fa
Feedback
ሪፖርተር ET

ሪፖርተር ET

رفتن به کانال در Telegram

🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ ☆ በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ሪፖርተር ET

کانال ሪፖርተር ET (@reportereth) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 19 864 مشترک است و جایگاه 11 568 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 1 699 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 19 864 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 03 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -292 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.66% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً N/A% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 110 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 0 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 19 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
🔖 ይህ የሪፖርተር ET የቴሌግራም ገፅ ነው ®️ ☆ በቻናሉ 📌 ፈጣን 📌 ትኩስ 📌 ወቅታዊ እና 📌 ወሳኝ መረጃዎችን እንደወረዱ በቅፅበት ፥ በትኩሱ ይደርሳችኋል ! 🔖 ይወዳጁን ፤ በእርግጥም ይወዱታል !

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 04 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

19 864
مشترکین
-324 ساعت
-427 روز
-29230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+4
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+1
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+1
در 5 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+10
در 5 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+4
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '250
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+87
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+620
در 3 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+1 053
در 6 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+1 442
در 5 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+210
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+103
در 6 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+61
در 9 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+61
در 5 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+145
در 4 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+203
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+64
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+431
در 17 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+334
در 7 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+245
در 4 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+74
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+90
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+114
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+55
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+75
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+94
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+65
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+154
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+1 602
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+90
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+2 227
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+1 217
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+2 172
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+212
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+361
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+370
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+124
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+199
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+819
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+106
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+162
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+1
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '220
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+111
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+178
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+101
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+626
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+620
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+536
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+1 771
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+2 407
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+3 050
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+3 173
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+3 363
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+3 179
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+5 275
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+54 184
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
04 ژوئیه+2
03 ژوئیه0
02 ژوئیه0
01 ژوئیه+2
پست‌های کانال
አፈሳው ደርግን ያስንቃል-ጄኔራሉ‼️ «በትግራይ የወጣው አዋጅ አንድ መንግስት ወደ ፋሽሽትነት ካልተቀየረ በቀር አያወጣውም»‼️ 👉“የነ ደብረፅዮን ቡድን በትግራይ ክልል እየተከተሉት ያሉት ስልት ሻዕ
አፈሳው ደርግን ያስንቃል-ጄኔራሉ‼️ «በትግራይ የወጣው አዋጅ አንድ መንግስት ወደ ፋሽሽትነት ካልተቀየረ በቀር አያወጣውም»‼️ 👉“የነ ደብረፅዮን ቡድን በትግራይ ክልል እየተከተሉት ያሉት ስልት ሻዕብያ እና ደርግን የሚያስንቅ አፈና ነው‼️”-ጀነራል ገ/ፃድቃን «አንዲት ላም የወለደችው ጥጃዋ ድንገት ሲሞት ነገር ግን ወተቷን ማለብ ስትፈልግ የሟችዋ ጥጃ ቆዳ ገለባ ሞልተህ ለእናቲቱ ታሳያታለህ። ይህ የምታደርገው ለሟ ወተት እንድትሰጥህ ነው። ከዚያ በኃላ ታልባታለህ። 'ዓርሲ' ይባላል፤ ሁሉም ሰው ያውቀዋል። በትግራይም እየሆነ ያለው ተመሳሳይ ነው። የፖለቲካና የወታደራዊ መሪዎች፣ በወታደራዊ መሪዎች ጫና የቀድሞዋ ህወሓት ለህዝቡ ያሳዩትና ህዝቡን ይበዘብዙታል፣ ትግራይም ያልቧታል። አልቧታልም። ስንት ወንጀል ፈጽመዋል። በወንጀላቸው መቀጠልና መጠየቅም ይፈራሉ» ጋዜጠኛ «ይህን በማድረግ በስልጣን መቀጠል ይችላሉ?» «ደርግ እንዳልቀጠለ ሁሉ እነዚህም አይቀጥሉም» ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ ለ #TBS የሰጠው ቃለ መጠይቅ አዩዘሀበሻ ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

2
መሬታቸው ለሚኒሻ‼ ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ ወገኖች መሬታቸው ለሚሊሻ ሊሰጥ ነው ተባለ‼ ​ከምስራቅ ወለጋ ኪራሙ ወረዳ ተፈናቅለው በወሎ ጃራ መጠለያ የሚገኙ ዜጎች፣ ወደ ቀደመ ይዞታቸው በአካል ተመልሰው+2
መሬታቸው ለሚኒሻ‼ ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ ወገኖች መሬታቸው ለሚሊሻ ሊሰጥ ነው ተባለ‼ ​ከምስራቅ ወለጋ ኪራሙ ወረዳ ተፈናቅለው በወሎ ጃራ መጠለያ የሚገኙ ዜጎች፣ ወደ ቀደመ ይዞታቸው በአካል ተመልሰው ካልገቡ መሬታቸው ለሚሊሻ፣ ለጸጥታ ኃይሎችና ለሥራ አጥ ወጣቶች እንደሚታደል ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው ገልፀዋል። ​ተፈናቃዮቹ መሬታቸውን ላለማጣት ሲሉ ከመጠለያ ጣቢያ ሆነው የተከማቸና ዓመታዊ ከፍተኛ ግብር እየከፈሉ መሆናቸውን በመጥቀስ፣ ይህ አዲስ መመሪያ ከፍተኛ የስነ-ልቦና ጫና እንደፈጠረባቸውና መንግሥት ጣልቃ ገብቶ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። ​በጉዳዩ ላይ በአካባቢው አመራሮች መካከል የሃሳብ ክፍፍል መኖሩ የተገለጠ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ "ግብር እየከፈሉ በመሆኑ ይዞታቸው ሊነካ አይገባም" ሲሉ፣ የቀሩት ደግሞ "በአካል በቦታው የሌሉ በመሆኑ መሬቱ መተላለፍ አለበት" የሚል አቋም ይዘዋል ሲል የዘገበው አዲስ ማለዳ ከአካባቢው የዞንና የወረዳ ኃላፊዎች ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም ብሏል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
2 770
3
‹‹በ4 አቅጣጫ የከበበንን ጠላት ብቻውን አስቀርተንዋል›› ጀነራል ጆን መዲድ የሕወሓት ጀነራሎች እና ወታደራዊ መኮንኖች የሚያሰሙት ዛቻ እና ፉክራ ቀጥሏል፡፡ የትግራይ ሕዝብ ለጦርነት ድቤ ድለቃቸው
‹‹በ4 አቅጣጫ የከበበንን ጠላት ብቻውን አስቀርተንዋል›› ጀነራል ጆን መዲድ የሕወሓት ጀነራሎች እና ወታደራዊ መኮንኖች የሚያሰሙት ዛቻ እና ፉክራ ቀጥሏል፡፡ የትግራይ ሕዝብ ለጦርነት ድቤ ድለቃቸው ጆሮውን ቢነፍጋቸውም በግድ በጦር ሜዳ ሊማግዱት በየአደባባዩ የ‹እናሸንፋለን› ፉከራ እያሰሙ ነው፡፡ ከትግራይ ጦር አዛዦች መሀል አንዱ የሆኑት ጀነራል ዩሀንስ ወልደጊዮርጊስ (ጆን መዲድ) በዎይን ሚዲያ በኩል የተለመደ ክስ እና የእናሸንፋለን ፉከራ አሰምቷል፡፡ ጀነራሉ፣ ‹‹በአራት አቅጣጫ የከበበንን ጠላት አሰላለፍ በጣጥሰን፣ ብልጽግናን ብቻውን አስቀርተንዋል›› ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ ትናንት ተባብረው የዘመቱብንን ኃይሎችን በታትንን፣ በቀጠናው አዲስ አሰላለፍ ፈጥረናል የሚሉት የጦር አዛዡ፤ አልተቋጨም ያሉትን ህልውና ለማረጋገጥ እየተዘጋጀን ነው ብለዋል፡፡“ጠላቶቻችን ብዙ ነገር እያሰቡ ነው፤ ብዙ ነገር ደግሞ ይፈርስባቸዋል” ሲሉም አክለዋል፡፡ ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኋላ አዲስ የኃይል አሰላለፍ እንዲፈጠር አድርገናል የሚሉት ጀነራሉ፤ ‹‹በ2013 ከጎረቤት ሀገራት እሰከ ሀገር ውስጥ ኃይሎች አስተባብሮ የዘመተብንን ጠላት ብቻውን አስቀርተን፣ የራሳችን አሰላለፍ ፈጥረናል›› ብለዋል፡፡ “በዚያን ጊዜ ተፈጥሮ የነበረውን እኛን የማጥፋት አሰላለፍ በትነን፣ ከሀገር ውስጥ እና በምስራቅ አፍሪካ አዳዲስ የአሰላለፍ ለውጦች መፍጠር ችለናል›› ነው ያሉት። ጆን መዲድ አዲስ አሰላለፍ ፈጥረናል የሚሉት ጽምዶን ነው፡፡ በትግራይ ሴቶች ገላ ላይ የጦር ወንጀል ከፈጸመው የሻብያ ኃይል ጋር አብረው መሰለፋቸውን እንደ ስኬት መጥቀሳቸው አስተዛዛቢ ሆኗል፡፡ አንዳፍታ ሚዲያ
2 175
4
አቤል ብርሃኑ ከዩኤኢ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ተበረከተለት! ታዋቂው የቪዲዮ ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ) ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ (Golden Visa)
አቤል ብርሃኑ ከዩኤኢ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ተበረከተለት! ታዋቂው የቪዲዮ ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ (የወይኗ ልጅ) ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ (Golden Visa) ተበርክቶለታል። በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የረጅም ጊዜ መኖሪያ ፍቃድ ማግኘት፣ በተለይም ደግሞ ሙሉ መብትን የሚያጎናጽፈውን የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ባለቤት መሆን በአለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ታዋቂ እና ከባድ ከሚባሉ የነዋሪነት እውቅናዎች መካከል አንዱ ነው። ይህ ታላቅ እድል አብዛኛውን ጊዜ በሀገሪቱ ውስጥ 2 ሚሊዮን ድርሃም ወይም በግምት ከ95 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር በላይ ኢንቨስት ላደረጉ ትልልቅ ባለሀብቶች፣ በከፍተኛ የትምህርት ደረጃቸው እና ማህበራዊ አቅማቸው የወር ገቢያቸው ከ30 ሺህ ድርሃም በላይ ለሆኑ ባለሙያዎች፣ ልዩ ተሰጥኦ ላላቸው ግለሰቦች፣ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እንዲሁም ለሰብአዊ መብት እና ለበጎ አድራጎት ሰራተኞች የሚሰጥ ልዩ ስጦታ ነው። ይሁን እንጂ ስኬታማውና በብዙ ሚሊዮኖች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ኢትዮጵያዊው የዲጂታል ይዘት አዘጋጅ አቤል ብርሃኑ፤ ይህንን ታላቅ ዕድል በማህበራዊ ሚዲያ ባለው ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና በፈጠራ ስራ አቅራቢነት ዘርፍ ከኤምሬትስ መንግስት ለመቀበል በቅቷል።
2 645
5
“ቤት ያላገኘ ተፈናቃይ ካለ ሥልጣኔን እለቃለሁ” አቶ ግርማ ሰይፉ ​የአዲስ አበባ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ፣ በከተማዋ በነበረው የኮሪደር ልማት ምክንያት ተፈናቅሎ ምትክ ቤ+3
“ቤት ያላገኘ ተፈናቃይ ካለ ሥልጣኔን እለቃለሁ” አቶ ግርማ ሰይፉ ​የአዲስ አበባ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ፣ በከተማዋ በነበረው የኮሪደር ልማት ምክንያት ተፈናቅሎ ምትክ ቤት ወይም መሬት ያላገኘ አንድም ሕጋዊ ሰው አለመኖሩን አስታወቁ። ካርታ ወይም የቀበሌ ቤት ኖሮት ምትክ ያጣ ሰው ካለ በገዛ ፈቃዳቸው ከሥልጣን ለመልቀቅ ዝግጁ መሆናቸውን የገለጹት ኃላፊው፣ ልማቱ ለሀገር ጥቅም የተሠራ መሆኑን ገልጸው፤ ሆኖም ከአስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በደል የደረሰባቸው ወገኖች መኖራቸውን አልሸሸጉም። ​በሌላ በኩል፣ የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ዘመናዊነትና ውበት ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ቢሆንም፤ በሂደቱ ወቅት በቂ ዝግጅት፣ ግልጽነትና ተመጣጣኝ ምትክ አላገኘንም የሚሉ ቅሬታዎች ሲነሱ መቆየታቸው ይታወቃል። #ዋሱመሐመድ video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
3 139
6
የእናቱን አስክሬን ቤት አስቀምጦ የእናቱን ቃል ለማክበር የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው ካሊድ #Ethiopia | ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ ካሊድ
የእናቱን አስክሬን ቤት አስቀምጦ የእናቱን ቃል ለማክበር የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና ከቀብር በፊት እና በኃላ ለፈተና የተቀመጠው ካሊድ #Ethiopia | ይሕ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ታዳጊ ካሊድ ይባላል ገና የአስራ አራት ዓመት ልጅ ነው።ከሑለት ታናናሽ ወንድሞቹ ጋር በሸገር ከተማ አስተዳደር ኤካ ጣፎ ክፍለ ከተማ ከእናቱ ጋር ይኖራል። ካሊድ ከእናቱ ጋር ሲኖር ወላጅ አባቱ ከእነርሱ ርቆ ሌላ ትዳር መስርቶ ጅጅጋ ከተማ ይኖራል። ካሊድ ሠሞኑን እናቱ ታምወው በነበረበት ወቅት እኔ አንድ ነገር ብሆን ምንም ቢፈጠር አመት የለፋሕበትን ፈተና እንዳታቋርጥ ብለው ቃል ያስገቡታል። እናትም በነጋታው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሲጥ ሠዓታት ሲቀረው ሕይወታቸው ያልፋል።ካሊድ በእናቱ ሞት ከፍተኛ ሐዘን ቢሰማውም ለእናቱ የገባው ቃል አክብሮ የእናቱን አስክሬን እቤት ጥሎ የጥዋት ፈተናውን ተፈተነ። ካሊድ ከሠዓት እናቱን አልቅሶ ቀብሮ ተመልሶ የከሰዓት ፈተናውን ተፈተነ።የዚሕ የአስራ አራት አመት ታዳጊ የሕይወት ፈተና ብዙዎችን በሐዘን ማስለቀሱን ዳጉ ጆርናል ዘግቧል። credit : ዳጉ ጆርናል
4 271
7
ዘመቻው አገረሸ- ቀን ተቆረጠባቸው‼ በደቡብ አፍሪካ የስደተኛ ጠል ቡድኖች ዛቻ በኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ ስጋት ደቀነ‼ በደቡብ አፍሪካ ጁሃንስበርግና አካባቢው "የውጭ ዜጎች ይውጡልን" ዘመቻ ማገር
ዘመቻው አገረሸ- ቀን ተቆረጠባቸው‼ በደቡብ አፍሪካ የስደተኛ ጠል ቡድኖች ዛቻ በኢትዮጵያውያን ላይ ከፍተኛ ስጋት ደቀነ‼ በደቡብ አፍሪካ ጁሃንስበርግና አካባቢው "የውጭ ዜጎች ይውጡልን" ዘመቻ ማገርሸቱን ተከትሎ በዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ውጥረት ላይ መሆናቸውን ገለጹ። አመጸኞቹ እስከ ሰኔ 23 ቀን (June 30) ድረስ አገር ለቀው እንዲወጡ የሰጡት የጊዜ ገደብ እየተቃረበ በመምጣቱና ቡድኖቹ ቤት ለቤት እየዞሩ በማስፈራራታቸው ስጋቱ በርትቷል። አንዳንድ የአፍሪካ አገራት ዜጎቻቸውን ማስወጣት የጀመሩ ሲሆን፣ የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ድርጊቱን ቢያወግዝም ጥቃትና ዝርፊያው አሁንም እየተፈጸመ መሆኑ ተገልጿል። #ዋሱመሐመድ video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
4 307
8
የቴዲ አፍሮ የቀድሞው ማናጀር አቶ አዲስ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የጃኖ ባንድ መስራች የነበሩት እና የሙዚቀኛ ገሰሰ ዘለቀ ወንድም የሆኑት ታዋቂው የሙዚቃ ፕሮዲዮሰርና ማኔጀር አቶ አዲስ ገሰሰ
የቴዲ አፍሮ የቀድሞው ማናጀር አቶ አዲስ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የጃኖ ባንድ መስራች የነበሩት እና የሙዚቀኛ ገሰሰ ዘለቀ ወንድም የሆኑት ታዋቂው የሙዚቃ ፕሮዲዮሰርና ማኔጀር አቶ አዲስ ገሰሰ በአሜሪካን ሀገር ህይወታቸው ማለፉን የቅርብ ወዳጆቻቸው አስታወቁ። አቶ አዲስ ዓለም አቀፍ ዝና ያተረፉትን የቦብ ማርሊ ልጆችንእና በርከት ያሉ ታዋቂ ሙዚቀኞችን የማማከርና የማስተዳደር ስራ የሰሩ ጉምቱ የሙዚቃ አስተዳደር ባለሞያ ነበሩ። አቶ አዲስ የቴዲ አፍሮ ማኔጀር በመሆንም ለረጅም ጊዜ አገልግለዋል። በትላንትናው እለት አመሻሹ ላይ በኒው ጀርሲ ግዛት ህይወታቸው ያለፈው አቶ አዲስ ገሰሰ፤ የሞታቸው ምክንያት ለጊዜው ያልታወቀ ሲሆን አስከሬናቸውን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ እንደታሰበ ተነግሯል። @Addis_News @Addis_News
3 927
9
የሚሸጥ የቲክቶክ አካውንት ያላችሁ አናግሩን! 👇 @reporter_ethiopianbot
3 131
10
ህውሃት በራያ አላማጣ ‼ የህወሃት ታጣቂዎች ወደ ወሎ አቅጣጫ በእግር እንዲንቀሳቀሱ መታዘዛቸው ተገለጠ‼ የህወሃት ታጣቂዎች በአላማጣ በኩል ወደ ወሎ መስመር በእግር ጉዞ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መተላለፉ
ህውሃት በራያ አላማጣ ‼ የህወሃት ታጣቂዎች ወደ ወሎ አቅጣጫ በእግር እንዲንቀሳቀሱ መታዘዛቸው ተገለጠ‼ የህወሃት ታጣቂዎች በአላማጣ በኩል ወደ ወሎ መስመር በእግር ጉዞ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መተላለፉ ተሰማ። ስለሁኔታው የደረሱኝ መረጃዎች :- 📌 ታጣቂዎቹ ጉዟቸውን ያደረጉት ወደ ወልቃይት መስመር ሳይሆን ወደ ወሎ አካባቢ ሲሆን፣ ይህም ግጭቱን በወሎ መስመር ላይ ለማተኮር የተደረገ እቅድ እንደሆነ ተጠቁሟል። 📌 በተሽከርካሪ መጓዝ የሚያስከትለውን ከፍተኛ አደጋ ለመቀነስና ለጥንቃቄ ሲባል ታጣቂዎቹ በእግር እንዲንቀሳቀሱ ተደርጓል። 📌 በተለይ «አርሚ 15» የተባለው የጦር ክፍል በእግር ጉዞውን እንዲያከናውንና በመቀጠልም ወደ ኤርትራ አቅጣጫ እንዲያቀና መመሪያ እንደተሰጠው ተገልጿል። 📌አሜሪካ ዛሬ በሰሜን ኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው ቀጠና ያለውን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ ጥለዋል ባሏቸው የህወሓት አባላት እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ገደብ መጣሏ ይታወሳል። #ዋሱመሐመድ video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
3 444
11
ጦርነቱን ኢራን አሸንፋለች-ዊኪፔዲያ‼️ ታዋቂው ድረገፅ Wikipedia የኢራን እና የአሜሪካ ጦርነት በኢራን አሸናፊነት መጠናቀቁን በድረገፁ ላይ በይፋ አስቀምጧል።
ጦርነቱን ኢራን አሸንፋለች-ዊኪፔዲያ‼️ ታዋቂው ድረገፅ Wikipedia የኢራን እና የአሜሪካ ጦርነት በኢራን አሸናፊነት መጠናቀቁን በድረገፁ ላይ በይፋ አስቀምጧል።
3 195
12
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰርን በተመለከተ ይህን ብሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ያላስተሳሰሩ ደን
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰርን በተመለከተ ይህን ብሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ያላስተሳሰሩ ደንበኞች የባንክ አገልግሎት ማግኘት አይችሉም። በመሆኑም ባንካችን ያዘጋጀውን የበይነ መረብ (Online) ማስተሳሰሪያ አማራጭ (https://cbefayda.cbe.com.et) በመጠቀም ወይም ወደሚቀርባችሁ የባንካችን ቅርንጫፍ በመሄድ  ሂሳባችሁን እንድታስተሳስሩ እንገልፃለን ብሏል። @seledadotio @seledadotio
3 340
13
1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል። ​ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል። ​ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግ
1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል። ​ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል። ​ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግንቦት 19 ተከብሮ ይውላል። #Haramain @tikvahethiopia
3 693
14
የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ቀን ለመወሰን የዙል ሂጃህ ወር ጨረቃ ዛሬ ማታ ትጠበቃለች! የታላቁን የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ትክክለኛ ቀን ለመወሰን፣ የዙል ሂ
የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ቀን ለመወሰን የዙል ሂጃህ ወር ጨረቃ ዛሬ ማታ ትጠበቃለች! የታላቁን የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል የሚውልበትን ትክክለኛ ቀን ለመወሰን፣ የዙል ሂጃህን ወር መግቢያ ጨረቃ ዛሬ ማታ ይከታተላሉ። እንደ ዘገባዎች መግለጫ፡ * የጨረቃዋ መታየት ዛሬ ማታ ከተረጋገጠ፣ ታላቁ የዒድ በዓል ረቡዕ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም (May 27, 2026) ይጀምራል። * ጨረቃዋ ዛሬ ማታ ካልታየች ደግሞ፣ በዓሉ ሐሙስ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም (May 28, 2026) ላይ የሚውል ይሆናል። በዓሉ የሚውልበት ቀን በይፋ እስኪታወቅ ድረስ፣ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዙል ሂጃህ ወር እና ለታላቁ የዒድ አል-አድሃ (የአረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ይህ በዓል የሰላም፣ የፍቅር፣ የደስታና የደግነት በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን። ዒድ ሙባረክ! Kul 'am wa antum bi-khair!
3 530
15
ዛሬ የእናቶች ቀን እየተከበረ ይገኛል ለሁሉም እናቶች እንኳን ለእናቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ። ፈጣሪ ለእናቶቻችን ረጅም እድሜ ከ ጤና ጋር ይስጠልን።🙏 🙏ክብር ለነዛ የሰው ፊት እየገረፋቸው በመ
ዛሬ የእናቶች ቀን እየተከበረ ይገኛል ለሁሉም  እናቶች እንኳን ለእናቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ። ፈጣሪ ለእናቶቻችን ረጅም እድሜ ከ ጤና ጋር ይስጠልን።🙏 🙏ክብር ለነዛ የሰው ፊት እየገረፋቸው በመከራ መሀል ሰው ላደረጉን እናቶች🥰 እስቲ ለእናቶቻችን ❤️ SHARE | @ETHIO_ARSENAL
5 051
16
ኢማኑኤል ማክሮን ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ሊመጡ ነው የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለስራ ጉብኝት ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ መሆኑ ተዘግቧል የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኬንያ ና
ኢማኑኤል ማክሮን ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ሊመጡ ነው የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለስራ ጉብኝት ወደ አዲስ አበባ ሊመጡ መሆኑ ተዘግቧል የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኬንያ ናይሮቢ የሚካሄደውን "አፍሪካ ፎርዋርድ" ጉባኤ ካጠናቀቁ በኋላ፣ በመጪው ግንቦት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ለአጭር የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ እንደሚገቡ ታውቋል። ፕሬዝዳንቱ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡት በጥንቃቄ የተመረጡ የፈረንሳይ ግዙፍ ኩባንያዎች መሪዎችን በማስከተል ሲሆን፣ ጉብኝቱም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድና የኢንቨስትመንት ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው ይላል የካፒታል ዘገባ። በፕሬዝዳንቱ የታጀበው ልዑክ እንደ ካርፉር ያሉ ታዋቂ የችርቻሮ ንግድ ተቋማትን እና ሜሪዲያም የተሰኘውን የኢንቨስትመንት ድርጅት አመራሮችን ያካተተ ሲሆን፣ በተለይም ካርፉር ከኢትዮጵያው ሚድሮክ ጋር በፈጠረው የፍራንቻይዝ ስምምነት አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ለመግባት ማቀዱ የጉብኝቱ አንዱ ዋነኛ ትኩረት መሆኑ ተጠቁሟል።
4 871
17
በአዲስአበባ የሚገኘዉ የፋኖ ክንፍ ቅሬታ አነሳ ለተሃድሶ እየተሰጠ ያለው ስልጠና አጥጋቢ አይደለም ሲል “በአማራ ክልል ትጥቅ ትግል” ላይ የነበረው እና አሁን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጋር እየተወያየ
በአዲስአበባ የሚገኘዉ የፋኖ ክንፍ ቅሬታ አነሳ ለተሃድሶ እየተሰጠ ያለው ስልጠና አጥጋቢ አይደለም ሲል “በአማራ ክልል ትጥቅ ትግል” ላይ የነበረው እና አሁን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጋር እየተወያየ ያለው ‛የፋኖ ክንፍ’ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በበኩሉ በጫካ ካሉ ከታጣቂዎች ጋር እያካሄደ ያለውን ግንኙነትን በተመለከተ አንዳንድ ጉዳዮች በግልጽ አይነገሩም ብሏል። ‛የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት’ ወታደራዊ አስተዳደር መምሪያ ሀላፊ እያሱ አባተ እንደገለጹት “ለተሃድሶ በትንሹ ዘጠና ቀናት መስጠት ነበረበት” ያሉ ሲሆን አሁን ላይ ግን እየተሰጠ ያለው ለሰባት ቀናት ብቻ መሆኑን ገልጸዋል። Via Ankuar Merja
3 606
18
በፌደራል ፖሊስ እና በባለሀብቷ በረከት ወርቁ መካከል ያለው ውጥረት አይሏል! ባለሀብት በረከት ወርቁ (በረከት ገበሬዋ) በወንጀል መፈለጓን ተከትሎ ከባድ ውንጀላዎችን የሰነዘረችበት ምላሽ ሰጥታለች።
በፌደራል ፖሊስ እና በባለሀብቷ በረከት ወርቁ መካከል ያለው ውጥረት አይሏል! ባለሀብት በረከት ወርቁ (በረከት ገበሬዋ) በወንጀል መፈለጓን ተከትሎ ከባድ ውንጀላዎችን የሰነዘረችበት ምላሽ ሰጥታለች። ባለሀብቷ ከእርሻ ስራዋ ወጥታ ወደ ወርቅ ማዕድን ዘርፍ መግባቷን እንደምትቆጭ ገልጻ፣ ስምንት ሚሊዮን ብር ሀገር አሳጣሽ መባሏን በማጣጣል "እናንተ ራሳችሁ ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ ወስዳችሁብኛል" ስትል ስማቸውን ያልጠቀሰቻቸውን አካላት ወንጅላለች። በተጨማሪም የተፈቀደላትን ነዳጅ እንዳልወሰደችና ሌሎች አካላት ሸጠው እንደበሉት በመጥቀስ፣ ድርጊቱ እሷን ከመንገድ ለማስወገድ የተጠነሰሰ ሴራ እንደሆነ ገልጻለች። ባለሀብቷ አብሮት ስሙ የተጠቀሰው አቡሽ አየለ 28 የሚደርሱ የወርቅ ማውጫዎች ያሉትና ለብሔራዊ ባንክ በኩንታል ወርቅ የሚያስገባ መሆኑን በመጥቀስ፣ በወርቅና ነዳጅ ዘርፍ ያሉ ጥቂት ቡድኖች ሌሎች ተወዳዳሪዎች እንዲወገዱ እያደረጉ ነው ስትል ተናግራለች። "መጨረሻውን አብረን እናያለን" በሚል መልእክት ምላሽዋን የደመደመችው በረከት ወርቁ፣ ከዚህ ድርጊት ጀርባ ያሉ ግለሰቦች እጃቸውን እንዲሰበስቡ አሳስባለች። በአሁኑ ወቅት ጉዳዩ በፖሊስ የክትትል ሂደት እና በባለሀብቷ የመከላከል ምላሽ መካከል ሆኖ ከፍተኛ ህዝባዊ ትኩረትን ስቧል።#ጉርሻ
2 906
19
ወ/ሮ በረከት ወርቁ (በረከት ገበሬዋ)ን ጨምሮ 4 ሰዎችን በወንጀል እንደሚፈልጋቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። ፖሊስ በከባድ የሙስና ወንጀል እንደሚፈልጋቸው ነው ያስታወቀው። ግለሰቦቹ፥ የኢ
ወ/ሮ በረከት ወርቁ (በረከት ገበሬዋ)ን ጨምሮ 4 ሰዎችን በወንጀል እንደሚፈልጋቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። ፖሊስ በከባድ የሙስና ወንጀል እንደሚፈልጋቸው ነው ያስታወቀው። ግለሰቦቹ፥ የኢትዮጵያ ነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ በገበያ ላይ የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት አድርገዋል ተብለው ክስ ከተመሰረተባቸው 13 ግለሰቦች መካከል ናቸው። ቴሌግራም ቻናላችንን JOIN በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በትኩሱ ይከታተሉ 👇   ■➥   http://T.ME/REPORTERETH   ■➥   http://T.ME/REPORTERETH
3 620
20
በዛሬው ዕለት በአለማችን የአህዮች ቀን እየተከበረ ይገኛል ! ለአህያ ጓደያቹ ላኩለት 😁
በዛሬው ዕለት በአለማችን የአህዮች ቀን እየተከበረ ይገኛል ! ለአህያ ጓደያቹ ላኩለት 😁
3 409