ሪፖርተር ET
🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ ☆ በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel ሪፖርተር ET
Channel ሪፖርተር ET (@reportereth) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 19 959 subscribers, ranking 11 612 in the News & Media category and 1 692 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 19 959 subscribers.
According to the latest data from 21 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -344 over the last 30 days and by -6 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.27%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.59% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 1 915 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️
☆ በቻናሉ
📌 ፈጣን
📌 ትኩስ
📌 ወቅታዊ እና
📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል !
🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 22 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.
Data loading in progress...
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 22 June | 0 | |||
| 21 June | 0 | |||
| 20 June | 0 | |||
| 19 June | 0 | |||
| 18 June | 0 | |||
| 17 June | 0 | |||
| 16 June | 0 | |||
| 15 June | 0 | |||
| 14 June | 0 | |||
| 13 June | 0 | |||
| 12 June | 0 | |||
| 11 June | 0 | |||
| 10 June | 0 | |||
| 09 June | 0 | |||
| 08 June | 0 | |||
| 07 June | 0 | |||
| 06 June | 0 | |||
| 05 June | 0 | |||
| 04 June | 0 | |||
| 03 June | 0 | |||
| 02 June | 0 | |||
| 01 June | 0 |
| 2 | ዘመቻው አገረሸ- ቀን ተቆረጠባቸው‼
በደቡብ አፍሪካ የስደተኛ ጠል ቡድኖች ዛቻ በኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ ስጋት ደቀነ‼
በደቡብ አፍሪካ ጁሃንስበርግና አካባቢው "የውጭ ዜጎች ይውጡልን" ዘመቻ ማገርሸቱን ተከትሎ በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ውጥረት ላይ መሆናቸውን ገለጹ።
አመጸኞቹ እስከ ሰኔ 23 ቀን (June 30) ድረስ አገር ለቀው እንዲወጡ የሰጡት የጊዜ ገደብ እየተቃረበ በመምጣቱና ቡድኖቹ ቤት ለቤት እየዞሩ በማስፈራራታቸው ስጋቱ በርትቷል።
አንዳንድ የአፍሪካ አገራት ዜጎቻቸውን ማስወጣት የጀመሩ ሲሆን፣ የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ድርጊቱን ቢያወግዝም ጥቃትና ዝርፊያው አሁንም እየተፈጸመ መሆኑ ተገልጿል።
#ዋሱመሐመድ
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 2 510 |
| 3 | የቴዲ አፍሮ የቀድሞው ማናጀር አቶ አዲስ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የጃኖ ባንድ መስራች የነበሩት እና የሙዚቀኛ ገሰሰ ዘለቀ ወንድም የሆኑት ታዋቂው የሙዚቃ ፕሮዲዮሰርና ማኔጀር አቶ አዲስ ገሰሰ በአሜሪካን ሀገር ህይወታቸው ማለፉን የቅርብ ወዳጆቻቸው አስታወቁ።
አቶ አዲስ ዓለም አቀፍ ዝና ያተረፉትን የቦብ ማርሊ ልጆችንእና በርከት ያሉ ታዋቂ ሙዚቀኞችን የማማከርና የማስተዳደር ስራ የሰሩ ጉምቱ የሙዚቃ አስተዳደር ባለሞያ ነበሩ።
አቶ አዲስ የቴዲ አፍሮ ማኔጀር በመሆንም ለረጅም ጊዜ አገልግለዋል።
በትላንትናው እለት አመሻሹ ላይ በኒው ጀርሲ ግዛት ህይወታቸው ያለፈው አቶ አዲስ ገሰሰ፤ የሞታቸው ምክንያት ለጊዜው ያልታወቀ ሲሆን አስከሬናቸውን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ እንደታሰበ ተነግሯል።
@Addis_News
@Addis_News | 2 368 |
| 4 | የሚሸጥ የቲክቶክ አካውንት ያላችሁ አናግሩን!
👇
@reporter_ethiopianbot | 2 303 |
| 5 | ህውሃት በራያ አላማጣ ‼
የህወሃት ታጣቂዎች ወደ ወሎ አቅጣጫ በእግር እንዲንቀሳቀሱ መታዘዛቸው ተገለጠ‼
የህወሃት ታጣቂዎች በአላማጣ በኩል ወደ ወሎ መስመር በእግር ጉዞ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መተላለፉ ተሰማ። ስለሁኔታው የደረሱኝ መረጃዎች :-
📌 ታጣቂዎቹ ጉዟቸውን ያደረጉት ወደ ወልቃይት መስመር ሳይሆን ወደ ወሎ አካባቢ ሲሆን፣ ይህም ግጭቱን በወሎ መስመር ላይ ለማተኮር የተደረገ እቅድ እንደሆነ ተጠቁሟል።
📌 በተሽከርካሪ መጓዝ የሚያስከትለውን ከፍተኛ አደጋ ለመቀነስና ለጥንቃቄ ሲባል ታጣቂዎቹ በእግር እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል።
📌 በተለይ «አርሚ 15» የተባለው የጦር ክፍል በእግር ጉዞውን እንዲያከናውንና በመቀጠልም ወደ ኤርትራ አቅጣጫ እንዲያቀና መመሪያ እንደተሰጠው ተገልጿል።
📌አሜሪካ ዛሬ በሰሜን ኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው ቀጠና ያለውን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ ጥለዋል ባሏቸው የህወሓት አባላት እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ገደብ መጣሏ ይታወሳል።
#ዋሱመሐመድ
video 👇Like + Follow👇
https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 | 2 393 |
| 6 | ጦርነቱን ኢራን አሸንፋለች-ዊኪፔዲያ‼️
ታዋቂው ድረገፅ Wikipedia የኢራን እና የአሜሪካ ጦርነት በኢራን አሸናፊነት መጠናቀቁን በድረገፁ ላይ በይፋ አስቀምጧል። | 2 260 |
| 7 | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰርን በተመለከተ ይህን ብሏል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ያላስተሳሰሩ ደንበኞች የባንክ አገልግሎት ማግኘት አይችሉም። በመሆኑም ባንካችን ያዘጋጀውን የበይነ መረብ (Online) ማስተሳሰሪያ አማራጭ (https://cbefayda.cbe.com.et) በመጠቀም ወይም ወደሚቀርባችሁ የባንካችን ቅርንጫፍ በመሄድ ሂሳባችሁን እንድታስተሳስሩ እንገልፃለን ብሏል።
@seledadotio
@seledadotio | 4 154 |
| 8 | 1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል።
ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል።
ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግንቦት 19 ተከብሮ ይውላል።
#Haramain
@tikvahethiopia | 4 299 |
| 9 | የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ቀን ለመወሰን የዙል ሂጃህ ወር ጨረቃ ዛሬ ማታ ትጠበቃለች!
የታላቁን የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ትክክለኛ ቀን ለመወሰን፣ የዙል ሂጃህን ወር መግቢያ ጨረቃ ዛሬ ማታ ይከታተላሉ።
እንደ ዘገባዎች መግለጫ፡
* የጨረቃዋ መታየት ዛሬ ማታ ከተረጋገጠ፣ ታላቁ የዒድ በዓል ረቡዕ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም (May 27, 2026) ይጀምራል።
* ጨረቃዋ ዛሬ ማታ ካልታየች ደግሞ፣ በዓሉ ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም (May 28, 2026) ላይ የሚውል ይሆናል።
በዓሉ የሚውልበት ቀን በይፋ እስኪታወቅ ድረስ፣ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዙል ሂጃህ ወር እና ለታላቁ የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ይህ በዓል የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የደግነት በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
ዒድ ሙባረክ!
Kul 'am wa antum bi-khair! | 3 975 |
| 10 | ዛሬ የእናቶች ቀን እየተከበረ ይገኛል
ለሁሉም እናቶች እንኳን ለእናቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ። ፈጣሪ ለእናቶቻችን ረጅም እድሜ ከ ጤና ጋር ይስጠልን።🙏
🙏ክብር ለነዛ የሰው ፊት እየገረፋቸው በመከራ መሀል ሰው ላደረጉን እናቶች🥰
እስቲ ለእናቶቻችን ❤️
SHARE | @ETHIO_ARSENAL | 5 192 |
| 11 | ኢማኑኤል ማክሮን ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ሊመጡ ነው
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለስራ ጉብኝት ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ መሆኑ ተዘግቧል
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኬንያ ናይሮቢ የሚካሄደውን "አፍሪካ ፎርዋርድ" ጉባኤ ካጠናቀቁ በኋላ፣ በመጪው ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ለአጭር የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ እንደሚገቡ ታውቋል።
ፕሬዝዳንቱ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡት በጥንቃቄ የተመረጡ የፈረንሳይ ግዙፍ ኩባንያዎች መሪዎችን በማስከተል ሲሆን፣ ጉብኝቱም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድና የኢንቨስትመንት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው ይላል የካፒታል ዘገባ።
በፕሬዝዳንቱ የታጀበው ልዑክ እንደ ካርፉር ያሉ ታዋቂ የችርቻሮ ንግድ ተቋማትን እና ሜሪዲያም የተሰኘውን የኢንቨስትመንት ድርጅት አመራሮችን ያካተተ ሲሆን፣ በተለይም ካርፉር ከኢትዮጵያው ሚድሮክ ጋር በፈጠረው የፍራንቻይዝ ስምምነት አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ለመግባት ማቀዱ የጉብኝቱ አንዱ ዋነኛ ትኩረት መሆኑ ተጠቁሟል። | 4 947 |
| 12 | በአዲስአበባ የሚገኘዉ የፋኖ ክንፍ ቅሬታ አነሳ
ለተሃድሶ እየተሰጠ ያለው ስልጠና አጥጋቢ አይደለም ሲል “በአማራ ክልል ትጥቅ ትግል” ላይ የነበረው እና አሁን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጋር እየተወያየ ያለው ‛የፋኖ ክንፍ’ አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በበኩሉ በጫካ ካሉ ከታጣቂዎች ጋር እያካሄደ ያለውን ግንኙነትን በተመለከተ አንዳንድ ጉዳዮች በግልጽ አይነገሩም ብሏል።
‛የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት’ ወታደራዊ አስተዳደር መምሪያ ሀላፊ እያሱ አባተ እንደገለጹት “ለተሃድሶ በትንሹ ዘጠና ቀናት መስጠት ነበረበት” ያሉ ሲሆን አሁን ላይ ግን እየተሰጠ ያለው ለሰባት ቀናት ብቻ መሆኑን ገልጸዋል።
Via Ankuar Merja | 3 653 |
| 13 | በፌደራል ፖሊስ እና በባለሀብቷ በረከት ወርቁ መካከል ያለው ውጥረት አይሏል!
ባለሀብት በረከት ወርቁ (በረከት ገበሬዋ) በወንጀል መፈለጓን ተከትሎ ከባድ ውንጀላዎችን የሰነዘረችበት ምላሽ ሰጥታለች።
ባለሀብቷ ከእርሻ ስራዋ ወጥታ ወደ ወርቅ ማዕድን ዘርፍ መግባቷን እንደምትቆጭ ገልጻ፣ ስምንት ሚሊዮን ብር ሀገር አሳጣሽ መባሏን በማጣጣል "እናንተ ራሳችሁ ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ወስዳችሁብኛል" ስትል ስማቸውን ያልጠቀሰቻቸውን አካላት ወንጅላለች።
በተጨማሪም የተፈቀደላትን ነዳጅ እንዳልወሰደችና ሌሎች አካላት ሸጠው እንደበሉት በመጥቀስ፣ ድርጊቱ እሷን ከመንገድ ለማስወገድ የተጠነሰሰ ሴራ እንደሆነ ገልጻለች።
ባለሀብቷ አብሮት ስሙ የተጠቀሰው አቡሽ አየለ 28 የሚደርሱ የወርቅ ማውጫዎች ያሉትና ለብሔራዊ ባንክ በኩንታል ወርቅ የሚያስገባ መሆኑን በመጥቀስ፣ በወርቅና ነዳጅ ዘርፍ ያሉ ጥቂት ቡድኖች ሌሎች ተወዳዳሪዎች እንዲወገዱ እያደረጉ ነው ስትል ተናግራለች።
"መጨረሻውን አብረን እናያለን" በሚል መልእክት ምላሽዋን የደመደመችው በረከት ወርቁ፣ ከዚህ ድርጊት ጀርባ ያሉ ግለሰቦች እጃቸውን እንዲሰበስቡ አሳስባለች።
በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በፖሊስ የክትትል ሂደት እና በባለሀብቷ የመከላከል ምላሽ መካከል ሆኖ ከፍተኛ ህዝባዊ ትኩረትን ስቧል።#ጉርሻ | 2 946 |
| 14 | ወ/ሮ በረከት ወርቁ (በረከት ገበሬዋ)ን ጨምሮ 4 ሰዎችን በወንጀል እንደሚፈልጋቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
ፖሊስ በከባድ የሙስና ወንጀል እንደሚፈልጋቸው ነው ያስታወቀው።
ግለሰቦቹ፥ የኢትዮጵያ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ በገበያ ላይ የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት አድርገዋል ተብለው ክስ ከተመሰረተባቸው 13 ግለሰቦች መካከል ናቸው።
ቴሌግራም ቻናላችንን JOIN በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በትኩሱ ይከታተሉ 👇
■➥ http://T.ME/REPORTERETH
■➥ http://T.ME/REPORTERETH | 3 669 |
| 15 | በዛሬው ዕለት በአለማችን የአህዮች ቀን እየተከበረ ይገኛል !
ለአህያ ጓደያቹ ላኩለት 😁 | 3 457 |
| 16 | ሌ/ጀ ታደሰ ወረደ ማስጠንቀቂያ ሰጡ
#FastMereja I በትግራይ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ ያለው የውስጥ የሥልጣን ሽኩቻ ወደ ከረረ ደረጃ መሸጋገሩን ተከትሎ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ የተቃውሞ መግለጫ አወጡ።
ዛሬ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም "ተመርጠናል" የሚሉ አካላት በጸጥታ ኃይሎች ታጅበው በጊዜያዊ አስተዳደሩ የካቢኔ አዳራሽ ስብሰባ መጀመራቸውን ገልጸዋል። ድርጊቱ "የሥልጣን ወረራ" መሆኑን የጠቀሱት ጄነራሉ፣ ለሚከተለው ማንኛውም ዓይነት ቀውስ ተጠያቂው ይህ በጉልበት ሥልጣን ለመያዝ የሚንቀሳቀሰው አካል መሆኑን አስታውቀዋል። | 4 117 |
| 17 | ሰበር ዜና
መቀሌ የተዋጊ ጄት ቅኝት እየተደረገ ነው!
በመቀሌ ከተማ ከአንድ ሳምንት ልዩነት ለሁለተኛ ጊዜ የተዋጊ ጄት ቅኝት መደረጉ ወጋህታ የአይን እማኞችን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል፡፡ የጄት ቅኝቱ 5 ሰአት 37 ደቂቃ ጀምሮ በስፋት ታይቷል፡፡ ከፕሪቶሪያ ስምምነት መፈረም በኋላ የጄት ቅኝት ሲደረግ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ | 3 223 |
| 18 | ሰበር_መፈንቅለ መንግስት
ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል መፈንቅለ መንግስት በማድረግ ዛሬ በይፋ ወደ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ገብተዋል።
ዶ/ር ደብረፅዮን የካቢኔ አባላትን የጠሩ ሲሆን፤ በግልበጣ ስለመጣው አዲስ አስተዳደር ማብራሪያ ለመስጠትና ወቅታዊ ሁኔታዎችን አስመልክቶ ለመወያየት ለጋዜጠኞች ጥሪ አቅርበዋል።
#Desye | 2 858 |
| 19 | ልዩ መረጃ!
‹‹ተዘጋጅተናል..›› ጀነራል አበባው ታደሰ በጦር ግንባር ታዩ!
የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በሰሜን ምእራብ ዕዝ ጉብኝት እያደረጉ መሆኑ ታውቋል፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሓኑ ጁላ የላኩትን መልዕክትም ለሰራዊቱ ማድረሳቸውን አንዳፍታ ሚዲያ ከሰራዊቱ ድህረገጽ ተመልክቷል፡፡
በፌዴራል መንግስቱ እና በሕውሓት ኃይሎች መካከል ያለው ውጥረት ባየለበት በዚህን ወቅት፤ ጀነራሉ የሰራዊቱን የግዳጅ ዝግጁነት ለመመልከት በሰሜን ምእራብ ዕዝ ተገኝተዋል፡፡ ጀነራሉ በግንባር የሚገኙ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የጦር ክፍሎችን ወታደራዊ ፣አካላዊና ስነ-ልቦናዊ ዝግጁነት ተዘዋውረው ተመልክተዋል የተባለ ሲሆን፤ እንዲህ የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል፡- ‹‹ዕዙ ከታሪካዊ ጠላቶቻችንም ይሁን ከባንዳዎች ሊሰነዘር የሚችል ጥቃትን መመከትና መደምሰስ በሚያስችለው የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል›› የሚል። ጀነራል አበባው ‹ባንዳ› ሲሉ የጠሯቸውን አካላት በስም ባይጠሩም፤ ከዚህ ቀደም በመከላከያ አመራሮች ‹ባንዳ› በሚል የሚጠራው በአካባቢው ያለው ኃይል ግን የፋኖ አማጺ ቡድን እንደሆነ ይታወቃል፡፡
ቀጥለውም ‹‹የህወሃትን አገር የማፍረስ ተከታታይ ወረራ በመመከትና ሀገርን በማፅናት ትልቅ ሚና የነበረው ጠንካራ ዕዝ›› በማለት አሞካሽተውታል፡፡ ‹‹ሰሜን ምዕራብ ዕዝ በአማራ ክልል ግጭትና ሁከት ለመፍጠር በተንቀሳቀሰው የሀገር ውስጥ ባንዳ በሆነው ፅንፈኛው ቡድን ላይ ጠንካራ ምት በማሳረፍ ያሰበውን ኢትዮጵያን የማጥፋት ሴራ በማክሸፍ ፅንፈኛው ቅስሙ እንዲሰበር እና እጅ እንዲሰጥ በማድረግ ወገን የኮራበት፤ ጠላት ያፈረበትን ከፍተኛ ስራ የሰራ ዕዝ ነው›› ሲሉም አክለዋል፡፡
ጄኔራል አበባው ታደሠ ከሠራዊቱ ጋር በነበራቸው ቆይታ ‹‹ኢትዮጵያና ተቋሙ ይኮሩባችኋል›› ሲሉም ተናግረዋል። | 3 648 |
| 20 | አርሰናል ከ20 ዓመት በኋላ በሻምፒዮንስሊግ ለፍጻሜ ደረሰ
አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽፍጻሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል አትሌቲኮ ማድሪድን 1 ለ 0 በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሷል፡፡
በኤምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ቡካዮ ሳካየማሸነፊያዋን ግብ አስቆጥሯል፡፡
በመጀመሪያው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታበስፔን አንድ አቻ ተለያይቶ የተመለሰው አርሰናል በድምር ውጤት 2 ለ 1 በማሸነፍ የፍጻሜ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል፡፡
በዚህ ዓመት በሻምፒዮንስ ሊግአንድም ጨዋታ ያልተሸነፈው የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በአውሮፓ ትልቁ የክለቦች ውድድር ከ20 ዓመት በኋላ የደረሰበትም ምሽት ሆኗል፡፡
አርሰናል በቡዳፔስት በሚደረገውየፍጻሜ ጨዋታ ከባየር ሙኒክ እና ፒኤስጂ አሸናፊ የሚገናኝም ይሆናል፡፡ | 4 094 |
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
