክስ ገቢ ለማሳደግ የሪል ስቴት ንብረት ታክስና የሞተር ተሽከርካሪ ዝውውር ታክስ ለመጣል ማቀዱን ሪፖርተር ዘግቧል። ሁለቱን አዲስ ዓይነት ታክሶች ከዘንድሮ ጀምሮ እስከሚቀጥለው ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ ለመጣል መታቀዱም ተጠቁሟል። በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች በሙሉ እንደየ ሞተር አቅማቸው የመንገድ ፈንድ ክፍያ በየዓመቱ ይከፍላሉ። አሁን የታቀደው የተሽከርካሪ ዝውውር ታክስ ከመንገድ ፈንድ ክፍያ በተጨማሪነት የሚጣል ሲሆን ይህ ታክስ በአገሪቱ ውስጥ ባሉ ሁሉም ተሽከርካሪዎች ላይ የሚተገበር እንደሆነም ተገልጿል። ሌላው የሪል ስቴት ንብረት ታክስ በ2025 ተግባራዊ እንደሚደረግ ሲጠቆም ታክሱ የሚጣለው፣ በአልሚዎች ላይ ይሁን በሪል ስቴት አልሚዎች፣ ወይም የተገነቡ ቤቶችን በሚገዙ ነዋሪዎች በግልፅ አልታወቀም። ነገር ግን የሪል ስቴት ታክስ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች እንዲሰበሰብ ታቅዶ በመረቀቅ ላይ ከሚገኘው የንብረት ታክስ በተጨማሪ፣ የታቀደ አዲስ የታክስ ዓይነት መሆኑን ተነግሯል። @TikvahethMagazine
3640Loading...
16
#ጥንቃቄ: በቦሌ ክ/ከተማ የጣለዉን ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ በዛሬው ዕለት ንጋት ላይ በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 11 ወረገኑ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የጣለዉን ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል። የክረምት ወር መግባቱን ተከትሎ በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች 32 ሺሕ አባወራዎች ለጎርፍ አደጋ የተጋለጡ መሆናቸው ሲገለፅ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ልደታ፣ ቂርቆስና አራዳ ክፍለ ከተሞች በተደጋጋሚ ጎርፍ የሚያጠቃቸውና በከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎች መሆናቸው በጥናት ተለይተው ታውቀዋል። የከተማ አስተዳደሩ ማስተር ፕላናቸዉን ያልተከተሉ የወንዝ ዳርቻ ግንባታዎች ህብረተሰቡን ለጎርፍ አደጋ እንደሚያጋልጡ በጥናት የለየ ሲሆን ተመሳሳይ አደጋዎች እንዳያጋጥሙ ከከተማ አስተዳደሩና ከእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሚተላለፉ የጥንቃቄ መልእክቶችን ተግባራዊ እንዲያደርግ መልእክቱን አሰተላልፏል፡፡ @TikvahethMagazine
37 97657Loading...
17
የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት የኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ ማስቀመጡን አሳወቀ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኅብረቱ አባል ሀገራት ውስጥ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ ማስቀመጡን ባወጣው መግለጫ አሳውቋል። በዚህም የህብረቱ ለአባል ሃገራት ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያውያን ቪዛ አመልካቾች ቪዛ ሲፈልጉ - አስፈላጊ ሰነዶችን እንዲያቀርቡ እና በአውሮፓ ህብረት ህግ የተቀመጠውን መደበኛ መስፈርቶች እንዲያሟሉ እንደሚገደዱ ተጠቁሟል። - አባል ሀገራት ከአሁን በኋላ ከሁለት ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛዎችን ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉም ተገልጿል። - የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛውን የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱም ተነግሯል። በተጨማሪም፣ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ተቀይሯል። ይህ ውሳኔ የተወሰነው የህብረቱ ምክር ቤት ባደረገው ግምገማ መሰረት ኢትዮጵያ በህገ-ወጥ መንገድ በአውሮፓ ህብረት የሚቆዩ ዜጎቿን በማስመለስ ረገድ የምታደርገው ጥረት በቂ ባለመሆኑ እንደሆነ ተነግሯል። @TikvahethMagazine
35 262497Loading...
18
ኢትዮጵያ የፓኪስታን ባንኮች በአዲስ አበባ ቅርንጫፎቻቸውን እንዲከፍቱ ጥሪ አቀረበች የኢፌዲሪ አምባሳደር ጀማል በከር አብዱላ የፓኪስታን ባንኮች ከንግድ ጋር የተያያዙ ግብይቶችን ለማካሄድ ቅርንጫፎቻቸውን በአዲስ አበባ እንዲከፍቱ መጠየቃቸውን የሀገሪቱ የዜና ምንጭ ዘግቧል። አምባሳደሩ ጥሪውን ያቀረቡት በፋይሳላባድ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት (FCCI) ጋር በነበራቸው ንግግር ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስትም የንግድ እንቅስቃሴዎችን ለማደላደል እና የሁለትዮሽ ንግድን ለማቀላጠፍ እንደሚሰራ ተናግረዋል። የባንክ ቅርንጫፎችን መክፈት ትልቅ ፈተና እንዳለው የተናገሩት አምባሳደሩ ከተሳካ ግን የሁለትዮሽ ንግድን ለማጠናከር እና የፓኪስታን ላኪዎች ሰፊውን የአፍሪካ ገበያ እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ብለዋል። @TikvahethMagazine
31 48515Loading...
19
እንኳን አደረሳችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
30 47810Loading...
20
በጎፋ ዞን ቡልቂ ከተማ የ16 አመት ታዳጊ የደፈሩ 2 ግለሰቦችና ታዳጊዋ እንድትደፈር ያደረገች ሴት በፅኑ እስራት ተቀጡ በጎፋ ዞን በቡልቂ ከተማ አስተዳደር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተከሰሱ 2 ግለሰቦችና ታዳጊዋ እንድትደፈር በማመቻቸት በአባሪነት የተከሰሰች አንዲት ሴት በጽኑ እሥራት መቀጣታቸውን የከተማው ኮሚኒኬሽን አሳውቋል። 1ኛ ተከሣሽ የሆነው አቶ በቃኃኝ ባቤና እና 2ኛ ተከሣሽ አቶ አበራ ሚኖታ የተባሉት ግለሰቦች የ16 ዓመቷን ታዳጊ በመድፈር ክስ ሲቀርብባቸው 3ኛ ተከሣሽ የሆነችው ወ/ሮ ብርቱኳን ከበደ ደግሞ በራሷ ምግብ ቤት በዕቃ አጣቢነት ቀጥራ የምታሠራትን ይህቺን ታዳጊ ሰራተኛ ያለፍቃዷ 1ኛ ተከሣሽ እንዲደፍራት በማመቻቸት መከሰሷ ተገልጿል። የከተማው ፖሊስ የተፈፀመውን ወንጀል መነሻ በማድረግ ምርመራ አድርጎ ያጠናቀቀውን የምርመራ መዝገብ ለከተማው ዓቃቤ ሕግ አቅርቦ ዐቃቤ ሕግም የምርመራ መዝገቡን ከመረመረ በኋላ ፍርድ ቤቱ 1ኛ እና 2ኛ ተከሣሾች ተበዳይን ያለፍላጎቷ አስገድደው ስለመድፈራቸው እና 3ኛ ተከሣሽም ተበዳይ በ1ኛ ተከሣሽ ያለፍላጎቷ እንድትደፈር ምቹ ሁኔታ መፍጠሯን በማስረጃ አረጋግጧል። በዚህም የቡልቂ ከተማ አስተዳደር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተከሣሾቹን ማቅለያ እና የዐቃቤ ሕግን ማክበጃ ሀሳቦችን ከመረመረ በኋላ #1ኛ ተከሣሽ አቶ በቃኻኝ ባቤና በ9 ዓመት ጽኑ እሥራት፤ #2ኛ ተከሣሽ አቶ አበራ ምኖታ በ7 ዓመት ከ8 ወር ጽኑ እስራት፤ #3ኛ ተከሣሽ የሆነችው ወ/ሮ ብርቱኳን ከበደ በ6 ዓመት ጽኑ እሥራት እንድትቀጣ ወስኗል። @TikvahethMagazine
37 79219Loading...
21
" በቀጣይ የበልግ ዝናብ ወቅት በሶማሌ ክልል ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች እንዲሁም በሌሎች ክልሎች በመቶ ሺ የሚገመቱ ሰዎች በጎርፍ ሊጠቁ ይችላሉ " OCHA በኢትዮጵያ በሶማሌ፣ ደቡብ፣ ኦሮሚያ፣ አፋርን ጨምሮ ሌሎችም ክልሎች እስከ ግንቦት ባለው የበልግ የዝናብ ወቅት ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሰዎች በጎርፍ ሊጠቁ እና ሊፈናቀሉ እደሚችሉ የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። በሪፖርቱ መሰረት፦ - በ #ሶማሌክልል፡- በአፍዴር፣ ሊባን፣ ቆራሄ፣ ኤረር፣ ዳዋ፣ ጃራራ፣ ኖጎብ እና ሸበሌ ዞኖች ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በጎርፍ በጎርፍ ሊጠቁ ይችላሉ ተብሎ የተገመተ ሲሆን ወደ 773,000 የሚጠጉ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ሊፈናቀሉ እንደሚችሉ ይጠበቃል። - በ #ደቡብ፦ 145,000 የሚጠጉ ሰዎች በጎርፍ ሊጠቁ የሚችሉ ሲሆኑ 64,000 ሰዎች ቀደም ሲል በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በመካከለኛው ኢትዮጵያ ክልል፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እና በሲዳማ ክልሎች ተፈናቅለዋል። - በ #ኦሮሚያክልል፦ 421,000 የሚገመቱ ሰዎች በጎርፍ ይጠቃሉ ተብሎ የሚገመት ሲሆን በቦረና፣ ጉጂ፣ ምዕራብ ጉጂ፣ ባሌ፣ ምስራቅ ባሌ፣ አርሲ፣ ምዕራብ አርሲ፣ ምስራቅ ሸዋ፣ ምዕራብ ሀረርጌ እና ምስራቅ ሀረርጌ ወደ 104,000 የሚጠጉ ሰዎች ተፈናቅለዋል። በ #አፋርክልል፦ 83,000 የሚጠጉ ሰዎች ለጎርፍ አደጋ የመጋለጥ እድላቸው ከፍተኛ ሲሆን 61,000 ሰዎች በተለያዩ ዞኖች ይፈናቀላሉ ተብሎ ይገመታል። በ #አማራክልል ፦ ከሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ እና ከኦሮሞ ልዩ ዞን የተፈናቀሉ 3,000 ግለሰቦችን ጨምሮ ወደ 45,000 የሚጠጉ ሰዎች የጎርፍ ተጠቂ ይሆናሉ ተብሎም ተጠቁሟል። በ #ትግራይክልል፦ 4,000 የሚገመቱ ሰዎች የጎርፍ ተጠቂ ይሆናሉ ተብሎ የሚገመት ሲሆን 1,000 ሰዎች በደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ አካባቢዎች ሊፈናቀሉ  ይችላሉ። የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከሰብአዊ የእርዳታ ድርጅቶች ጋር በመሆን ከመጋቢት እስከ ግንቦት የጎርፍ አደጋን ለመከላከል በአፋር፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ ሶማሌ እና የደቡብ ክልሎች የጎርፍ አደጋ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየት የቅድመ ዝግጅት ስራ የሰራ ሲሆን የገንዘብ እጥረት ግን የእርዳታ አቅርቦቱን እየገደበ መሆኑ ተገልጿል። ፎቶ፦ ፋይል @TikvahethMagazine
40 41521Loading...
22
ደስ ይበላችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
33 36512Loading...
23
ሳፋሪኮም በ3 ዓመታት ውስጥ የኔትዎርክ ማማዎችን በሦስት እጥፍ ለማሳደግ እቅድ እንዳለው ገለፀ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት 3 አመታት ከ1.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ኢንቨስት በማድረግ በመላ ሀገሪቱ የኔትወርክ ተደራሽነቱን ለማስፋት የሚያንቀሳቅሳቸውን የቴሌኮም ማማዎች በሶስት እጥፍ ለማሳደግ እቅድ እንዳለው ገለፀ። ኩባንያው በፀጥታ ችግር ምክንያት በሚፈለገው ልክ ተደራሽቱን ማስፋት እንዳልቻለ ሲገልፅ በአሁኑ ወቅት 2,500 የኔትዎርክ ማማዎችን የሚያንቀሳቅስ ሲሆን 1,000 ያህሉን ከኢትዮ ቴሌኮም የተከራየው መሆኑን የኩባንያው  ዋና ስራ አስፈፃሚ ዊም ቫንሄሌፑቴ ለሪፖርተር ተናግረዋል። ሳፋሪኮም በአዲስ አበባ እና በሌሎች 26 የከተማ አካባቢዎች ተደራሽ መሆኑን የገለፁት ሀላፊው ነገር ግን ኩባንያው በመላው ሀገሪቱ አገልግሎቱን ለማዳረስ እስከ 7ሺ የኔትዎርክ ማማ የሚያስፈልገው መሆኑን አንስተዋል። @TikvahethMagazine
33 08922Loading...
24
በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊና ቁሳዊ ሀብቶች ላይ ያተኰረ ኢንሳይክሎፔዲያ ሊዘጋጅ ነው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊና ቁሳዊ ሀብቶች እንዲሁም አስተምህሮዎች ላይ ያተኰረ መዝገበ አእምሮ (ኢንሳይክሎፔዲያ) በማኅበረ ቅዱሳን አማካይነት ሊዘጋጅ መሆኑ ተገልጿል። የመዝገበ አእምሮ (ኢንሳይክሎፒዲያ) ደረጃውን በጠበቀ መንገድ ለማዘጋጀት እንዲቻል በተለያዩ የሙያ መስኮች የተሰማሩ ምሁራን ዕውቀታቸውንና ልምዳቸውን ማካፈል የሚችሉበት መድረክ በዛሬው እለት በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል። የሚዘጋጀው መዝገበ አእምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ፣ ጥንታዊና ሐዋርያዊ አስተምህሮ ፣ ዶግማ ፣ ቀኖና እና ትውፊት እንዲሁም የጳጳሳትን ፣ የሊቃውንትን ፣ የትልልቅ ገዳማትንና አድባራትን ታሪክ ወዘተ. የሚያካትት ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ የማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት አገልግሎት በዘገባው አመልክቷል። @TikvahethMagazine
31 71917Loading...
25
#Update: በኬንያ በጣለው ከባድ ዝናብ የሟቾች ቁጥር 70 መድረሱ ተነገረ በኬንያ በጣለው ከባድ ዝናብ እና የጎርፍ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ የኬንያውያን ዜጎች ቁጥር  70 መድረሱን የኬንያ የመንግሥት ቃል አቀባይ አይዛክ ሙዋራ በትላንትናው እለት በናይሮቢ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። የጎርፉ አደጋ ከኬንያ 47 ክልሎች 23ቱን ያጠቃ ሲሆን ሰብአዊ ጉዳቱን እንዳባባሰው ተገልጿል። የሀገሪቱ የሚቲዎሮሎጂ ዲፓርትመንት በሚቀጥሉት 3 ቀናትም በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች መካከለኛ እና ከባድ ዝናብ እንደሚቀጥል ትንበያውን አስቀምጧል። @TikvahethMagazine
28 4281Loading...
26
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በአገልግሎት አሰጣጣችንና በዕቃዎቻችን ጥራት ላይ ደንበኞቻችን ምስክሮች ናቸው። ዛሬም ብዛት እንዲሁም ጥራት ሳንቀንስ እያስተናገድን እንገኛለ! ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች፣ ወ.ዘ.ተ. አቅምን ካገናዘቡ እስከ ቅንጡ ላፕቶፖች ይህ ቀረ ሳይሉ የሚያገኙበትን ሱቃችንን ይጎብኙ! የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ ባሉበት ሆነው ይዘዙን እናደርሳለን። የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ። @sww2844 0928442662 0940141114 https://t.me/samcomptech
29 6061Loading...
27
#cloudbridge. #traininginstitute ክላውድ በሪጂ ማሰልጠኛ ተቋም ፤ለስልጠና ፍላጊዎች በሙሉ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽ እውቀት አቅም ግንባታ ነፃ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቆ እናንተን በጉጉት  ይጠብቃል:: ስልጠና ሚሰጥባችው ዘረፎች መካከል፡ 1,Web development 2,Interior design የስልጠና ቦታ ሲቲ ሞል 6ኛ ፎቅ, መገናኛ ድልድይ,wow burger ያለበት፣Megenagna siti Mall 6th, Addis Ababa, Ethiopia ለተጨማሪ መረጃ 094-228-0000 092-083-8483 ያሉን ቦታዎች ውስን ናቸው ፈጥነው በአካል መተው ይመዝገቡ።          ለአንድ ቀን ሚቆይ ነፃ ስልጠና!               Register online https://cloudbridgeacademy.com/registration Telegram :https://t.me/cbmtraininginstitute
31 23310Loading...
28
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የእጅ ኳስ ፌዴሬሽን የዞን አምስት ውድድርን እንድታዘጋጅ ተመረጠች ኢትዮጵያ ከ10 ሃገራት እና ከ350 በላይ ልዑካን ቡድን የሚሳተፉበት በዓለም አቀፍ የእጅ ኳስ ፌዴሬሽን የሚዘጋጀው ዞን አምስት የምስራቅ አፍሪካ እጅ ኳስ ዋንጫ እንድታዘጋጅ መመረጧን የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን ገልጿል። የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት ሃገራት ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ እና ቡሩንዲ ሲሆኑ ውድድሩ ከግንቦት 03 - 11/2016 ዓ.ም ከ18 ዓመት በታች እና ከ20 ዓመት በታች የብሄራዊ ቡድን የሚሳተፉበት የእጅ ኳስ ውድድር መሆኑ ተገልጿል። @TikvahethMagazine
30 9758Loading...
29
" በአዲስ አበባ ከሚገኙ 77 ሺ ስደተኛ ዜጎች 72 በመቶዎቹ ሴቶች እና ህጻናት ናቸው " ሪፖርት በአዲስ አበባ ከ28 ሀገራት የተውጣጡ 77,653 ስደተኞች የሚኖሩ መሆኑን እና ከነዚህም ውስጥ 71 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች እና ህጻናት መሆናቸውን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) ከስደተኞች እና ተመላሾች ጋር በመተባበር ባወጡት ሪፖርት አመልክቷል። ሪፖርቱ በመዲናዋ ከሚገኙ 92 በመቶ የሚሆኑት ስደተኞች የኤርትራ ዜጎች ሲሆኑ ቁጥራቸውም 71,588 መሆኑን ጠቅሷል። የየመን ዜጎች 2,466 (3%) ሶማሊያ 1,140 (1%) እንዲሁም ደቡብ ሱዳን 720 ስደተኞች በመዲናዋ እንደሚገኙም በሪፖርቱ ተመላክቷል። ከአጠቃላይ ስደተኞች 35,365 ወይም 46 በመቶ የሚሆኑት ስደተኞች በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ፤ 22,657 ወይም 29 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በቦሌ ክፍለ ከተማ፤ እንዲሁም 8162 ወይም 11 በመቶዎቹ በየካ ክፍለ ከተማ የሚገኙ መሆናቸውን ሪፖርቱ አመልክቷል። በሪፖርቱ መሰረት፦ - ለአደጋ የተጋለጡ ሴቶች 11,938 ሲሆኑ በተመሳሳይ የህፃናቱ ቁጥር 2,838 ነው። -  ከ0-17 አመት እድሜ ያላቸው ህጻናትና ታዳጊዎች 30 በመቶ ናቸው። - ከባድ የጤና እክል ያለባቸው 1,336 ሴቶች እና 2,545 ወንዶች አሉ። - አካል ጉዳተኞች 607 ወንድ፣ 2,438 ሴቶች ሆነው ተመዝግበዋል። - ነጠላ ወላጅ ቤተሰቦች ወንድና ሴት በድምሩ 3,224 መሆናቸውም ተመላክቷል። @TikvahethMagazine
16 9440Loading...
30
በአፍሪካ በድህነት የሚኖሩ ዜጎች ቁጥር ወደ 476 ሚሊዮን ከፍ ማለቱ ተነገረ በአፍሪካ በድህነት ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ቁጥር ከ476 ሚሊዮን በላይ መድረሱን የ2024 የኢኮኖሚ ሪፖርት አመለከተ። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ዩኔሲኤ) የአፍሪካ ቀጠናዊ የዘላቂ ልማት ፎረም ላይ ይፋ የሆኑው ሪፖርቱ በተከፋፈለችው እና ለግጭት ተጋላጭ በሆነችው አፍሪካ በርካታ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና አካባቢያዊ ቀውሶች ገጥመዋታል ብሏል። በአህጉሪቱ ድህነት፣ እኩልነት እና የምግብ ዋስትና እጦት ጨምሯል የተባለ ሲሆን አፍሪካ በ2030 ይህንን ይህንን የድህነት ቁጥር ለመቀልበስ 1.6 ትሪሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ያስፈልጋታል ተብሏል። እ.ኤ.አ. በ2019 በአህጉሪቱ 50 ሚሊዮን ዜጎች በ2024 የድህነት ምድብ ውስጥ ሊመዘገቡ ይችላሉ ተብሎ ተገምቶ የነበረ መሆኑን ዢንዋ በዘገባው አመልክቷል። @TikvahethMagazine
31 36911Loading...
31
ስትጠብቁት የነበረው የ12 ክፍል ማትሪክ ፈተና አጋዥ አፕሊኬሽናትችን አሁን playstore ላይ ይገኛል። ዳውንሎአድ እና Upgrade አድርጎ መጠቀም ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ። ✅በነጻ ለውስን ቀናት ✅አዲሱን ስር አተ ትምህርት ያካተተ ✅አጫጭር ኖቶችና አጋዥ ቪድዮዎች የያዘ አሁኑኑ ይሞክሩት!!!!!!!!! @examtimeethiopia ለማውረድ ይህን ማስፈንጠሪያ መጠቀም ይቻላል ➝ Playstore በተጨማሪም የተለያዩ ማህበራዊ ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁኑ። Instagam | Telegram | Youtube | Facebook | Tiktok |
25 04122Loading...
32
#SamiTech አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!! @samcomptech በአገልግሎት አሰጣጣችንና በዕቃዎቻችን ጥራት ላይ ደንበኞቻችን ምስክሮች ናቸው። ዛሬም ብዛት እንዲሁም ጥራት ሳንቀንስ እያስተናገድን እንገኛለ! ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች፣ ወ.ዘ.ተ. አቅምን ካገናዘቡ እስከ ቅንጡ ላፕቶፖች ይህ ቀረ ሳይሉ የሚያገኙበትን ሱቃችንን ይጎብኙ! የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ ባሉበት ሆነው ይዘዙን እናደርሳለን። የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ። @sww2844 0928442662 0940141114 https://t.me/samcomptech
26 7082Loading...
33
በኢትዮጵያ ከ5 አመት በፊት በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ምክንያት ዘመዶቻቸውን ያጡ የተጎጂ ቤተሰቦች አሜሪካ ቦይንግን ለፍርድ እንድታቀርብ ጠየቁ ከ5 አመት በፊት በኢትዮጵያ በቦይንግ 737 ማክስ የአውሮፕላን አደጋ ምክንያት ቤተሰቦቻቸው ሰለባ የሆኑባቸው የተጎጂ ቤተሰቦች አሜሪካ በቦይንግ ላይ የወንጀል ክስ እንድትመሰርት  ጠየቁ። የአሜሪካ መንግስት ባለስልጣናት በአደጋው ምክንያት ቤተሰቦቻቸውን ካጡ ዘመዶቻቸው ጋር በዋሽንግተን የተገናኙ ሲሆን ቦይንግ እ.ኤ.አ. በ 2021 ማክስ በተቆጣጣሪዎች የወንጀል ክስ እንዳይመሰረትበት የሚያስችል ስምምነት ላይ ደርሷል በማለት ቅሬታ አሰምተዋል። ቦይንግ በአደጋው ምክንያት ከሞቱ የተሳፋሪ ቤተሰቦች ጋር በሚስጥር ንግግር በማድረግ ስምምነት ላይ እየደረሰ ነው የተባለ ሲሆን በኢትዮጵያ በደረሰው አደጋ የሟች ዘመዶች የፍትህ ዲፓርትመንትን በቴክሳስ የፌዴራል ፍርድ ቤት ክስ እንዲመሰርቱ ግፊት ማድረጋቸውን ቀጥለዋል መባሉን ኤፒ ዘግቧል። @TikvahethMagazine
30 99111Loading...
34
#እንድታውቁት የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ባለስልጣን በዘርፉ የሚሰጡ የብቃት ማረጋገጥ አገልግሎቶች ከስራ ቀናት በተጨማሪ ቅዳሜ ቀን ለተገልጋዮች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። በዚህም ዘርፉ የብቃት ማረጋገጥ አገልግሎት ማግኘት የፈለጉ የጤና ባለሙያዎች፣ የምግብና ጤና ነክ ተቋማት ቅዳሜ ጠዋት መጥተው አገልግሎቱን ማግኘት የሚችሉም መሆኑ ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine
30 81614Loading...
35
#ጥቆማ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በመጪው ክረምት የስልጠና መርሃ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎችን ምዝገባ ጀምሯል። በስልጠና መርሃ ግብር የሚሳተፉት የመጀመሪያ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆኑ እና ስልጠናውን በሳምንት ለ4 ቀናት መከታተል የሚችሉ መሆን እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል። በመጪው ክረምት ለተከታታይ ሁለት ወራት ለሚሰጠው ስልጠናም ፍላጎት ያላቸው ታዳጊዎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ግንቦት 07/2016 ባሉት ተከታታይ ቀናት መመዝገብ እንደሚችሉ አስታውቋል። ስልጠናው ከሚያተኩርባቸው መካከል የሰው ሰራሽ አስተውሎት መሰረታውያን፣ ሮቦቲክስ፣ ፕሮግራሚንግ፣ ማሽን ለርኒንግ እና ሌሎችም ይገኙበታል ተብሏል። በዚህም ስልጠናው መሳለፍ የምትፈልጉ አመልካቾች በሊንክ 1 እንዲሁም በሊንክ 2 ላይ ያሉትን የመመዝገቢያ ቅጾች በመሙላት እንድትመዘገቡ ጥቆማ ቀርቧል። @TikvahethMagazine
29 783222Loading...
36
#Update: በአማራ ክልል ጃማ እና ወረኢሉ ሰብላቸው በዋግ ለተጠቃ 51 ሺ አርሶ አደሮች 39 ሚሊዮን ብር ካሳ ተከፈለ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ በሰብል መድህን ፕሮግራም በአማራ ክልል ጃማ እና ወረኢሉ በቢጫ ዋግ ሰብላቸው ለተጠቃ 51 ሺ 132 አነስተኛ አርሶ አደሮች 39.4 ሚሊዮን ብር ካሳ መክፈሉ ተገለፀ። ክፍያውን በኦሮሚያ ኢንሹራንስ ሲከፈል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት (ATI)፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) እና ፑላ አድቫይዘርስ (Pula) በጥምረት የሰብል መድህን የካሳ ክፍያ ስነ ስርዓቱን በዛሬው እለት አከናውነዋል። እነዚህ አርሶ አደሮች በፀደይ ባንክ በኩል በገዙት  ማዳበሪያ አማካኝነት የኢንሹራንስ ተጠቃሚ መሆናቸው ሲነገር የኦሮሚያ ኢንሹራንስ የፕሮግራሙን ጨረታ በማሸነፍ ክፍያውን ፈፅሟል። በቀጣይ ሌሎች የሰብል ኢንሹራንስ ኩባንያዎች በዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንዲሆኑና በ3 ክልሎች 1 ሚሊየን አርሶ አደሮች ተጠቃሚ ለማድረግ እቅድ ተይዟል ተብሏል። @TikvahethMagazine
27 4118Loading...
37
#cloudbridge. #traininginstitute ክላውድ በሪጂ ማሰልጠኛ ተቋም ፤ለስልጠና ፍላጊዎች በሙሉ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽ እውቀት አቅም ግንባታ ነፃ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅቱን አጠናቆ እናንተን በጉጉት  ይጠብቃል:: ስልጠና ሚሰጥባችው ዘረፎች መካከል፡ 1,Web development 2,Interior design የስልጠና ቦታ ሲቲ ሞል 6ኛ ፎቅ, መገናኛ ድልድይ,wow burger ያለበት፣Megenagna siti Mall 6th, Addis Ababa, Ethiopia ለተጨማሪ መረጃ 094-228-0000 092-083-8483 ያሉን ቦታዎች ውስን ናቸው ፈጥነው በአካል መተው ይመዝገቡ።          ለአንድ ቀን ሚቆይ ነፃ ስልጠና!               Register online https://cloudbridgeacademy.com/registration Telegram :https://t.me/cbmtraininginstitute
24 21818Loading...
38
ደስ ይበላችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
29 3469Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ለጅማ ዩኒቨርስቲ እና በከተማዋ ለሚገኙ የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 22 ሺ መፅሃፍት ተበረከተ ተስፋ ለጅማ እና ሪቦ ፋውንዴሽን የተሰኙ ማህበራት ከ ስልሳ ሚሊዮን (60,000,000) ብር በላይ የሚገመቱ 22,000 መፅሃፍቶችን በስጦታት ማበርከታቸውን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አሳውቋል። ማህበራቱ ይህንን ያደረጉት ከተለያዩ አውሮፓ ከሚኖሩ የጅማ እና አካባቢዋ ተወላጆች እና የዲያስፖራ ማህበረሰብ ጋር በመተባበር ሲሆን የጅማ ዩንቨርስቲ ከፍተኛ ማናጅመንት አባላት፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ሌሎች በተገኙበት ርክክቡ ተደርጓል። @TikvahethMagazine
Show all...
43👏 9😨 1
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን በሾኔ ከተማ አስተዳደር ማዞሪያ ቀበሌ ሌሊት 11:30 አከባቢ በደረሰው በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል። አደጋው የተከሰተው ከወላይታ ሶዶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ ፒካፕ መኪና በተቃራኒ አቅጣጫ ከሚጓዝ ባለሶስት እግር ባጃጅ ጋር ተጋጭቶ ነው። በአደጋውም በውስጡ የነበሩ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላት እና አንድ ጎረቤት በድምሩ የ 4 ሰዎች ህይወት አልፏል። በ 2 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ሲሆን ከሟቾቹ መካከል ምጥ ይዟት ወደ ሆስፒታል እያመራች የነበረች እናት እንደምትገኝበት ተገልጿል። የአደጋው መንስኤ በመጣራት ላይ ስለመሆኑም ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine
Show all...
😢 60 5🕊 1😨 1
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በገበታ ለሀገር የተገነቡ ሎጆችን ሥራ የማስኬድ ኃላፊነት ተቀበለ። በገበታ ለሀገር የተገነቡ ሎጆችን ስራ የማስኬድ ተግባርን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስካይ ላይት ሆቴል ተቋሙ በኩል እንዲወጣ የስምምነት ፊርማ ሥነሥርዓት ተካሂዷል። ስምምነቱ በቅርቡ የተመረቁትን ሃላላ ኬላ ሎጅ፣ ጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና ሎጅ እና ወንጪ ኢኮ ሎጅ እንዲሁም በመጠናቀቅ ላይ ያለውን የጎርጎራ ፕሮጀክትንም ያካትታል። "ቀጣይ የስራ ማስኬድ እና ማስተዳደር ተግባሩ ለብሔራዊ ሰንደቅ ተሸካሚው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሃላፊነት መሰጠቱም የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ከማስቻሉም ባለፈ ለአለምአቀፍ የቱሪዝም መዳረሻነት ትውውቅ ከፍ ያለ ዕድል ይፈጥራል።" ሲል የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አስታውቋል።
Show all...
64🤔 21👏 16😡 6
Photo unavailableShow in Telegram
#MOR ° ባለፉት ዘጠኛ ወራት 374.20 ቢሊዮን ብር ገቢ ተሰብስቧል። ° 23ሺ ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ዘዴ ክፍያ መፈጸም ችለዋል። የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 9 ወራት 374.20 ቢሊዮን ብር መሰብሰቡን የሚኒስቴር መ/ቤቱ ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ የ9 ወራት ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት ገልፀዋል። መስሪያ ቤቱ 391.34 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ የነበረ ሲሆን፤ የዕቅዱን 95.62 በመቶ ማሳካት እንደቻለ ገልጿል። ከነዚህ ውስጥ 23,071 ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ዘዴ ክፍያ መፈጸም መቻላቸውም ተገልጿል። የገቢዎች ሚኒስቴር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በቅንጅት በመስራት ባለፉት 9 ወራት የቴሌ ብር ሥርዓትን ለቀረጥና ታክስ አሰባሰቡ በሥራ ላይ ማዋል በመቻሉ 7,130 ግብር ከፋዮች በቴሌ ብር በኩል ክፍያቸውን እንደፈፀሙ ተነግሯል። በተያየዘ የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን ለማሳለጥ የታቀፉ የንግድ ባንኮች ቁጥር 21 እንዲደርስ የተደረገ መሆኑን ሲጠቆም የተቀሩት ባንኮችንም ወደ ሥርዓቱ ለማስገባት ሥራዎች እየተሰራ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine
Show all...
👏 12😡 6 3🤔 3
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን አደረሳችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
Show all...
4
Photo unavailableShow in Telegram
ልጆች 13 ዓመት እስኪሞላቸው ድረስ ስማርት ስልኮችን ባይጠቀሙ ሲል በፈረንሳይ የተሰራ ጥናት አመለከተ። በተለያየ የእድሜ ደረጃ ላይ ያሉ ህፃናት እና ታዳጊዎች ስማርት ስልኮችን በመጠቀም የተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገጾችን ሲጠቀሙ አለፍ ሊልም በነዚህ የትስስር ገጾች ላይ ተሳትፎ ሲያደርጉ ይስተዋላል። የስማርት ስልክ አጠቃቀም ጥንቃቄ የሚያስፈልገው እንደሆነ ቢነገርም ሀገራችን ኢትዮጵያ ጨምሮ ስማርት ስልኮች ላይ የሚገኙት የማህበራዊ ትስስር ገጾች ህፃናትና ታዳጊዎችን ለሱስ ከመዳረግ ባለፈ በልጆች ላይ ስነልቦናዊ ጉዳት እያስከተለ ስለመሆኑ ይነገራል። ጉዳዩን አስመልክቶ በፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ማክሮን ሀሳብ አመንጪነት ታዳጊ ልጆችን ከአደጋ ለመጠበቅ ኒውሮሎጂስት እና የዘርፉ ባለሙያዎች የስልክ ስክሪን አጠቃቀም መመሪያዎችን ለመንግስት እንዲጠቁሙ  በማሰብ 3 ወራትን የፈጀ ጥናት ተሰርቷል። በጥናቱም ልጆች 13 አመት እስኪሞላቸው ድረስ ስማርት ስልኮችን እንዲጠቀሙ መፈቀድ እንደሌለበትና እንደ #ቲክቶክ፣ #ኢንስታግራም እና #ስናፕቻት የመሳሰሉ ማህበራዊ ሚዲያዎችን እስከ 18 አመት ድረስ መጠቀም እንደሌለባቸው ጥናቱ አመልክቷል። ጥናቱም ከ3 አመት በታች ያሉ ህጻናት የቴሌቪዥን ስክሪኖች ጨምሮ ለስልኮች ተጋላጭ መሆን እንደሌለባቸው የጠቆመ ሲሆን አንድ ህፃን 11 ዓመት ሳይሞላው ስልክ ሊኖረው እንደማይገባና ይህ ካልሆነ ህፃናት በልጅነታቸው ስሜታቸውን ከመግለፅ እና ነገሮችን ከመረዳት አኳያ ሊያዳብሯቸው የሚገባቸውን ችሎታዎች ሊጎዳ እንደሚችል ተገልጿል። የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ማክሮን ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በጥር ወር ህፃናትን ላይ ጉዳት እየዳረገ ስለሚገኘው የስማርት ስልክ እንዲሁም የስክሪን አጠቃቀም " እገዳዎች ወይም ገደቦች " ሊኖሩ ይችላሉ ማለታቸውም ነው የተነገረው። ይህ ጥናት በኢትዮጵያ ካለው የህፃናትና ታዳጊዎች ስማርት ስልክ አጠቀም አንፃር እንዴት ይታያል?
Show all...
👏 145 26🕊 11😨 8🤔 6😡 3
10:12
Video unavailableShow in Telegram
"የዓለም ባንክ የአፍሪካ ሀገራትን መዋቅራዊ ችግሮች ከመደገፍ ለሴሚናር ገንዘብ ማውጣት ይቀለዋል" የዩጋንዳው ፕሬዝደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የዩጋንዳው ፕሬዝደንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ የዓለም ባንክ ድሃ የአፍሪካ ሀገራት ለዕድገታቸው እንቅፋት የሆኑ የእርሻ፣ ትራንስፖርትና መሰል መዋቅራዊ ችግሮችን እንዲፈቱ ብድር ከመስጠት ይልቅ ለሚዘጋጁት ‘ሴሚናሮች’ ብድር ቅድሚያ ይሰጣል ሲሉ ወቀሳ ሰነዘሩ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በኬኔያ በተካሄደው የአለም አቀፍ ልማት ማህበር የአፍሪካ ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ነው። " አለም ባንክ ሰዎች ተቀምጠው ለሚመገቡት ሴሚናሮች  ብድር ለመስጠት ፈጣን ናቸው። ነው ነገር ግን የመስኖ እና የመሠረተ ልማት ልማትን አይደግፉም " ሲሉ ወቅሰዋል። ፕሬዝዳንቱ አፍሪካ ዘላቂ ልማት (Sustainable underdevelopment) አያስፈልጋትም አፍሪካ የምትፈልገው ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ (Socio-Economic Transformation) ነው ያሉ ሲሆን ዘላቂ ልማትን የሚባለውን ፅንሰ ሀሳብ እድገት የሌለው ሲሉ ገልጸውታል። "አንድ ሴት በዚህ ዓመት ካረገዘች በሚቀጥሉት ሦስት እና አራት ዓመታት እርጉዝ አትሆንም፥ ይህ ፈጽሞ አይፈጠርም ተፈጥሯዊው እድገት ለወራት ታረግዛለች ልጁ ያድጋል፤ ይወለዳል፤ ይጎለምሳል። የሆነ ምዕራፍ ላይ እርግዝናው (Quantitative) ወደ ልጅነት ይቀየራል (Qualitative) እነዚህን ቃላት በዶክመንታችሁ አስተካክሏቸው።" ሲሉ ገልጸዋል። ፕሬዚደንት ሙሴቬኒ አክለውም፥ አፍሪቃ የጥሬ ዕቃዎቿን ወደ ውጭ መላክ እንድታቆም የጠየቁ ሲሆን ጥሬ እቃ ላይ እሴት ሳይጨመር መላክ በአፍሪካዊያን ሀብት ሌሎችን ማበልጸግ እንደሆነ የቡና እና የማዕድን ሀብትን በምሳሌ አንስተው አስረድተዋል። "ኡጋንዳ ሀብታም ሀገር ብትሆንም አብዛኞቹ ዜጎቿ ለዕለት ጉርስ እንጂ ለኪስ የሚሆን ገንዘብ ከሚያገኙበትን ሥርዓት ( Money Economy) ውጪ ናቸው። ይህንን ለመቅረፍ ገንዘብ የሚሰጠኝ የለም ምክንያቱም ሁሉም ገንዘብ ለአቅም ማጎልበቻ (Capacity Building ) ነው። እኛ ግን በራሳችን ፈንድ እየሰራን ነው" ሲሉ ተናግረዋል። በአፍሪካ የግሉ ዘርፍ እየተደገፈ ባለመሆኑ እድገት እየተመዘገበ እንዳልሆነ የገለፁት ሙሴቬኒ የግሉ ዘርፍ እንዲበረታታ በቅድሚያ በአነስተኛ ዋጋ ማምረት መቻል ለዚህም ደግሞ  የመንገድ የኤሌክትሪክ ሀይል ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅሰው የዓለም ባንክ ለእነዚህ ነገሮች ፈንድ ያደረገበትን ኦዲት ያድርግ ሲሉ ጠቅሰዋል። (📹 28 MB)
Show all...
👏 236 23😨 4😡 4🕊 3
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን አደረሳችሁ! ካሉበት ሆነው ለሚወዱት ቤተሰቦ/ወዳጆ ለትንሳዔ እንዲሁም ለዳግመ ትንሳዔ በዓላት ሙሉ #ሥጦታ ከሙሉ #ደስታ ጋር ይላኩ! ድርጅታችን በ #Platinum , #Golden, #Silver አማራጭ #የበግ ሙክትን ጨምሮ በዓል በዓል የሚሉ ሥጦታዎችን ለሚወዱት ሰው #ባለበት #በተመጣጣኝ ዋጋ ይላኩ። እንደ እናንተው ሆነን እናደርሳለን! ይደውሉ - 0911359234 (WhatsApp NO.) or 0954882764 ሙሉ ፖኬጁን ይመልከቱ 👉 t.me/bluebellgiftstore 😮 #ለቤተሰቦቻችን_ብቻ: ባለፈው ዓመት ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ስጦታ የላኩ እንዲህ ተደስተዋል 👉https://t.me/bluebellgiftstore/627
Show all...
5😡 1
Photo unavailableShow in Telegram
ከታላቁ ህዳሴ ግድብ በቀን እስከ 250 ኪሎ ግራም የሚደርስ ዓሳ እየተገኘ ነው ተባለ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ከዚህ ቀደም ታጥቀው ይንቀሳቀሱ የነበሩና ሌሎች ወጣቶች በ2 ማኅበር ተደራጅተው በጀመሩት የዓሳ ማስገር ስራ ከህዳሴ ግድብ በቀን እስከ 250 ኪሎ ግራም የሚደርስ ዓሳ እየተገኘ መሆኑ ተገለፀ። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሐይቅ ግድቡ ውሀ መያዝ ከጀመረ ወዲህ በተለይም ለዓሳ ምርት ምቹ መሆኑ ሲገር በ8 ወራት ውስጥ 1729 ቶን ዓሳ ምርት ከህዳሴ ግድብ መገኘቱን ዶይቼ ቨለ በዘገባው አመልክቷል። ወጣቶቹ የተደራጁበት ማህበርም 56 የሚደርሱ ወጣቶችን ያቀፈ ሲሆን በግደቡ ዳርቻ በሚሰሩት የዓሳ ማስገር ስራ በቀን ከ2 እስከ 3 ኩንታል ዓሳ እንደሚኝና በአካባቢው የዓሳ ማስገር ስራውን በማህበሰረብ አቀም ለማድረግና ለማሻሻል ዘመናዊ ጅልባዎች ያስፈልጋሉ ተብሏል።
Show all...
👏 275🤔 40 35🕊 12😡 6😢 1
Photo unavailableShow in Telegram
#CholeraUpdate በኢትዮጵያ ባለፈው ወር ከአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የኮሌራ ታማሚዎች ቁጥር እንደተመዘገበ ተነገረ በአፍሪካ ባለፈው መጋቢት ወር በኮሌራ በሽታ ከተያዙ 14,441 አዲስ የኮሌራ ታማሚዎች መሃከል ከአህጉሪቱ ከፍተኛ ታማሚዎች የተመዘገቡባት ኢትዮጵያ መሆኗን የአለም ጤና ድርጅት ሪፖርት አመልክቷል። በተጠቀሰው ወር በኢትዮጵያ 4009 ሰዎች በኮሌራ መያዛቸው ተነግሯል። በኮሌራ ከተያዙት ሰዎች ውስጥም 24 ሰዎች መሞታቸው ተጠቁሟል። በኢትዮጵያ ባለፉት 3 ወራት 9,429 ሰዎች በኮሌራ ተይዘው 111 ሰዎች መሞታቸውንም ሪፖርቱ አመልክቷል። በአፍሪካ ከጃንዋሪ 1 ቀን 2023 እስከ ማርች 31 ቀን 2024 በጠቅላላው በ18 ሀገራት 271,119 ሰዎች በኮሌራ በሽታ ሲያዙ በተጠቀሰው ጊዜ በኢትዮጵያ 39,892 ሰዎች በበሽታው ተይዘው 524 ሰዎች መሞታቸውም ነው የተገለፀው።
Show all...
😢 24 5🤔 1