en
Feedback
Tikvah-University

Tikvah-University

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Tikvah-University

Channel Tikvah-University (@tikvahuniversity) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 362 726 subscribers, ranking 133 in the Education category and 13 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 362 726 subscribers.

According to the latest data from 16 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 4 142 over the last 30 days and by 14 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 14.40%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 9.60% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 52 239 views. Within the first day, a publication typically gains 34 819 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 97.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 17 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

362 726
Subscribers
+1424 hours
+1 1087 days
+4 14230 days
Posts Archive
#ጥቆማ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን መቀበል ጀምሯል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴን
#ጥቆማ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ሴሚስተር የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች አመልካቾችን መቀበል ጀምሯል፡፡   ዩኒቨርሲቲው ለ Masters ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች እንዲሁም ለ PhD ፕሮግራም በመደበኛ እና በኤክስቴንሽን መርሐግብሮች አመልካቾችን ይቀበላል፡፡ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞቹን ዝርዝር በ https://admission.aau.edu.et/GraduatePrograms መመልከት ይችላሉ፡፡ አመልካቾች በቅድሚያ በዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) መውሰድና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም @tikvahuniversity

ለደዋዮችዎ ለየት ያለ የጥሪ ማሳመሪያ ሙዚቃ መጋበዝ ይችላሉ! አገልግሎቱን ለማግኘት አሁኑኑ ወደ 722 ይደውሉ! በM-PESA ሲገዙ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ አለው! #SafaricomEthiopia
ለደዋዮችዎ ለየት ያለ የጥሪ ማሳመሪያ ሙዚቃ መጋበዝ ይችላሉ! አገልግሎቱን ለማግኘት አሁኑኑ ወደ 722 ይደውሉ! በM-PESA ሲገዙ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ አለው! #SafaricomEthiopia #furtheraheadtogether

የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡ የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም) ✅ ፈረቃ
የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡   የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም) ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-4:30 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ጠዋት ከ5፡00-7:30 ሰዓት ✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ08:30-11:00 ሰዓት   የመውጫ ፈተና እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ   @tikvahuniversity

#ጥቆማ በ2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሬዚደንሲ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁና በተለያዩ ተቋማት የተመደባችሁ፤ ነገር ግን በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ School of Medicine,
#ጥቆማ   በ2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሬዚደንሲ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁና በተለያዩ ተቋማት የተመደባችሁ፤ ነገር ግን በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ School of Medicine, General Surgery ትምህርት ዘርፍ ለመማር የምትፈልጉ ሐኪሞች እንድታመለክቱ ዩኒቨርሲቲው ጋብዟል፡፡   የምዝገባ ጊዜ፦ ከሰኔ 08-12/2018 ዓ.ም   የማመልከቻ አማራጮች፦ ● Email: registrar@wku.edu.et ● በአካል በዩኒቨርሲቲው ዋና ሬጅስትራር ጽ/ቤት   ለተጨማሪ መረጃ፦ 0920204770   @tikvahuniversity

💥 የክረምት ስልጠና (ከ40% እስከ 60% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ለምትመዘገቡ) 💥 የጋዜጠኝነት ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን! በስልጠናው የተካተቱ፦ 👉 መሠረታዊ የጋዜጠኝነት መርሆች፣
💥 የክረምት ስልጠና (ከ40% እስከ 60% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ለምትመዘገቡ) 💥 የጋዜጠኝነት ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን! በስልጠናው የተካተቱ፦ 👉 መሠረታዊ የጋዜጠኝነት መርሆች፣ የሚዲያ እና የጋዜጠኝነት ዓይነቶች  👉 የዜና አሰራር እና የቃለመጠይቅ አደራረግ 👉 የመዝናኛ ፕሮግራም ጋዜጠኝነት፣ የፕሮግራም ዝግጅት፣ የማስታወቂያ አሰራር እና ዶክመንተሪ ዝግጅት 👉 የሞባይል እና የዩቲዩብ ጋዜጠኝነት ስልጠናው ሰኔ 29/2018 ዓ.ም ይጀምራል! የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️  0906777799 / 0906777755 አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁ.3: አዳማ ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute

#HawassaUniversity ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለዘጠኝ የተቋሙ መምህራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገት ሰጠ። የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ የዘጠኙ መምህራንን የሙሉ ፕሮፌሰርነት የደረጃ
#HawassaUniversity ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለዘጠኝ የተቋሙ መምህራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገት ሰጠ። የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ የዘጠኙ መምህራንን የሙሉ ፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገት አፅድቋል። የሙሉ ፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገት ያገኙ፦ 1. ዶ/ር አቻምየለሽ ገብረፃዲቅ ተክሌ - በ Public Health 2. ዶ/ር አለማየሁ ሙሉነህ ቢተው - በ Climate Change and Environmental Science 3. ዶ/ር አውደነገስት ሞገስ ባንጃው - በ Soil and Water Conservation 4. ዶ/ር ምህረት ዳናንቶ ዑልሲዶ - በ Water Supply and Environmental Engineering 5. ዶ/ር ሙሉጌታ ዳዲ በለጠ - በ Hydrology 6. ዶ/ር አንዳርጋቸው ገዴቦ አቢተአ - በ Plant Breeding 7. ዶ/ር ዘሪሁነ ግርማ ወ/ገብርኤል - በ Wildlife Ecology and Management 8. ዶ/ር ሁሴን ሞሐመድ በሽር- በ Horticultural Sciences 9. ዶ/ር ታረቀኝ ዮሴፍ ሳማጎ- በ Agronomy @tikvahuniversity

#ጥቆማ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል በ 2019 ዓ.ም በ Human Rights የትምህርት መስክ የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራሞች ለመማር ያመለክቱ! ፍላጎት ያላ
#ጥቆማ   በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል በ 2019 ዓ.ም በ Human Rights የትምህርት መስክ የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራሞች ለመማር ያመለክቱ!   ፍላጎት ያላቸውና ብቁ የሆኑ አመልካቾች እንዲያመለክቱ ማዕከሉ ጥሪ አድርጓል፡፡   ለዝርዝር መረጃ፣ መስፈርቶችን ለማየት እና የማመልከቻ መመሪያ ለማግኘት 👇 https://www.aau.edu.et/announcements/detail?title=Call~for~applications~for~admission~to~graduate~programs~for~the~First~Semester~of~2026/27~(2019~E.C.)~Academic~Year   አመልካቾች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ወስደው ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡   @tikvahuniversity

የ2018 ትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልል/ከተማ አቀፍ ፈተና በተለያዩ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሰጠት ጀምሯል። ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀ
+3
የ2018 ትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልል/ከተማ አቀፍ ፈተና በተለያዩ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሰጠት ጀምሯል።   ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል፡፡   @tikvahuniversity

በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም (IoT Smart Irrigation System) የሠሩ ወጣቶች የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት የመጀመሪያው የቴክኖሎጂ ውድድር አሸናፊዎች ሆነዋል፡፡
+3
በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም (IoT Smart Irrigation System) የሠሩ ወጣቶች የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት የመጀመሪያው የቴክኖሎጂ ውድድር አሸናፊዎች ሆነዋል፡፡   ኢንስቲትዩቱ ያዘጋጀው የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ምርምር ኮንፈረንስና የቴክኖሎጂ ውድድር ተጠናቋል።   በቴክኖሎጂ ውድድሩ ከ10 ሀገራት የተውጣጡ 35 ፈጠራዎች ለውድድር የቀረቡ ሲሆን፤ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃን ሲይዙ፣ ናይጄሪያዊው ወጣት የፈጠራ ባለሙያ ሦስተኛ ደረጃን በማግኘት የነሐስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል።   የቴክኖሎጂ ውድድሩ አሸናፊዎች የሆኑት IoT Smart Irrigation System አንደኛ፣ የCerebro Logic ሁለተኛ እንዲሁም የናይጄሪያው Eco-Bin Revenue Intelligence and Traceability System ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል።   የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።   @tikvahuniversity

ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ቁጥር ሦስት በአዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ላይ ትናንት ሰኔ 07/2018 ዓ.ም ተመርቋል። የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️ 0906777799 /
+3
ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ቁጥር ሦስት በአዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ላይ ትናንት ሰኔ 07/2018 ዓ.ም ተመርቋል። የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️  0906777799 / 0906777755 አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute

#ጥቆማ ነጻ የክረምት ስልጠና ይከታተሉ! የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ1ኛ-12ኛ ክፍል ለሆነ ተማሪዎች የክረምት ስልጠና አዘጋጅቷል። የክረምት ስልጠና መስኮች፦ ● ፋንዳሜንታልስ
#ጥቆማ ነጻ የክረምት ስልጠና ይከታተሉ! የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ1ኛ-12ኛ ክፍል ለሆነ ተማሪዎች የክረምት ስልጠና አዘጋጅቷል። የክረምት ስልጠና መስኮች፦ ● ፋንዳሜንታልስ ኦፍ ኤ.አይ. ● ፕሮግራሚንግ ● ማሽን ለርኒንግ ● ሮቦቲክስ እና IOT ● ዳታ ሳይንስ የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ሰኔ 30/2018 ዓ.ም በተከታዩ የጉግል ፎርም ይመዝገቡ 👇 https://forms.gle/uDGPmQsiZcWWeNuRA @tikvahuniversity

#HawassaUniversity ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2.8 ቢሊዮን ብር ወጪ የተሠሩ ፕሮጀክቶችን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማስፋፊያ ፕ
+8
#HawassaUniversity ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2.8 ቢሊዮን ብር ወጪ የተሠሩ ፕሮጀክቶችን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን አስመርቋል። በዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ስድስት ፕሮጀክቶች፦ ● ልዩ የቀዶ ሕክምናና የወሊድ ፅኑ ህሙማን ክፍል ● የክሊኒካል ሙከራ ማዕከል (Clinical Trial Unit) ● የሕፃናት ቀዶ ሕክምና የልህቀት ማዕከል ● የጡት ወተት ባንክ (በኢትዮጵያ የመጀመሪያው) ● የኦክሲጅን ማምረቻና የሕክምና ጋዝ ሥርዓት ● የሕክምና ቆሻሻ ማቃጠያ (Incinerator) ፕሮጀክቶቹ የጤና አገልግሎትን ለማስፋፋት፣ የኅብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ እና ጥራት ያለው ሕክምና ለማቅረብ ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ተብሏል። @tikvahuniversity

በሚገኙበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ያልተሰጣቸው የዩኒቨርሲቲ መምህራን ስም ዝርዝርን እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች
በሚገኙበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ያልተሰጣቸው የዩኒቨርሲቲ መምህራን ስም ዝርዝርን እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ጠይቋል። በቀን 04/10/2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ኮራ ጡሹ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች የተጻፈ ደብዳቤ፣ ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የመምህራኑ ዝርዝር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንዲላክ አዟል። @tikvahuniversity

#ጥቆማ የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል። በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ
#ጥቆማ የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል። በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በተከፈተው ድረ-ገፅ www.marccalumni.ma በማመልከት የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቀን 26/09/2018 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ገልጿል። ለማመልከት 👇 www.marccalumni.ma የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም @tikvahuniversity

#ጥቆማ የነርሲንግ አመራርና ሙያዊ አቅም ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስልጠና ይውሰዱ! ፍላጎት ያላችሁ የነርሲንግ ባለሙያዎች ምዝገባ እንድታደርጉ ጤና ሚኒስቴር ጋብዟል። ብቃትን መሠረት ያደረገ ምልመላ ተከት
#ጥቆማ የነርሲንግ አመራርና ሙያዊ አቅም ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስልጠና ይውሰዱ! ፍላጎት ያላችሁ የነርሲንግ ባለሙያዎች ምዝገባ እንድታደርጉ ጤና ሚኒስቴር ጋብዟል። ብቃትን መሠረት ያደረገ ምልመላ ተከትሎ ሰልጣኞች አድቫንስድ ክሊኒካል የተግባር ዝግጁነት ስልጠና ይወስዳሉ። ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ የተረጋገጠ ዲጂታል ሰርተፊኬት የሚያገኙ ይሆናል። የምዝገባ ጊዜ 👇 ከሰኔ 04-10/2018 ዓ.ም ለማመልከት 👇 https://ncep.mohdigitalhealth.gov.et @tikvahuniversity

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች ከሰኔ 09-12/2018 ዓ.ም ይሰጣሉ። - የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ➫ ሰኔ 09
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች ከሰኔ 09-12/2018 ዓ.ም ይሰጣሉ። - የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ➫ ሰኔ 09 እና 10/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ የ8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ➫ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ @tikvahuniversity

💥 የክረምት ስልጠና (ከ40% እስከ 60% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ለምትመዘገቡ) 💥 የጥናታዊ ጽሑፍ አሰራር እና አቀራረብ (Research Methods and Analysis) ስልጠና ም
💥 የክረምት ስልጠና (ከ40% እስከ 60% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ለምትመዘገቡ) 💥 የጥናታዊ ጽሑፍ አሰራር እና አቀራረብ (Research Methods and Analysis) ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን! 👉 Stata እና SPSS ሶፍትዌሮችን በመጠቀም Quantitative እና Qualitative ሪሰርቾችን መስራትን በአንድ ላይ አካቶ የሚሰጥ 👉 ከፕሮፖዛል ቀረፃ ጀምሮ እስከ ሪሰርች ሪፖርት አቀራረብ ያለውን አሰራር የሚሰለጥኑበት 👉 በታላላቅ የአገራችን የጥናታዊ ፅሑፍ ባለሙያዎች የሚሰጥ ስልጠና 🔔 ስልጠናው ሰኔ 29/2018 ዓ.ም ይጀምራል! የበለጠ ይጠብቁ ... 💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥 ☎️  0906777799 / 0906777755 አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁ.3: አዳማ ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute

ነጻ የኦንላይን ስልጠና! በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ተማሪ ከሆኑ፣ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል በመሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚሰጠውን ነጻ የኦንላይን ስልጠና ይውሰዱ! የሚሰጡ
ነጻ የኦንላይን ስልጠና! በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ተማሪ ከሆኑ፣ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል በመሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚሰጠውን ነጻ የኦንላይን ስልጠና ይውሰዱ! የሚሰጡ ነጻ የኦንላይን ስልጠና ኮርሶች ➫ የሴቶች መብቶች ➫ የአካል ጉዳተኛ ሰዎች መብቶች ➫ የህጻናት መብቶች የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም ለመመዝገብ 👇 https://forms.gle/sJQcuU21tfXFuTbC6 ወይም በምስሉ ላይ ያለውን QR Code ስካን ያደርጉ። @tikvahuniversity

በስልክዎ ያለገደብ ያውሩ! ⏳ ጥሩ ወሬ መሃል ካርድ እያለቀ ተቸገራችኋል? በ1 ብር ብቻ የአንድ ሰዓት የስልክ ጥቅል ገዝተው ለሚወዷቸው ደውለው እንደልብዎ ያውሩ! ለመግዛት ወደ *777# ይደውሉ ወይ
በስልክዎ ያለገደብ ያውሩ! ⏳ ጥሩ ወሬ መሃል ካርድ እያለቀ ተቸገራችኋል? በ1 ብር ብቻ የአንድ ሰዓት የስልክ ጥቅል ገዝተው ለሚወዷቸው ደውለው እንደልብዎ ያውሩ! ለመግዛት ወደ *777# ይደውሉ ወይም በ M-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ ይግዙ! #SafaricomEthiopia

ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ
ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡   የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 05/2018 ዓ.ም) ፈተናው በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦ ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ7:30-10:00 ሰዓት ✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ10:15-12:45 ሰዓት   የመውጫ ፈተናው እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ   @tikvahuniversity