cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Muktarovich Ousmanova

Ethiopia forever

Show more
Advertising posts
63 722Subscribers
-1124 hours
-2227 days
-22330 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

እጅግ ልብ የሚሰብር አሳዛኝ ዜና ነው ። ******** *** ነፍሱን ይማረውና የወንድማችን የጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ወየሳ ሚስትና የጣና ማርት ባለቤት የነበረችው ዶ/ር አርቲስት ትዕግስት ልዑልሠገድ ትላንት ምሽት በስራ ገበታዋ ላይ ሳለች በተፈጠረ አደጋ ከዚህ ዓለም ድካም አርፋለች። *** ሳቂታዋ ÷ ተግባቢዋ ÷ ሰው አክባሪዋ ትዕግስት ዛሬ የለችም። ደከመኝ የማታውቀዋ መንፈሰ ጠንካራዋ ቲጂ ለብዙዎች ምሳሌ ነበረች ። ለጥበብም ጥልቅ ፍቅር ነበራት ቲጂ ... የአትላንታው የሎሬት የኪነ ጥበባት ማዕከል ወርዐዊ የጥበብ ድግሱን በጣና ማርት አዳራሽ ውስጥ በነፃ እንዲያደርግ የፈቀደችልን ቅን ሴት ነበረች። *** "እናንተ የዳዊት ጓደኞች ናችሁ። ከዚህ እንዳትጠፉ። እሱ የሚወደውን የስነፅሑፍ ምሽት እቤቱ መጥታችሁ ስታደርጉ የዳዊት ነፍስም ደስ ይላታል" እያለች የምታበረታን መልካም እህት ነው ያጣነው። *** ድምፀ መረዋዋ ቲጂ በርካታ ተወዳጅ ነጠላ ዜማዎችን ለጥበብ አፍቃሪዎች በመልቀቅ በኢትዮጵያ ብቸኛዋ ዶክተርም ... አርቲስትም የነበረች ጠንካራ ሴት ነበረች። *** ፈጣሪ አምላክ ነፍሷን ከደጋጎቹ ተረታ ያሳርፋት ዘንደ ፀሎታችን ነው። *** ለመላ ቤተሰብና ወዳጆቿም ፈጣሪ መፅናናትን ይስጥልን። *** አትላንታንም ከእንዲህ ዓይነት ተደጋጋሚ ድንገተኛ አደጋዎች በቃሽ ይበላት። *** ቤተሰብ በ 4900 Memorial Dr ላይ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ተቀምጧል። Via - Thewodros Tadesse
Show all...
በእስር ላይ ከሆነች 2ኛ ሳምንቷን የያዘችው አርቲስት አዲስ ዓለም ጌታነህ በምርመራ ላይ ከ2 ዓመት በፊት ጎንደር ላይ ስለነበራት ቆይታ መጠየቋ ተሰማ። "ከናሁሰናይ ጋር የፍቅር ግንኙነት አላት" በሚል ከዱባይ እንደተመለሰች ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ታስራ የገባችው አርቲስቷ፤ "በአሁኑ ሰዓት ላይ ከናሁሰናይ ጋር ግንኙነት የለኝም፤ እንደውም እኔ ቪክትም ነኝ" የሚል ማብራሪያ ለፖሊስ እንደሰጠች የነገሩን የፖሊስ ምንጮች፤ መርማሪዎች ምርመራ ሲያደርጉባት የሚጠይቋት ጥያቄ ግን ከ2 ዓመት በፊት ከናሁሰናይ ጋር ጎንደር ላይ ሲተዋወቁ ምን እንደተፈጠረ፣ እንዴት እንደተዋወቁ እንደሆነና ተያያዥ የሆኑ ጉዳዮች እንደሆነ ነግረውናል። እስካሁን ክስ ያልተመሰረተባት አዲስ ዓለም የምታውቀው ነገር እንደሌለ፤ ለጥምቀት በዓላት ጎንደር እንደምትሄድ ለመርማሪዎች ተናግራለች ሲሉ ምንጮቹ አስታውቀዋል። አርቲስቷ እስካሁን ፍርድ ቤት አልቀረበችም። አብራትም አንዲት ጓደኛዋ በእስር ላይ እንደምትገኝም ሰምተናል። ዘገባው የዘሀበሻ ነው
Show all...
ቲክቶከሯን ባሳቃቂ ሁኔታ ገደሏት። ለምን በጂማችን እራስሽን እየቀረፅሽ ቲክቶክ ትሰሪያለሽ በሚል። እናቷ የፍትህ ያለህ እያሉ ነው። ኢትዮጵያ እንዲህ ሆና ቀረች 😭
Show all...
📲 ስልክዎትን ለመቀየር ወይም አዲስ ለመግዛት አስበዋል 🤔? አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/sellphone2777 📞 0929008292 📩 inbox @bina27 📍አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ 📨 ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
Show all...
በዛሬው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ላይ ጥያቄ ካቀረቡ የምክር ቤት አባላት መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ፤ ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች መካከል “1,135 ሰዎች አሁንም ምትክ ቤት ወይም ቦታ አለማግኘታቸውን” በማንሳት ጥያቄ አቅርበዋል። “1,135 ሰው ማለት ቀላል አይደለም። በዚህ ወቅት፣ በዚህ የኑሮ ውድነት፣ በዚህ ጊዜ ተረጋግቶ የሚኖርበት አጋጣሚ ካልተፈጠረ፤ የሚሰራውን ስራ ሁሉ በዜሮ ድምር የሚያባዛ ነው የሚሆነውና እርሱ ለምን ግምት ውስጥ አልገባም?” ሲሉ ጠይቀዋል። የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በ90 ቀናት እንዲጠናቀቅ እቅድ እንደተያዘለት በመጥቀስም፤ “የግድ በዚህ ሶስት ወር ውስጥ ስራ ማለቅ አለበት ወይ?” ሲሉ ተጨማሪ ጥያቄ አስከትለዋል። “በጊዜ ተለክቶ ስራ መሰራት አለበት፤ ልክ ነው። አምናም የ90 ቀን እቅድ ተብሎ ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል። ሁልጊዜ ግን በዚህ መልክ በዘመቻ መሰራት አለበት ወይ? የሚል ጥያቄ ይስነሳል” ያሉት ዶ/ር ሲሳይ፤ “ነገሮች በተረጋጋ እና በታቀደ መልኩ እንዲሄዱ ለማድረግ መሰራት የለበትም ወይ?” ሲሉ አስተያየት አዘል ጥያቄያቸውን አስደምጠዋል። ከንቲባ አዳነች ለዚህ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፤ የምክር ቤት አባሉ ከጠቀሷቸው የልማት ተነሺዎች ውስጥ “አንድም ሰው ቤት ሳይሰጠው ተነስቶ ሌላ ቦታ የገባ ሰው የለም። በተለይ የመንግስት ቤት ተከራይ፣ የቀበሌ፣ የኪራይ ቤቶች፣ የቤተክህነት ጭምር ማለት ነው” ብለዋል። የከተማ አስተዳደሩ የልማት ተነሺዎችን በዚህ መልኩ የማስተናገድ አካሄድ ሲከተል “ለመጀመሪያ ጊዜ” መሆኑንም ጠቁመዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
Show all...
ለ2ኛ ጊዜ ታስሯል 😎 ነሐሴ, 4, 2015 ተይዞ ለ50 ቀን በእስር ቆይቶ ከዛ ተፈቶ የነበረው " ያያ ዘልደታ " በድጋሚ ዛሬ ለ2ኛ ጊዜ ታስሯል:: * በበጎ አድራጎት ስራ የሚታወቀው * ሀይማኖቱ ሲነካ ድምፅ በመሆን የሚጮህው * ላመነበት ነገር ድምፅ የሚሆነው * ድሀዎችን እንዲረዱ ምክንያት የሚሆነው * እንዲሁም ብዙ አርቲስት ወዳጅ ያለው ያያ ዘልደታ ዛሬ ከቀኑ 7 ስአት ቦሌ መድሀኒአለም አካባቢ የተያዘ ሲሆን ለጊዜው የት እንደወሰዱት አልታወቀም:: የአዲስ አበባ ፖሊስ:- * በምን ምክንያት እንዳሰረው ና * ለምን እንዳስረው ? ሁሉንም አጣርቶ እንዲለቀው በትህትና እናሳውቃለን:: * እናት አትጨነቅ * ቤተሰብ አይጨነቅ 🙏🙏🙏 🌴🌴🌴 ምንጭ ጉርሻ ገፅ
Show all...
📲 ስልክዎትን ለመቀየር ወይም አዲስ ለመግዛት አስበዋል 🤔? አዳዲስ እንዲሁም በመጠኑ ያገለገሉ ስልኮችን ከተሟላ ዋስትና እና ጥገና ጋር ይዘን ቀርበናል📱ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎበኙ https://t.me/sellphone2777 📞 0929008292 📩 inbox @bina27 📍አድራሻ- ቦሌ ከሸገር ህንፃ አጠገብ 📨 ክፍለ ሀገር ላላቸሁ ደንበኞችቻችንም በ DHL መላክ ጀምረናል
Show all...
አቶ ታዬ ደንደአ የፀረሰላም ኃይሎችን በመደገፍ እና የጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው #FastMereja የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ የነበሩት አቶ ታዬ ደንደአ የፀረሰላም ኃይሎችን በመደገፍና ጦር መሳሪያ ይዞ በመገኘት ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ሕገ-መንግስትና ሕገ-መንግስት ሥርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮችን በሚመለከተው ችሎት ነው። የፍትሕ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ ታዬ ደንደአ ላይ ሶስት ክሶችን አቅርቧል። በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 251/ሐ እና አንቀጽ 257/ሰ ስር የተመላከተውን ድንጋጌ እና የጦር መሳሪያ አዋጅን መተላለፍ የሚል ክስ አቅርቦባቸዋል። በክሱ ላይ እንደተመላከተው÷ተከሳሹ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ሆነው ሲሰሩ የሀገርን፣ የመንግስትንና የህዝብን ደህንነት ማረጋገጥ ሲገባቸው ይህን ወደጎን በመተው ፀረሰላም ኃይሎችን የሚደግፉ የፕሮፖጋንዳ መልዕክቶችን በማስተላለፍ በስማቸው በተከፈተ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ላይ ድጋፍ የሚገልጹ መልዕክቶችን ሲያስተላልፉ ነበር የሚል ነው፡፡ እንዲሁም ፍቃድ ሳይኖራቸው የጦር መሳሪያ አዋጁን በመተላለፍ በታህሳስ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ከረፋዱ 5 ሰዓት ላይ በልደታ ክ/ከ ወረዳ 6 በሚገኝ መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በተደረገ ብርበራ አንድ ታጣፊ ክላሽን ኮቭ መሳሪያ ከ2 ክላሽ ካዝና እና ከ60 ጥይት ጋር ይዘው መገኘታቸው ተጠቅሶ ክስ ቀርቦባቸዋል። ተከሳሽ አቶ ታዬ ደንደአ በአራት ጠበቆቻቸው ተወክለው ችሎት ቀርበው የክስ ዝርዝሩ ተነቦላቸዋል። ክሱ ከተነበበ በኋላ በጠበቆቻቸው በኩል የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጥያቄ ቀርቧል። ዘገባው የፋና ነው።
Show all...
➷አስገራሚው መንደር በፍጹም እንዳያመልጣችሁ!!! ጊዮን ሆምስ የጊዮን ቢዝነስ ግሩፕ አካል 🤳+251921388158 በመሃል ከተማ ሌላ ከተማ እየገነባ ይገኛል። ➷ወሎ ሰፈር መስቀል ፍላወር አጠገብ 👉50%የባንክ ብድር የተመቻቸለት 90% የተገነባ መንደር አፓርትመንቶች በ10 % ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት ይሁኑ ባለ 1,መኝታ ➷96.5ካሬ ባለ 2 መኝታ ➷168.9ካሬ ➷144ካሬ ባለ 3 መኝታ 205ካሬ ባለ 4 መኝታ 215ካሬ ➷50 አመት በቢዝነሱ ዘርፍ ልምድ ያካበተው በውስጡ ስምንት እህት ኩባንያዎችን የያዘ ጊዮን ቢዝነስ ግሩፕ https://youtube.com/@Modernhouseinethiopia?si=O1OgP4AI7Re2Yv5w
Show all...
ከባድ ዝናብ በጣለው የጎርፍ አደጋ 32 ሰዎች በኬንያ መሞታቸው ታወቀ
Show all...